ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ኘ፡ የነ ' ዲቃላ።
ኚኣ፡ በሺዋ ክፍል ያለ ገጠር።
ኛ (ኒያ)፡ ማጥኛ/ማጥኒያ።
ኛ (ዊ)፡ ወገን ቅጽልንና ግብርን ባለቤትነትን አመልካች በስም መጨረሻ እየገባ ("እግር እግረኛ እጅ እጀኛ አንጥር አንጥረኛ ደጋ ደገኛ ዘብ ዘበኛ መሸታ መሸተኛ ነፍጥ ነፍጠኛ ፈረስ ፈረሰኛ ቈላ ቈለኛ" ይላል - በብዙዎች ወንዶችና ሴቶች ቅጽል መድረሻ ሲኾን "በላት በላተኛ ከዳት ከዳተኛ ሠራት ሠራተኛ ቀናት ቀናተኛ" እያለ ይነገራል። ተን እያስቀደመ ሲገባም "ገበያ ገበያተኛ ዋና ዋነተኛ ያ ያተኛ ወሰን ወሰ ነተኛ" ማለቱን ያሳያል - የኹሉንም ፍች በየ ስፍራው ተመልከት) ።
ኛ፡ በነገድ ስም መጨረሻ እየገባ ቋንቋ ልሳን ተብሎ ይተረጐማል ("ዐማራ ዐማርኛ ትግሬ ትግሪኛ ኦሮ ጋልኛ ወላሞ ወላምኛ ዐረብ ዐረብኛ ሱማሌ ሱማልኛ እዳል አዳልኛ ") ።
ኛ፡ የቃል የነገር ዘዬ ፈሊጥ ("ጐንደርኛ ጐዣምኛ" እንዲሉ) ።
ኛ፡ የተራ ቍጥር ምእላድ ("፩ ፪ ፲ ፻ ፩ኛ ፪ኛ ፲ኛ ፻ኛ" - ው ሲጨመርበት በስም ምትክና በደቂቅ አገባብ ፍ እየታ ከለ ዝርዝር ምእላድ ይኾናል። "ያ ያኛው ይህ ይህኛው ዋሕድ በወዲያኛው በኵር በወ ዲህኛው" - በአኃዝም "አንደኛው ኹለተኛው" ይላል - በሴትም "ያችኛዋ አንደኛዋ" እያለ ይነገራል) ።
ኛምኛም፡ የሻ ንቅላ ነገድ (አገሩም ኛምኛም ይባላል - ኛምኛሞች የኛምኛም ሰዎች ' ሻን ቅሎች) ።
ኚኣ፡ በሺዋ ክፍል ያለ ገጠር።
ኛ (ኒያ)፡ ማጥኛ/ማጥኒያ።
ኛ (ዊ)፡ ወገን ቅጽልንና ግብርን ባለቤትነትን አመልካች በስም መጨረሻ እየገባ ("እግር እግረኛ እጅ እጀኛ አንጥር አንጥረኛ ደጋ ደገኛ ዘብ ዘበኛ መሸታ መሸተኛ ነፍጥ ነፍጠኛ ፈረስ ፈረሰኛ ቈላ ቈለኛ" ይላል - በብዙዎች ወንዶችና ሴቶች ቅጽል መድረሻ ሲኾን "በላት በላተኛ ከዳት ከዳተኛ ሠራት ሠራተኛ ቀናት ቀናተኛ" እያለ ይነገራል። ተን እያስቀደመ ሲገባም "ገበያ ገበያተኛ ዋና ዋነተኛ ያ ያተኛ ወሰን ወሰ ነተኛ" ማለቱን ያሳያል - የኹሉንም ፍች በየ ስፍራው ተመልከት) ።
ኛ፡ በነገድ ስም መጨረሻ እየገባ ቋንቋ ልሳን ተብሎ ይተረጐማል ("ዐማራ ዐማርኛ ትግሬ ትግሪኛ ኦሮ ጋልኛ ወላሞ ወላምኛ ዐረብ ዐረብኛ ሱማሌ ሱማልኛ እዳል አዳልኛ ") ።
ኛ፡ የቃል የነገር ዘዬ ፈሊጥ ("ጐንደርኛ ጐዣምኛ" እንዲሉ) ።
ኛ፡ የተራ ቍጥር ምእላድ ("፩ ፪ ፲ ፻ ፩ኛ ፪ኛ ፲ኛ ፻ኛ" - ው ሲጨመርበት በስም ምትክና በደቂቅ አገባብ ፍ እየታ ከለ ዝርዝር ምእላድ ይኾናል። "ያ ያኛው ይህ ይህኛው ዋሕድ በወዲያኛው በኵር በወ ዲህኛው" - በአኃዝም "አንደኛው ኹለተኛው" ይላል - በሴትም "ያችኛዋ አንደኛዋ" እያለ ይነገራል) ።
ኛምኛም፡ የሻ ንቅላ ነገድ (አገሩም ኛምኛም ይባላል - ኛምኛሞች የኛምኛም ሰዎች ' ሻን ቅሎች) ።
No comments:
Post a Comment