Friday, June 6, 2025

የነ ' ዲቃላ።
ኚኣ በሺዋ ክፍል ያለ ገጠር።
(ኒያ) ማጥኛ/ማጥኒያ።
() ወገን ቅጽልንና ግብርን ባለቤትነትን አመልካች በስም መጨረሻ እየገባ ("እግር እግረኛ እጅ እጀኛ አንጥር አንጥረኛ ደጋ ደገኛ ዘብ ዘበኛ መሸታ መሸተኛ ነፍጥ ነፍጠኛ ፈረስ ፈረሰኛ ቈላ ቈለኛ" ይላል - በብዙዎች ወንዶችና ሴቶች ቅጽል መድረሻ ሲኾን "በላት በላተኛ ከዳት ከዳተኛ ሠራት ሠራተኛ ቀናት ቀናተኛ" እያለ ይነገራል። ተን እያስቀደመ ሲገባም "ገበያ ገበያተኛ ዋና ዋነተኛ ያተኛ ወሰን ወሰ ነተኛ" ማለቱን ያሳያል - የኹሉንም ፍች በየ ስፍራው ተመልከት)
በነገድ ስም መጨረሻ እየገባ ቋንቋ ልሳን ተብሎ ይተረጐማል ("ዐማራ ዐማርኛ ትግሬ ትግሪኛ ኦሮ ጋልኛ ወላሞ ወላምኛ ዐረብ ዐረብኛ ሱማሌ ሱማልኛ እዳል አዳልኛ ")
የቃል የነገር ዘዬ ፈሊጥ ("ጐንደርኛ ጐዣምኛ" እንዲሉ)
የተራ ቍጥር ምእላድ (" ፩ኛ ፪ኛ ፲ኛ ፻ኛ" - ሲጨመርበት በስም ምትክና በደቂቅ አገባብ እየታ ከለ ዝርዝር ምእላድ ይኾናል። " ያኛው ይህ ይህኛው ዋሕድ በወዲያኛው በኵር በወ ዲህኛው" - በአኃዝም "አንደኛው ኹለተኛው" ይላል - በሴትም "ያችኛዋ አንደኛዋ" እያለ ይነገራል)
ኛምኛም የሻ ንቅላ ነገድ (አገሩም ኛምኛም ይባላል - ኛምኛሞች የኛምኛም ሰዎች ' ሻን ቅሎች)

No comments:

Post a Comment

ሽፋን

  ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ