Friday, June 6, 2025

                                

( ) እንደ የጥሬ (ስም) መነሻ እየኾነ በባዕድነት ይነገራል
( ) () ተለዋጭ ("ወይም ተወራራሽ ፆፍ ወፍ ዎፍ ዑቃቤ ውቃቢ")
፲፮ኛ ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ
የግስ መነሻ ኹኖ በስም ሲታጣ ("ወጠነ ጥንት ወረሰ ርስት ይላል")
ወሂድ ዘወር በል ኼደ
ወህኒ (ማያዊ) ውሃማ/ቀዝቃዛ ("የእ ስር የግዞት ቤት የወንጀለኛ የነፍሰ ገዳይ ማሰሪያ ዓለም በቃኝ የገሃነመ እሳት ምሳሌ ወህኒ ያሠኘው ጐድጓዳነቱና ዘቅዛቃነቱ ነው")
ወህኒ ቤት (ቶች) የወህኒ' ቤት
ወህኒ ቤቶች፡ የወህኒ ቤት ሰዎች ' ወይም ሠራተኞች
ወህኒ ዐምባ፡ በጐንደር የነገሥታት ልጆች የሚያድጉበት የሚኖሩበት የተራራ ወህኒ ("ወይም የወህኒ ተራራ መንደር")
ወህኒ አዛዥ፡ የወህኒ ሹም ("ባንኮበር የሚሾም የእስር ዘበኞች አለቃ")
ወህኒ አገባ፡ አጋዘ/አሰረ
ወለለ፡ አበዛ/አፈደፈደ
ወለለ፡ ከፈለ/ሠነጠቀ/ከፈተ ("ገለጠ አበራ እጠራ አነጋ")
ወለላ፡ ጥሩ ማር ("ከዳ ቀለሕ ሰፈፍ አሸዋ የሌለበት") (መዝ. ፲፱፡ ፲፡ ምሳ. ፳፬፡ ፲፫)
ወለሌ (ወይሌ) ዋይታ/ጩኸት ("ከቃንዛ ከመንዘር የተነሣ")
ወለሌ፡ ቀይ ትል ("የልብስ ብል ለላ መስሎ የሚታይ")
ወለሌ፡ የገጠር ስም ("በቡልጋ ውስጥ ያለ አገር የቅዱስ ሚካኤል ኣጥቢያ ፪ቱም ለና ይጠብቃል")
ወለል (ሎች) ዐባጣ ጐባጣ የሌለ በት ባዶ ስፍራ ("አደባባይ ሸንጎ ጉባኤ") (ግብ. ሐዋ. ፫፡ ፲፩)
ወለል አለ፡ ነጋ/በራ/ጠራ ("ጥሩ ኾነ")
ወለል አደረገ፡ ከፈት አደረገ ("ወለለ")
ወለል ኾነ፡ ለጥ ቀጥ አለ
ወለል፡ መወለል
ወለል፡ በወለጋ ውስጥ ያለ ተራራ
ወለልታ፡ ወለል ማለት
ወለልታ፡ ጥራት/ጥሩነት (መዝ. ፻፬፡ ፲፮)
ወለመ፡ ዘለመ/ወጣ ገባ አለ (" መመ ዞረ ተናወጠ ተናጋ አጐበረ ዐጥንቱ")
ወለመጠ (ለመጠ) ጋደል ዘንበል ደፋ ("ለመጥ ዘለስ ጐንበስ አለ ለጦር ለበትር ለኳስ እንዳይገኝ እንዳይወጋ እንዳይ መታ")
ወለመጠን አስተውል።
ወለም አለ፡ ጠመም አለ
ወለም ዘለም አለ፡ ወዲያ ወዲህ ዘወር ገደም ዘንበል አለ
ወለምታ፡ መጥመም/መዞር/መና ጋት
ወለምታ፡ ትርፍ ነገር/ጸያፍ ስተት
ወለምታ፡ ወለም ማለት ("ዘወርታ")
ወለሠ ዐፈና ኾነ፡ ወለሰ
ወለሰ፡ ዐጠፈ/መለሰ/ቀለሰ/አጐበጠ ("የእግር የጐራዴ")
ወለሰ፡ ዐፈነ ("መልሶ መላልሶ ጣለ የዝናም") (ተመልከት፡ አበሰን እይ)
ወለሸ (ትግ) አጌጠ/ተቀማጠለ
ወለሸ፡ ለመለመ/ተኛ/ተዘናፈለ/ተቈ ላዘመ
ወለሸ፡ ጨፈረ/አረገረገ/አሸበሸበ
ወለሼ፡ የወለሽ ዐይነት ("ቅምጥል ዘንፋላ እመቤት")
ወለሽ፡ ውሃ የተኛበት ለም ዕርሻ ("ፋልማ")
ወለሽ፡ የተኛ/የተቈላዘመ ("ረዥም ጤፍና ሣር")
ወለቀ፡ ተነቀለ/ፈለሰ/ወጣ/ተለየ
ወለቀ፡ ደከመ/ሰለቸ
ወለቀመ (ወለገመ/ወለገደ) ወል ጋዳ'ኾነ (ተመልከት፡ ለቀመን እይ)
ወለቃ፡ ያገርና የወንዝ ስም ("በደራ' አጠገብ ያለ አገር")
ወለበ ብለኸ ወሊባን አስተውል ("ሌባ በፍልጥና በፍልጥ መካከል ያለ ሥንጣሪ ሌባ ውጋት ድንገተኛ የውጋት ሽታ ሌባ ዝናም መከር አጥፊ ሌባ ጣት ካውራ ጣት ቀጥላ ያለች ጣት ኹለተኛ ማመልከቻ ይባላል ሌባ መባሏ ቀድማ በመንካቷ ነው ሌባ ሚዛን የሌባ ሚዛን በስጡ ተንኰልና ጕደለት ያለበት ") ("ዓሞ. ፰፡ ")
ወለበ፡ ተሰረቀ/ተወሰደ
ወለበ፡ ተሠራ/ተበጀ/ተመዘዘ ("ወለባው")
ወለበ፡ ተጠረጠረ/ባዶ ኾነ ("ወጣ ሬው ከቂንድ ሾለከ")
ወለባ (ዎች) የጌጥ ስም ("እንደ ንዝርት ተበጅቶ በወይዛዝርና በመኳንንት የራስ ጠጕር ውስጥ የሚሻጥ")
ወለብላባ፡ ለፍላፊ/ምላሰኛ
ወለተ ሐና፡ የሐና ልጅ ("(እመቤታ ችን)")
ወለተ ማርያም፡ የማሪያም ልጅ
ወለተ ወልድ፡ የወልድ ልጅ
ወለተ ጊዮርጊስ፡ የጊዮርጊስ ልጅ
ወለተ ጻድቅ፡ የጻድቅ ልጅ
ወለቱ፡ ሴት ልጁ ("የስም ከፊል")
ወለቴ (ወለትየ) ልጄ ("የኔ ልጅ ከፊለ ስምም ይኾናል ወለት እየተናበበ ንደ ወልድ የክርስትና ስም ሲኾን")
ወለት፡ ሴት ልጅ ("ልጅት")
ወለነ፡ ተዘጋ/ተደፈነ/ደነቈረ
ወለኔ፡ ያገር ስም
ወለኔዎች፡ የወለኔ ተወላጆች
ወለከፈ (ለከፈ) አጐለ/ስነከለ/ አወከ ("ከሥራ ከመንገድ")
ወለከፍ/ወልካፋ፡ ሰንካላ/ደንቃፋ
ወለወለ ዋሊያ
ወለወለ (ወልወለ ለውለወ) ዕቃን/ቤትን/ምጣድን ጠረገ/አበሰ/ዐሠሠ/ዐደፈ/አጠራ/ሰነገለ/አጠዳ ( ነገ. ፳፩፡ ፲፫) (ተመልከት፡ ኰላን እይ)
ወለወለ፡ ሰውን መላልሶ በጥፊ መታ ("አቀለጠ ጠፈጠፈ")
ወለወልዳ፡ (ላቲ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወለወልዳ ሰጊድ ወአም ልኮት)
ወለየ (ዐረ) መረጠ/ለየ ("ለሹመት ለትንቢት ለማንኛውም ቁም ነገር")
ወለደ፡ ወለወለ
ወለደ (ወሊድ ወለደ) በዘር በሩ ካቤ ግልገልን ጥጃን ውርንጭላን ጫጩትን ልጅን ከእንስት ከሴት አወጣ/አገኘ
ወለደ ከበዶ፡ ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ አደረሰ
ወለደ፡ ዘረዘረ/ዝርዝር ኾነ ("አፈራ")
ወለደ፡ ያጠፋውን/የደበቀውን ነገር በግድ ሰጠ/አስረከበ
ወለደ፡ ጠበቃ ነገረ ፈጅ ወከለ
ወለደች፡ ተገላገለች
ወለደኛ (ትግ) ዘመድ/ተወላጅ
ወለዳ፡ ወሊድ ("መውለድ")
ወለዳ፡ የእኸል ዝርዝር ወርቋ
ወለድ (ርዴ) የገንዘብ ትርፍ ("ዐራጣ (ጥሬ) በወለድ ተበደረእንዲሉ) (ተመልከት፡ አተተን (ወረኘ))
ወለድ አግድ፡ ዐራጣ ከልክል (" ያዣ ርስት ቤት ሥራ የብድር ገንዘብ እንዳይወልድ የሚያደርግ")
ወለድ፡ ወላጅ/ወላድ ("ልብ ወለድእንዲሉ) (ቅጽል)
ወለዶ፡ በጡት/በማር/በሞጋሳ/በክር ስትና/በቆብ ልጅ አደረገ
ወለዶ፡ አተረፈ/ዐረጠ
ወለገ፡ መለገ/በቀስታ እባብኛ ኼደ ("ሾለከ")
ወለገ፡ ገፈፈ ("ጭልጊ አወጣ")
ወለገመ (ለገመ) ጠመመ ("ወልቃማ ወጣ ገባ ኾነ (ተገብሮ)")
ወለገመ፡ አጠመመ ("(ገቢር)")
ወለገደ (ለገደ) ወለገመ ("አጐበጠ፥ (ገቢር)")
ወለገደ፡ ጐሰጠ ("(ተገብሮ) ጠመመን እይ")
ወለገድ/ወልጋዳ (ዶች) ወረኃ ደጋን ("እግር ወልጋማ")
ወለጋ፡ ያገር ስም ("ካ፲፬ቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶች አንዱ ወለጋ ያቅኒው ስም ነው")
ወለጎች፡ የወለጋ ሰዎች ("ወይም ወላጆች")
ወለጠ፡ ለወጠ (ግእዝ)
ወለፈ (ለፈየ) ዐነከሰ/ዐሸድ ሸድ ' አለ
ወለፈሰ፡ ቀባጠረ/ነገር አበዛ ("ምናም ንቴ ኾነ") (ተመልከት፡ ወሸለከንና ወሰለተን እይ)
ወለፈተ/ወለፈሰ፡
ወለፈጠ/ወለፈተ፡ (ተመልከት፡ ሞለፈጠን እይ የዚህ ዘር ነው)
ወለፌ (ለፌ) ወዲህ ወዲያ
ወለፌንዳ፡ ዝኒ ከማሁ ለወለፈንድ
ወለፌንድ (ዶች) የሰው ጠማማ ("እንብላ ሲሉት እንራ የሚል")
ወሊስ፡ ዐፈና ("ዕኝኝ ብላ")
ወሊባ፡ ሰራቂ/ሌባ
ወሊት፡ የደረቀ ሆድ ("ወይም ሌላ ነገር")
ወሊድ፡ መውለድ
ወላ ሸግላ አለ፡ አፍ ሌላ ልብ ሌላ ኾነ ("የማያደርገውን አደርጋለኹ አለ ወላወለ ከንቱ ተስፋ ሰጠ")
ወላ ሸግላ፡ ወላ አሉታ ("ሸግላ ለላ")
ወላለቀ፡ የወለቀ ድርብ ("መላልሶ ወለቀ ወጣጣ")
ወላለደ፡ መላልሶ ወለደ
ወላላ፡ ገር ("ቅን ልበ ጥሩ ዐዛኝ ርኅሩኅ")
ወላላዋ፡ ርግብ ("ሆዷ እመቤታችን ' ድንግል ማርያም")
ወላመጠ፡ ሳይሠራ ሳያደርግ ሳይጠ መድ ቀረ ("ዘወርዋራ ኾነ የወለመጠና የወላ መጠ ልዩነት ስፍራን አለመተውና መተው ነው")
ወላማጭ፡ የሚወላምጥ ("እዚህ ሲሉት እዚያ እዚያ ሲሉት እዚህ የሚገኝ")
ወላምኛ፡ የወላሞ ቋንቋ ("የወላሞ አፍ")
ወላሞ፡ የነገድና ያገር ስም
ወላሞዎች፡ የወላሞ ተወላጆች
ወላሴ፡ ላዩ መቋሚያ መካከሉ ንታ ታቹ አንድ የኾነ (" እግሩ ለተቈረጠ ሰው የብብቱ ድጋፍ በፈረንጅኛ ቤኪይ ይባላል መንታነት የሌለውም አለ")
ወላሴ፡ የወላስ ወገን ("ቋንዣውን ጠፈ የኰረተመ እግረ ቀላሳ ያንካሴ የወላሴእንዲሉ ልጆች)
ወላስ፡ የሚወልስ ("አጕባጭ")
ወላስማ (ሞች) የባላባት ስም ("በይ ፋትና ባንኮበር አውራጃ በብዙ ስፍራ ይገ ኛል የመዠመሪያው ባላባት ፈሊጥ (አወል እስማዕ) ስለ ነበረ በዘመን ብዛት ወላስማ ተባለ ይላሉ")
ወላሸግላ መወላወል፡ ወላ
ወላቂ፡ የሚወልቅ/የሚወጣ
ወላበደ ወለገመ
ወላበደ (ለበደ) ዘላበደ/ወላወለ
ወላቢ፡ የሚወልብ ("ሾላኪ")
ወላቢላ፡ ወላባ ቀበጥ
ወላባ (ቦች) ዝኒ ከማሁ ("ሾላካ")
ወላባጅ (ጆች) የወላበደ/የሚወላ ብድ ("ዘላባጅ ወላዋይ ልብ")
ወላባጅነት፡ ዘላባጅነት/ወላዋይነት
ወላንሣ ምንጣፍ፡ ወላንሳ
ወላንሳ፡ ወለቀ
ወላንሳ፡ ቀይ ከፈይ ወይም አረን ጓዴ ባለወርቅ ዘርፍ ("በዙፋንና በመከዳ ላይ የሚዘረጋ የሚነጠፍ")
ወላንሳ፡ የሴት ስም
ወላወለ፡ ዘላበደ/ተጠራጠረ (" ልብ ኾነ ገላበጠ")
ወላወለ፡ ጠራረገ/አባበሰ/አጠዳዳ
ወላዋይ (ዮች) የወላወለ/የሚወላ ውል ("ዘላባጅ ባንድ ነገር ባንድ ወገን የማይ ጠመድ ተጠራጣሪ ገላባጭ በ፪ ቢላዋ የሚ በላ")
ወላዋይነት፡ ዘላባጅነት/ተጠራጣሪነት
ወላይ፡ የወለለ/የሚወልል/የሚከ ፍት ("ከፋች")
ወላዲ፡ የአብ ኣካል የስም ግብር ("ትር ጓሜው ወላጅ")
ወላዲት፡ ወላድ ("እናት (ግእዝ) ወላዲተ አምላክ አምላክን በድን ግልና ' ፀንሳ በድንግልና የወለዶች ድንግል ማርያም")
ወላድ (ዶች) የወለደች/የምትወ ልድ እናት ("ባለብዙ ልጅ ምክነት የሌለ ባት ወላድ በድባብ ትኺድእንዲሉ) (ተመልከት፡ ባሕርን)
ወላጅ (ጆች) የወለደ/የሚወልድ አባት ( ዮሐ. ፭፡ )
ወላጅነት/ወላድነት፡ ወላጅ/ወላድ መኾን ("ኣባትነት እናትነት ልጅን አስገኝነት")
ወላጆች፡ አባት እናት
ወላጋ፡ የሚወልግ ("ሾላካ")
ወላፈን የእሳት ላንቃ፡ ላፈ
ወላፈን (ኖች) ፣የነበልባል፡ ግርፊያ፡ የሚያቃጥል፡ የሚልጥ።
ወላፍ (ላእፍ) በመንጠቆ ጫፍ አድ ርገው ዓሣ የሚይዙበት ትል
ወላፎ (ዎች) ዐሻዳ/ዐሾ/ገመዳ ("ሲኼድ እግሩን የሚገምድ ሸፋፋ")
ወሌ የሰው ስም፡ ወለየ
ወሌ፡ የወልይ ወገን ("የኔ ወልይ")
ወል ማኅበር፡ ወለለ
ወል፡ ብዙ ሕዝብ ማኅበር ("በወል ላይ ያለ የተቀመጠ ወል የወለልና የወልወል ከፊል ነው")
ወልማጣ (ጦች) የሚወለምጥ
ወልሽ/ውልሻ፡ ጭፈራ/ሽብሸባ/ ረግረግ/እስክስታ
ወልቃማ፡ ወልጋማ
ወልቃዪቴ፡ የወልቃዪት ተወላጅ
ወልቃዪት፡ ያገር ስም ("ያማራ አገር")
ወልቅ፡ ፍጹም ጭቃ ያዛባ ማጥ አረንቋ
ወልባት፡ ጭራሽ ጥቍር በሬ ("ወይም ላም")
ወልባዳ፡ ዘልባዳ/ወላባጅ
ወልካፊ፡ የወለከፈ/የሚወለክፍ ("አጓይ ሰንካይ")
ወልወል (ትግ ሐባ) ነፋስ
ወልወል (ጽጐጕ) መኻል ሜዳ ("አንዳች የሌለበት ስፍራ") ( ነገ. ፮፡ ፴፪) (ተመልከት፡ ለልን)
ወልወል፡ በውጋዴ አውራጃ ያለ በሌ
ወልዋይ (ዮች) የወለወለ/የሚወለ ውል ("ዐሣሽ ጠራጊ ሰንጋይ")
ወልይ (ዮች) የተመረጠ/ምርጥ/ልዩ ("ነቢይ ጠንቋይ ቃልቻ")
ወልደ ማርያም፡ የማሪያም ልጅ ("( ታችን)")
ወልደ ሰማዕት፡ የሰማዕት ልጅ
ወልደ ሥላሴ፡ የሥላሴ ልጅ
ወልደ አብ፡ የአብ ልጅ
ወልደ ገብርኤል፡ የገብርኤል ልጅ
ወልደ ጊዮርጊስ፡ የጊዮርጊስ ልጅ
ወልደ ጻድቅ፡ የጻድቅ ልጅ
ወልደኽ አጕር፡ ወልዶ የሚያጕር ("ሞኝ ቂል ደንቈሮ (ወልደ ሀጕል) የጥፋት ልጅ")
ወልደየስ፡ የሰው ስም ("በግእዝ ወልደ ኢየሱስ ይባላል")
ወልደየስ፡ የፈረንጅ ፈትል ("ወፍራም ማግ ባፄ ምኒልክ ጊዜ መዠመሪያ ወልደየስ የሚባል ነጋዴ ይሼጠው የነበረ")
ወልደያ፡ በየጁ ያለ ያገር/የከተማ ስም
ወልዱ፡ ልጁ ("የርሱ ልጅ (ግእዝ)")
ወልዴ (ወልድየ) ልጄ ("የኔ ልጅ ከፊለ ስምም ይኾናል ወልድ ዘርፍ ይዞ ከታቦት እየተናበበ የክርስትና ስም ኹኖ ይነገራል")
ወልድ ቅብ፡ አዛዥ ("ዘድንግል ባፄ ሱስንዮስ ዘመን ያወጣው የሃይማኖት ባህል")
ወልድ ዋሕድ፡ ቅድመ ዓለም ከአብ ኣለናት ("ድኅረ ዓለም ከድንግል ማር ያም አላባት የተወለደው ኢየሱስ ክርስቶስ አንድ ልጅ ነው እንደ ንስጥሮስ ባህል አካሉ ገጹ ህላዌው ኹለት አይዶለም ንድ ነው እንጂ")
ወልድ ዋሕድ፡ ጌታችን ኢየሱስ ርስቶስ ("በባሕርይ ልደቱ መሳይ ተከታይ የለውም ላባቱም ለናቱም አንድ ነው")
ወልድ፡ ከቅድስት ሥላሴ ፪ኛው ካል ("ቃል ቅድመ ዓለም ከአብ አለናት ስለ ተወለደ ወልድ ተባለ")
ወልድ፡ ወንድ ልጅ (ግእዝ)
ወልድና፡ ተወላጅነት ("መንፈሳዊ ጅነት ሀብተ ወልድና ስመ ክርስትናእን ዲሉ)
ወልዶ ተክሌ፡ የተክለ ሃይማኖት ልጅ
ወልዶ አይስም፡ ዘርቶ አይቅም ("ሾተላይ ዕድለ ቢስ")
ወልዶ፡ ቦዝ
ወልጋማ፡ ጠማማ ("ወልቃማ")
ወልፋ፡ ባሸንጌ ውስጥ ያለ ቀበሌ
ወልፋሳ፡ የማይረባ/ቀባጣሪ/ወስላታ
ወልፋታ፡ ወልፋሳ
ወሎ፡ በመንዝ አጠገብ ያለ አገር
ወሎዎች፡ የወሎ ሰዎች
ወሎዬ፡ የወሎ ሰው ("የወሎ ተወላጅ")
ወመቴ፡ የነገድ ስም ("በከንባታ ስጥ ያለ ሕዝብ")
ወማይ (ዮች) የወፍ ስም ("ጥቍር አረንጓዴ ሐር የሚመስል በዠርባው ላይ ደርዝ ዐይነት ጌጥ ያለው ወፍ")
ወማይ፡ ውሃም (ግእዝ)
ወምበርቲ፡ የሐኔ ዐይነት በረ
ወሞ፡ የዠማ ስም ("በዳር አገር ያለ ታላቅ ዥረት ከጅማ ተራራ ሥር የሚነሣ")
ወሰለተ/ወሳለተ (ሰለተ) ሰነፈ/ዋሸ/ዐበለ/ቀጠፈ ("ባለገ ማገጠ መጥፎ ሥራ ሠራ") (ምሳ. ፲፱፡ )
ወሰለት/ወስላታ (ቶች) የወሰለተ/ ሚወሳልት ("ማጋጣ ምናምንቴ የማይረባ") (ምሳ. ፲፩፡ , ፮፡ ፳፪፡ ፲፪፡ ፳፫፡ ፳፰)
ወሰላ/ወሰልሰላ፡ የልጆች ጭፈራ አዝማች
ወሰሰ፡ ቀጠነ/መነመነ/ቀለለ
ወሰስ፡ ነፋስ የመታው ቀጪን ቀላል የስንዴና የገብስ ፍሬ
ወሠራ ቀይና ጥቍር ዶሮ፡ ሰራ
ወሰራ (ሰራን) በዠርባው ላይ ቀይ ያለበት ነጭ ዶሮ
ወሰበ (ወሲብ ወሰበ) ወተበ/ተበ ተበ/ጠለፈ/ጠመረ
ወሰነ (ወስኖ ወሰነ) ደነገገ/ገደበ/ መደበ ("ወሰን አበጀ - አደረገ ለካ መጠነ ከለለ ደካ ደነበረ ደነባ ዐገገ ሥራት ሠራ")
ወሰነተኛ (ኞች) የወሰን ባለወሰን ("ወሰንን የሚጋራ ድንበረተኛ")
ወሰነኛ (ኞች) ድንበረኛ
ወሰኔ (ወሰንየ) የኔ ወሰን ማለት ነው
ወሰኔ፡ የወንድ ስም ("ለሴትም ይኾናል አቶ ወሰኔ አመት ወሰኔእንዲሉ)
ወሰን (ኖች) ገደብ/ዳር/ድንበር ("ትክል ደንጊያ ዛፍ ዕዳሪ መሬት ተራራ ወንዝ ባሕር ደንብ ሕግ ትእዛዝ")
ወሰን ሰገድ፡ ከሺዋ ባላባቶች አንዱ ("በ፲፰፻ የነበረ ወሰን የሰገደለት ለት ነው")
ወሰን የለኸ/የለሽ፡ የወንድና የሴት መጠሪያ ስም
ወሰን ገፊ፡ ወስንን የሚገፋ ክፉ ሰው ("ወሰን አፍራሽ ወሰን ወራሽ የቦታ የመሬት ሌባ")
ወሰን ገፊ፡ የዛር ስም ("ወሰራ ቀይ የጣለበት ጥሩ ነጭ ዶሮ የሚገብሩለት ዛር የነፍስ ሌባ ወሰን የተባለ ኢታምልክ ነው")
ወሰከ (ወስኮ ወሰከ) ጨመረ/ጫነ (ገቢር)
ወሰከ፡ አደፈ/ቈሸሸ (ተገብሮ)
ወሰካ፡ ቃሬዛ/ቀላጥም
ወሰካም ("እድፋም ባለእድፍ ያደፈ የቈሸሸ")
ወሰክ፡ እድፍ/ቍሻሻ
ወሰወሰ (ወሰሰ) ቶረበ/በቀላል ሰፋ/ሸደሸደ/ሸለለ
ወሰወሰ፡ እጅ እግሩን ወዘወዘ/እንፈራገጠ ("ዋኘ በውሃ ውስጥ ኼደ ሰለከ")
ወሰው ወሰው፡ ዕሠይ ዕሠይ ደግ ደግ ("ይኹን ይኹን ወሰው ወሰው በምን አማረ ጥላሽ")
ወሰው፡ ንኡስ አገባብ ("የደስታ ቃል ' ሰው በቁሙ ዕሠይ በጎ ጥሩ ማለፊያ ደግ መልካም")
ወሰደ (ወሲድ ወሰደ) (ዘፍ. ፯፡ ) ይዞ ኼደ/አጋዘ/ነዳ/ቀረበ/ገፋ/አገላበጠ/አንከባለለ/ሳበ/ጐተተ/ቀማ/ነጠቀ/አጠፋ ("ከብትን ገንዘብን ሰውን ማንኛውንም ነገር")
ወሰጠ (ወሲጥ ወሰጠ) ወደ ስጥ አገባ ("ወነገ")
ወሲል፡ በይፋት አውራጃ ያለ አገር
ወሲጥ፡ አማጭ/አግባቢ
ወሲፍ (ዐረ. ወጺፍ) ኰረዳ ዐፍ ለኛ ሴት ("ልጅ እግር")
ወሳሰደ፡ መላልሶ ወሰደ
ወሳሳ፡ ወተፈ
ወሳሳ (ኦሮ) ቀላጥም/ቃሬዛ
ወሳብሪ፡ የግመል ጊደር ባዝራ
ወሳኝ (ኞች) የወሰነ/የሚወስን (" ንጋጊ ገዳቢ")
ወሳዳ፡ ቀላል ሰው ("የጠባይ የግብር")
ወሳጅ (ጆች) የወሰደ/የሚወስድ ("አንከባላይ ውሃ")
ወሳፍቻ የኮርቻ/የመጫኛ/የጅራፍ/የመጫሚያ በያይነቱ የጠፍር ዕቃ ኹሉ መስፊያ ወፈር ያለ ኣፈ ምሣር

ወስላታነት፡ ወስላታ መኾን

ወስል፡ ሦስተኛ የቀባርዋ ምት

ወስከምት (ቶች) (ሰከመ) የውሻ ቡችላ ማሰሪያ ዐጪር ማነቆ ("በ፪ ወገን ክርክር ያለው ዕንጨት")

ወስከምት አፍ፡ ነገረኛ ሰው

ወስከምት፡ መንቈር ("የእግር ግንድ")

ወስከንባይ (ወዝከንባይ) የሌማት/ የመሶብ መክደኛ ስፌት ("የድስት እፊያ ")

ወስከንባይ፡ - የሌማት መክደኛ ነበለ

ወስኮ (ኮች) ሠረገላ የመንኰራኵር እንዝርት ( ነገ. ፯፡ , ፴፪, ፴፫)

ወስኮ፡ ቀንበር ("በማነቆ መካከል ያለ የጫንቃ ማያ")

ወስዋሳ፡ አሳባቂ/ወላዋይ/ወረተኛ/ገልባጣ ("ባንድ አይረጋ")

ወስዋስነት፡ ወስዋሳ መኾን

ወስዋሽ (ሾች) የወሰወሰ የሚወሰ ውስ ("ሸድሻጅ ዋነተኛ")

ወስፈንጠር፡ ወጥመድ ፈነ ጠረ

ወስፈንጠር (ሮች) የሚያስፈነጥር ' ወደ ላይ የሚወረውር የሚሰቅል የሚያን ጠለጥል (የወፍ የቆቅ ያይጥ ወጥመድ ጐባባ ዕንጨት ") በግእዝ "ፀንፈርት" ይባላል፡ ሠሥና ድኵላ ምዳቋም ይይዛል

ወስፈንጠር በቀስት የሚወረወር ጥተኛ ዕንወት (ወይም ብረት በጫፉ ላጻ ያለበት ")

ወስፋታም ወስፋት ከሆዱ የሚወጣ ባለብዙ ወስፋት

ወስፋት፡ የሆድ ትል ሰፋ (ሰፈየ)

ወስፋት (ቶች) የሆድ ውስጥ ትል ሲበዛ እንደ ወስፌ ሆድን የሚወጋ (የልጆች ግጥም) "ከዚህ እስከ ይፋት ይወጥርኸ ወስፋት"

ወስፋት በሆድ ውስጥ ያለ የምግብ መኪና መከማቻ ("ጨጓራን" ተመልከት) "ወስፋቱ ሞተ ኣይርበውም እኽል አልቀበልም አለ"

ወስፌ (ዎች) (ግእዝ መስፌ) የስፌት ዕቃ በያይነቱና የሰገጥ መስፊያ ባለእጀታ ቀጪን ብረት ጝፈ ሹል

ወስፌ/ወሳፍቻ፡ የስፌት መሣ ሪያ፡ ሰፋ (ሰፈየ)

ወስፌ አንድ ጣት በስኵቻ ጊዜ መቀስን የሚረታ

ወሶ፡ ዝኒ ከማሁ ("ጐሽ ላይሉኝ ወሶ ደርሼ ነበር እረጋ ለቅሶ እንዳለ ጠይብ")

ወረ ሸኅ (ኆች) የሸኅ ዑመር ተወላጆች ("በየጁ የሚገኙ ነገዶች")

ወረ ወራ ዎች፡

ወረ ግቡ፡ ድርስ ("ርጉዝ ሴት ካረገዘች ወሯ ዐልቆ ፱ኛ ወሯ የገባ የባተ ጥበቃ")

ወረኃ (ወርኃዊ) ጨረቃ እግር ("እግሮቹ ለጋ ጨረቃ የሚመስሉ ሰው አህያ የቡዳ ድኻ የፈረንጅ ወረኃ የለውምእንዲሉ)

ወረኃዎች (ወርኃውያን) እግረ ልጋዶች

ወረሞ (መቍዐል) የሠባ/የወፈረ ("የወረሞ በግ ሙክት ዳግመኛም ሥብ ጮማ ተብሎ ይተረጐማል")

ወረሞ (ኦሮ. ኦረሞ) የኦሮ ነገድ ወገን ጐሣ

ወረሰ (ወሪስ ወረሰ) ያባት/የናቱን/የዘመዱን ርስትና ገንዘብ በሚገባ በውድ ተቀበለ/ተረከበ/የራሱ አደረገ ("በባባቱ ንብረት ተተካ")

ወረሰ፡ የባዕድን ይዘታ በግድ ያለ ውድ ወረረ/ከበበ/ቀማ/ነጠቀ/ዘረፈ/ወሰደ

ወረሰ፡ ያዘ/አለበሰ/አጠለቀ/ዋጠ ("ድኻውን ቅማል ወረሰው ዕከክ ወረሰው ዝሪቱን ዐረም ወረሰውእንዲሉ)

ወረሳ፡ መውረስ/ዘረፋ

ወረረ፡ ለቀመ/ሰበሰበ/አከበ/አከማቸ

ወረረ፡ ከበበ/ዘረፈ/በዘበዘ/በረበረ/ማረከ

ወረራ (ወለላ) ጥራት/ጥሩነት/ ዳት ("ወዝ ደም ግባት ይህ ሰው የፊቱ ወረራ ያምራል")

ወረራ፡ ለቀማ/ስብሰባ/እከባ ("ኵበት ወረራእንዲሉ)

ወረራ፡ እመም/ገዝም/አፍታ/ቃዳ ተለላ

ወረራ፡ ከበባ/ዘረፋ/ብዝበዛ/ምርኮ

ወረር፡ አንድ ምዕራፍ (ኪሎ ሜትር) ( ነገ. ፭፡ ፲፱)

ወረርሽኝ፡ የጕንፋን ወይም የወባ በሽታ ("አንዳንድ ዘመን አየር ሲለወጥ ክረ ምት ውጭ እየተነሣ አገርን የሚወር ኅዳር ሲታጠን የሚቀር")

ወረቀ፡ ወረረ

ወረቀ/ወራ፡ ኣማረ/ታደሰ/ሸበረቀ ("ወርቅ መሰለ ወየበ ሰጪጪ")

ወረቀ፡ ሣሣ/ረቀቀ ("ቅጠል መሰለ")

ወረቀ፡ ቦረቀ/ዘለለ/ጨፈረ ("ወረቀ የመምህራን ቦረቀ የሕዝብ ነው")

ወረቀ፡ ተፋ ("እንትፍ አለ") (ግእዝ)

ወረቀት (ቶች) (ረቅ) የብራና ዐይ ነት ("ደብዳቤ መጻፊያ መጻፍ ማተሚያ ከጥጥ ከዕፀዋት እንደ ሙዝ ቅጠል በሥሡ ፈረን ጆች የሠሩት በብራና ፈንታ የተተካ ሉሕ የወረቀትን ሥራ የዠመሩ ሺኖች ናቸው ይኸውም ከክርስቶስ ልደት በፊት ፪፻ ዓመት ነው ይላሉ")

ወረቀት ጣፊ፡ በወረቀት ጕዳይ ሚጥፍ ("ደብዳቤ ጣፊ")

ወረቀት፡ መላክት/ደብዳቤ

ወረቤ፡ መልኳ ' ብጫ የኾነ ታናሽ ወፍ

ወረቤ፡ የኔ ወረብ

ወረቦ ዋሻ (የወረቦ ዋሻ) የቀ በሌ ስም ("በደብረ ሊባኖስ አፋፍ ያለ ስፍራ ቀድሞ ዘመን በዋሻው ወረቦ ያድርበት ስለ ነበረ ወረቦ ዋሻ ተባለ")

ወረተ፡ ወረሰ ገንዘብ አገኘ ("ጊዜያዊ ወዳጅ ያዘ ወረሰና ወረተ አንድ ዘር ናቸው")

ወረተኛ (ኞች) ወራተኛ/ገልባጣ/ተለዋጭ/ተገልባጭ ዕሥሥት ዐይነት ሰው ("ዛሬ ካንዱ ነገ ከሌላው የሚገኝ ባንድ አይረጋ ወላዋይ ፍቅሩ እንደ ገንዘብ የሚ ዞር የኅዳር ጀንበር")

ወረተኛነት፡ ወረተኛ መኾን

ወረቱ ዐለቀ ("ገንዘቡ ንግዱ ፍቅሩ ዐፍላው ተጨረሰ ተፈጸመ")

ወረታ መለሰ፡ ውለታን ምስጋናን ከፈለ ("እንዳደረጉለት አደረገ")

ወረታ ቢስ፡ ምስጋና ቢስ ("ውለታ የማይመልስ በልቶ ካድ")

ወረታ/ወሮታ/ውለታ፡ የገንዘብ/ ማንኛውም ነገር ስጦታ/አድራጎት ("ለደግ አድራጊ ወይም ለሌላ የሚደረግ ጥቅም መልካም ሥራ ምስጋና የሚያሰጥ") ( ዜና. ፳፡ ፲፩)

ወረታ/ወሮታ፡ የሰው ስም ("ምስጋን ምስጋና እንደ ማለት ነው")

ወረት፡ የጊዜ ገንዘብ ("የንግድ ዕቃ ቀጥ") (ነሐ. ፲፫፡ )

ወረት፡ የጊዜ ፍቅር

ወረንጦ (ዎች) የሾኸ ማውጫ ለት ብረት ("ባላገር በወገቡ የሚያንጠለጥለው አንዱ ሹል መዘንጠያ ኹለተኛው ጕጠት ቈንጠጫ የኾነ ወይም መንቀያና መዘንጠያ በግራና በቀኝ ያለው አንድ ብረት ቀረባ")

ወረኛ (ኞች) በወር ተራ ' እየገባ የሚጠብቅ ዘበኛ ወታደር ነፍጠኛ

ወረከ፡ አበረከ/አንበረከከ

ወረወረ (ወረወ) አሽቀነጠረ/እጓነ ጣለ ("ሺሕ በመከረ አንድ በወረወረ የያዙ ትን ከወረወሩ ፈሪም አይባሉ")

ወረወረ፡ ለቀቀ/ነደፈ ("የፍላጻ የጦር") ( ሳሙ. ፲፰፡ ፲፩)

ወረወረ፡ ሸጐረ/ቀረቀረ/ቈለፈ

ወረወረ፡ በትንሽ ዋጋ ሼጠ

ወረወረ፡ ዐይኑን አሻግሮ አየ

ወረወረ፡ አገባ/አጠለቀ/አስታረበ ጀን በርን

ወረወረ፡ አጠጣ ማግን ለድር

ወረዎ፡ (ኦሮ) የወንዝ ስም

ወረዘት፡ ርጥበት ያለው ትንፋገን

ወረዛ፡ ወረንጦ

ወረዛ (ወሪዝ ወረዘ) እዠ/ራሰ ረጠበ ("የሸክላ የመሬት የቍስል ጠኑ")

ወረደ (ወረደ) ከላይ ወደ ታች መጣ ("በየወገኑ በየቦታው በየጊዜው በየዕለቱ በየሰዓቱ በየደቂቃው በየሰከንዱ ዝናም ወረደ")

ወረደ (ወሪድ ወረደ) ከላይ ወደ ታች መጣ/ዝቅ አለ/ሮጠ/ተንደረደረ ("ከሰማየ ሰማያት ወረደ ከድንግል ማርያም ተወለደ ከፈረስ ወረደ ዱብ አለ ባንገት ወረደ እስክስ አለ ዛሬ ዳኛው በእከሌ ' ላይ ወረደበት ጮኸበት እጅግ ተቈጣው")

ወረደ፡ ሐሳቡ ተሰበረ ("ተስፋ ቈረጠ")

ወረደ፡ ቈረበ/ቀረበ ("ጊዜው ደረሰ ሰዓቱ ወረደ")

ወረደ፡ ተዋረደ/ተዋረሰ ("ደከመ ተሰበረ ተሰነጣጠቀ ዋጋው ወረደ")

ወረደ፡ ወደ ውሃ ኼደ/ተቈለቈለ/ተዘቀዘቀ

ወረደ፡ ጐናም ኾነ

ወረደ፡ ጐደለ/ተቀነሰ

ወረደ፡ ጨነገፈ/ተጠናወተ

ወረደ፡ ፈሰሰ/ዘነመ/ተንዠቀዠቀ/ተንዶለዶለ

ወረደኛ፡ የወረደ ("የተዋረደ")

ወረዳ (ዎች) ዝቅታ/ታች/ቍል ቍል

ወረዳ ወረደ፡ ከበታቹ ተጣላ ("አለማ ዕርጉ ተገኘ")

ወረዳ ያንድ ("አውራጃ የብዙ አውራጃ ዎች የብዙ ብዙ ናቸው")

ወረዳ ገዢ፡ የሻለቃ ወይም የመን ግሥት እንደራሴ

ወረዳ ፈጪ፡ ባንድ ጊዜ አደቀቀ ("ሳይሰልቅ ቀረ")

ወረዳ፡ ካውራጃ በታች ያለ ምክ ትል ግዛት ("የብዙ ቀበሌ ዳኝነት ቤት የምስ ለኔ መኖሪያ")

ወረዴ፡ ዝኒ ከማሁ ለወረደ

ወረድ (ወሪድ) ዝቅ መውረድ

ወረድ አለ፡ ዝቅ አለ/ወረደ

ወረገ፡ አንዳች አልባ ኾነ

ወረገኑ (ወረ ገኑ) በገኑ ያሉ ቤተ ሰቦች ("ወይም ቤቶች የመንግሥት የዕ")

ወረገኑ የተባለ በንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ዘመን ሳይኾን አይቀርም ("ይህም ጋልኛ ነው")

ወረገዝ (ረገዘ) ፀነሰ ("አረገዘ")

ወረጋ፡ ባዶ እጅ ("ሌጣ ያልተጫነ ከብት")

ወረጩ፡ ተረጨ/ቀዘቀዘ/በረደ (ተገ ብሮ)

ወረጯ፡ ረጨ ("ወረበ ውርጭ ጣለ") (ገቢር)

ወረፈ፡ ሰዶበ/ፀረፈ

ወረፈ፡ ወረበ/ዘለለ/ዐለፈ

ወረፋ (ኦሮ) ተራ/ፈረቃ/ፈንታ

ወረፍ ወረፍ አደረገ፡ እየዘለለ ወደ

ወሪ፡ የዚህ ቤቶች ባለቤቶች

ወሪሳ መታ፡ ጋለበ/ወረረ/ዘረፈ

ወሪሳ፡ ወረራ/ዘረፋ/ብዝበዛ

ወሪራ (ኦሮ) አገርጋሪ ላም

ወሪጋ፡ የሴት ስም ("የክቡር ራስ ርጌ እናት")

ወራ (ትግ. ወረየ) ነገረ/አለ/ ሰማ

ወራ፡ ወረቀ ብጫ መሰለ ("የወራ ጠልእንዲሉ)

ወራረደ፡ ዘናነመ/ፈሳሰሰ

ወራሪ (ዎች) የወረረ/የሚወር (" ባቢ ዝንብ ጕንዳን ዘራፊ በዝባዥ የሌት ሰባሪ የቀን ወራሪእንዲሉ)

ወራሪ፡ የጭፍራ ስም ("የንጉሥን ዕል ፍኝ አዳራሽ ድንኳን የሚጭን ሰራዊት")

ወራሽ (ሾች)/ወራሲ፡ የወረሰ/ ሚወርስ ("ርስት ያዥ ገንዘብ ፈላጊ ልጅ ዘመድ") (ዕብ. ፩፡ ፪፡ ሮሜ. ፰፡ ፲፯)

ወራሽ ቈራሽ፡ ያባቱን ቤት የሚ ወርስ ("እንጀራውን የሚቈርስ")

ወራሽ፡ ዳኛ/ባለጋራ

ወራሽነት፡ ወራሽ መኾን

ወራቂ፡ ቦራቂ/ዘላይ/ጨፋሪ ("አሣቂ")

ወራት ወራቶች/ወሮች፡ ወር

ወራና (ኦሮ) ጦር

ወራንታ፡ የስፌት ዕቃ ስም ("እንቅብ ጕርዝኝ ወይም ቍና እኸል የሚይዝ ውርኝት ዐራጣ") (ወረኘ)

ወራወረ፡ ጣጣለ

ወራውረን፡ የወንድና የሴት ስም (" መሽ በሠርክ የተወለዱ ማለት ነው")

ወራውራን፡ ዝኒ ከማሁ ("ዕርበት ልቀት")

ወራዳ (ዶች) የተዋረደ ("ኅሱር ክስክስ ነውረኛ ጐስቋላ በጠባዩና ባመሉ") (ናሆ. ፫፡ ፲፩)

ወራጅ (ጆች) የሚወርድ ("ፈሳሽ የወንዝ ወራጅ")

ወራጅ (ጆች) የወረደ/የሚወርድ ("ፈሳሽ ተቈልቋይ ውሃ ወራጅእንዲሉ)

ወራጅ፡ ዝቅተኛ ("የታች ወራጅ ቤት")

ወራጅ፡ የጣራ እንጨት ("መዋቅር")

ወራፊ፡ የወረፈ/የሚወርፍ ("ሰዳቢ")

ወሬ (ወርኅየ) በ፪ የሚተረጐም ዐማርኛና ኅብር ንግግር ("የኔ ወር ማለት ነው ሴቲቱ ባሏን ቂጥኝ ይዞኻል አሉ ብትለው ወሬ ነው አላት እሷ ' ቂጥኙ በወጣ")

ወሬ ለውጥ፡ ሌላ ነገር አምጣ

ወሬ ማዱ፡ በወሬ ብቻ የሚጠቀም

ወሬ በየደጁ፡ ልዩ ልዩ ኹኖ ነገራል ("፩ዱ ከሌላው አይገጥምም")

ወሬ ነጋሪ፡ እንዲህ ኾነ ተደረገ የሚል

ወሬ፡ ከሰው አንደበት የሚሰማ ነገር ቃል

ወሬና ወር፡ በአማርኛ ይገጥማሉ

ወሬኛ (ኞች) ወሬ ወዳድ ("የወሬ ቋት ባለወሬ የወሬ አባት ከዕርም የማያበላ") (ኤር. ፶፩፡ ፴፩)

ወሬኛ፡ እነግሣለኹ ባይ

ወር (ወርኅ) ሠላሳ ቀን ("፯፻፳ ሰዓት ፵፫ ሺሕ ከ፪፻ ደቂቃ ወር የሚባሉ ወር ተብለው የሚጠሩ እነዚህ ናቸው ፩ኛ መስከረም ፪ኛ ጥቅምት ፫ኛ ኅዳር ፬ኛ ታኅ ሣሥ ፭ኛ ጥር ፮ኛ የካቲት ፯ኛ መጋቢት ፰ኛ ሚያዝያ ፱ኛ ግንቦት ፲ኛ ሠኔ ፲፩ኛ ሐምሌ ፲፪ኛ ነሐሴ እኒህም ጳጕሜን ጨምረው ዓመት ይኾናሉ ቀናቸው ፫፻፷፭ () ሰዓታቸው ' ሺሕ ፯፻፷፮ ደቂቃቸው ' ፭፻፳፭ ሺሕ ፱፻፰ ነው ጳጕሜም በ፫ ዓመት ባ፬ ዓመት በዘመነ ሉቃስ ትኾናለች")

ወር ተራ፡ የወር ተራ ("ሥራ ዘብ ጥበቃ")

ወር አይጠድቅ የለ፡ አንድ ወር የማይጠድቅ ኋላ የማይደርቅ የለ ("ለጊዜው እንደ ዕድሉ የማይከብር ኋላ የማይዋረድ (የማይቸገር) የለ ማለት ነው")

ወርኅ ወር፡ የጨረቃ ስም ("ጨረቃ") (ግእዝ)

ወርቀ ዘቦ (ወርቅ ዘቦ) ወርቅ ያለበት የተጠለፈበት ግምጃ ካባ

ወርቁ ቢጠፋ ሚዛኑ ጠፋ፡ የጥ ያቄ ቃል

ወርቁ/ወርቋ፡ የወንድና የሴት መጠ ሪያ ስም ("የሱ የሷ ወርቅ ማለት ነው")

ወርቁ፡ ጨርቅ ("የርሱ ወርቅ")

ወርቂት፡ ባፄ ቴዎድሮስ ጊዜ የነበ ረች የወሎ ባላባት

ወርቃማ፡ የወርቅ ቀለም ያለው ("እንደ ወርቅ የደመቀ")

ወርቃማነት፡ የወርቅነት ("ብሩህነት")

ወርቃም፡ ብዙ ወርቅ የሚገኝበት ፍራ (ዘፍ. ፪፡ ፲፩-፲፪)

ወርቃም፡ ወርቅ ያለው ("ባለወርቅ የወ ርቅ ጌታ")

ወርቃወርቅ፡ የቅኔ ስም ("ሠምን ትቶ በወርቅ ብቻ የሚነገር የወርቅ ወርቅ ሠም ረገፍ")

ወርቃው፡ የወርቅ ከረጢት ("ቦርሳ")

ወርቄ (ኦሮ) ኮባ/ጕናጕና

ወርቄ፡ ዝኒ ከማሁ ("የኔ ወርቅ")

ወርቅ (ቆች) በቁሙ የማዕድን ስም ("ነጭና ቀይ ብጫ መሳይ ማዕድን የዕን ቍና የሉል የአልማዝ ምክትል ለሰውና ለመ ሣሪያ ለዕቃ ኹሉ ጌጥ የሚኾን መሶበ ወርቅ ዐምደ ወርቅ ራስ ወርቅእንዲሉ) (ዘፍ. ፪፡ ፲፩-፲፪)

ወርቅ (ቆች/ጸርቅ) የልብስ የሸማ ዕላቂ (ሕዝ. ፲፫፡ , ፳፩)

ወርቅ (ቶች) ብሩህና ጌጣጌጥ የሚሠራበት ክቡር ማዕድን ("ወርቅ በወርቅ አይገዛም")

ወርቅ ላበደረ ዐፈር፡ ለደግ አድ ራጊ ክፉ መመለስ (መዝ. ፻፱፡ )

ወርቅ መርገፍ፡ የወርቅ ጌጥ የመ ጐናጸፊያ ("የጃን ጥላና የድባብ የመሶበ ወርቅ ዘርፍ")

ወርቅ ማንካ፡ የወርቅ ማንካ ("ከወ ርቅ የተሠራ")

ወርቅ ሰሪ፡ በወርቅ ዕቃ የሚሠራ ("ጌጣጌጥ")

ወርቅ ቅብ፡ ወርቅ የተቀባ ዕቃ መሣሪያ

ወርቅ በሜዳ፡ ወርቅ የሚመስል ቅጠል በሜዳ የሚበቅል ("ለብዙ ደዌ መድ ኀኒትነት ያለው ዕፅ ወርቅ በዘርፍነት ሲነ ገር")

ወርቅ ቡላ፡ የብጫ ነጭ ፈረስ

ወርቅ ብ፡ ወርቅ የሚመስል ብሃ ጥለት

ወርቅ ተለበጠ ተሠነበጠ ተለጠጠ ("ተለባጭ የሚለበጥ ታቦት ወይም ወርቅ ለባጣ የተለጠጠ ልብጥ ") ("ልቡጥ")

ወርቅ ነሽ፡ የሴት ስም

ወርቅ ነኸ፡ የሰው ስም

ወርቅ ንክር፡ በወርቅ የተነከረ ጌጥ

ወርቅ ዐልጋ፡ የወርቅ ዐልጋ ("ከወ ርቅ የተዘጋጀ")

ወርቅ አካል፡ ጤናማ ደኅና ጕድ ለት የሌለበት ገላ ሰውነት ("ስለ ወርቅ ካልእንዲል ለማኝ)

ወርቅ አወጣ፡ ቂጥኝ አፈራ

ወርቅ አገኘኹ፡ የሰው ስም

ወርቅ አጫዋች፡ በቤተ ክሲያን ጕልላትና ሰበሰብ በዘውድ በአክሊል በመረ ሻት በመሶበ ወርቅ በሰገባ የተንጠለጠለ ጌጥ ("ነፋስ ሲነካው ርስ በርሱ እየተጋጨ የሚንሿሿ አንዱ ላንዱ አጫዋች ድምፅ አቀባይ የበቅሎ ዐልቦ መርገፍ ሻኵራ")

ወርቅ አፈራኹ፡ የወንድና የሲት ስም

ወርቅ ወንበር፡ ከወርቅ የተሠራ ወርቅ ወንበር

ወርቅ ዋንጫ፡ የወርቅ ዋንጫ ከወ ርቅ የተበጀ

ወርቅ ውሃ፡ የሴት ስም

ወርቅ ውሃ፡ የወርቅ ውሃ በእሳት የቀለጠ

ወርቅ ዛብ፡ የወርቅ ዛብ ("ከወርቅ ተዘጋጀ የሽጕጥ ቋድ")

ወርቅ ያንጥፉ፡ ዝኒ ከማሁ

ወርቅ ይዝነምበት፡ ለደግ ሰው ትና ቦታ የሚነገር ምርቃት

ወርቅ ይጠሩ፡ የሴት ስም

ወርቅ ጣፋ፡ ወርቅ የተለበጠበት ጋሻ

ወርቅ ጥልፍ፡ በወርቅ ክር የተጠ ለፈ ልብስ

ወርቅ ጥብጣብ፡ የወርቅ ጥብጣብ ("የመላበሻው ዳርና ዳር በወርቅ ጥብጣብ የተጌጠ ካባ")

ወርቅ፡ የሐዲስ ምሳሌ ("የሠም ምክ ትል የብሉይ አንጻር")

ወርቅ፡ የቂጥኝ ሽሽግ ስም ("ላመንዝራ ዪቱ ወርቅ መሰጠቱን ያሳያል")

ወርቅ፡ የገንዘብ ስም ("መደበኛ ገን ዘብ የብር የመዳብ የንሓስ ያሞሌ የወረ ቀት ገንዘብ ኹሉ መሠረት መያዣ ዋስ ከዚህ የተነሣ ማንኛውም ገንዘብ ወርቅ ባላል")

ወርቅማ፡ ወርቅ መሳይ ("ወርቅ ሕብር")

ወርቅማ፡ የወርቅ ዓይነት ቀለም ያለው

ወርቅማነት፡ የወርቅ ዓይነት ቀለም መሆን

ወርቅዬ (ወርቅየ) የገብስ ስም ("ነጭ ")

ወርቢ፡ አራተኛ የቀባርዋ ምት

ወርቸ ከንብል፡ ዘቅዛቃ ተዳፋት ርታቴ ስፍራ

ወርቸ፡ ትልቅ ከብት

ወርቹ፡ የጠና/የጠነከረ ("አሮጌ ኆን ከወደቀበት መነሣት የማይችል")

ወርቻም፡ ባለወርች

ወርች (ቾች) ጡንቻ ("የፊት እግር") (ዘሌ. ፲፡ ፲፭)

ወርች፡ እጅ ("እከሌ እግር ተወርች ታሰረ")

ወርካ፡ የዛፍ ስም ("ረዥምና ሰፊ ንጨት ደንጊያን ተጠግቶ የሚበቅል ፍሬው የሚበላ ተማሪ መምሩን እንደ ወርካ ያስፋዎ እንደ ቀጤማ ያለምልምዎእንዲል)

ወርዋሪ (ዎች) የወረወረ/የሚወረ ውር ("አጓኝ ሸጓሪ ቀርቃሪ")

ወርዋሪ፡ በሐረርጌ ተሠርቶ የነበረ ጭፍራ ስም ("ከጋሻ መካች ኋላ ቁሞ ጦር የሚወረውር ማለት ነው")

ወርዳሚት፡ ወርዷ የሰፋ ምድር (ኢሳ. ፳፪፡ ፲፰)

ወርዳም፡ ጐናም/ጐነ ሰፊ (ኤር. ፶፩፡ ፶፰)

ወርድ (ርሕብ) የጐን ስፋት ("ከቁመት የሚያንስ") (ዘፍ. ፮፡ ፲፭፡ ኢዮ. ፴፰፡ ፲፰)

ወርድ (ዐረ) ጽጌ ረዳ

ወርድ ንባብ፡ እንደ ዐቢይ ንባብ የማይቀለጥፍ ጕት የሐዘን ንባብ

ወርድ፡ ዐርብ አራትያ ዐምስትያ

ወርጅ፡ ወረወረ

ወርጅ (ዶች) የነገድ ስም

ወርጎ፡ የዛፍ ስም ("ሞፈር የሚኾን ዕንጨት")

ወሮ በላ (ሎች) ሕገ ወጥ ልጅ ("ማን ዘራሽ ቅሬ ዘርፎ ቀምቶ የሚበላ ስካር ምንዝር ቅጥፈት ሌብነት ነውር ኹሉ ጌጡ")

ወሮ፡ ዘርፎ/በዝብዞ/ማርኮ ("እዪው ወሮ ሲገባእንዲሉ ሴቶች ታቦት ሲነግሥ)

ወሸለ/ወከለ/ወተፈ፡ ጨመረ ("ውሻል")

ወሸለ፡ ሸፈነ ("በውስጥ አደረገ")

ወሸለከ፡ ወሰለተ

ወሸላ (ሎች) ያልተገረዘ የወንድ ብልት ሽፍን ("ወይም አረመኔ ሰው")

ወሸመ፡ ውሽማ ያዘ ("ከሰው ሴት ኼዶ ሌላዪቱን ወደደ አመነዘረ")

ወሸመች፡ ሌላ ወንድ ያዘች ("ካንድ ሰው ዐለፈች")

ወሸሽተር፡ የጠመንዣ ስም ("ነፍጥ")

ወሸቀ (ወሰከ) ከጭቃ ካዛባ ጨመረ/አገባ/ሸጐጠ/ረፈቀ/ወዘፈ

ወሸበ (ዕብ. ያሻብ) በቤት ተቀ መጠ ("እሳት ሞቀ")

ወሸበ፡ ተባዘተ/ለሰለሰ/ተጠቀለለ/ተሸበለለ ("ዳመጦው ንድፉ")

ወሸባ/ውሽባ (ብለኔ) የመታከም ሥራ ("ባንድ ስፍራ ተቀምጦ መድኀኒት ማድረግ መታጠብ መታጠን አፍንጫን")

ወሸኔ፡ የወሸን ዐይነት ወገን ("ውብ መልከ መልካም ቈንዦ")

ወሸን፡ ወሰሰ

ወሸን (እንቋዕ) የደስታ ቃል (" ሼን ደግ ማለፊያ ዕሠይ")

ወሸከ (ወሰከ) ነገር ሠራ ("የአንዱን ለሌላው ነገረ")

ወሸከሬ (ሸከረ) ጥቃቅን ዓሣ ("የታ ላላቅ ዓሣ አሽከር ትንንሽ ልጅ ውሪ")

ወሸከሮች፡ ትንንሾች ዓሦች ("ልጆች ውሪዎች")

ወሸከተ፡ ቃዠ/ነገር አበዛ ("እንደ ሕልም አገኝ ዐጣውን ተናገረ ቀባዠረ ወዣ በረ ዋሸ ለፈለፈ")

ወሸከት/ወሽካታ፡ የወሻከተ/የሚወ ሻክት ("ቀባጣሪ ቀባዣሪ ፍሬ ቢስ ፍሬ ፈርስኪ")

ወሸካከተ፡ እዚያም እዚያም ወሬ ነፋ ("ቀበጣጠረ")

ወሸገረ፡ ወነገረ/ወነከረ ("ግራ ቀኝ ረገጠ")

ወሻሚ፡ የወሸመ/የሚወሽም ("ቅንዝረኛ")

ወሻም (ሞች) ባለወሽ í ወሸ ትልቅ ላም

ወሻሸለ፡ ወታተፈ

ወሻቂ፡ የወሸቀ/የሚወሽቅ ("ወዛፊ")

ወሻቃ/ውሽቅ፡ የተወሸቀ ("ርፍቅ ዝፍ")

ወሻውሽኝ፡ ወሰከ

ወሻውሽኝ (ወሽ አውሽኝ) በደ ብረ ብርሃን አጠገብ ያለ ቀበሌ

ወሻይ፡ የወሸለ/የሚወሽል ("ወታፊ ወካይ")

ወሼ፡ ዝኒ ከማሁ ("የኔ ወሽ ማለት ነው በዚህ ጊዜ ወሽ አህያ ተብሎ ይተረ ጐማል")

ወሽ፡ ዋሸ

ወሽ ከለል፡ የላም ብሽሽት ቈዳ

ወሽ፡ የጡት መሠረት ("የግት የእንገር የወተት ቋት ከረጢት ኪስ")

ወሽላካ፡ ወስላታ

ወሽመጥ (ጦች) (ስመጥ) ጐን ("የሽንጥ አጠገብ ጎረቤት ከብብት እስከ ሙሓ ይት ያለ ገላ ወሽመጥ ቈራጭእንዲሉ)

ወሽመጥ፡ የሱሪ ወንበርና የጥብቆ የእጀ ጠባብ ሠላጤ ሕፅን ("የጠበበ ልብስ ማስፊያ")

ወሽማዳ፡ ወጭማዳ፡ ሸመደ

ወሽማዳ ዝኒ ከማሁ (ወጭማዳ) ሻመደ ተቈረጠመ ታኘከ ተበላ አሻመደ (ዕብ. ሂሻሜድ) ዐኘከ በላ (ጥሬን በብዙ)

ወሽከለል፡ ወሽ ከላይ ወሽ

ወሽጋራ/ወንጋራ/ወንካራ፡ ተወሻገረ/ተወናገረ/ተወናከረ

ወቀል፡ ኹለተኛ የቀባርዋ ምት

ወቀሰ፡ ዘለፈ፡ ወቀሠ

ወቀሠ (ወቂሥ ወቀሠ) ሰው ሠራውን በደልና ስሕተት በሽማግሌ ፊት ("ወይም በሸንጎ ገለጠ ገሠጸ ተቈጣ ነቀፈ ለፈ መከረ የክፉ የበጎ s")

ወቀረ (ወቂር ወቀረ/ወገረ) ወጋ/ጠቀጠቀ/ነቀሰ ("ጥርስን በመላው")

ወቀረ፡ ተማሪን ከድንቍርና አራቀ ("በትምርት አሠለጠነ")

ወቀረ፡ ወፍጮን/የግንብ ደንጊያን ጠረበ አበጀ/አሻከረ/አሰላ ( ነገ. ፭፡ ፲፰)

ወቀራ፡ ነቀሳ/ጠረባ

ወቀራብ/ወንቀራብ (ቀረበ) ወፍን ቆቅን የሚይዝ ወጥመድ ወስፈንጠር ("በግእዝ ፀንፈርት ይባላል ወቀራብ ማለት በውስጡ አንድ ነገር ሲገባ ሸምቀቆው መቃረቡን ያሳያል")

ወቀራብ ወጥመድ ወስፈንጠር ባለ ሸምቀቆ ("(በግእዝ ዐንፈርት ይባላል)")

ወቀሬ (ኦሮ) የፈረስ አጋሰስ ገጣባ

ወቀዘ፡ ቀጠነ/መነመነ/ኰሰሰ

ወቀጠ (ትግ. ወቀጠ ጥርስን ገላን ነቀሰ) ወጋ/ጠቅ አደረገ ("ፈተገ ሸከሸከ ደለዘ እግርን እኸልን በርበሬን ቅመ ምን ጌሾን")

ወቀጠ፡ ቀጠቀጠ/መታ/ገደለ ("የበግ የፍየል የወይፈን ቍላን")

ወቀጣ፡ መውቀጥ ("ቅጥቀጣ")

ወቂ (ዎች) የወቃ/የሚወቃ/የሚያ ኼድ ("ፈልፋይ")

ወቃ (ወቅዐ) ከምድር ጣለ ("ተመ ቺውን መምቻ አደረገ እከሌ እከሌን አመ ሬት ወቃውእንዲሉ)

ወቃሪ (ሮች) የወቀረ/የሚወቅር (" ቃሽ ጠራቢ") ( ነገ. ፲፪፡ ፲፪)

ወቃሽ (ሾች) የወቀሠ/የሚወቅሥ ("ገሣጺ ዘላፊ ነቃፊ ሙት ወቃሽእንዲሉ)

ወቃቀሠ፡ ዘላለፈ/ተቈጣጣ/መካከረ

ወቃቀረ፡ ነቃቀሰ/ጠራረበ/መታታ/ ሸካከረ

ወቃቀጠ፡ ቀጣቀጠ/ደባደበ/መታታ/ፈታተገ/ሸካሸከ

ወቃዛ/ውቃዞ፡ መንማና/ደቃቃ/ ሳሳ ("እኸል ከብት ሰው")

ወቃጣ/ወቃጥ፡ ቅጥቅጥ ("ቍላው ተቀጠቀጠ ሰው")

ወቃጭ (ጮች) የወቀጠ/የሚወ ቅጥ ("ፈታጊ ሸክሻኪ ቀጥቃጭ የወቃጭ አንፋሽእንዲሉ)

ወቄራ ካራ፡ ቄራ

ወቄራ፡ ወር

ወቄራ ካራ ማረጃ ማወራረጃ (ተረት) "ልጅ ያባቱን ወቄራ ያፎቱን"

ወቄት (ቶች) (ወቀየ) የወርቅ ገን ዘብ ሚዛን ("ወይም ክፍል ብር መሐለቅ ባነሣ ወቄት ይባላል ይኸውም ፳፰ ' ግራም ነው ወቄት ወርቅእንዲሉ)

ወቅለምት፡ ካራ ቀለመ፡ መቅ ለምት

ወቅለምት ዝኒከማሁ

ወበሪ፡ የኦሮ ስም ("በሺዋ ካሉት ኦሮ ባላባቶች አንዱ አገሩም ነገዱም በስሙ ይጠራል ጊዳና ወበሪእንዲሉ)

ወበራ፡ በሐረርጌ ክፍል ያለ አገርና ነገድ

ወበራ፡ እብሪተኛ ኾነ ("ቀበጠ")

ወበራ፡ ጠገበ/ሸሸ/ወገሸ/በረየ

ወበቀ፡ ጋለ/ሞቀ/ተኰሰ ("ላብ ላብ አለ")

ወበቅ፡ ግለት/ሙቀት/ሐሩር/ ሳት

ወበበ፡ ተከተለ ("በስተኋላ ኾነ")

ወበብ ወበብ፡ ተረታዊ የድመት ዘፈን ("ከተል ከተል ወበብ ወበብ ዳርዳሩን ከበብ") (ተመልከት፡ እብብን እይ፡ ወቦን ተመልከት ከዚህ የወጣ ነው)

ወበኔ ኵራተኛ፡ (ወበነነ)

ወበኔ፡ የወበን ወገን ("ወይም ዐይነት ኵራተኛ")

ወበን፡ ኵሩ ተጓዳጅ

ወባ፡ የበሽታ ስም ("የቈላ በሽታ አስራቦ ከሚባል ትንኝ የሚመጣ ንዳድ ትኵ ሳታም ኦሮ ቀትር ሲል ወባ ከሚለው ጋራ ይሰማማል ባረብኛ ወባእ ይባላል")

ወባሪ፡ የወጫበረ/የሚወግብር

ወባቂ፡ የወበቀ/የሚወብቅ ስፍራ

ወባት (ቶች) በፈቃዱ ጠበቃ ' ኾነ ("የጠብ የነገር ኀላፊ")

ወባት ኀላፊ ዋበ

ወባት ገባ፡ ለተጨነቀ ዐገዘ/ረዳ/ዐለፈ ("አይዞኸ እኔ አለኹልኸ አለ")

ወብራ፡ የጠገበ/ጥጋበኛ ("ቀበጥ ሲያውቅ አበድ (ተረት) የባልቴት ወብራ የክ ረምት ብራ ቀበጥ")

ወቦ ሸማኔ፡

ወቦ/ዎቦ፡ ስመ ጭፍራ ደጀን የኋላ ጦር (ተመልከት፡ ወዎን እይ)

ወቦ፡ የኮከብ ስም ("አባት ኮከብ ባለ ብዙ ጭፍራ") (ኢዮ. ፴፰፡ ፴፪)

ወተረ፡ ወተት

ወተረ (ወቲር ወተረ) ሳበ/ገተረ/ ወጠረ/ዘረጋ/ለጠጠ

ወተር፡ የሸረሪት ድር ("ወይም ዝሓ")

ወተር፡ የገጠር ስም ("በሐረርጌ አው ራጃ ያለ ቀበሌ")

ወተበ፡ ሠራ/አበጀ/አጠፈጠፈ/አከ በበ

ወተበ፡ ወሰበ/ወሸለ ("ጠመጠመ የገ መድ")

ወተተ፡ ዋቸው ("የሩቆች ወንዶችና ሴቶች የአ ንቀጽ ዝርዝር እነሱ እነዚያን ዐወቋቸው")

ወተተ፡ ዋተተ/ዞረ/ባከነ/ተንከራ ተተ ("ወዲያና ወዲህ አለ ብዙ ሥራ ሠራ ባተለ ወተት ሲንጡት እንደሚዋልል ማለት ነው")

ወተታም፡ ባለወተት ("ወተተ ብዙ ላም እናት ዕንጨት")

ወተታሞች፡ ላሞች/እናቶች/ዕንጨቶች

ወተት አለ፡ ወተት ፈለገ/ጠየቀ

ወተት አንዠት፡ ወተት የሚመስል አንዠት

ወተት፡ ሐሊብ ("ከናት ባሕርይ ሚገኝ የእንቦሳ የግልገል የውርንጭላ የቡ ችላ የሕፃን ምግብ")

ወተት፡ የወርካ የሾላ የበለስ የቍል ቋል የቈለቈል የቅንጭብ የሞይደር የቋንዶ የጥፍርአንዶ የሌላውም ዛፍና ሐረግ ኹሉ ነጭ ደም

ወተወተ (ወተተ ወሰወሰ) ጐተ ጐተ/ነዘነዘ/ዘበዘበ ("ዕረፍት ነሣ")

ወተድ፡ ካስማ ("የካስማ ዐይነት")

ወተፈ (ወተበ ወሸለ) ሣርን ድን ቅጠልን ወርቅን ሸጐጠ/ከደነ

ወታሪ፡ የወተረ/የሚወትር ("ሳቢ ገታሪ ወጣሪ")

ወታቢ፡ የወተበ/የሚወትብ ("ጠም ጣሚ")

ወታቦ (ዎች) እንደ ዋዲያት ንደ ጕርዝኝ ኹኖ ("ከእበትና ካመድ የተሠራ ዕቃ")

ወታተፈ፡ ሸጓጐጠ/ወሻሸለ

ወታደር፡ ነፍጠኛ

ወታደር (ሮች) ዝኒ ከማሁ ("የጦር ሰው ነፍጠኛ") ( ዜና. ፲፯፡ ፪፡ ዮሐ. ፲፰፡ )

ወታደር ኾነ፡ ብረት አነሣ ("ለጌታ ዐደረ ጦርነት ተማረ")

ወታደርነት፡ ወታደር መኾን

ወታፊ፡ የወተፈ/የሚወትፍ ("ከዳኝ")

ወታፋ/ውትፍ፡ የተወተፈ ("ደካማ ቅሙ ቢስ")

ወት ያዘው አስጨነቀው ("ድልን" አስተውል "ደላ (ድሕለ)")

ወትሮ (ወትር) ንኡስ አገባብ ("ዘወ ትር በየጊዜው")

ወትዋች (ቾች) የወተወተ/የሚወተ ውት ("ጐትጓች ነዝናዥ")

ወቸገል፡ የዥብ አለቃ ("ወይም አውራ ዋና ዥቦች ኹሉ የሚፈሩትና የሚሸ ሹት የሚገለሉለት እንደ ቄስ እንደ ንጉሥ የሚያከብሩት") (አረጋዊ መንፈሳዊ ገጽ ፲፬)

ወነሼ (ዋኖስየ) የሴት ስም ("የኔ ዋኖስ ዋኖሴ አጫዋቼ ወይም የወለሼ ለውጥ ይመስላል")

ወነቀፈ (ነቀፈ/ነገፈ) ወለከፈ/ ዐነቀፈ

ወነበደ፡ ላተ/ነጠቀ/ቀማ ("ወንበዴ ' ኾነ")

ወነበደ፡ ደነበረ/ሸሸ/ሮጠ/ጋለበ/ ሸመጠጠ

ወነቶ፡ የመሬት መደደቂያ ("ጣምራ ብረት ያለው ደንጐራ የጕራጌ ሥራ")

ወነነ፡ አኰራ/ጀነነ/ቈነነ

ወነነ፡ ወነገ/ወሰጠ

ወነን/ዋኒን (ትግ. ሐባ) እርዌ/አራዊት (መዝ. ፷፰፡ ፴፡ ፸፱፡ )

ወነወነ (ወነነ) ወዘወዘ/ነቀነቀ/ ቈላ/አወላወለ ("የዥራት")

ወነወና፡ የሽንብራና የጤፍ ኅብስት ("በበርበሬና በቅባኑግ የተዘጋጀ የላስቶች ሥራ")

ወነደመ (አኀወ) ወንድም አደረገ

ወነጀለ

ወነጀለ (ወነጌለ) በወንጀል ከሰሰ ("አሳጣ ኀጢአተኛ ዐመፀኛ አደረገ ስም አከፋ አረከሰ በውነት ወይም በሐሰት በደለ")

ወነጀለ፡ ወንጀል ሠራ/አደረገ ("ዐመፀ በደለ")

ወነጀረ/ወነገረ፡ ውንጅርኛ አስኬደ

ወነጀበ፡ ወለከፈ/ደነቀፈ

ወነገ/ወነጠ/ወሰጠ/ወነነ/ወዘወዘ፡

ወነገረ (ነገረ) ወነከረ/ደነቀረ

ወነጌ()/ወነጀለ፡ ዐመፀ/በደለ (መዝ. ፴፪፡ ፩፡ ኤር. ፲፮፡ ፲፪)

ወነጠ (ናጠ) ወነገ/ወዘወዘ

ወነጨፈ (ወጪፈ) ሰፋ ("ታታ አበጀ ቈዳን ገመድን")

ወነጨፈ፡ ደንጊያን ወረወረ ለመቄ ለደመኛ ( ሳሙ. ፲፯፡ ፵፱)

ወነፈለ (ነፈለ) ሥራን ረዳ ("ጕልበት አበደረ")

ወኒ (ኦሮ፡ ኦኔ ልብ) ኀይል እልክ

ወኒያም፡ ባለወኒ ("እልከኛ ኀይለኛ ልበኛ ጐበዝ")

ወና (ኦሮ፡ ኦና) ባዶ ቤት ("ወይም አስቀድሞ ቤት ኑሮበት ጠፍ የኾነ ስፍራ የፈረሰ የተፈታ")

ወናሄ፡ ፍሬው ንጣት ነጭነት ያለው ዛፍ ("ጥርሱ ወናሄ ይመስላልእንዲሉ)

ወናጊ፡ የወነገ/የሚወንግ ("ወናጭ")

ወናግ (ሐረርና ሱማሌ) አንበሳ

ወናግ ሰገድ፡ ያፄ ልብነ ድንግል ስመ መንግሥት ("አንበሳ የሰገደለት ማለት ነው")

ወናጭ፡ የወነጠ/የሚወንጥ ("ወናጊ")

ወናፍ በቁሙ ነፋ፡ (ነፍኀ)

ወናፍ (ፎች) በቁሙ የቀጥቃጭ የባለጅ ያንጥረኛ መሣሪያ (ከወደ መያዣው ጠርብና ጠፍር በስተጫፉ ቀጪን የብረት አሸንዳ ያለበት ስልቻ ነፋስ መስጫ የከሰል ማንደጃ - "ፍየል መንታ ትወልድ አንዱ ለወናፍ ሌላው ለመጻፍ" - ተረት - "ዥብ የኔ ስለው ወናፌን ቀማኝ")

ወናፍ አባ ንፋው (የሰማውን የማይ ደብቅ ሰው ዕንብርተ ቀዳዳ)

ወን()በርቲ የሐኔ/የዋልሴ ዐይነት መሣሪያ (በ፪ ወገን ስለት ያለው)

ወንቃፊሎ፡ ዝኒ ከማሁ ("ወንቃፍነት ያለው አለው ማለት ነው")

ወንቃፍ (ፎች) ቀላሳ ("እንደ ካስማ ያለ ረዥም ዕንጨት ከዛፍ ላይ ደረቅ ዕንጨት ስቦ መስበሪያ ማውረጃ")

ወንቋራ፡ የጨነቈረ ("አንድ ዐይኑን ያደከመ")

ወንበረተኛ (ኞች) የትምርት ጓድ ዦሮ ጠምዛዥ ዳኞች።

ወንበራዊ ወንበርማ በሱሪ ወንበር ጐን የሚውል ጣጣ ማለት ነው።

ወንበር መቀመጫ፡ ነበረ

ወንበር (ምንባር) የማንኛውም ሰው መቀመጫ (ከንጨት የተሠራ በቈዳ የተጠፈረ ቋንጤ - በርጩማን ተመልከት - (መንበር ምንባር) የግእዝ ወንበር ያማርኛ ነው - መዝ. ፩፥፩ - ሲበዛ "ወንበሮች" ይላል - ከንፈርን ተመልከት - (ያይጥ ወንበር) ልጆች ከርጥብ የስንዴ ብር የሚያበጁት)

ወንበር ዘረጋ ትምርትን ነገረ አስተ።

ወንበር ገፋ ያዳፋኝን ግብር ገበረ (ያስታጓይን ማኅበር ደገሰ ተከታዩ) ማረ።

ወንበር ገፍ ሦስተኛ የግብር ተረኛ።

ወንበር ሥራ/ግብር።

ወንበር የሱሪ ኮርቻ ትክል (መቀመጫነቱን ሲያዩ ወንበር ብለውታል - ባላገርም ወንበር በማለት ፈንታ "ወምበር" ይላል ይኸውም መና ተወራራሽ ስለ ኾኑ ነው - ወንበር ፲፱ ዓመት ተረፈ ንኡስ ቀመር)

ወንበር የንባብ የዜማ የትርጓሜ ትምርት ("ወንበር ያሠኘው የመጽሐፉ አትሮንስ ይመስላል")

ወንበር የዳኛ ስም (በወንበር ተቀምጦ የሚፈርድ ዳኛ ወንበር ይባላል - ቀኝ ወንበር ግራ ወንበር እንዲሉ - በግእዝ ግን (ወንበር) ተቀመጥ ማለት ነው)

ወንበርማ በጐዣም ግዛት ያለ ቀበሌ ("ወንበር መሳይ ባለወንበር ማለት ነው")

ወንበርሲጣ (ዩንበርሲቲ) ቤተ ደራስያን ወመምህራን

ወንበርነት ዳኝነት (ዳኛ መኾን)

ወንበሮች መቀመጫዎች በርጩሞች ዳኞች።

ወንበዴ (ዶች) የወንበድ ("ነጣቂ ቀማኛ በደን በጐድጓዳ ስፍራ በባሕር ዳር ተደብቆ የሚቀማ ቀምቶ የሚሸሽ") (ዮሐ. ፲፡ , ፰፡ ማቴ. ፳፯፡ ፴፰)

ወንበዴነት፡ ነጣቂነት/ቀማኛነት

ወንባጅ/ወንበድ፡ የወነበደ/የሚወ ነብድ ("ኦሮቢ ሸሽታ ወንበድ አልተለመደም")

ወንት፡ የአካንዱራ ጨዋታ ("፪ቱን ርቦ ሲወጋ ወንት ይላል")

ወንካላ ዐንካሳ (ነከለ) ወነከረ፡ (ነከረ) ወነገረ

ወንካላ ዝኒ ከማሁ ("ወንካራንና ወልካፋን" አስተውል)

ወንካሎች ዐንካሶች።

ወንካራ (ሮች) ወንጋራ

ወንዘረጭ (ረቃዬ ውሒዝ) ወን ዝን የሚረጭ ("የወዠቦ ዐይነት ቡልማ ጕሬ ዝማ ወፍ ዥራተ ረዥም እወንዝ ገብቶ እየተንደፋደፈ የሚታጠብ የማሽላ ጠር'")

ወንዛም፡ ባለወንዝ ("ወንዝ ያለበት የበዛበት ስፍራ")

ወንዛወንዝ፡ የወንዝ ወንዝ ("ብዙ ወንዝ")

ወንዛድምቅ (ወንዝ አድምቅ) በወንዝ ዳር የሚበቅል ዕንጨት ("የቅጠሉ ሰበከት ነጭ ወዙ አረንጓዴ የኾነ ወንዝ አድማቂ ዛፍ ሲበዛ ወንዛድምቆች ይላል")

ወንዝ (ሙሓዝ) የውሃ መፍሰሻ/መውረጃ ("ደረቅ ወንዝእንዲሉ)

ወንዝ (ውሒዝ) የምድር ወዝ/ዥረት/ዠማ/ፈሳሽ ውሃ ("ትልቁም ትንሹም")

ወንዝ ለወንዝ ኼደ፡ ውሃን ተከ ትሎ ቍልቍል ወረደ

ወንዝ አመቴ (ዎች) የወንዝ አመቴ ("የወንዝ ገረድ ሴት ባሪያ ዓሣ ለቃሚ አሞራ ታላቅ ቤተ ሠሪ")

ወንዞች (ወሓይዝት) ዥረቶች/ ሞች/ፈሳሾች (ምሳ. ፭፡ ፲፯፡ ሕዝ. ፴፮፡ , )

ወንደ ገሪ፡ የጋኔን ስም ("ወንድን የሚገራ ማለት ነው") ( ነገ. ፲፱፡ )

ወንደላጤ (ዎች) ያለሴት ብቻ ውን የሚቀመጥ (የሚኖር) ወንድ ("የተላጠ ዕንጨት ምሳሌ")

ወንደላጤነት፡ ሚስት አልባነት ብቻ ነዋሪነት

ወንደቃ (የወንድ ዕቃ) ምልምል ወንድ ("ሴት ወይዘሮ መርጣ የመለመለችው መልከ ቀና ሰው")

ወንዱ፡ ጐበዙ አይፈር ለፊቱ

ወንዱና ሴቱ ይለይ፡ ጐበዙና ፈሪው ብርቱውና ደካማው ይታወቅ ("ኀይለ ኛው አሸናፊ ዐቅመ ቢሱ ተሸናፊ ይኹን")

ወንዲላ/ወንዲሎ፡ ከሴትነት ወደ ወንድነት የምታደላ ("ቍላ ቀር ሴት ርሷን ሰውነቷን ያስረዳል የወንድነት ጠባይ አላት አለው ማለት ነው")

ወንዲት፡ ዐጅሪት ("ተፈጥሮዋ ሴት ራዋ የወንድ የኾነ ስመ ጥር እንደ ያይልና እንደ ዮዲት ያለች የሴት አውራ")

ወንዳወንዴ፡ በስተቀኝ በኩል በም ድር ተተክሎ ከሸማኔ መጠቅለያ የሚዋደድ አንድ ሹል ዕንጨት

ወንዳወንዴ፡ የመዝጊያ ቍላ ("በደፍና በጕበን ውስጥ የሚሰካ")

ወንዳወንድ፡ ብርቱ ሴት ("ድምጠ ፍራም")

ወንዳወንድ፡ የወንድ ወንድ ("ሐርበኛ")

ወንዳገረድ (ወንድ አገረድ) ወንድን ግርድ የሚያደርግ ("ወንድ አርካሽ ወንድነት ከገረድነት ያለው ሴት አውል አሰዳቢ የወንድ ግርድ ወንድ ሲኾን ቀሚስ አጥልቆ እንደ ገረድ የሚሠራ የሚፈጭ የሚቈላ የሚጠምቅ የሚጋግር የሚፈትል የገረድ ጓድ ባለጌ ነውረኛ ዐጓጕል ከኹሉ ኣለኹ የሚል ሴት አይሉት ወንድ ፈናፍንት")

ወንዴ (ተባዕታይ) ወንዳዊ/የወ ንድ ወገን ("ዐጅሬ ጠንካራ ዕንጨት ከሴቴው ጋራ የሚከተብ")

ወንዴ ሬት፡ ጥርስ ያለው

ወንዴ ቍልቋል፡ ሻካራ ቅርፍርፍ

ወንዴ ቃጫ፡ በላንፋው መካከል እስኪታዊ ዕንጨት ያለበት ("የቆመበት")

ወንዴ፡ ብርጕድ ("የተመጠነ")

ወንዴ፡ የቍልፍ መክፈቻ

ወንዴ፡ የገሣ ዕንጨት

ወንዴና ሴቴ (ተባዕታይ ወእን ስታይ) የወንድና የሴት ዐይነት ዕንጨት

ወንዴና ሴቴ፡ የመዝጊያ ማጠፊያ የሚሳካ

ወንዴዎች/ወንድዮች፡ የመዝጊያ ቍላዎች ("ወይም እግሮች") ( ነገ. ፯፡ )

ወንድ (ወልድ ዕድ) እሱና አንተ የሚባል የሩቅና የቅርብ ሰው ("ተባት የሴት ባል ገዢዋ አሳዳሪዋ በጽሕም በድምፅ")

ወንድ መኰንን፡ ወንድ የመኰንን ቅጽል ነው (ተመልከት፡ ሴትን እይ)

ወንድ በኾንሽ፡ የሴት ስም ("ምኞ ታዊ ስየማ")

ወንድ በወሰን፡ የሰው ስም ("ጠላት ሲመጣ በወሰን የሚቆም ወንድ ማለት ነው")

ወንድ አያት ("ያባት አባት የስም ቅጽል መደበኛ ስማቸው የምሩ")

ወንድ ኾነ፡ ዐየለ/በረታ/ጐበዘ

ወንድ ወሰን፡ (የወንድ ወሰን) የሰው ስም ("የወንድ ድንበር መጨረሻ")

ወንድ የለሽ፡ ተጠብሳ የምትበላ ዶሮ አንዠት ("ከሌላው ብልት ወንድ ለይቶ የተዋት")

ወንድ ይራድ፡ የሰው ስም

ወንድማማች (ወንድም ዐማች) የወንድሙን መንትያ እት እንደ አዳም ጊዜ ያገባ ("ወንድምነት ካማችነት ያለው እትን ተመልከት")

ወንድማማች፡ በትውልድ ሐረግና በምግባር በሃይማኖት አንድነት ያለው ማኅ በር (ግብ. ሐዋ. ፩፡ ፲፮፡ ፪፡ ፳፱)

ወንድማማቾች (ወንድሞች ዐማ ቾች) ወንድሞችና ዐማቾች የኾኑ ("ሥጋ ልደት ደም ጥልቀት ያላቸው ቤተ ዘመዶች ተወላጆች ጋብቾች")

ወንድማም፡ ባለወንድም

ወንድማሞች፡ ወንድም ያላቸው ("ባለ ወንድሞች")

ወንድሜ ነኸ፡ የሰው ስም

ወንድሜ፡ የኔ ወንድም ("ያባቴና የናቴ ልጅ")

ወንድም (ዕድኒ) ዋዌ ነው ("ወንድም ሴትምእንዲሉ)

ወንድም (ወልደ እም) ያባት ሳሌ ("የናት ልጅ ካባትም የተወለደ ወይም አባት ከሌላይቱ ሴት የወለደው እናት ከሌላ ወንድ የወለደችው ያንድ ወገን ወንድም ያጎት ያክሥት ልጅ የቅርብ ዘመድ ሳይቀር ወንድም ይባላል በግእዝም እኅው ነው")

ወንድም ነኸ፡ የሰው ስም

ወንድም አገኘኹ/ወንድም ሲያ ምረኝ/ወንድም ተገኝ() የሰው ስም

ወንድም ገዜ፡ የሰው ስም ("ወንድም ወለደ አበጀ ማለት ነው")

ወንድም ጋሼ፡ ያጎት ያክሥት የቤተ ዘመድ ልጅ ' መጥሪያ

ወንድሞች (አኀው) ከኹለት ላይ ያሉ ያባት የናት ልጆች ("ቤተ ዘመ ዶች ባልንጀሮች ማኅበሮች") (ግብ. ሐዋ. ፪፡ ፴፯፡ ጢሞ. ፭፡ )

ወንድነት፡ ወንድ መኾን ("ጕብዝና ጥንክርና")

ወንድና ሴት፡ ባልና ሚስት (ዘፍ. ፭፡ )

ወንዶች (ዕደው) ተባቶች/ባሎች ("እነሱና እናንተ የሚባሉ የሩቆችና የቅርቦች ሰዎች")

ወንጀለኛ (ኞች) ዐመፀኛ/በደለኛ/ከዳተኛ/ጥፋተኛ/ሽፍታ/ዳንዴ/ወንበዴ/ቀማኛ ("የቀን ወራሪ የሌት ሰባሪ ቤት ኣቃ ጣይ ነፍሰ ገዳይ ቋንዣ ቈራጭ")

ወንጀል (ሎች) ዐመፅ/ክዳት/ግፍ/በደል/ሕገ ወጥ ሥራ ቋንዣ መቍረጥ/ቤት ማቃጠል/ነፍስ መግደል ("የመሰለው ኹሉ")

ወንጀል፡ ዲያብሎስ አዳምና ሔዋን የርሱ ባሮች እንደ ኾኑ ጽፎ በዮርዳኖስ የጣለው መጽሐፈ ዕዳ ("ጌታችን በተጠመቀ ጊዜ የደመሰሰው እንደ ወንጀሉ ይደምሰኝእንዲል ማለኛ)

ወንጂ፡ ባሩሲ ክፍል ካዋሽ በስተ ቀኝ ' ያለ ቀበሌ ("ዛሬ የሱካር መኪና የተተ ከለበት")

ወንጃ አለ፡ ረሳ/ዘነጋ/ወፈፈ

ወንጃ አደረገ፡ አስረሳ አዘነጋ ("አወ ፈፈ ደጃች ውቤ ከገዙ ዠምሮ ወንጃ ያደ ርገኛልእንዳለ ስሜኔ)

ወንጃ፡ ርሳታ/ዝንጋታ/ወፈፍታ

ወንጃይ (ዮች) የወነጀለ/የሚወነ ጅል ("ከሳሽ ስም አርካሽ")

ወንጅ፡ ያገር ስም ("በጅባት ውስጥ ያለ ወረዳ ወንጅ በግእዝ መጽሐፍ ይገኛል")

ወንገረዝ፡ ከገመር የሚያንስ ዝንጀሮ

ወንጋራ (ሮች) ወንካራ

ወንጌ፡ ከነገደ ጋፋት አንዱ (ተመልከት፡ ታሪከ ታየ)

ወንጌለ ወርቅ፡ ገበታው የወርቅ የኾነ ("በወርቅ የተለበጠ ወንጌል")

ወንጌላዊ፡ የወንጌል ሰባኪ/ሐዋርያ ("የወንጌል መምር")

ወንጌል (ሎች) የመጽሐፍ ስም (" ሰዎች የጻፉት የክርስቶስን አምላክነትና ሰውነት የሠራውን ታምራት የተቀበለውን መከራ የሚያስረዳ መጽሐፍ ትርጓሜውም የምሥራች ማለት ነው ይላሉ")

ወንጌል/ወንጀል/በደል፡ (ኤር. ፲፬፡ ) (አስተውል፡ ወነጀለን)

ወንጝፋ፡ ተራማጅ

ወንጠፍት ማጥሪያ፡ ነጠፈ

ወንጠፍት፡ ወነቀፈ

ወንጠፍት (ነጠፈ/ነጸፈ) አነጠፈ (ዘረጋ ሰጣ ሰተረ ቍርበትን ማንኛውንም ምንጣፍ ደንጊያን)

ወንጨሬ፡ የወንጪር ዐይነት ("የአጫ ብር አውራጃ ቁም ዜማ")

ወንጨር (ትግ) የቆመ ጠጕር

ወንጫፊ፡ የወነጨፈ/የሚወነጭፍ

ወንጭት፡ ሰጪሶ ውስጥ ያለ ወንዝ

ወንጭት፡ በደራና በመርሐ ቤቴ ካከል ያለ ታላቅ ዠማ

ወንጭፈኛ (ኞች) ወን ጭፍ የያዘ ባለወንጭፍ ("አዝመራ ጠባቂ ወይም ጭፍራ") ( ነገ. ፫፡ ፳፭)

ወንጭፍ (ፎች) (ሞፀፍ) በድል ነጐድ የጠጠር አርቆ መወርወሪያ ("የሰብል መጠበቂያ የወፍ ማብረሪያ የጠላት ማጥቂያ")

ወንፈለኛ (ኞች) ወንፈል ያለበት ("ባለወንፈል ገበሬ ሠራተኛ")

ወንፈል (ሎች) ዛሬ ላንዱ ነገ ' ለሌላው የሚሠራ የመረዳዳት ሥራ ዕኚ

ወንፈል አወጣ፡ የወንፈልን ብድር ከፈለ

ወንፈስ ያገር ስም፡ ነፈሰ

ወንፈስ በተጕለት ውስጥ ያለ አጎር ("ወንፈስ ዐማኔል" እንዲሉ - የግእዝ ዋዌ ንፈስ የቅርብ ወንድ ትእዛዝ አንቀጽ ነው)

ወንፊት (ቶች) (መንፌ) በቁሙ ከክርማ ከስንደዶ ከሽቦ የተታታ የስፌት የብረት ዕቃ ("ወሬ የማይቋጥርም ሰው በም ሳሌ ወንፊት ይባላል")

ወንፊት፡ የዶቄት መንፊያ

ወከለ (ወክሎ ወከለ) ኣመነ/ተካ ("ወኪል ተጠሪ ቶፋ አደረገ ጥፋቱም ጥፋቴ ልማቱም ልማቴ ብሎ")

ወከከ (ወኪክ ወከ) ተሠነጠቀ/ ተረተረ ("ቋጥኙ ሸክላው")

ወከከ፡ ደከመ/ሰለተ/ዛለ ("ሰዉ")

ወከክ ማለት፡ መሠንጠቅ ("ድክም ርግት ማለት መዛል")

ወከክ አለ፡ ሰተት ዘግ አለ/ወደቀ/ተዘረጋ/ተኛ

ወከወከ (ወከከ) ጐተጐተ/ወገሰ

ወከፈ (ወኪፍ ወከፈ) ዐደለ/ሰጠ/ አቀበለ

ወከፍ፡ የሚሰጥ ("አቀባይ (ነፍስ ከፍ) ለልጅም ኾነ ላዋቂ በነፍስ የሚያድል")

ወኪል (ሎች) የተወከለ/የታመነ ("እሙን ተጠሪ ቶፋ የሥራ የነገር")

ወኪልነት፡ እሙንነት/ታማኝነት/ተጠ ሪነት/ቶፍነት

ወካዎ ደቢቴ (ኦሮ) ደኅና ተመ ለስክ ወይ

ወካይ (ዮች) የወከለ/የሚወክል (" ጽፈት ባጤ ይሙቱ ምትክ ሰጪ")

ወክዋኪ፡ የወከወከ/የሚወከውክ ("ጐት ጓች")

ወክፈሌ (ኦሮ) ድኗል ወይ ("ተር ፋል ወይ")

ወክፈሌ፡ በቡልቻ ውስጥ ያለ አገር

ወኺድ ወግድ ኼደ

ወኺድ ዋለ

ወዎ፡ የኋላ ጦር ደጀን ("የፊታውራሪ አንጻር ጓዝ ጠባቂ የወደቀ አንሺ የሞተ ቀባሪ") (ተመልከት፡ ወቦን ተመልከት ከዚህ ጋራ አንድ ነው)

ወዎነት፡ ደጀንነት

ወዘላ፡ ለጋ ወጣት ቈንዦ (ተመልከት፡ ወሰላን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው)

ወዘመ (ዘየመ) ዋዜማ ቆመ ("ዘን በል ቀና አደረገ በዜማ በማሕሌት በዘፈን በንቅልፍ ምክንያት ሰውነትን") (ተመልከት፡ ዘየመን እይ)

ወዘረ (ወዚር ወዘረ) ኣስጌጠ

ወዘበሬታ (ዋዛ በረታ) ዝኒ ከማሁ ("አገኝ ዐጣ")

ወዘበሬታ፡ አገኝዐጣ ።፡ ዛበረ

ወዘተ፡ በፍም ላይ አለጕልቻ አስቀመጠ ("ምንቸትን እንስራን ማድጋን በው ስጡ ያለውን ለማፍላት ለማሾቅ ለማንገር ገብ ለመቀቀል ለማንፈር")

ወዘት፡ በእሳት ላይ ወይም አጠገብ መቀመጥ

ወዘት፡ የመወዘት ሥራ

ወዘና (ዋሐደ)

ወዘና ውበት፡ ወዛ

ወዘና ቢስ፡ ለዛ ቢስ/ክቾ/ኣከቻማ ("ለነገሩ ጣዕም ለመልኩ ማማር የሌለው በወላምኛ ግን ወሀና ልብ ማለት ነው")

ወዘና፡ ውበት/ደም ግባት/መልክ/ ለዛ

ወዘወዘ፡ ናጠ/ሰበቀ/ነቀነቀ/ቈላ/አዋዠቀ/አንገሸገሸ (ሕዝ. ፴፪፡ ፲፡ ናሆ. ፪፡ ) (ተመልከት፡ ወሰወሰን)

ወዘገ (መዚግ መዘገ) ፈተለ/ ሀዘ/ሳበ/ጐተተ/አቀጠነ/ኣረዘመ/አከረረ ("የድር የማግ") (ተመልከት፡ ዘወገን)

ወዘገን ተመልከት።

ወዘፈ (ወዚፍ ወዘፈ) ወዘተ/ረሰከ/ረፈቀ/ጐለተ/አስቀመጠ/ቊጭ አደረገ/አጋደመ ("ተወ አስታጐለ")

ወዘፍ (ፎች) ዘለሳ/የተኛ/የተጋ ደመ ("የዘላን ዐጥር") (ነሐ. ፰፡ ፲፭)

ወዘፍዛፋ/ውዝፍዝፍ፡ የወዛፋ ዛፋ ("ደንዳና ወፍራም ሰው")

ወዛ (ውሕዘ/ዐረ. ወዘዐ) ወዛም ኾነ ("ላበ አዠ ከንጣት ራቀ ዘይትና ቅቤ የተቀባ መሰለ ራሰ ተቅለጠለጠ")

ወዛሚ፡ የወዘሙ/የሚወዝም ("ዋዜማ ቋሚ")

ወዛም፡ ባለወዝ ("ወዙ ጭፍጭፍ የሚል በድሎት ኗሪ (ተረት) ወዛም ገማ ቢሉ የነጭ ወሬ ነው")

ወዛች፡ የወዘተ/የሚወዝት/የሚጭን ("አስቀማጭ")

ወዛፊ፡ የወዘፈ/የሚወዝፍ ("አስቀማጭ አስታጓይ")

ወዛፋ/ውዝፍ፡ የተወዘፈ ("ከተቀመ ጠበት የማይነሣ ውዝት ቅምጥ ርፍቅ ርብክ የጭቃ የእበት ዐይነት")

ወዝ (ወሕዝ) ላብ/ላበት ("የነገር የዜማ ጣዕም የቈርበት የልብስ ገላ ነክ ወዝ ያረፈበት") (ሕዝ. ፵፬፡ ፲፰)

ወዝዋዛ/ውዝውዝ፡ የተወዘወዘ ("ነቅ ናቂ")

ወዝዋዥ (ዦች) የወዘወዘ/የሚወ ዘውዝ ("ነቅናቂ ሰባቂ")

ወዝገብ ዋዥምቢት

ወዝገብ (ዘገበ አዘገበ) በላይ ንታነት በታች አንድነትና ሹልነት ያለው ጥድና ወይራ ከካብ ዐጥር ጋራ ዐብሮ የተሠራ ("ሹለቱ በስተውጭ ያሾተለ")

ወዠለ፡ ጐተተ/ሳበ (ተመልከት፡ ወሸለን)

ወዠመ፡ አረዘመ/ሳበ/ጐተተ

ወዠብ ዝናምና ነፋስ፡ ወጀበ

ወዠብ፡ የምታምር መልከ ቀና ምሉ ሴት

ወዠድ ቦታ፡ ወጀድ

ወዣበረ፡ ዛበረ ("ነገር ሳተ") (ተመልከት፡ ዘባረ ቀን እይ)

ወየበ፡ ወረቀ/ወራ ብጭጭ አለ ("ወይባ መሰለ")

ወየነ፡ ከፍ አለ ("ዐየለ በረታ ውሃ እንዳልተደባለቀበት ወይን ማለት ነው") (መዝ. ፸፭፡ )

ወየወ (ዐውየወ) ወይ አወይ ወዮ ዋይ ውይ አለ ("አለቀሰ ጮኸ")

ወየው፡ የሐዘን ቃል ("ወዮ ወየው እኔ ወየው ዓለምእንዲሉ)

ወየዘረ (ወዘረ) ተጌጠ/ተሸለመ ("አማረ ተዋበ")

ወያኔ (ዎች) የወያን ወገን ("ብርቱ ጨካኝ ሕዝብ")

ወያን፡ ጦር ጠማሽ ("ግዳይ ፈላጊ")

ወዬ (ወይ ) ዝኒ ከማሁ

ወይ ( ) ጥያቄ ! የጥያቄ ቃል ንደ ያለ ንን የመሰለ

ወይ (ሆይ) የጥሪ መልስ ("አቤት እመት (ተረት) ሳይጠሩት ወይ ባይ ሳይስ ጡት ተቀባይ")

ወይ (አው/ሚመ) አማራጭ ቃል ("ወይ እኔ ወይ አንተ ወይ እጅ ወይ ልጅ") (ተመልከት፡ አንድን እይ)

ወይ () ቃለ አንክሮ ("ወይም ጋኖ በጭንቅ ጊዜ ፍችው ወዮ ወይ ጕድ ወይ ጣጣ ወይ ታሪክ ወይ አንተ ግሩም") (ተመልከት፡ ዎን ሆይን)

ወይ ማያ፡ አፍ/ጊዜ/ተራ ስም

ወይ ባይ፡ ሲጠሩት ወይ የሚል

ወይል (ሎች) ቅርፊቱ እንደ መድ ተሸልቅቆ የሚወጣ ዛፍ

ወይም አማራጭ ቃል ("ወይ")

ወይም፡ የቱልት፡ ቀንበጥ፡ እንዲሁም፡ ሌሎቹንበሹል፡ ዐጥንት፡ አጣምሮ፡ ለመውጋት፡ ሌን ይባላል፣ ላንች፡ ማለት፡ ይመስላል። ወይም፡ በሊያንኛ፡ ላንቻ፡ ጦር፡ ማለት፡ ነውና፡ የጦርነትን ምስጢር፡ ያሳያል።

ወይም (ወሚመ) ዋዌ ነው

ወይስ፡ አፍራሽ ነው (ያዕ. ፫፡ ፲፪)

ወይባ፡ ቡክቡካ የጪስ ዕንጨት ("የወ ይባ ፍልጥ ወይም ቡጥ")

ወይባ፡ የዛፍ ስም ("መናኞች ቅርፊ ቱን ወቅጠው አፍልተው ልብሳቸውን እየነ ከሩ የሚያቀልሙበት ዕንጨት ከዚህ የተነሣ ዳባውም ሸማውም ወይባ ይባላል") (ዓሞ. ፬፡ )

ወይብ፡ ዝኒ ከማሁ

ወይብማ፡ ወይባ መሳይ ("የወይባ ዐይ ነት ከብት ወፍ")

ወይና (ሱማሌ) ትልቅ በመጠን ክብር

ወይናሐራ (ወይና ሐራ) በደን ከሊ በረሓ ያለ የነገድና ያገር ስም ("በአዳ ልኛ ጌቶች ባለማዕርጎች ማለት ነው ይላሉ ወይና ትልቅነታቸውን ሐራ ጦረኛነታቸውንና ጨዋነታቸውን ያሳያል ይኸውም ሊታወቅ አዳሎች ያተኛነትንና አመንዝራነትን እንደ ውርደት ይቈጥሩታል")

ወይናም፡ የወይን ተክል የሚኾንበት ቦታ ("ባለወይን የወይን ጌታ")

ወይናደጋ (ወይና ደጋ) በቈላና በዋና ደጋ መካከል ያለ አገር ("አየሩና ናሙ መጠነኛ የኾነ ለሰው ኑሮ የሚስማማ · ወንድማማች በደጋና በቈላ ሲኖሩ ቈለ ኛው የኑሮ ጥቅም ቢያጣ ደገኛው (ወይ ደጋ) አለው ይላሉ") (ተመልከት፡ ነደደን እይ)

ወይናግፍት (ወይና ግፍት) የን ጨት ስም ("የቅጠሉ ዱቄት ለጣለበት የከ ብት ዐይን ' መድኀኒት የሚኾን") (ተመልከት፡ ገፈተን)

ወይን (ኖች) ከታወቁት አትክልት አንደኛው ("ፍሬው ምግብና መጠጥ የሚኾን ሐረግ ግንዱም ቅጠሉም ፍሬውም ወይን ይባላል")

ወይን ዐምባ፡ ወይን የበቀለበት ያለ በት መንደር

ወይን አደረገ (አውየነ) ውሃን ለወጠ ("ወይን ጠጅ አደረገ") (ዮሐ. ፬፡ ፵፮)

ወይን እሸት (የወይን እሸት) በቁሙ የሴት ስም

ወይን ጠጅ (የወይን ጠጅ) ከወይን የተጣለ የተዘጋጀ መጠጥ

ወይን ጠጅ፡ ጥለት ቀለም ወይን ጠጅ የሚመስል ("ሰማያዊ")

ወይንማ (ወይናዊ) መልኩ ወይን የሚመስል ከብት

ወይንጌ ( ወይን) የወይን ምድር ("በወግዳ ውስጥ ያለ የጌ ተክለ ሃይማኖት አገር")

ወይኖ፡ የሰው ስም ("በላተኛ ገበሬ (ተረት) ወይኖ ዐረሰው ወይኖ ጐረሠው ወይኒቱ የሴት ስም")

ወይዘሪት፡ ለልጃገረድ የስም ቅጽል ("ባ፲፱፻፵፫ ' የካቲት ፳፬ ቀን ከሻለቃ ነጋ ኀይለ ሥላሴ የተሰየመ")

ወይዘር () (ዐረ. ወዚር) የተ ሾመ/የተሸለመ/መኰንን/ባለማዕርግ/የነገሥ ታት ዘር/መልከ መልካም/ባለሽሩባ

ወይዘሮ (ዎች) (እግዝእት) የወይ ዘር/የሀብታም/የባላባት ሚስት/እመቤት ("ተሸፍና o ታጅባ የምትኼድ ማክበርንና ማጋነንን ያሳያል የወይዘሮ ምስጢር ማጌጥና መሸለም ነው ቀይ ዐፈርን ያፈር ወይዘሮእንዲሉ)

ወይዛዝር (ሮች) ወይዘሮዎች ("እመ ቤቶች ወይዛዝርት ወይዛዝርቶች ማለት ስሕ ተት ነው") (ተመልከት፡ ወዘረን)

ወይጦ (ዎች) የነገድ ስም ("በጣና ዙሪያ ተሠርቶ በቀስት ጕማሬ እያደነ የሚ ኖር ሕዝብ ጕማሬውም ከባሕር የሚወጣው ዘፈን ሲሰማ ነው")

ወይፈን፡ ወከበ

ወይፈን (ተይፈን) በበሬና በወገዝ መካከል ያለ አጕሬሣ ("ለመጥቃት ለመገረፍ የደረሰ ወይም ቀንቶ የሚያርስ ያልተወቀጠ ያልተቀጠቀጠ (ያመድ ወይፈን) ባመድ ሚጫወት ልጅ")

ወይፈኖች (ተያፍን) ፪ና ከ፪ም በላይ ያሉ ብዙዎች (ኤር. ፶፡ ፳፯)

ወዮ () ወየው ("የማክበርና የማጋ ነን የማድነቅ ቃል ሲነገርም ምንኛ ይከተለ ዋል የክርስቶስ በድንግልና ተፀንሶ መወለድ' ወዮ ምንኛ ድንቅ ነው ወዮ የወየው ከፊል መኾኑን ልብ አድርግ ተመልሰኸ ' ፰ኛውን ወይ አስተውል")

ወዮ (ወይ ወይሌ አሌ) የማስፈ ራራትና የዛቻ ቃል ("ትርጓሜው ዋይ") (ራእ. ፱፡ ፲፪)

ወዮ ወዮ፡ ወየው ወየው ("ዋይ ዋይ") (ራእ. ፰፡ , ፲፫)

ወዮለት (ወይ ሎቱ) ወዮ ለርሱ ("ወዮታ ኣለበት ይገባዋል") (ኢሳ. ፴፡ )

ወዮላት (ወይ ላቲ) (ራእ. ፲፰፡ )

ወዮላቸው (ወይ ሎሙ)

ወዮላችኹ (ወይ ለክሙ) (ራእ. ፲፪፡ ፲፪)

ወዮልሽ (ወይ ለኪ)

ወዮልን (ወይ ለነ) ወዮ ለኛ ("ወዮታ አለብን ይገባናል")

ወዮልኝ (ወይ ሊተ)

ወዮልኸ (ወይ ለከ)

ወዮታ፡ ወዮ ማለት ("ዋይታ ለቅሶ")

ወደ (ወእደ) ዐቢይ አገባብና በቂ ቅጽል

ወደ፡ የቦታ ደቂቅ አገባብ

ወደ፡ ጊዜ ሰዓት

ወደለ፡ በወዴላ ላይ ጨመረ

ወደለ፡ ወፈረ/ደነደነ (ተገብሮ)

ወደላት (ቶች) ከወሸኸሬ የሚበልጥ ከብልጫ የሚያንስ ("ከወደ ሆዱ ወፈር ያለ ዓሣ")

ወደል (ሎች) ወፍራም/ደንዳና/ ትልቅ/ግዙፍ

ወደል ድጓ፡ መዝገብ ድጓ

ወደል ጋዝ (ወደል ጓዝ) የጓዝ መኛ አጋሰስ ("ምስንጅር የነፋስ ወደል ጋዝእንዲሉ)

ወደመ፡ ጠፋ/ታጣ/ዕልም አለ

ወደሰ (ወድሶ ወደሰ) አመሰገነ/ ምስጋና አቀረበ/ሰጠ

ወደረ (ወተረ) ገመደ/ጠመረ ("ትክ ክል አደረገ")

ወደረ፡ እሰጥ አለ ("ውርርድ ተከለ")

ወደረ፡ ጠመጠመ/ጋዳ አሰረ

ወደረኛ (ኞች) ጠላት/ባለጋራ/ተቃ ዋሚ/ተቃራኒ/ተፈካካሪ (ሉቃ. ፩፡ ፸፩)

ወደራ፡ በመንዝ ክፍል ያለ አገር

ወደሬ፡ የኔ ወደር/እኩያዬ/አቻዬ

ወደር የለኸ/የለሽ፡ የወንድና የሴት መጠሪያ ስም

ወደር፡ እኩያ/አቻ/ጣምራ ("ባል ወይም ሚስት")

ወደሮ (ዎች) ወፍራምና ረዥም ገመድ ("ዛፍን በሬን ጠልፎ የሚጥል ወደሮ ሰጕራጌ ነው ባማርኛ ደበል ይባላል")

ወደቀ (ወዲቅ ወድቀ) ተጣለ/ እንቦፍ አለ/ተጋደመ/ተኛ/ነጠበ/ተገደፈ (ማቴ. ፯፡ ፳፯)

ወደቀ፡ አደጋ ጣለ ( ሳሙ. ፳፪፡ ፲፰)

ወደቀ፡ ደኸየ/ከሰረ/ተዋረደ/ረከሰ

ወደቀበት፡ ተጣለበት/ተዘረጋበት

ወደበ፡ ወደብ ሠራ/አደረገ/አበጀ/ደለደለ/አስተካከለ

ወደቢ (ዎች) የበረሓ በሬ ("ቀንዱ የላም የሚመስል እንስሳ")

ወደብ፡ የባሕር ዳር/ሐይቅ/በር ("መግቢያና መውጫ የመርከብ መቆሚያ መጠ ጊያ ማረፊያ")

ወደቦች፡ ምጥዋ/ዐሰብ/ኦቦክ/ጅቡቲ/ዘይላ/በርበራ/መቃድሾ

ወደቴ፡ ጕልማሳ ዘዋሪ

ወደነ፡ ልብሱን ከትከሻው በታች ዝቅ አደረገ ("ክንዱን አወጣ አደገደገ ለማደል ለማ ሳለፍ") (ተመልከት፡ ቦደነን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው)

ወደነ፡ አሰረ/ቈረኘ/ቀረቀበ/አያያዘ

ወደወደ (ወደ) መላልሶ ወዲያው ወዲያው መታ/ደበደበ ("በጦር ወጋ አማሰለ ወከወከ")

ወደዚያ፡ በቂ

ወደደ (ወዲድ ወደ) ፈቀረ/አፈ ቀረ/ፈቀደ/አመነ ("ወዳጅ አደረገ") (ዮሐ. ፲፫፡ ፴፬)

ወደድ፡ ዝኒ ከማሁ

ወዲህ ማዶ፡ ዥረቱን ሳይሻገሩ

ወዲህና ወዲያ፡ ወደ ይህና ወደ (ምሳ. ፳፮፡ )

ወዲህኛው (ወደ ይህኛው) ቅርብ ስፍራ ("ይህ ዓለም")

ወዲያ (ወደ )

ወዲያ ማዶ፡ ወንዙን ተሻግሮ ልፎ ("እየተፈረ ሲነገር")

ወዲያ፡ዕጭ

ወዲያ ወዲያ፡

ወዲያ፡ በኋላ ("ከነግ ወዲያ")

ወዲያ፡ በፊት ("ከትላንት ወዲያ")

ወዲያልኝ ወዲያ፡ የጥላቻና የነቀ ፌታ ቃል

ወዲያልኝ፡ ለኔ ወዲያ መራቅ/መወገድ/መለየት አለኝ ("ምናኔ ይገባኛል")

ወዲያና ወዲህ፡ ወደ ያና ወደ ይህ

ወዲያኛው (ወደ ያኛው) ሩቅ ፍራ ("መንግሥተ ሰማይ")

ወዲያው፡ ቶሎ/ቸኵሎ/ፈጥኖ/ቀጥሎ

ወዲያዎች/ወዲያኞች፡ በሩቅ በወ ዲያ ያሉ ሰዎች/ከብቶች/ስፍራዎች

ወዳሚ፡ የሚወድም ("ጠፊ")

ወዳምቃ፡ በታች ወግዳ ውስጥ ያለ አገር ("የቅዱስ ሚካኤል አጥቢያ")

ወዳሪ፡ የወደረ/የሚወድር ("ገማጅ ' አሳሪ")

ወዳሽ (ወዳሲ) የወደሰ/የሚወድስ ("አመስጋኝ")

ወዳቂ፡ የሚወድቅ/የሚተኛ/ተዋራጅ

ወዳቂ፡ የማይነሣ ("የግእዝና ያማርኛ ንባብ")

ወዳቃ፡ ዘባጣ/ዋዲያት ምድር

ወዳቢ፡ የወደበ/የሚወድብ ("ወደብ ሠሪ")

ወዳቦ: ወደደ

ወዳቦ፡ ከደቦል የሚያንስ ዝንጀሮ ("ጨውቴ")

ወዳኝ፡ የወደነ/የሚወድን ("ቦዳኝ- አሳሪ ቅርቃቢ")

ወዳይ፡ የወደለ/የሚወድል ("ጫኝ")

ወዳደቀ፡ መላልሶ ወደቀ ("ተንጠባጠበ")

ወዳዴ፡ የወዳድ ወገን ("ወይም የሚያ ፈቅር ሆያ ሆዬ ጕዴ ዝና ወዳዴእንዲሉ ልጆች)

ወዳድ፡ የሚወድ ("አፍቃሪ (ሰው ዳድ) ፍቅረኛ")

ወዳጁ፡ የርሱ ወዳጅ

ወዳጃ ወደለ

ወዳጃ (ኦሮ) ምሕላ ("ሌሊት ድቤ እየመቱ ሲጮኹት የሚያድሩ ጬኸት ልመና")

ወዳጄ ልቤ፡ ከብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የተጻፈ ልብ ወለድ መጻፍ

ወዳጄ ነኸ፡ የሰው ስም

ወዳጄ፡ የሰው ስም

ወዳጄ፡ የኔ ወዳጅ

ወዳጅ (ጆች) ወዳድ/የወደደ/የሚ ወድ ("ባለል ታማኝ") (ምሳ. ፲፰፡ ፳፬፡ ዮሐ. ፲፭፡ ፲፭)

ወዳጅ ዘመዴ ምነው፡ የመሰንቆ ምት አዝማች

ወዳጅ፡ ውሽማ

ወዳጅነት፡ ወዳጅ መኾን ("ባለልነት")

ወዳጆ፡ በወዳጃ የተገኘ ልጅ ስም

ወዳጇ፡ የርሷ ' ወዳጅ

ወዴህ፡ ወዲህ

ወዴላ፡ ከኮርቻ በስተኋላ ያለ ጠፍር ("ከበቅሎና ከፈረስ ዥራት የሚገባ ከወደ ሥሩ የወፈረ የዳጐሰ ፪ኛ ስሙ አቡነ ዘለብ")

ወዴላ፡ የመጫኛ ሌበቻ

ወዴሶ፡ ያገር ስም

ወዴት ጥያቄ፡ ወደ

ወዴት (ወደ የት) የጥያቄ ንኡስ ኣገባብ

ወዴት ነው፡ የት አለ

ወዴት አለ፡ የት ተቀመጠ

ወዴት ኼደ፡ የት ዐለፈ

ወድድ፡ የሰው ስም ("ክፈል ጣክበብ ማለት ነው")

ወዶ ገባ (ቦች) የዶማ የመጥረቢያ ዛቢያ ("በተፈጥሮው ጐባጣ ቀላሳ ስለ ኾነ ሳይታረቅ የተዋደደ")

ወዶ ገባ፡ በፈቃዱ ሎሌ የኾነ ሰው

ወዶ፡ ፈቅዶ

ወዶማ (ኦሮ) የበጎች በሽታ ("አፍ ንጫቸውን እያፈነ ትንፋሽ የሚከለክላቸው ኵልኵልት ደደቆ")

ወዶወዶ አለ (ሀበበ) ናቀ/ሰደበ/ኣጸየፈ/አረካከሰ ("አይበሉ በሉ አለ")

ወዶወዶ፡ ወዲያ ወዲያ ቢያክ ቢያክ

ወጀበ (ወጊብ ወገበ) ተገበ ("በረደ")

ወጀብ፡ ተግብ ውሽንፍር ("ክረምት ሲገባ ከነፋስ ጋራ የሚመጣ ዝናም") (ምሳ. ፳፭፡ ፳፫፡ ኢሳ. ፳፭፡ , ፬፡ ናሆ. ፩፡ )

ወጀወጀ፡ ወገወገ

ወጀድ (ዶች) (ዐረ. ወጀደ ገኘ) ቦታ ያትክልት ስፍራ ("ባጥር በቅጥር የተከበበ") (ሚክ. ፫፡ ፲፪)

ወጀድ፡ መካነ መቃብር (ዘፍ. ፳፫፡ ፲፫, ፲፯, ፲፱, ፪፡ )

ወጆ ወደቢ

ወጆ ጉማ ዋጀ

ወጆ፡ የነፍስ ዋጋ ("ጉማ ከብተ ገንዘብ (ሰማኒያ ብር)")

ወገ ጠርቅ፡ ብዙ ዐይነት ወግ የሚ ናገር ("በችንካር ምላሱ የፊተኛውን ከኋለኛው ጋራ የሚያጋጥም")

ወገል ወገረ

ወገል (ሎች) ከላይ ቈላፋነት ታች ቀለበትነት ያለው የሜንጦና የውሲ ያን የመንዘሮር ዐይነት ብረት ("ማረሻን ድግ ርን ሞፈርን የሚያቈራኝ ከርፈስ የበሬ የገ በሬ ዕቃ")

ወገል ጤና፡ በዋድላ ደላንታ ክፍል ያለ አገር

ወገል፡

ወገሜት ባዶ ዐገመ

ወገሜት ባዶ አሬራ (ቅቤ የወጣለት ")

ወገሰ (ወጊስ ወገሰ) ጐተጐተ/ ወተወተ ("በነገር በሥራ") (ተመልከት፡ ሞገተን እይ የዚህ ወገን ነው) (ተመልከት፡ የከሰን)

ወገረ ወደ

ወገረ (ወጊር ወገረ) በደንጊያ መታ/ደበደበ ( ነገ. ፲፡ ፲፪, ፲፰፡ ዜና. ፳፬፡ ፳፩፡ ዮሐ. ፲፡ ፴፩, ፴፪፡ ፲፩፡ )

ወገረ፡ ድንጋይ ጣለ/ቈለለ/ከመረ

ወገረት፡ እድፈ ከል/ግልድም/ሽርጥ ("የሥራ ልብስ ከሥራ በኋላ የሚጣል በግእዝ መክፌ ' ይባላል ፈረንጆችም ታብሊዬ ይሉ ታል")

ወገረት፡ ወረወረች/ጣለች (ግእዝ)

ወገራ፡ በስሜንና በደንቢያ መካከል ያለ ' አገር

ወገራ፡ ድብደባ ("የደንጊያ ምት")

ወገሬ (ወገራዊ) የወገራ ሰው ("ነጭ ማሽላ ፪ኛ ስሙ ጨረቂት ዳግመኛም ትርጓሜው ደኅና ማለፊያ ማለት ነው ወገ ሬትእንዲል) ጕራጌ

ወገር (ወግር) ሞላላ ዳስ ሰቀላ ("በላዩ ብዙ ዕንጨት የተጣለበት")

ወገርት (ቶች) የሽቱ ዕንጨት ስም ("ሥሩ ማጠንት የሚኾን ቅጠል በወይና ደጋ የሚበቅል እፍም ላይ ሲጥሉት ሽታው የሚጣፍጥ")

ወገርኛ፡ ሞላልኛ ቤት ("ሰቀልኛ")

ወገሮ፡ ሥልሶ/ሠርመዲ/ቀጸላ/ሻሽ/ጦሊት ("ዐይነ ርግብ በራስና በፊት ላይ ጣል የሚደረግ በግእዝ ግን መታው ጣለው ማለት ነው")

ወገሸ፡ ተቈጣ/ወነበደ/በረረ/ሮጠ/ ፈረጠጠ

ወገቧን ፈታች) ባል አገባች

ወገተ፡ አወጋ/አወራ

ወገት፡ ወግ/ወሬ (ተመልከት፡ (ወጋ) እይ)

ወገነ (ወገነ) ሰረቀ ("ሰረቀ")

ወገነ (ወገነ) ሠራ ("አደራጀ")

ወገነ (ወገነ) ሠራ ("ገብረ")

ወገነ (ወገነ) ሸለመ ("ከፈለ")

ወገነ (ወገነ) ሸለመ ("ወሀበ")

ወገነ (ወገነ) ሸተተ ("አሠየመ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("ኀነቀ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("ኀየለ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("መትረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("ረሰየ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አሕመመ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አሰመረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀሠየ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀሠየ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀዘነ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀዘነ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀየጠ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀየጠ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀየፈ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀየፈ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀጐለ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀጐረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀጐረጐረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀጐጐለ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀጐጐለ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀፈረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተኀፈረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተጐረጐረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አስተጐጐለ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አንከረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አንጐረጐረ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አንጐደጐደ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አደከየ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አጥፍአ")

ወገነ (ወገነ) ቈረጠ ("አጸለመ")

ወገነ (ወገነ) ቈጠረ ("ኀሠበ")

ወገነ (ወገነ) በዛ ("አብዛሐ")

ወገነ (ወገነ) ተናገረ ("ነገረ")

ወገነ (ወገነ) አመሰገነ ("አመስገነ")

ወገነ (ወገነ) አመነ ("አሚነ")

ወገነ (ወገነ) አበበ ("ፈካ")

ወገነ (ወገነ) አከበረ ("ከበረ")

ወገነ (ወገነ) አደገ ("ሰፋ")

ወገነ (ወገነ) አገኘ ("ረከበ")

ወገነ (ወገነ) ከፈለ ("ፈለገ")

ወገነ (ወገነ) ወደደ ("ፈተወ")

ወገነ (ወገነ) ፈቀደ ("ፈቀደ")

ወገነ (ወገየ) ደገፈ/ተደገፈ ("አገዘ ረዳ")

ወገነ፡ ዘመደ ("ወገን አደረገ")

ወገነኛ፡ ወገን ያለው/ባለወገን ("ዘመደ ብዙ")

ወገኔ፡ ዘመዴ/ወዳጄ

ወገን (ኖች) የሩቅ ዘመድ/ዘር/ጐሣ/ትውልድ/ነገድ (ዘዳ. ፳፱፡ , ፲፰፡ ሉቃ. ፳፫፡ )

ወገን (አገን) ወገን/ዘመድ/ባልንጀራ/ወዳጅ ("አዝማድ (ማቴ. ፲፪፡ ፵፯)")

ወገን (ክፍል) ወገን/ጎን/ክፍል ("አንዳንዶች")

ወገን ሆነ፡ ወዳጅ ሆነ ("ተባበረ")

ወገን ለየ፡ ከኹለት ተከፈለ ("ለጥል ወገን ቅጽል ምድራዊ ሰማያዊ የምድር የሰማይ ማለት ነው")

ወገን ቈረጠ፡ ወገን/ዘመድ ቈረጠ ("ተለየ")

ወገን ተነዳበት፡ ከብት ረገጠው ደበት ("የጤፍ ርሻው ወንጀለኛው እንደ ራስ ዐምዶ")

ወገን ኾነ፡ ተዘመደ ("ዘመድ ተባለ")

ወገን ያዘ፡ ወገን/ዘመድ ያዘ ("ተወዳጀ")

ወገን ጠባቂ፡ ጐረደማን እረኛ

ወገን፡ የከብት ያጋሰስ መንጋ

ወገን፡ ጐን/ቀበሌ/በኩል/ዘንድ/ክፍል

ወገን፡ ፍጥረት/ዐይነት

ወገንተኛ፡ ወገን የሚወድ ("ዘመድ አዝማድ የሚወድ")

ወገንተኝነት፡ ወገንን መውደድ ("ዘመድን መውደድ")

ወገንነት፡ ወገን መኾን ("ዝምድና ዘመ ድነት")

ወገኛ (ኞች) ባለወግ ("ነበርነ ባይ አበል ያለው ባለማዕርግ እንደ ነበረ የሚያ ወጋ (የወግ) ስለ ወግ ተነሥቶ የሚወሰድ ነገር")

ወገወገ፡ ዋጋ መላልሶ ነገረ

ወገዘ (ወጊዝ ወገዘ) አወገዘ (ተመልከት፡ ገዘ ተን የዚህ ዘር ነው)

ወገዛም፡ ባለወገዝ ("የወገዝ መሰማሪያ ማለት ነው")

ወገዝ (ዞች) ከጥጃ በላይ ከወይፈን በታች ያለ() ከብት ("ለመገረፍ ለመጠቃት ያልደረሰ() በመብል ጊዜ ከአባት በሬና ከላም የሚለይ የምትለይ")

ወገዝማ፡ በጠራ ውስጥ ያለ ቀበሌ

ወገጠ፡ ኣስቸገረ/አስጨነቀ/አወከ/አፈቸለ/ወጠረ ("አላናግር አላስኬድ አለ ወገጠ ወቀጠ")

ወገጥ፡ ችግር/ጭንቅ/ሁከት

ወጊ፡ የወጋ/የሚወጋ ("ለታሚ ' ተም ታሚ አብሪ ጥላ ወጊ ፋና ወጋእንዲሉ)

ወጊት፡ ሰውን የምትወጋ እሾኸ አፍ ዓሣ

ወጋ (ወግአ) ጓጐጠ/ጐጐመ/ ተመ/ተመተመ/ሸቀሸቀ/ደነጐረ/ደደቀ/ዘረ ከተ/ሸበለቀ/ጠቀጠቀ/ጠቅ አደረገ/ነደፈ/ጠቈመ ("በቀንድ በጦር ባንካሴ በሹል ነገር በመርፌ በወስፌ በሾኸ በጥፍር (ተረት) ዥብን  ሊወጉ በህያ ይጠጉ")

ወጋ ወጋ አደረገ፡ በቀላል ሰፋ/ጸለየ/ፈታ

ወጋ፡ ለኰስ/አበራ

ወጋ፡ መታ/ወበቀ/ጐዳ/አሳመመ

ወጋ፡ በገበጣ ጕድጓድ አራተኛ 'ጠጠር ጨመረ/አስቀመጠ

ወጋ፡ ጻፈ/አመለከተ ("ጠመንዣን")

ወጋሪ (ሮች) የወገረ/የሚወግር ("መቺ ሰውን በደንጊያ የሚደበድብ") (ሉቃ. ፲፫፡ ፴፬)

ወጋሪ፡ ዓሣን ወርውሮ በደንጊያ ላይ የሚጥል/የሚመታ ("ዓሣ ወጋሪእንዲሉ)

ወጋሪ፡ ጭራ የተተበተበበት ድንጋይ ("በጫፉ የታሰረበት የክር መንታ ገመድ ወደ ባሕር የሚጥል")

ወጋኝ፡ ሠራተኛ

ወጋኝ፡ ሠራተኛ ("አዳራጊ")

ወጋኝ፡ የሚሰርቅ

ወጋኝ፡ የሚሸልም

ወጋኝ፡ የሚቈርጥ

ወጋኝ፡ የሚቈጥር

ወጋኝ፡ የሚናገር

ወጋኝ፡ የሚወድ

ወጋኝ፡ የሚያመሰግን

ወጋኝ፡ የሚያምን

ወጋኝ፡ የሚያሰምር

ወጋኝ፡ የሚያሳምም

ወጋኝ፡ የሚያስተኀሢይ

ወጋኝ፡ የሚያስተኀዝን

ወጋኝ፡ የሚያስተኀይጥ

ወጋኝ፡ የሚያስተኀይጥ

ወጋኝ፡ የሚያስተኀይፍ

ወጋኝ፡ የሚያስተኀይፍ

ወጋኝ፡ የሚያስተኀጕል

ወጋኝ፡ ወጋኝ፡ የሚያስተኀፍር

ወጋኝ፡ የሚያስተጐረጕር

ወጋኝ፡ የሚያስተጐጕል

ወጋኝ፡ የሚያሸት

ወጋኝ፡ የሚያበዛ

ወጋኝ፡ የሚያብብ ("የሚያፈካ")

ወጋኝ፡ የሚያንቅ

ወጋኝ፡ የሚያንጐረጕር

ወጋኝ፡ የሚያንጐደጕድ

ወጋኝ፡ የሚያከብር

ወጋኝ፡ የሚያደክም

ወጋኝ፡ የሚያድግ ("የሚያሰፋ")

ወጋኝ፡ የሚያገኝ

ወጋኝ፡ የሚያጠፋ

ወጋኝ፡ የሚያጨልም

ወጋኝ፡ የሚፈልግ

ወጋኝ፡ የሚፈቅድ

ወጋኝ፡ ደጋፊ ("ረዳኢ")

ወጋየኹ (ወግ አየኹ) የወንድና የሴት ስም

ወጋገረ፡ መታታ/ደባደበ/ጣጣለ ("ደንጊያ ወርውሮ ዕንጨት ቈርጦ")

ወጋግራ (ሮች) ባላ ደገፋ ("በላዩ ክባስ ወይም ዘንዶ ተጥሎበት በሰበሰብና በስተውስጥ ጣራ የሚደግፍ የሚሸከም")

ወጋጭ (ጮች) የወገጠ/የሚወግጥ ("አስቸጋሪ አዋኪ አፈቻይ ወጣሪ")

ወጋፋ፡ የወገፈ ("ደካማ ሽማግሌ በሬ")

ወጌሻ (ኦሮ) ሐኪም/ዐዋቂ ("ልብ ብር እጀ ብልኀ የተወጋ የሚያድን የተሰበረ የሚጠግን ጠጋኝ (በበሽታ ላይ የሚወገሽ)")

ወጌሾች፡ ሐኪሞች/ዐዋቆች

ወግ (ወግዕ) እጅግ የቈየ የዘገየ ዜና/ወሬ/ነገር ("የታሪክ ዐይነት እንዲህ ነበር እየተባለ የሚነገር የሚወራ ደንብ ሥርዐት ልማድ (ተረት) ወግ ነውና ሲዳሩ ማልቀስ")

ወግ ለጠጠኝ፡ የተግደርዳሪ ሰው ያሚታ ስም ("የወግ ለጠጠኝ የማን አሩትኸ ኣሽከር ነኝ")

ወግ ዐዋቂ፡ ሽማግሌ/መምር

ወግ ደረሰኝ፡ የሰው ስም ("አባትና እናት ለልጃቸው የሚያወጡት ብዙ ተባዙ የተባለው የፈጣሪ ምርቃት ኾነልኝ ተደ ገልኝ ማለት ነው")

ወግ፡ ዝኒ ከማሁ ("ባይኑ የሚወጋ የሚያሳምም ዐይነ ወግእንዲሉ)

ወግ፡ የካህናት አለቆች አበል ("አንድ ዳቦ አንድ እንስራ ጠላ ታናሽ ሥጋ እንጀራ የመልከኛ በያገሩ ይለዋወጣል ወግ አነሣ ከድግስ ቤት የልቅና ውን ወሰደ")

ወግር፡ ቍልልታ/ጕባ/ኰረብታ

ወግዋጊት፡ የምታርቅ/የምትለይ

ወግፋል፡ ደክማል ("አረፍቋል")

ወጠ ሠሪ፡ ወጥ የሚሠራ/የምትሠራ

ወጠምሻ (ጠመሰሰ) ውዲላ/ጠም ሳሽ ("ጐበዝ ገላው ጥርንቅ ያለ ወፍራም ጠዘል ደቦል")

ወጠረ፡ ወይ

ወጠረ (ወቲር ወተረ) ነፋ/ቀበ ተተ/ዘረጋ/ሳበ/ለጠጠ/ገተረ ("የሆድ የብ ራና የድንኳን")

ወጠረ፡ አኰራ/ቈነነ

ወጠረ፡ ጠየቀ/ወገጠ/አስቸገረ

ወጠቀ (ዕብ. ያጻቅ) ዐጨቀ/ጨመረ/ጠቀጠቀ/አብዝቶ በላ/ጠሰቀ

ወጠነ፡ ወጠቀ

ወጠነ (ወጢን ወጠነ) ማንኛው ንም ሥራ ዠመረ/ፈለመ/ቀደመ/መሠረተ

ወጠወጠ (ትግ. ወጥወጠ/ሰበቀ/ወዘወዘ ጦርን/አሞጠሞጠ) ወጥ ሠራ ("ቈላ ጠበሰ ቀቀለ አማሰለ")

ወጠጠ፡ ወጠረ/ገተረ/ቀተረ

ወጠጤ (ዎች) የወጠጥ ዐይነት/ወገን ("በጥቦትና ባውራ መካከል ያለ ለመ ስረር ለመጥቃት የደረሰ ፍየል በግ") (ዘሌ. ፬፡ ፳፭)

ወጠጤ/ወጠጦ ኾነ፡ ከጥቦት በለጠ

ወጠጥ፡ የወጠጠ/የሚወጥጥ ("ገታሪ ታሪ")

ወጠጦ፡ ዝኒ ከማሁ

ወጠጦች፡ ወጠጤዎች

ወጣ (ወፅአ) ከውስጥ ወደ ውጭ ኼደ ("በቀለ ተወለደ ታየ ተገለጠ") (ተመልከት፡ ወለ ቀን እይ)

ወጣ አለ፡ ብቅ አለ

ወጣ ገባ፡ መጥፎ መንገድ አስቸጋሪ ("ዐጓጕል ሥርጓጕጥ ስፍራ")

ወጣ፡ በላይ ኾነ/ተገለበጠ ("የቅቤ የቂ ጥኝ የሌላም ነገር")

ወጣ፡ ተለየ/ተወገደ (ሰቈ. ፱፡ ፲፱)

ወጣ፡ ተነገረ/ተሰማ

ወጣ፡ ተጐለጐለ/ተዘረገፈ ( ዜና. ፳፩፡ ፲፱)

ወጣ፡ አደገ/ቁመት ጨመረ

ወጣ፡ ከምድር (ከታች) ወደ ዛፍ ወደ ላይ ወደ ሰማይ ከፍ ከፍ አለ ("ዐረገ") (ግብ. ሐዋ. ፩፡ , ፲፩)

ወጣ፡ ዘለቀ ረሰ ዳዊቱን

ወጣ፡ ፈለቀ/ተቀመጠ/ዐደረ

ወጣሪ (ዎች) የወጠረ/የሚወጥር (" ጣጭ ታሪ ወጋጭ አስቸጋሪ ደበናንሣ ፋቂ")

ወጣቂ፡ የወጠቀ/የሚወጥቅ ("ጠቅጣቂ በላተኛ")

ወጣት፡ ልጅ እግር፡ ወጣ

ወጣት፡ ገና የሚያድግ ልጅ እግር ("ዐዲስ ለጋ ቀንበጥ") (ተመልከት፡ ጣትን እይ የዚህ ከፊል ነው)

ወጣቶች፡ ልጅ እግሮች/ቀንበጦች

ወጣኝ (ኞች) (ወጣኒ) የሚወጥን/ዠማሪ/ፈላሚ

ወጣጣ፡ በቃቀለ/ብቅ ብት አለ ("ወላለቀ")

ወጥ ቤት (ቶች) የወጥ ቤት ("የወጥ መሥሪያ")

ወጥ ቤት፡ ወጥ ቀቃይ ገረድ ("ወይም ወንድ") ( ሳሙ. ፱፡ ፳፫, ፳፬)

ወጥ፡ ናስ ማሰር/ጠመንዣ መካከለኛ

ወጥመድ በቁሙ ጠመደ

ወጥመድ (ዶች) ያንበሳ/የነብር/ ይጥ/የወፍ/ያሞራ/ያውሬ ኹሉ መያዣ መግደያ

ወጥመድ ገባ፡ በወጥመድ ተያዘ ("ታነቀ")

ወጥዋጣ፡ ለግላጋ ሹል

ወጨፈ (ወፂፍ ወፀፈ) አግድም ዘነመ ("ወጨፎ ኾነ") (ተመልከት፡ ወነጨፈን እይ የዚህ ስርዋጽ ነው)

ወጨፎ፡ ውሽንፍር/ዶፍ ("ነፋስ ያለው ዝናም")

ወጪ (ወፃኢ) የሚወጣ/የሚያርግ/ የሚያድግ ("ሽቅብ ኻያጅ")

ወጪ ወራጅ፡ ሽቅብና ቍልቍል ሚኼድ

ወጪ፡ ከሣጥን ወጥቶ ልብስና ጕርሥ ሌላም ተፈላጊ ነገር የሚገዛበት ("ለምንደኛ ለሠራተኛ ለያተኛ ለሎሌ የሚሰጥ ገንዘብ ገቢና ወጪእንዲሉ)

ወጪ፡ የወር ጨው

ወጪመደ (ጠመደ) ጨመደደ

ወጪመድ/ወጭማዳ (ዶች) ውት ርትር/ግትርትር ("ትክክል የማይረግጥ የማይ ኼድ")

ወጪዎች፡ የሚወጡ ሰዎች/ገንዘቦች

ወጪፎ፡ የጣሊያን ጠመንዣ

ወጫበረ (ጨበረ) በነገር ሳተ

ወጭት (ቶች) (ወጽሐ) ጣባ/ ስት/ደቅ/ጻሕል/ሳሕን ("የመሰለው ኹሉ") (ዘኍ. ፯፡ ፲፬, ፲፱)

ወፈ ንስር፡ ኹለት የበገና ዥማት (አውታር) ("ቃናው እንደ ወፈ ያሬድ የኾነ ምስር ቃናን እይ")

ወፈ ያሬድ (ዖፈ ያሬድ) ድምጠ መልካም የያሬድ ወፍ ጕሬዝማ ("ባገራችን ደን ውስጥ ተባቱና እንስቱ በወፍራምና በቀጯን ድምጥ ሲዘምሩ ይታያሉ")

ወፈ ያሬድ፡ ንስር ቃና ለቅዱስ ያሬድ ዜማ ያስተማረ ("በግእዝ አሮድዮን ይባላል") (ማር ይሥ. ፳፰፡ )

ወፈ ገነት (ፆፈ ገነት) የገነት ወፍ ጣዎስ ("እመቤታችን")

ወፈ ገዝት፡ ትምርት የሌለው ሰው ("ወፍ ገዛች")

ወፈረ (ወፊር ወፈረ ተሰማራ) ገዘፈ/ደነደነ/ዳጐሰ/ከበደ/ሠባ ("ሰፊ ኾነ አከለ አካል ጨመረ")

ወፈር (ወፊር) ዳጐስ

ወፈር አለ፡ ዳጐስ/ደንደን/ለበስ አለ

ወፈቀ (ጸፈቀ) ደንጊያ ጫነ/ረገጠ/ለሰቀ ("ለጥ ቀጥ አደረገ ርጥብ ጨፈቃን")

ወፈንጠር (ወፈ/ጠር) የወፍ ጠር ("(ዓሞ. ፫፥ )") "ወስፈንጠር" የሕዝብ፡ "ወፈንጠር" የካህናት ዐማርኛ ነው

ወፈፈ፡ እንደ ወፍ ብድግ ብድግ ብር ብር አለ ("አበደ ተቈጣ")

ወፈፍ አለው፡ ግልፍ አለው ("ቍጣ ተሰማው") (ግብ. ሐዋ. ፳፮፡ ፲፩)

ወፈፍተኛ (ኞች) ግልፍተኛ ቍጡ እብድ (ምሳ. ፳፪፡ ፳፬)

ወፈፍተኛነት፡ ግልፍተኛነት እብድ ነት (ተመልከት፡ ወንጃን እይ)

ወፈፍታ፡ ግልፍታ ቍጣ

ወፋ (ኦሮ፡ ፆፋ) ንዱ/አሳዱ

ወፋ ውጊያ (ውጊያ ወፋ) የመ ንዳት/የማባረር ጦርነት ("በየጁ አውራጃ ሲደረግ የነበረ")

ወፋሪ፡ የሚወፍር ("ደንዳኝ")

ወፋራሽ (ወፍ ዐራሽ) ወፍ ፍሬውን ዐርቶት ሰው ሳይተክለው በዱር የበቀለ ጌሾ ("ዐውቆ በቀል")

ወፋር፡ የወፈረ ("ገዛፍ")

ወፋንቍር (ወፍ አንቍር) የቅ ጠል ስም ("እንቡጡን ወፍ የሚያነቍረው ለስ ላሳ ቅጠል")

ወፋፍራም (ሞች) ውፋሬና ብዛት ያለው

ወፌ ቆመች፡ ሕፃን መቆም ሲዠ ምር የሚባል የሚነገር ("ወፌ ማለት የልጁን እጅ ያሳያል")

ወፍ (ፎች) (ዖፍ) እግርና ክንፍ ያለው ("የየብስ የባሕር ተንቀሳቃሽ ያሞራ ወገን ወደ ሰማይ እየበረረ ባየር ላይ የሚሰፍ የሚንሳፈፍ ያየር መንገደኛ የነፋስ ዋነተኛ ተባቱም እንስቱም ወፍ ይባላል")

ወፍ አርግፍ፡ ክፉ ቡዳ ("ያይኑ ስተያየት ስንኳን ሰውን ወፍ የሚያረግፍ ጠይብ ይህም ልማዳዊ የስሕተት ባህል ነው")

ወፍ አእላፍ፡ ብዙ ወፍ ማለት ነው ("ከወፍ አእላፍ አብላኝእንዲል ገበሬ)

ወፍ እግር፡ ጫፍና ጫፉ የወፍ እግር የሚመስል ጥልፍልፍ የክር ገመድ

ወፍ ዋሻ (የወፍ ዋሻ) የተራ ራና የደን ስም ("በይፋት ወረዳ በጣርማበር በታች ያለ ቀበሌ")

ወፍ ጠጭ፡ በውስጡ ያለውን ውሃ ወፍ የሚጠጣው የግርሽጥ አበሳ

ወፍ፡ በሠረገላ (ጋድም) ላይ የቆመ ዕንጨት ("አኳዃኑ ወፍኛ ይመስላል")

ወፍ፡ ብጫ የሚያስመስል የሐሞት ብዛት በሽታ ("መድኀኒት ጠጥቶ ሲያስታው ኩት ሐሞቱ የሌት ወፍ ክንፍ ይመስላልና ወፍ ተባለ")

ወፍ፡ ያፈርሳታ ወይም ያውጫጭኝ ("ምስክር ዐይኔ አይቷል ዦሮዬ ሰምቷል ብሎ ምሎ ተገዝቶ ሥዕል ወግቶ የሚናገር እውነተኛ ወይም ሐሰተኛ አመልካች ወፍ መባሉ ሰሎሞን በምሳሌው (ኢትሕሚ ሰብአ ውስተ ቤትከ እስመ ፆፈ ሰማይ ያወፅኦ ለነገርከ) ይላልና ነው ዳግመኛም ጠላት በስውር ገፍቶት ገደል ገብቶ የጠፋው (የሞ ተው) ሰው ሬሳ አሞራ ሲያንዣብብ በመመ ልከት ይገኛልና ስለዚህ ነው ሐሰተኛውም የጨለማ ወፍ ሰይጣን እንደ ኾነ ይታወቃል።")

ወፍለቅ፡ የርካብ ጠፍር ("እንደ ወፍ ክንፍ በኮርቻ ግራና ቀኝ ቍልቍል የተለቀቀ የተንጠለጠለ የርካቡ ቀለበትነት ወፍ የሚ ለቅ የሚያሾልክ ስለ ኾነ ወፍለቅ ተባለ")

ወፍላ፡ ያገር ስም ("በስተስሜን ኩል ' ያለ ኣገር የአላማጣ አፋፍ")

ወፍራም (ሞች) ወፍር ያለው (" ለወፍር ጠብደል ደንዳና ግዙፍ ጕልሕ ጐነ ሰፊ")

ወፍራም ልምጭ ("የከ ብት መምቻና መንጃ ገላን የሰው መለበቅ መጐሰምመምታት ልብን መለበቂያ መምቻ ለበቅ አስለበቀ አስጐሰመ አስመታ ተለበቀ ተጐሰመ ተመታ ተለባቂ የሚለበቅ የሚመታ ልብቅ የተለበቀ የተመታ አላበቀ አሳበቀ አጣላ በለበቅ አማታ አጋጨ አላባቂ ") ("ቆች")

ወፍራምነት፡ ወፍራም መኾን ("ደንዳ ናነት ሰፊነት")

ወፍር፡ ውፋሬ ("ግዘፍ ድንዳኔ")

ወፍኛ፡ የወፍ አቀማመጥ ኹኔታ ("ወይም ጩኸት")

ወፍጮ መፍጫ፡ ፈጩ

ወፍጮ፡ ወፈረ

ወፍጮ (ዎች) (መፍጽሕ/ማሕ ረጽ) እኸል መፍጫ መከርተፊያ (በሰው እጅ ባህያ በግመል በውሃ በኤሌትሪክ ኀይል እየዞረ የሚፈጭ መዘውር ያለውና የሌለው ዐይናማ ደንጊያ - ዘዳ. ፳፬፥ ) '

ወፍጮ መድፊያ ከሆሳዕና ዋዜማ የሚቀድም ዐርብ ቀን፡ "ወፍጮ መድፊያ" ማለት ለመጅና ለቅምጥ ወፍጮ ነው የሚ ስማማው ካርብ ማታ ለቅዳሜ አጥቢያ ዠምሮ እስከ እጅ ማማሻ ("የዳግም ትን ሣኤ ማግስት") ድረስ ኹለት ሰንበት መፍ ጩት የለም በባላገር ግን የቅዳሜ ሹር ለት ይፈጫል

ወፍጮ ቤት የወፍጮ ቤት (ወፍጮ የተተከለበት/ያለበት ")

እቴ፡ ቢቸግርሽ ("ባታውቂበት") (ተመልከት፡ ገረዘ ብለኸ ገራዥን አስተውል)

ዋ፡ ምእላድ ("ከሳ ከሽ ከሻዋ")

ዋ፡ ቃለ አጋኖ ("ሆይ አባቴዋ እናቴዋ ወንድሜዋ ጌታዬዋ አይዋ ልጄዋ")

ዋ፡ የሩቅ ሴት ዝርዝርና መለዮ (ተመልከት፡ ውን እይ)

ዋ፡ የዛቻና የማስፈራራት የሐዘን ቃል ("የዋይ ከፊል የወይና የወዮ ዐይነት ዛሬ ጕድ ይፈላል እንዲህ ኾነና ቀረ") (ተመልከት፡ ዋዋን እይ የዚህ ደጊም ነው)

ዋ፡ ያማርኛ ራብዕ ሥረይ

ዋሕድ፡ አንድ ብቻ ("ኹለትነት የሌ ዋሕድና በኵር (ዋሕድ ወበ ኵር) ዋሕድ በወዲያኛው በኵር በወዲህ ኛው ባምላክነትና በሰውነት ማለት ነው ዋሐድ አንደኛ የቀባርዋ ምት")

ዋለ (ውዒል ወዐለ) በሥራ በነ ገር በማንኛውም ጕዳይ ከጧት እስከ ማታ ቀኑን ኹሉ በመጠኑ ቈየ/ነበረ

ዋለ፡ ረዳ/ዐገዘ/አዳነ

ዋለለ፡ ወላንሣ

ዋለለ (ወልወለ) ዋዠቀ/ተነቃነቀ/ዛበረ ("ወዲያና ወዲህ አለ") (ሉቃ. ፲፪፡ ፳፱)

ዋለሉ፡ የሰው ስም ("ጠላቶች ዛበሩ ማለት ነው")

ዋለብኸ ዐደረብኸ፡ የእንቆቅልኸን መልስ ላልሰጠ የሚነገር ቃል ("ቈየብኸ ዘገ የብኸ ማለት ነው")

ዋሊ፡ ዋልድባ (ግእዝ)

ዋሊያ (ማዕነቅ ዋኖስ መንጢጥ) ዋኔ/ዋኒያ ("የርግብ ዐይነት ወፍ ከቡያ የም ትበልጥ ከርግብ የምታንስ") (ዘሌ. ፭፡ ፯፡ ማሕ. ፪፡ ፲፪፡ ኤር. ፰፡ )

ዋሊያ (ውዕላ) የዱር ፍየል (" ቀንዱ ብዙ ዕርከን ያለው") (ተመልከት፡ ዋላን እይ)

ዋሊያ ፈረስ

ዋሊያ ፈረስ፡ በአባይና በኣትባራ ገማ ዳር የሚገኝ እንስሳ ("እንደ ፈረስ የሚጋ ልብ የድኵላ ወገን ቀንዱ ወደ ኋላ የተመ ለሰ ቁመቱ ' ክንድ")

ዋሊያት፡ ዐፈና፡ ዋለ

ዋሊያት፡ ወለለ

ዋሊያት፡ የቀን ሙሉ ዝናም ዐፈና

ዋሊያዎች፡ ዋኔዎች (ዘሌ. ፲፪፡ )

ዋላ (ውዕላ) የዱር/የበረሓ እንስሳ ("የፍየል ወገን") ( ነገ. ፬፡ ፳፫፡ ኢዮ. ፴፱፡ ፩፡ መዝ. ፵፪፡ ፩፡ ማሕ. ፪፡ ፲፯፡ ፰፡ ፲፬)

ዋላ ፬፡ ወለበ

ዋላላ፡ ዝኒ ከማሁ

ዋላይ፡ የዋለለ/የሚዋልል ("ልብ የወ ጭት ውሃ ዐሳብ")

ዋል (ዐል) ለቅርብ ወንድ ትእዛዝ አንቀጽ

ዋል (ውዒል) መዋል

ዋል ተንጉሥ፡ የሰው ስም ("ከንጉሥ ጋራ ዋል ማለት ነው")

ዋል ዐደር አለ፡ ዋለ ዐደረ ("ጥቂት ቀን አሳለፈ")

ዋልሴ (ዎች) ደጋናዊ ጐባጣ ካራ' ስለቱ ("እንደ ማጭድ በስተውስጥ የኾነ")

ዋልታ (ወልተወ/ወልታ) የባጥ ገበታ ጣራ መወጠኛ ("በመካከሉ የምሰሶ መግቢያ ሰፊ ቀዳዳ በዙሪያው ለመር መጥለፊያ ብዙ ብስ ያለው በስተላይ ውቅር በስተታች ጭምጭሚት የሚደረግበት አቀማ መጡ (ኹናቴው) እንደ ወልታ (ጋሻ) ስለ ኾነ ዋልታ ተባለ")

ዋልቴ ከፊለ ስም፡ ዋለ

ዋልቴ፡ የዋል ተንጉሥ ከፊለ ስም

ዋልካ፡ መረሬ ጥቍር መሬት (ተመልከት፡ ወል ቅን)

ዋልድቢት (ትግ) ደርብ ሰገነት ("መጨረሻ ፎቅ ዕንቍላል ግንብ")

ዋልድባ፡ የገዳም ስም ("በጸለምት በረሓ ውስጥ ያለ ሥርዐተ ጽኑ ገዳም ማኅ በረ ሳሙኤል (ተረት) አንዳንድ ቀን በዋል ድባ ይዘፈናል የፍጹምነት ማዕርግ ስለሚገ ኝበት ባልድባ ተባለ በግእዝ ዋሊ ይባላል") (ተመልከት፡ ዋልድቢትን)

ዋልድባ፡ ያማራ አገር ("በስሜንና በወ ልቃዪት አጠገብ የሚገኝ")

ዋልድቤ (ዋልድባዊ) የዋልድባ ሰው ("መነኵሴ")

ዋልድቤ እንግዳ፡ ባ፲፰፻ .. በደ ብረ ሊባኖስ የነበሩ መነኵሴ ("የዋልድባ ሊቅ")

ዋልድቦች፡ የዋልድባ ሰዎች ("መነኵሴ ዎች ተዋሕዶዎች")

ዋልጋ (ጎች) የሚመልግ/የሚሾልክ ("ወላጋ አውሬ የበግ ግልገል ጠላት የቀበሮ ዐይነት ዐመድማ")

ዋልጌ (ዋልጋዊ) የዋልጋ ወገን (" ንኰለኛ ክፉ ሰው")

ዋመሳ፡ ረዥም ጦር

ዋመራ፡ ወነበደ

ዋመራ፡ ዐንገቱ የሚታሰር ርኰት ረዘም ያለ

ዋመነ፡ ቋመጠ/ጓጓ/ጐመዠ/ሠየ ("እዱር ገባ ለግዳይ")

ዋመን፡ ደን/ዱር/ ("ችፍግ ያለ ቅጠል ' ጠለሸት ዎማና ዋመን ግእዝ ዖም ካለው ' ይወጣሉ")

ዋሜራ፡ ያጎዳ ዐንገት ("መለልታው ቀጥታው አንጓ የለሽ ዋሜራ እግርእንዲሉ)

ዋስ (ሶች) (ዋሕስ) ተያዥ/ ድን/ዐላፊ ("የዋስ ተጋች የቈማጣ ፈት ፋች የእጅ የጠለፋ የመሳሳቢያ የሥራት የበሰላ ዋስእንዲሉ)

ዋስ በራሴ አለ፡ ራሱን ዋስ አደረገ

ዋስ አለ፡ ዋስ አስጠራ

ዋስ ዐጋች፡ ዋስን የሚያግት ("የዋስን ዕቃ ለጊዜው የሚወስድ የሚይዝ")

ዋስ ዐጋች፡ የዛር ስም ("የቀይ ገብስማ ዶሮ የሚገብሩለት ዛር")

ዋስ የለሽ፡ ወስላታ ሰው

ዋስማ፡ ወሰነ

ዋስማ፡ እሾኸ ያለበት ተክል

ዋስትና፡ ዝኒ ከማሁ

ዋስትናውን አስወረደ፡ አራቀ አስ ወገደ

ዋስነት፡ ዋስ መኾን

ዋስዳ፡ የቀርበታ ጠፍር ("ማንጠልጠያ ገመድ")

ዋስዳ፡ ጋንን ከነጠላው አንሥቶ መው ሰጃ ("ክብና ወፍራም የንዶድ ዐረግ ማቶት")

ዋርማ፡ ሞላላ አንኮላ ጠላ መጠጫ

ዋርሳ፡ የሚስት እት ("የእቷን ባል የምትወርስ") (ሩት. ፩፡ ፲፭)

ዋርሳ፡ የባል ወንድም ("የወንድሙን ሚስት የሚወርስ") (ዘዳ. ፳፭፡ , )

ዋርሳዪቱ፡ የወንድም ሚስት ("የባሏን ወንድም የምትወርስ") (ዘዳ. ፳፭፡ , )

ዋርዳ (ትግ. ዋሪ/ወማይ) ጥቍ ረት ጥቍርነት ያለው ወፍ ማማት (ኤር. ፰፡ )

ዋርዳ ሳሙና፡ ጠጕሩ ጥቍረት ከቅ ላት ፈገግታ ያለው በቅሎ

ዋርዴ፡ የዋርዳ ወገን ("ወይም ዐይነት በቅሎ ጥቍሬ ጠቋሬ ማለት ነው ላህያም ይነገራል")

ዋሸ (ሐሰወ) ኳሸ/ዐበለ/ቀጠፈ (" ሰት ተናገረ")

ዋሸራ ተክሌ፡ የዋሸራ ተክሌ ("ስመ ጥር የቅኔ መምር")

ዋሸራ፡ በጐዣም ክፍል ያለ አገር

ዋሻ (ዎች) በገደልና በተራራ ቋጥኝ ውስጥ ያለ የተፈጥሮ ሕንጻ ("ወይም የጥንት ሰዎች እየጠረቡ አራዊትም እየፋሩ እየቈፈሩ ያበጁት ጥንታዊ ቤት ማደሪያ መኖሪያ")

ዋሻ ሚካኤል (የዋሻ ሚካኤል) በእንሳሮና በጎሐ ጽዮን በታች አባይ ዳር በዋሻ ውስጥ ያለ ታቦት

ዋሻም፡ ዋሻ ያለበት/የበዛበት ("ባለዋሻ ስፍራ")

ዋሻዋ ያች ዋሻ የርሷ ዋሻ

ዋሻዪቱ ያች ዋሻ (ዘፍ. ፳፫፡ )

ዋሽንት/ዋሽንቶ (ቶች) ዛጕፍ ("ከመቃ (ሸንበቆ) ከቀርክሓ የተበጀ የዘፈን መሣሪያ በት ንፋሽና ባ፬ ጣት ድምፅ የሚ ሰጥ ባላ፬ ብስ በትግሪኛ እንዱር ይባላል ዋሽንት ዋሻ ከማለት ይሰማማል በግእዝ መሠረቱ ወሥአ ነው")

ዋሽንት፡ የዛፍ ስም ("ቅርፊቱ በየጊ ዜው እየተቀረፈ የሚታደስ የቈላ ዕንጨት")

ዋሾ (ሐሳዊ) የዋሸ/የሚዋሽ ("ዐባይ ቀጣፊ")

ዋሾች፡ ዐባዮች/ቀጣፎች

ዋቀራ፡ የውቅር ሥራ ("የጣራ ዥመራ ቋጠራ ጥረቃ")

ዋበ (ወሀበ) ሰጠ/አቀበለ/አስረ ከበ ("የሀብት የገንዘብ የከብት የመልክ ጕራጌ ስጠኝ ሲል ዋበኝእንዲል)

ዋበ፡ አሳመረ/አቈነዠ

ዋቢ (ዎች) (ወሃቢ) የሰጠ ' የሚ ሰጥ ("ሰጪ አቀባይ ዐላፊ (ተረት) ዋቢ ያለው ይወጣል ዋቢ የሌለው ይሰምጣል")

ዋቢ ሸበሌ፡ በሱማሌ ቋንቋ ነብር ሸበል ስለሚባል ("ንብና ነብር ያለበት የንብ የነብር ዥረት ማለት ነው")

ዋቢ፡ የቀበሌ ስም ("በእነዋሪ አቅራ ቢያ ያለ የሥላሴ አጥቢያ")

ዋቢ፡ የወንዝ ስም ("ታላቅ ' ዠማ ካሩሲ ተነሥቶ ከወደ ባሌ በውጋዴ በኩል የሚወርድ ዋቢ በጋልኛ ድንጉል ውሃ ቀጂ ንብ ማለት ነው ለማር ዐበዛ ውሃ ሰጪነቱን ' ያሳያል")

ዋቢነት፡ ሰጪነት ("ሰጪ መኾን")

ዋታች፡ የዋተተ/የሚዋትት ("ባካና ተንከራታች ባተሌ")

ዋቶ ዐደር፡ ያገርንና የመንግሥትን የሃይማኖትን ነጻነት ለመጠበቅና ለማስከበር ዞሮ ተንከራቶ መከራ አይቶ ዐጥንቱን ከስ ክሶ ደሙን አፍስሶ የሚያድር

ዋቶ፡ ዞሮ ባክኖ

ዋቸላ፡ ኬሻ ("የጭረት ምንጣፍ")

ዋችኹ፡ የቅርቦች ወንዶችና ሴቶች የአንቀጽ ዝርዝር ("እነሱ እናንተን ዐወቋችኹ")

ዋነተኛ (ኞች) የሚዋኝ ("ዋና ዋቂ ወስዋሽ ቋትለኛ ቀዛፊ")

ዋነነ (ትግ. ወነነ) ዋና ኾነ (" ረሰ የራሱ አደረገ ያዘ")

ዋነኛ፡ የዋና ወገን

ዋነኛነት፡ ዋና መኾን ("ዐይነተኛነት")

ዋኒያ ዋሊያ፡ ዋኔ

ዋና (ኖች) ታላቅና ዐይነተኛ ሰው ("የግብር የጠባይ የመጠን አውራ ባለ ቤት መደበኛ ግንባር ቀደም አለቃ በኵር")

ዋና ነገር፡ ማለፊያ ጥሩ

ዋና ዋናው፡ ትልቅ ትልቁ ("አበታ አበታው")

ዋና ጐደል፡ ትርፍ ሲፈልግ ዋናው የጐደለበት

ዋና፡ ቀዘፋ/ውስወሳ ("ቁሞ ተንጋሎ በዠርባ በደረት የሚደረግ የባሕር ላይ መንገድ")

ዋኔ (ዋኖስ) በቁሙ ዋሊያ

ዋንታ፡ ዝኒ ከማሁ (" ሰው ባንድ ጦር አጣምሮ መውጋት ደርቦ መግደል")

ዋንኬ፡ ላታም በግ የዱረኒ ("ወይም የሌላ")

ዋንክ፡ መና/ከንቱ/ብላሽ

ዋንዛ፡ ወነጨፈ

ዋንዛ (ዞች) የታወቀ ዛፍ ("ዕንጨቱ ጽላት ዋልታ ቈሬ ገበቴ ሳንቃ መቃንና ጕበን ቀንበር ዐልጋ ሌላም ዕቃ የሚኾን የማይነቅዝ ፍሬው የሚበላ")

ዋንዛጌ ( ዋንዛ) ያገር ስም (" ታችኛው ወግዳ ሰሜን በተጕለት ያለ አገር ዋንዛ ያለባት ምድር ማለት ነው")

ዋንጫ (ጮች) ነጠጠ) ከቀንድና ከንጨት ከብርና ከወርቅ በማንጠጥና '

ዋንጫ ልቅለቃ፡ ዐጠባ ዕጥበት

ዋንጫ ልቅለቃ፡ ውዝዋዜ/ጭፈራ እስክስታ

ዋኖስ (ሶች) ዋኔ

ዋኘ (ዋነየ) ባሕርን በእጁና በእ ግሩ ሠራ/ቀዘፈ ("ወሰወሰ በውሃ ውስጥ ተጫወተ ቍልቍልና ሽቅብ አግድም ሰለከ ሾለከ ተንቀሳቀሰ ተላወሰ ላይ ላዩን ሰፈፈ ተንካፈፈ ተሳበ ተጐተተ")

ዋኚ፡ የዋኘ/የሚዋኝ

ዋዕይ (ውዕየ) የፀሓይ/የእሳት ግለት ("ወበቅ ሐሩር ብርቱ ሙቀት")

ዋዋ (ወህውሀ) ጣመ/ጣፈጠ (ተመልከት፡ መረ ቃን አስተውል)

ዋዋ () ዋይ ዋይ ("ወዮ ወዮ ዋዋ የቍራ ጩኸት")

ዋዋቴ፡ ያረግ ስም ("ጥርስ ሲፍቁበት የሚጣፍጥ ዐረግ")

ዋዌ፡ ያገባብ ስም ("ልዩ ልዩነት")

ዋው፡ የፊደል ስም ("፮ኛ ፊደል ትርጓሜው ሚንጦ ዘለበት ከዋዌ ጋራ አንድ ነው")

ዋዘኛ (ኞች) ዋዛ ተናጋሪ/ዋዛ ወዳድ/ባለዋዛ ("ቀልደኛ") (መዝ. ፩፡ ፩፡ ምሳ. ፱፡ , )

ዋዘኛ() ነት፡ ዋዘኛ መኾን (ምሳ. ፬፡ ፲፪)

ዋዘኛ፡ ክራር መቺ

ዋዛ ፈዛዛ፡ የፈዛዛ ዋዛ ("ወይም ፈዛዛ ዋዛ ብላሽ ረበ - ቢስ ከንቱ ነገር")

ዋዜማ (ዋይ ዜማ) ከዋና በዓል አስቀድሞ የሚውል ቀን ("በዚያ ጊዜ የሚባል ዜማ የሚበላ ድግስ")

ዋዜማ ቆመ) በ፱ ሰዓት ለእግዚአብሔር ምድር በምልኣ አለ፡ ሌላውንም አደራረስ አደረሰ

ዋዜማ፡ ፬ኛ የቅኔ ስም ("ባላ፭ ቤት ' የዋዜማ ቅኔ (የዝሙት ዋዜማ) ድሪያ")

ዋዠቀ፡ ተነቃነቀ/ተወዛወዘ ("የጥርስ")

ዋዠቁ፡ የሰው ስም ("ጠላቶች በፍር ሀት ተነቃነቁ ማለት ነው")

ዋዣቂ፡ የዋዠቀ/የሚዋዥቅ ("ተነቃናቂ")

ዋዥማ፡ በመረሬ ከእኸል ኹሉ መካ ከል የሚበቅል ቅጠል ("የከብት መኖ ካበበ በኋላ እሾኻም ይኾናል")

ዋዥምቢት፡ ጥቍር ትል ("እኸል አጥፊ")

ዋዥራት የነገድ ስም፡ ዋጅ ራት

ዋየ፡ ዋይ o አለ ("ዐዘነ ተከዘ ቈዘመ ተወዘወዘ አለቀሰ አነባ")

ዋየል፡ የሮማይስጥን ፊደል ካዕብ ልስ ራብዕ ኃምስ ሳብዕ የሚያደርግ የአ ቤት ፊደል

ዋዩ፡ ወይን

ዋዩ፡ በወግዳ ክፍል ያለ ቀበሌ

ዋዩን ነገረ፡ ብሶቱን ለሰው ገለጠ/አስታወቀ

ዋዬ (ዋይ ) ወዮ

ዋይ (ወይ ወዮ) የሐዘንና የለቅሶ ጩኸት/ጸጸት ("ምኞትንም ያሳያል ዋይ ነዶ ዋይ ንድድ ዋይ ንዴት") (ተመልከት፡ ዋንን የዚህ ከፊል ነው)

ዋይ (ወዓሊ) የዋለ/የሚውል

ዋይ ሸሸ፡ ተበላሸ ("ወዮ ተለየ ፈረሰ በሰበሰ")

ዋይ አለ፡ ጮኸ

ዋይ ዋይ፡ ወዮ ወዮ = (አልቃሽ)

ዋይ የለሽ፡ የላሊበላ ሚስት ("ግድ የለሽ ዐሳብ የለሽ ማለት ነው")

ዋይ፡ ጕዳይ/ግዳጅ/ዐሳብ/ችግር ("ብሶት")

ዋይታ (ወይሌ) ዋይ ማለት ("ወዮታ ጩኸት") ( ሳሙ. ፫፡ ፴፬፡ ዓሞ. ፰፡ , )

ዋይክማ፡ የንጨት ልጓም/ልጓጥ ("ባመ ለኛ ወደል ጋዝ ባጋሰስ አፍ ውስጥ ግራና ቀኝ በገመድ ታስሮ የሚንጠለጠል መብለ ከልክል ደጋናዊ ዕንጨት በሕዝብ አነጋገር አሽክማ አይክማ በግእዝ ዝማም ' ይባላል ዋይክማ የቤተ ክህነት ነው")

ዋዲያት (ቶች) ሰፊ የሸክላ ዕቃ የንቅብ ዐይነት ጐድጓዳ ("ዱቄትና ውሃ ተጨ ምሮ ሊጥ የሚታሽበት የሚቦካበት") (ተመልከት፡ ዳካን እይ)

ዋድላ ወደቀ

ዋድላ ደላንታ፡ የቀረው ነው ("ዋድላና ደላንታ")

ዋድላ፡ በየጁ ክፍል ያለ አገር

ዋድሎች፡ የዋድላ ተወላጆች ("የዋድላ ሰዎች")

ዋጀ (ትግ. ዋገየ) ወጆ ሰጥቶ ገዛ ("ከሞት ከባርነት ለማዳን") (ተመልከት፡ ቤዠን እይ ዋጋን ተመልከት የዋጀ ሥር ርሱ ነው ይዋጁ)

ዋጅለት ዕርስ ዐደር፡ ዋጀ

ዋጅለት፡ ዕርስ ዐደር መሬት ዐረም ' መጣያ ("ትርጓሜው ለከብትኽ ግዛለት ማለት ነው")

ዋጅራት (ቶች) በትግሬ ውስጥ ያለ ነገድ ስም ("የሽፍታ የቀማኛ የወያኔ የነፍሰ ገዳይ ማኅበር ዋጅራት ወገረ ካለው የወጣ ይመስላል ትርጓሜውም ደብዳቢ ለት ነው")

ዋጅራት: ውሃ

ዋገምት ማገሚያ፡ ዐገመ

ዋገምት (ቶች) ከቀንድ የተበጀ የበ ሽተኛን ደም መሳቢያ መምጠ፵ መሰብሰቢያ የሐኪም መሣሪያ (ጫፉ በሠም የጠበበ - "ዋገምት አፍ" - የዋገምት አፍ - አፉ ዋገምት የሚመስል ሰው ")

ዋጊኖስ፡ የደጋ አባሎ ባለጠጕር

ዋጋ (ትግ. ዋገየ ዋጀ ገዛ) የሥራ መለኪያ ("የለውጥ መሣሪያ ያንድ ነገር መግዣ ገንዘብ ወርቅና ብር አሞሌ ልዋጭ ለውጥ (የጕልበት ዋጋ) ቀለብ ደመ ወዝ ምንዳ (የኀጢአት ዋጋ) ኵነኔ ቅጣት ሥቃይ መከራ (የነፍስ ዋጋ) ጉማ ' ወጆ የቀንድ ከብት ሰማኒያ ብር")

ዋጋ አዋረደ፡ አሳነሰ/ዝቅ አደረገ

ዋጋ አፋረሰ፡ እንዳይሼጥ እንዳይገዛ አደረገ

ዋጋ ደፋ ("መነዘረ ሰጠ ይህ ኹለተኛው ከከሰ አሞሌን ያሳያል ከሰከሰ አጠጋጋ አበዛ ችምችም አደረገ ዐጤ ምኒልክ ጣሊያንን ለመወ ጋት ጦራቸውን ከስክሰው ወደ ዐድዋ - ዘመቱ ከሰከሰ መልሶ መላልሶ ደግሞ ደጋግሞ ጠጣ " ትላንትና ማታ እወዳጃችን፡ ቤት ለግብዣ ተጠራንና ጠጅ ስንከሰክስ - አመሸን ከስካሽ የከሰከሰ የሚከሰክስ ፈንካች ከስከሶ (ዎች) የንጨት ስም በዝቶ ተጠጋግቶ የሚበቅል ሽታ ያለው የቤት መጥረጊያ ቅጠል ከስከሶ ከስከስ የቀበሌ ስም በላይኛው ወግዳ ባጤ ዋሻ አጠገብ ያለ ስፍራ ከስከሶ ያለበት የበዛበት በር ክስከሳ ፍንከታ ምንዘራ ምንዛሪ መከስከስ መፈንከት ማድቀቅ መስ መከስከሻ ዱላ ደንጊያ አለት አከሰከሰ በብዙ አጠጣ አቀመቀመ ማከስከስ ማጠጣት ማቀምቀም አስከሰከሰ አስፈነከተ አሰበረ አስ ደቀቀ ማስከስከስ ማስፈንከት ማስደቀቅ ተከሰከሰ ተፈነከተ ደቀቀ ተሰበረ ማታ ስኼድ ወደቅኹና እሾኸ ተከሰከሰብኝ ተከሰከሰ ተጠጋጋ በዛ ክስክስ የተከሰከሰ የተሰበረ ራስ ጓል የበዛ ብዙ ክስክስ አለ ፍንክት ስብር ድቅቅ ጥቅጥቅ አለ ክስክስ አለ በዛ ብዙ ኾነ ዞሩ ሠራዊቱ ክስካሽ ስብርባሪ ድቃቂ የጨው ወይም የሌላ ክስካስ የዱላ ጐመድ ቈዳ ጂና

ዋግ ሹም) የዋግ ሹም (የዋግ መስፍን ጌታ)

ዋግምቦ (ዎች) የነብርና ያሣ ያዣ ወጥመድ ("እንደ ቀፎ የተሠራ") (ተመልከት፡ ስማር ድን እይ)

ዋግምቦ፡ የፈረንጅ ድርና ማግ ማድ ሪያ መደወሪያ መቃ በላይና በታች ቀጫጭን ዕንጨቶች የተሰኩበት ("እነሱም በክር ወይም በገመድ ጫፍና ጫፋቸው ተቈራኝቷል የዋግምቦ ፪ኛ ስሙ አንከርት ነው ዋግንቦ ተብሎም ሊጻፍ ይቻላል")

ዋግራ፡ የሬትና የሽቱ ቅመም ("ወይም መሞቂያው ግርግራት የዘይት ሽቱ በልብስ ላይ የሚርከፈከፍ") (ተመልከት፡ ዑድን እይ)

ዋጠ (ውኂጥ/ውኅጠ) ሰለቀጠ/ለክ አደረገ ("በላ (ተረት) ይህን ብትሰጥ ምን ትውጥ ትልቁ ዓሣ ትንሹን ዓሣ ይው ጣል")

ዋጠ፡ አጠለቀ/አሰጠመ/አሠረገ

ዋጠኔ፡ ማሽላ ("የማሽላ ' ዐይነት")

ዋጠው፡ በላው/ሰለቀጠው (ተመልከት፡ አባን እይ)

ዋጠው፡ ብላው/ሰልቅጠው

ዋጣ (ትግ) አዝማሪ ("መሰንቆ መቺ")

ዋጣ፡ ቍስል

ዋጥ (ውኂጥ) መዋጥ

ዋጥ ሰልቀጥ አደረገ፡ ዋጠ ሰለቀጠ

ዋጥ ዋጥ አደረገ፡ ኹለት ጊዜ ዋጠ

ዋጨራ፡ የሰው ስም

ዋጭ (ወኃጢ) የዋጠ/የሚውጥ/የሚ ሰለቅጥ ("እባብ ዋጭ ዶሮ ዋጭእንዲሉ)

ዋጮራ፡ የወፍ ስም ("ቀለሙ መልኩ ከደረቱ በላይ ሰማያዊ ከደረቱ በታች ብጫ የኾነ አፈ ሹል ' ወፍ")

ዌ፡ ወተ

(ውእቱ) እሱ ርሱ

/ዋ፡ መለዮ ("ፍችው ያች በሬው ተኛ ጥጃዋ ትፈነጫለች ከሠራተኛው በላተኛው ይበዛል")

ው፡ ለሩቅ ወንድ በሚነገር አንቀጽ ጫፍ እየተጨመረ ዝርዝር ምእላድ ይኾናል

ው፡ በራብዕና በኃምስ በሳብዕ ፊደል በሚወርስ ጥሬ (ስም) በመድረሻ እየገባ ለሩቅ ወንድ ዝርዝር ይኾናል

ውሃ ዋዌ

ውሃ (ሆች) (ወህሀ ምህወ) ካ፬ቱ ባሕርያት አንዱ ፪ኛው ("የርጥበት የልምላሜ ሥር መሠረት በቀን ብዛት ሜዳውን ገደል የሚያደርግ ፈሳሽ ባሕርይ ይዞ ኻያጅ እድ ፍን ኹሉ የሚያነጣ የሚያጠራ እንደ መስተ ዋት ፊትን የሚያሳይ") (ምሳ. ፳፯፡ ፲፮፡ ዘፍ. ፩፡ , )

ውሃ ልክ፡ የውሃ ልክ ("በውስጡ ውሃ ያለበት መለኪያ ባለመስተዋት ጠፍጣፋ ማእዘን ዕንጨት የግንብና የማንኛውም ሕንጻ ማስተካከያ")

ውሃ መቅጃ፡ ዦር ባላገር ውሃ የሚቀዳበት ስፍራ ("አንኮላ")

ውሃ ሙላት፡ የውሃ ሙላት ("ጐርፍ ፈረሰኛ")

ውሃ ሥንቁ፡ አገር ግዛት ማደሪያ ' ያልተሰጠው ደጀ ጠኒ ጭፍራ

ውሃ ሥንቁ፡ የደስታ ተክለ ወልድ

ውሃ ቀጠነ፡ የግፍ ንግግር

ውሃ ቅዳ/ውሃ መልስ፡ የማይረባ ሥራ ("የጣሉትን ማንሣት ያነሡትን መጣል")

ውሃ ቋጠረ፡ አቈረሰጪ ጐረበ

ውሃ በላ፡ ባለጌ እንዳገኘ የሚናገር የሚሠራ

ውሃ በላው፡ አሰጠመው/ዋጠው/ወሰደው ("ይዞት ኼደ ነጐደ አንከባለለው ነዳው")

ውሃ እናት (የውሃ እናት) ሰረጋ ውሃ ላይ የምትዞር የምትሽከረከር ተንቀሳ ቃሽ ዕንዝዝ መሳይ

ውሃ እናት፡ የድጕስ መሣሪያ

ውሃ ኾነ፡ ቀለጠ (" በረዶው ጨዉ")

ውሃ ኾነ፡ ጠረሰ ("ማኘክ ተሳነው")

ውሃ ወረደ፡ ወደ ምንጭ ወደ ወንዝ ውሃ ሊቀዳ ኼደ ("አገደመ ወጣ")

ውሃ ወራጅ፡ ወደ ውሃ የሚወርድ የሚኼድ ("አግዳሚ ኻያጅ ውሃ ወራጅ ዳኛእንዲሉ) (ተመልከት፡ ዳኘን እይ)

ውሃ ወጣበት፡ የበሬው የፈረሱ ኰቴ መካከሉ ታመመ ("ውሃ ቋጠረ")

ውሃ ውሃ አለ፡ ጠላው ቀጠነ ("በሽ ተኛው አኹንም አኹንም ውሃ ስጡኝ አለ")

ውሃ ገብ፡ ውሃ የሚገባው መሬት ("ባለመስኖ")

ውሃ ጠጪ (ስተዪ ማየ/ስታዬ ማይ) ከብት ውሃ የሚጠጣበት ጊዜ ቀጥር ("አውራ ተሲያት ሰዓት")

ውሃ ፈረድ፡ ውሃ የለየው የከፈለው አውራጃ/ወረዳ/ቀበሌ/አገር/መሬት

ውሃማ፡ ውሃ የበዛበት ስፍራ

ውሃዋ፡ ውሃዪቱ ("ሴቴ ' ውሃ ያች ውሃ") (ዘፍ. ፩፡ ፳፩)

ውሃዋ፡ የርሷ፡ ውሃ

ውሃው ዐለቀ፡ አንዱን አገር ለቆ ወደ ሌላው ኼደ

ውሃው፡ ወንዴ ውሃ (" ውሃ") ( ነገ. ፫፡ ፳፪)

ውሃው፡ የርሱ ውሃ

ውህነት፡ ውሃ መኾን ("የውሃ ባሕርይ")

ውለ ቢስ፡ ውልን የማያከብር

ውለታ (ዎች) ጥቅም/ረብ/መል ካም ሥራ/ቁም ነገር ("አንዱ ለአንዱ ያደረገው") (ተመልከት፡ ወረታን እይ)

ውለታ ቢስ፡ ሰው የዋለለትን ሮታ የማይመልስ

ውለናሜ፡ የቍልምጫ ስድብ ("የኔ ውለ ናም ማለት ነው")

ውለናም (ሞች) ውለን ያለበት

ውለን (ውዒለነ) እዱር ውለን ("ማታ መጣን")

ውለን፡ የዦሮ መስሚያ በሽታ ("ድንቍርና አለመስማት")

ውለን፡ ደንቈሮ (ተመልከት፡ ወለነ)

ውለን፡ ጨሃ/ዳባ/ሳም/ስፍር

ውለኛ (ኞች) ቁም ነገራም

ውለኸ ግባ፡ የምርቃት ቃል ("እኼድ ክበት አትቅር እቤትኸ ተመለስ")

ውሊንጣ፡ የታናሽ ወፍ ስም

ውሊጥ ውሊጥ አለ፡ ግራና ቀኝ ረገጠ ("ከመንገድ ወጣ አካኼድ ለወጠ")

ውላ (ኦሮ) ፉካ መስኮት

ውላጄ (ቍልዔየ) የኔ ውላጅ ("አገ ልጋዬ የወለዶኸ ልጄ")

ውላጅ (ቍልዔ) እናቱና አባቱ ' በጌታቸው ቤት የወለዱት ባሪያ ("የፍናጅ አባት የላሜ ልጅ ያውራዬ ውላጅእንዲሉ)

ውላጆች፡ ባሮች/አገልጋዮች

ውላጋ (ለዓት) የሰይፍ/የጐራዴ ' ላት እጀታ/መክድ/ደም ዐፋሽ (መሳ. ፫፡ ፳፪)

ውላጤ (ጥወ) መለወጥ

ውል (ሎች) (ውዕል) ቶሎ የሚ ፈታ እስራት ("ቍጥር ባለመሳቢያ")

ውል አለ፡ ትዝ አለ (ተመልከት፡ ወለ)

ውል አለ፡ ትዝ አለ ("ታሰበ አማረ ተናፈቀ")

ውል፡ ውሳኔ/ደንብ/ገደብ/ስምምነት

ውልል፡ የተወለለ ("ክፍት ንቃቃት ራስ")

ውልምጥ ውልምጥ አለ፡ መላልሶ ወለመጤ

ውልምጥ፡ የወለመጠ

ውልምጥምጥ አለ፡ ተወለማመጠ

ውልምጥምጥ፡ ዝውርውር/ዘወርዋራ

ውልቃት፡ ንቅላት ("የእግርና የእጅ ዐጥንት መውለቅ አወላለቅ")

ውልቅ አለ፡ ንቅል/ውጥት/ፍልስ

ውልቅ፡ የወለቀ/የተ ነቀለ/የወጣ ("ንቅል ጥርሰ ወላቃእንዲሉ)

ውልቅ፡ ደካማ/ስልቹ/ዝንጉ ("ልበ ውልቅእንዲሉ)

ውልቅልቅ አለ፡ ንቅልቅል እለ ("ተውለቀለቀ")

ውልቅልቅ፡ የተውለቀለቀ ("ንቅልቅል ፍልስልስ")

ውልቅም፡ ውልግም

ውልቅምቅም አለ፡ ውልግምግም አለ

ውልቅምቅም፡ ውልግምግም

ውልባረግ፡ የጕራጌ ነገድና አገር

ውልብ አለ፡ ታይቶ ጠፋ ("ከመ ጽበት ዐለፈ ወላባ ኾነ")

ውልብ፡ የወለበ ("እሸቱ ከውስጡ የወጣ የስንዴ የገብስ ራስ ጥርጣሪ ገለባ የፍሬ ልብስ ቈረቈንዳ")

ውልብልቢት (ቶች) ጫፍ ("የእሳት ላንቃ የኮባ የንሰት የሙዝ የዘንባባ የተምር ሸለም")

ውልብልብ፡ የተውለበለበ

ውልብኝ (ወልብ) ያገዳ ፍሬ ሸት ("የማሽላ ውልብኝእንዲሉ)

ውልብኝ፡ የማሽላ እሸት (ተመልከት፡ ለበ)

ውልታ፡ ትዝታ፡ ወለወለ

ውልታ፡ ውል ማለት ("ትዝታ ማማር አምሮት")

ውልታ፡ የወንድና የሴት ስም

ውልክፋ፡ የንጨት ስም ("በወይናደጋ ቈላ የሚበቅል ' ዛፍ እንደ ተልባ የሚማ ልግ ማላጋ ልጡ ማሰሪያ መሰንከያ የሰባራ አሞሌ መሰነጊያ ይኾናል")

ውልክፍክፍ አለ፡ ስንክልክል እለ

ውልክፍክፍ፡ ስንክልክል/ድንቅፍቅፍ

ውልወላ፡ ጠረጋ/ዕሠሣ/ስንገላ

ውልውል (ውልዋሌ) ጥርጥር ("ማመ ንታት")

ውልውል አለ፡ ትዝ ትዝ አለ

ውልውል አለ፡ ውንውን አለ ("ተወ ዘወዘ ተነቀነቀ")

ውልውል፡ ባንድ ዐይነት ጥለት መቶ የተሠራ ሸማ

ውልውል፡ የተወለወለ/የተመታ/የታ ሠሠ ("ዕሥሥ ስንግል")

ውልደት፡ ልጅ የተወለደበት ቀን ("ወይም ዕድሜ እከሌ እከሌን በውልደት ይበልጠዋል")

ውልደት፡ የተወለዱበት አገር

ውልድ (ልደ ቤት) እናቱ ከጌታዋ የወለደችው ዲቃላ

ውልድ አለ፡ ድንገት ተገለጠ

ውልድ፡ መወለድ ("የነገር አባት በቃ ፍጅብኝ መኾን ውልዱም ውልዴ ርቱም ርቴእንዲሉ)

ውልዶች፡ ጠበቆች

ውልግም፡ በታችኛው ወግዳ ቈላ ዠማ በስተግራ ያለ አገር ("ደንጐላጕል ሥር ጓጕጥ ስፍራ ቀበሌ")

ውልግም፡ ዝኒ ከማሁ

ውልግምግም አለ፡ ተወለጋገመ

ውልግምግም፡ የተወለጋገመ ("ውልቅም ቅም")

ውልግድ/ውልግም፡ የጐበጠ ("ጐባጣ")

ውልግድግድ አለ፡ ጐባበጠ ("ጕብጥ ብጥ አለ")

ውልግድግድ፡ የተወለጋገደ ("ውልግም ግም")

ውልጮ፡ የተራራ ስም ("በሜታና በግ ንዶ በረት መካከል በሙገር በላይ ያለ ገደል")

ውሎ ማዋያ፡ ማስለቀሻ ሰፊ ሜዳ ማርገጃ

ውሎ ተዋለ፡ አለሬሳ ተለቀሰ

ውሎ አዋለ፡ በመስቀል/ባጐበር/በተ ምሳሊት ከጧት እስከ ማታ አስለቀሰ

ውሎ ውሎ፡ ከቤት ("ኑሮ ኑሮ ከሞት")

ውሎ ገባ፡ ጧት ኺዶ ማታ ተመ ለሰ/መጣ

ውሎ፡ ሩቅ አገር የሞተ ሰው ለቅሶ ("ከረፋድ እስከ ምሽት የሚደረግ")

ውሎ፡ ቀን ሙሉ ቈይቶ

ውሰት፡ ዝኒ - ዓዲ ከማሁ ("ትውስት")

ውሰና (ውሳኔ) ድንገጋ/ግደባ/ ደባ

ውሱን (ውሱን) የተወሰነ ("ድንግግ (ጥብ) ጥብቅ ክልል")

ውሲያን (ኖች) መንዘሮር ("የዕቃ መስቀያ ማንጠልጠያ ወሳኝነትንና ውስንነትን ያሳያል")

ውሲያን፡ መንዘሮር፡ ወሰነ

ውሳጣዊ፡ የውስጥ

ውስ ክስ፡ ጥጃን ግልገልን ባንድነት ሐይ ማያ ቃል

ውስ፡ የጥጃ የወገዝ መከልከያና ገጃ ድምፅ

ውስብስብ፡ የተወሳሰበ ("ውትብትብ ጥልፍልፍ")

ውስትልት፡ ፍጹም ወስላታ ("ልክ ስክስ")

ውስትና፡ ዝኒ ዓዲ ከማሁ ለዋስነት

ውስትና፡ ዝኒ ከማሁ ("ምግጠት")

ውስኪ፡ ወሰለተ

ውስኪ፡ የእንግሊዝ ዐረቄ ("ከሶዳ ጋራ የሚጠጣ የመኳንንት መጠጥ")

ውስወሳ፡ ሽድሸዳ/ዋና

ውስውስ፡ የተወሰወሰ ("ሽድሽድ ሽልል ሽክሽክ")

ውስድ (ውሱድ) የተወሰደ

ውስድ አደረገ፡ በፍጥነት ወሰደ

ውስጠ ልግም፡ ሀኬት/ተንኰል

ውስጠ ልግም፡ ዕጥፍ ሽሩባ

ውስጠ ምስጢር፡ የውስጥ ምስጢር ("ነገሩ ያልተገለጠ የረቀቀ የጠለቀ")

ውስጠ ብዙ፡ ሕዝብን ሰውን የመ ሰለ ቃል

ውስጠ ተንኰል፡ የሆድ የልብ መት

ውስጠ ወይራ (ሮች) የቅኔ ምሩን ለመምታት በደበሎው ውስጥ የወይራ ዱላ የያዘ የቅኔ ተማሪ

ውስጠ ወይራ፡ የቅኔ አገባብ ስም ("አገባቦቹም ናቸው መጽሐፈ ሰዋስው ፫፻፲ኛ ገጽ ተመልከት")

ውስጠ ዘ፡ ባነጋገሩ እንደ ግእዝ እንደ አማርኛ የሚገለጽበት ቅጽል ("ሰማ ያዊ ብሎ ዘሰማይ የሰማይ ማለቱን ያሳያል")

ውስጠ ገበዝ፡ የገበዝ ወኪል ("ግም ጃን ዕጣንን ዘይብን የሚጠብቅ የውስጥ ገበዝ")

ውስጠኔ፡ ባለውስጥ ("ውስጠ ክፍት ውዥሞ ውስጣም ማለትን ያሳያል")

ውስጠኛ፡ ዝኒ ከማሁ ( ነገ. ፯፡ ፲፪፡ ኢሳ. ፴፮፡ ፲፩)

ውስጡን ለቄስ፡ ከቄስ በቀር ሌላ የማይሰው አበሳ

ውስጣውስጡ፡ የውስጡ ውስጥ ("ወክ ፈሴን እይ")

ውስጣውስጥ፡ የውስጥ ውስጥ

ውስጥ (ጦች) መካከል/ሆድ/ባዶ ነት/ክፍትነት ያለው ኹሉ ("ልብ ቡጥ ውስጥ ያለ ነገር")

ውስጥ ዐወቅ፡ የወዳጅ ጠላት

ውስጥ እጅ (እራኅ) ከዳፍ ስከ ጣት ጫፍ ያለ ("የባይበሉብሽ አንጻር የእጅ ውስጥ")

ውስጥ እግር፡ ሰኰና/መርገጫ/ ኬጃ ("የእግር ውስጥ")

ውስጥ ውስጡን ኼደ፡ ዋኘ ወሰ

ውስጥ ውስጥ አለ፡ ውንግ ውንግ አለ ("ተወሰጠ")

ውስጥ፡ ደቂቅ አገባብ ("ከሰው ስም በቀር በኹሉ ይገባል ከዘርፍ ጋራ ይቀድ መዋል በሴት ውስጥ በባሕር ውስጥ አገባቦች በመነሻነት ሲሰማሙትና በለ  አማካ ይነት ሲነገር እስከ ውስጥ ወደ ውስጥ የውስጥ ከውስጥ ውስጥ ለውስጥ ይላል በስምም ቢገባ - ቦታን እንጂ ስምን አያሳ ይም በግእዝ መሠረቱ ውስተ() ነው")

ውረቃ፡ ማማር/ሽብረቃ

ውረድ በሌ፡ የሚያፈስ ቤት

ውረድ፡ ተቈልቈል

ውሪ (ዎች) ታናሽ ልጅ/መንከት/ ኵታራ/ውርውር ባይ/ተመላላሽ/ውርጋጥ

ውራ፡ የሰርዶ ዐይነት ሣር ("ማሳን የሚወር")

ውራዴ፡ የወረደበት ("የተዋረደበት")

ውራጅ፡ አሮጌ ልብስ ("ያለቀ የደቀቀ ጨርቅ ከለባሽ አካል የወረደ")

ውር አለ፡ ድመትን ጠራ

ውር/ውሮ፡ የድመት መጥሪያ ("የአይጥ ወራሪ ማለት ነው")

ውር፡ የተወረረ/የተዘረፈ

ውርም፡ ውርጭ ያለበት/የበዛበት ("ባለውርጭ ስፍራ የውሃ ዳር አጠገብ ውርውርጭ የውርጭ ውርጭ ብዙ ውርጭ")

ውርስ አደረገ፡ ውርር ክብብ አደ ረገ

ውርስ፡ የተወረሰ ርስት ገንዘብ (" ይም ሰው")

ውርር አደረገ፡ ወረረ ("ክብብ አደረገ")

ውርር፡ መውረር

ውርርድ፡ ውድድር/ቍትቻ/ክርክር/ሙግት ("ማር በቅሎ ፈረስ አሞሌ በውርርድ ላይ ውርርድ በነብር ላይ ስማርድእንዲሉ)

ውርሻ፡ ሹም የወረሰው

ውርብ፡ የተወረበ ሣር/ዜማ

ውርንጫ፡ ወረቀ

ውርንጫ (ጮች)/ውርንጭላ (ሎች) ያህያ ግልገል ("ተባቱም አንስቱም ውርንጫ ውርንጭላ ይባላሉ") (ማቴ. ፳፩፡ , )

ውርንጭላ

ውርኝት፡ ወለድ/ዐራጣ ("ለተበዳሪ ሚሰጥ የሚበተን የትርፍ ትርፍ እንዲያመጣ")

ውርወራ፡ የጦር የፍላጻ ንድፊያ ("ቅር ቀራ ሽጐራ ደንጊያ መጣል") (ሉቃ. ፳፪፡ ፵፩)

ውርውር (ውርው) የተወረወረ ጦር/ ማግ/ሰው/ኳስ

ውርውር አለ፡ (አንበስበሰ) ተመ ላለሰ ("የሕፃን የባለክንፍ")

ውርውር አለ፡ እጠልቅ እጠልቅ ("ርግብ ርግብ አለ")

ውርውርታ (ነበስባስ) ውርውር ለት ("የፀሓይ መግባት ጥልቅልቅታ ርግብግ ብታ")

ውርዘት፡ ላብ ("የድካም ወዝ")

ውርዬ፡ የኔ ውሮ/የኔ ድመት ብሴ ("ቍልምጫን ያሳያል")

ውርደት፡ መዋረድ ("ውርሳ")

ውርደት፡ መዋረድ/ዕጦት/ንጣት/ጕስ ቍልና/ድኽነት (ምሳ. ፲፩፡ ፪፡ ፲፰፡ ፲፪)

ውርዴ (ዎች) ቂጥኝ የወጣለት/የረገፈለት ("ከገላው የወረደለት ሰው ቂጥኛም ' ከውርዴ ' ይጫወታልእንዲሉ)

ውርድ፡ መውረድ ("ዝቅጠት")

ውርድ፡ ትች የነገር ሐተታና ማስ ረጃ ("ውርድ ነዢእንዲሉ)

ውርድ፡ ውርደት ("ውርሳ")

ውርድ፡ የወረደ/የተለየ ("ውርድ ከራሴእንዲሉ)

ውርድ፡ ፍጻሜ ("መጨረሻ")

ውርጂ፡ ያንተን ይስጠኝ ፈረስ

ውርጂብኝ፡ ሳይታሰብ ድንገት በሰው ላይ የወረደ አደጋ

ውርጂብኝ፡ ባለማቋረጥ የተደረገ ቍጣ መዓት

ውርጃ፡ ጭንገፋ ("የፅንስ የሽል መጪ ንገፍ")

ውርጅብኝ ዘነበ፡ በተደጋጋሚ መዓት ዘነበ

ውርጅብኝ፡ በተደጋጋሚ የሚወርድ ("መዓት")

ውርጋጥ (ጦች) ሲራገጥ/ሲላፋ/ሲጫወት የሚውል ልጅ

ውርጋጥ፡ የሚራገጥ ልጅ !

ውርግዝና፡ እርግዝና ("ጽንስ")

ውርጫ፡ የወንድና የሴት መጠሪያ ስም ("የኔ ውርጭ ማለት ነው")

ውርጭ (አስሐትያ) በበጋ ከአየር የሚወርድ ቀዝቃዛ ውርባ ("ቡቃያ አጥፊ መስተዋት እየመሰለ በውሃና በምድር ላይ የሚጋገር ቅቤ አድርቅ አፍንጫ አቅልጥ") (ዘፀ. ፲፮፡ ፲፬)

ውርፍ (ፎች) የተወረፈ/የተሰደበ ("ስዱብ")

ውርፍነት፡ ውርፍ መኾን

ውሸተኛ (ኞች) ሐሰተኛ/ዋሾ ("ውሸ ታም ዐብሎ አይደክም")

ውሸታም (ሞች) ባለውሸት ("ሐሰት ጽድቁ")

ውሸት/ኵሸት፡ ሐሰት/ዕብለት/ቅጥ ፈት

ውሹቴ፡ የገረጣ ጽጌ ረዳ

ውሺት፡ እንስት ውሻ ("የስድብ ልም ይኾናል")

ውሻ (ሾች) (ዐረ. ዋሕሽ/አውሬ) በቤት የሚኖር ለማዳ አውሬ ("በፈጣሪ እዛዝ ከዥብ ከተኵላ ከቀበሮ በጥንተ ጥረት ተለይቶ ከአዳም (ከሰው) ጋራ የሚ ኖር የቤት ዘበኛ") ( ጴጥ. ፪፡ ፳፪፡ ራእ. ፳፪፡ ፲፭)

ውሻል (ሎች) ሽብልቅ ("የሥራ ማስተካከያ በጐደለ መሙሊያ የዕርፍ ማቃኛ ሥንጥር ቶፋ")

ውሻው አለቀሰ ("ስለ ራበው ወደ ፈጣሪ ጮኸ ተማለለ")

ውሻው ውሻ የርሱ ውሻ

ውሽል፡ የተወሸለ ("ውክል")

ውሽልሽል አለ፡ ውትፍትፍ አለ ("ተውሸለሸለ")

ውሽልሽል፡ የተውሸለሸለ ("ቀላል ሥራ")

ውሽማ (ውሻማ) አመንዝራ ወንድ ወይም ሴት ("ውሻዊ የውሻ ዐይነት ወገን ውሽማ ለሴትም ኾነ ለወንድ ጠላት ሲኾን በስሕተት ወዳጅ ይባላል")

ውሽምብር፡ ቍትቻ፡ ውሽንብር

ውሽምነት፡ ውሽማ መኾን

ውሽሞች፡ አመንዝሮች ወንዶችና ቶች

ውሽሽ (ሰከሕካሕ) ዐሠር/ገለባ

ውሽሽ አለ፡ ተንሻፈፈ

ውሽሽ፡ ሥሩ ድንችና ሽንኵርት የሚ መስል ("በስሜን የሚገኝ ቅጠል")

ውሽሽ፡ ጤና ማጣት

ውሽቅ አለ፡ ተወሸቀ

ውሽን፡ ዝኒ ከማሁ ለወሸን

ውሽንብር/ውሽምብር፡ በጨዋታ ሚደረግ ውርርድ ቍትቻ

ውሽንግር፡ ዐይነ ጠማማ፡ ነገረ

ውሽንፍር፡ አግድም የሚዘንም ዝናም ወጨፎ

ውሾ ውሾ አለ፡ አረከሰ ውሻነት ("ውሻ መኾን መባል ልክስ ክስነት")

ውሾ፡ ውሻ ፊት ገጸ ከልብ እንድ ሪስ ("እጀታው በውሻ አፍ አምሳል የተሠራ ሎንዶን ጐራዴ ቃለ አስተሐቅሮም ይኾናል")

ውቂያ፡ ድብደባ/አኼዶ/ፍልፈላ

ውቃም፡ አመንዝራ ወንድ ("የም ሳሌ ስድብ ነው")

ውቃም፡ ውቃጭ ያለበት ("ባለው ቃጭ")

ውቃሪ፡ የፍወጮ ድቃቂ ("የደንጊያ ' ዱቄት")

ውቃበ ቢስ፡ ሰይጣናም ሰው

ውቃቢ (ዐቃቢ) ጠባቂ መልአክ

ውቃቢ (ዑቃቤ) ጥበቃ ("የዘብ'ሥራ መላከ ውቃቢእንዲሉ)

ውቃቢ ራቀው፡ ሸሸው/ተለየው

ውቃቢ ቀረበው፡ ተጠጋው ("ጠበ ቀው")

ውቃቢ አስራቀ፡ ሰዶበ አዋረደ ("ክብርን ነሣ ገፈፈ")

ውቃቢ፡ ክፉ መንፈስ ("ዛር ቆሌ ጋኔን ዘበኛ")

ውቃቢ፡ ደግ መንፈስ

ውቃጭ፡ እሾኸ የወጋው የውስጥ እግር ዕብጠት ("ወይም ቍስል")

ውቃጭ፡ የሙቀጫ ገለባ/ንፋሽ/ደቃቅ/ ዐሠር

ውቅ (ውቁዕ) የተወቃ ("ምት ፍል ፍል ከእብቅ ያልተለየ ፍሬ")

ውቅሥ (ውቁሥ) የተወቀሠ ተገሠጸ

ውቅራት፡ ንቅሳት ("የድድ ውግታት ጥቍራት")

ውቅር (ውቁር) የተወቀረ ("ጥርብ ሻካራ ስል የደንጊያ ወፍጮ")

ውቅር፡ የጣራ ውጥን ዥምር (ምሳ. ፳፭፡ ፳፬)

ውቅሮች፡ አንዳንድ ጠርቦች ዥም ሮች

ውቅያኖሳዊ፡ የውቅያኖስ ("ደሴት አገር በውቅያኖስ ውስጥ ያለ ፈረንጆች ፆሲያንያ ይሉታል")

ውቅያኖስ፡ ወቀሠ

ውቅያኖስ (ቀላይ) የጥልቅና ሰፊ ባሕር ስም

ውቅያኖሶች (ቀላያት) ጥልቆች ፋፊ ባሕሮች

ውቅጥ (ውጉእ) የተወቀጠ ("ፍትግ ሽክሽክ ውቅጥ በርበሬእንዲሉ)

ውበታም፡ ባለውበት ("ማማር ቍንዥና የተሰጠው")

ውበቴ፡ የሰው ስም ("የኔ ውበት ማለት ' ነው ልዑል ዐልጋ ወራሽ ውበቴ የሚባል አዝማሪ አስከትለው ፈረንጅ አገር በኼዱ ጊዜ (ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ) ተፈሪ መኰንን ምነው ምን አልኩሽ ችኮ አርገኸኝ ቀረኸ  ውበቴን ወስደኸ")

ውበት ማማር ዋበ

ውበት፡ ማማር/ደም ግባት/ወዝ/ላሕይ (ኣስ. ፩፡ ፲፩፡ ኢሳ. ፫፡ ፳፬፡ ሕዝ. ፲፮፡ ፲፬፡ ፳፯፡ , )

ውቡ/ውቢት/ውቢቱ፡ የወንድና የሴት ' ስም

ውቤ፡ ዝኒ ከማሁ ("የኔ ውብ ተብ ሎም ይተረጐማል")

ውብ (ውሁብ አዳም ሠናይ ሑይ) የተዋበ/የተሰጠ/የቈነዠ ("ቈንዦ ሸጋ መልከ መልካም ደመ ግቡ መልከ ቀና ዛፍ የራቀው ዐረግ ሌባ የሰረቀው እሸት የሚመስል")

ውብ ነኸ/ነሽ፡ የወንድና የሴት መጠሪያ ስም

ውብ አየኹ፡ የወንድና የሴት ስም

ውብ እሸት፡ ዝኒ ከማሁ

ውብ የሻው፡ የሴት ስም ("ቈንዦ የፈለገው ያማረው ማለት ነው")

ውብነት፡ ውብ መኾን ("ቍንዥና")

ውቦች፡ የተዋቡ/የሚያምሩ ቈንዦች ("ወንዶችና ሴቶች")

ውተፋ፡ ሽጐጣ/ከደና

ውታፍ (ፎች) መወተፊያ/ክዳን/ ሣር/ቅጠል/ቡሽ

ውት (ዋተተ) የምድር ላበት ("የብ ላጊ ምልክት የጉም ዐይነት ከሰው አፍ በብርድ ጊዜ ጪስ እንደሚወጣ ይህም እንደዚያ ነው አስታና ጓሳ ደን ተራራ ባለበት ስፍራ ይበዛል ውት ጣለ ውቱን ጐተተእንዲሉ)

ውትር ውትር አለ፡ ግትር ግትር አለ

ውትር፡ የተወተረ ("ውጥር ዝርግ")

ውትርትር፡ የተውተረተረ ("ግትርትር")

ውትብ፡ የተወተበ ("ጥምጥም")

ውትብትብ፡ የተውተበተበ ("ውሽልሽል ውስብስብ")

ውትወታ፡ ጕትጐታ/ንዝነዛ/ዝብዘባ

ውትውት፡ የተወተወተ/የተነዘነዘ (" ትጕት ንዝንዝ")

ውትፋት፡ ክድናት

ውትፍ አለ፡ ሽጕጥ አለ ("ተወተፈ")

ውትፍ ውትፍ አለ፡ ሽጒጥ ሽጕጥ አለ

ውትፍትፍ አለ፡ ተውተፈተፈ

ውነጋ፡ ውዝወዛ

ውንብድና፡ ዝኒ ከማሁ ("ንጥቂያ ")

ውንክርክር አለ፡ ውንግርግር አለ

ውንክርክር፡ የተወነካከረ ("ውንግርግር")

ውንውን አለ፡ ተወዘወዘ/ተነቀነቀ ("ውዝውዝ አለ")

ውንውን አደረገ፡ ዝኒ ከማሁ ("ውዝ ውዝ አደረገ")

ውንዥቅ፡ የወይን ሖምጣጤ

ውንጀላ፡ መወንጀል

ውንጅር (ሮች) ያይጥ ዓሣ ሰው የማይበላው

ውንጅርጅር፡ ፍንጅርጅር

ውንግ ውንግ አለ፡ ውስጥ ውስጥ አለ

ውንግ፡ የተወነፃ/የተወሰጠ

ውንግርግር/ውንክርክር፡ (ተመልከት፡ ውንጅርን እይ)

ውንጥ ውንጥ አለ፡ ውንግ ውንግ ውዝውዝ አለ

ውንጥ፡ የተወነጠ ("ውንግ ውዝውዝ")

ውካታ (ወከተ) የብዙ ሰው ምፅ ("ቱማታ ጩኸት") (ኢዮ. ፴፡ ፲፬፡ ሆሴ. ፲፡ )

ውክል (ውኩል) ዝኒ ከማሁ ወኪል

ውክልና፡ ወኪል መኾን ("ወኪልነት")

ውዛጊ፡ ነጠላ ፈትል ("የዝሓና የግራ ክር")

ውዝት፡ የተወዘተ ሸክላ ("ውዝፍ ርፍቅ ሰው ማጭ")

ውዝወዛ፡ ሰበቃ/ንቅነቃ/ንጦሽ (ሕዝ. ፳፡ )

ውዝዋዜ፡ ውዝውዝታ/መወዝወዝ/እስክስታ ("የሐዘን የመከራ ንቅናቄ") (ኢሳ. ፳፱፡ ፪፡ ሮሜ. ፰፡ ፳፪)

ውዝውዝ አለ፡ ተወዘወዘ

ውዝውዝ፡ ንዝንዝ/ውዝግብ/ጭቅጭቅ

ውዝጋት፡ መዘጋ/ጕተታ ("የፈትል")

ውዝግ፡ የተወዘገ/የተሳበ ፈትል

ውዝግብ፡ አተካራ/ጭቅጭቅ/ንዝንዝ

ውዝግዝግ፡ (እን)ዝግዝግ/ቅዝምዝም

ውዝፍ አለ፡ ተወዘፈ

ውዝፍ፡ ተዠምሮ የተተወ ያላለቀ ሥራ ("ወይም ሳይሠራ የቀረ የታጐለ ግብር (ተረት) ውዝፍ ለሹም ጥንብ ለዥብ")

ውዥልዥል፡ ጐታታ/ጕትት/ውዥም ዥም

ውዥምዥም፡ ረዥም ጕትት'ልብስ ክንፍ ("ወይም ሌላ ነገር እንደ ዐረብ ውዥሞ ያለ ተተ")

ውዥሞ፡ ውስጠ ክፍት ዕንጨት ("መቃ ብረት የጪስ አሸንዳ ባለመጠጫ የት ንባኾን ጪስ ስቦ የሚጠጣበት ሲበዛ ውዥ ሞች ይላል") (ተመልከት፡ ዘነዘናን እይ)

ውዥቅ፡ የዋዠቀ ("ንቅንቅ ውዥቅ ውዥቅ አለ ውዝውዝ")

ውዥኝ (ኞች) የታናሽ ዕንጨት ስም ("በጐኑ ከቅጠል በቀር ዐጽቅና ጕጥ የሌ ለው መላላ ቀጭን ዕንጨት ችቦ የሚኾን")

ውዥግራ፡ ነፍጥ/ጠመንዣ

ውየባ፡ ውረቃ

ውይ (ወይ ወዮ ዋይ) ሰው ሞተ በኋላ ወይም በመርዶ ጊዜ መዠመ ሪያ የሚደረግ ዋይታ/ጩኸት/ቍቁታ

ውይ ተባለ፡ ኾነ/ተደረገ ("ጩኸቱ")

ውይ ውይ ውይ፡ ሬላ ሲጓዝ ' የሚባል ጩኸት/ቍዘማ/የሐዘን ዜማ/እንጕ ርጕሮ

ውይብ አለ፡ ወየበ

ውይብ፡ የወየበ

ውይይት፡ የሐዘን ንግግር ("የለቅሶ ጭውውት")

ውደሳ፡ የምስጋና ስጦታ

ውደራ፡ ጥመራ ' አሰራ

ውዲላ (ሎች) መጥፎ ጐረምሳ ("ውፋሬንም ያሳያል") (ተመልከት፡ ጠዘለ ብለኸ ጠዘልን መልከት)

ውዳሞ፡ የጠፋ እኸል አዝመራ ሣር

ውዳሴ ማርያም፡ የመጽሐፍ ስም ("የማሪያም ምስጋና ቅዱስ ኤፍሬም የደረሰው የሰባት ቀን ጸሎት በዳዊት መጨረሻ የሚ ጻፍ")

ውዳሴ አምላክ፡ የመጽሐፍ ስም ("የጸሎት መጽሐፍ ከቅዱስ ባስልዮስ ከቅዱስ ኤፍሬም ከሌሎችም ቅዱሳን አበው የተደ ረሰ ኣስተዋፅኦ ትርጓሜው ያምላክ ምስጋና ማለት ነው")

ውዳሴ ከንቱ፡ ብላሽ የማይረባ ምስጋና

ውዳሴ፡ ምስጋና

ውዳቂ፡ የተጣለ ("ጥንብ በክት")

ውዴ፡ የኔ ውድ/ፍቅሬ/ስምሜ

ውዴላ፡ በአቡነ ዘለብ ላይ ከደኃራይ በስተኋላ ያለ ጭነት

ውዴታ፡ ውድ መውደድ/ፈቃድ

ውድ ነኸ/ነሽ፡ የወንድና የሴት ስም

ውድ፡ ምስክር እማኝ ("በከሳሽና በተከ ሳሽ መካከል ምስክርነቱ የተወደደ ስም")

ውድ፡ የተሰካ ስክ/ዛቢያ/ዕርፍ/ሶማያ/እጀታ

ውድ፡ የተወደደ/የተፈቀረ/የተጨበጠ ("የነብር ቅንጥር")

ውድ፡ ፍቅር/ፈቃድ (ዮሐ. ፲፭፡ , I)

ውድል፡ የተወደለ ("ውድን ውድር ከኮርቻ ጋራ የታሰረ")

ውድሏል፡ ወፍሯል ("ደንድኗል ውዴ ላን ጭኗል")

ውድማ አስፈሬ፡ የሐበሻ ንጉሥ ስም

ውድማ አርዕድ፡ የኢትዮጵያ ንጉሥ ስም

ውድማ ዝኒ ከማሁ

ውድማ፡ ደን/ጫካ/ዎማ ("ካውሬ በቀር ሰው የማይኖርበት መግቢያ መውጫ መተላለፊያ የሌለበት ጥንት ሰው ኑሮበት ኋላ ጠፍ የኾነ ስፍራ") (ዘሌ. ፳፮፡ ፴፩፡ ሳሙ. ፳፫፡ ፳፬፡ መዝ. ፻፪፡ )

ውድም አለ፡ ጥፍት ኣለ ("የመብ ራት የዐይን")

ውድም/ውድማ (ጥሬ) ጥንታዊ ዐማ ርኛ ነው (ተመልከት፡ አንበሳን እይ)

ውድም፡ ዝኒ ከማሁ ("የወደመ (ቅጽል)")

ውድራት፡ እስራት/ጥምጥማት

ውድር፡ እሰጥ የተባለ ("ማር በቅሎ ፈረስ")

ውድር፡ የተወደረ/የተጋዳ/የታሰረ ("እስር ዛፍ እንስሳ ሰው")

ውድቀት (ድቀት) መውደቅ/መር ከስ/ነውር/ርክስና/ኅሳር/ውርደት (ምሳ. ፰፡ ፲፪፡ ኤር. ፮፡ ፳፩)

ውድቂያ፡ ዝኒ ከማሁ

ውድቃን (ውዱቃን) የወደቂ/የተ ጣሉ ("ልማዱ ግን የወደቀ ነው")

ውድቅ (ውዱቅ) የወደቀ/የተዋ ረደ ("ወራዳ")

ውድቅ አለ፡ ድንገት ፈጥኖ ወደቀ

ውድቅ፡ የአንብር ዐይነት ምልክት

ውድቅት፡ ድቅድቅ ጥቅጥቅ ጨለማ ("ዐይን ቢወጉ የማይታይ ሰው የሚወድቅበት የሚሰናከልበት ወይም የሚተኛበት የሚጋደምበት የመኝታ ጊዜ በግእዝ ግን ድን አላ ልቶ የወደቀች ተብሎ ይተረጐማል")

ውድነት፡ ውድ መኾን ("አለመረከስ")

ውድን፡ የተወደነ ("ቡድን ቅርቅብ")

ውድድር (ሮች) ፍክክር/ክርክር ውርርድ

ውጁ፡ የተዋጀ/የተገዛ ("ግዝ ባሪያ ወይም ሌላ")

ውጉዝ (ዞች) የተወገዘ/የተገዘተ/ ዝት ("የተለየ ልዩ ውጉዝ ከመ አርዮስ የተባለ")

ውጊ/ውጊያ/ውጊት፡ ጦርነት ("የጦ ርነት ሥራ ግድያ ንድፊያ") ( ዜና. ፴፪፡ ፪፡ ኢሳ. ፫፡ ፳፭፡ ኤር. ፵፮፡ ፫፡ ዳን. ፲፡ )

ውጋት (ውግአት) መውጋት/መወ ጋት (ኤር. ፲፭፡ ፲፰)

ውጋት፡ የበሽታ ስም ("ገላን እንደ ጦር የሚወጋ መጋኛ (የውጋት) በዋገምት ማገም በብርጭቆ መንጠቅ አስማት መድኀ ኒት") (ተመልከት፡ ሌባን እይ)

ውጋዝ፡ የሱማሌ ባላባት ("ዳኛ ሠሪ ቀጪ")

ውጋዴ፡ በሐረርጌ ጠቅላይ ግዛት ስጥ ያለ አገር

ውግ (ጎች) (ውጉእ) የተወጋ ገላ ጊጤ ("የብራና ጥቍም ፲፬ የገበጣ ጠጠር")

ውግ፡ የጠመንዣ ጽሑፍ ምልክት ("የሻ ለቃ ስም")

ውግረት፡ መውገር/ወገራ/መወገር

ውግራት፡ የደንጊያ ምት

ውግር (ውጉር) የተወገረ ("የተደ በደበ")

ውግር፡ በሺዋ ክፍል በተጕለት ጫፍ ያለ አገር

ውግታት (ቶች) ነዳላ ቍስል ጦር የወጋው ቀስት የነደፈው የገላ ሽንቍራት

ውግን (ውጉን) የሰረቀ

ውግን (ውጉን) የሠራ

ውግን (ውጉን) የቈረጠ

ውግን (ውጉን) የበዛ

ውግን (ውጉን) የተሠራ/የተደራጀ

ውግን (ውጉን) የተሸለመ

ውግን (ውጉን) የተሸለመ

ውግን (ውጉን) የተቈረጠ/የተለየ/የራቀ

ውግን (ውጉን) የተናገረ

ውግን (ውጉን) የወደደ

ውግን (ውጉን) የፈለገ

ውግን (ውጉን) የፈቀደ

ውግን (ውጉን) ያመሰገነ

ውግን (ውጉን) ያመነ

ውግን (ውጉን) ያሸተተ

ውግን (ውጉን) ያበበ/የፈካ

ውግን (ውጉን) ያከበረ

ውግን (ውጉን) ያደገ/የሰፋ

ውግን (ውጉን) ያገኘ

ውግን (ውጉይ) የተደገፈ/የተደገፈበት

ውግዣ/ውግዘት፡ ግዘታ/ልየታ/ ግዝት

ውግድ (ውጉድ) የተወገደ/የተለየ/የራቀ

ውግድ፡ የተወገደ ("ልዩ ሩቅ")

ውጠራ፡ ልጠጣ/ግተራ/ጥየቃ

ውጠና (ውጣኔ) ዥመራ/ፈለማ/ ቀደማ/ምሥረታ

ውጡ (ውፁእ) ዝኒ ከማሁ ለወጥ

ውጣኝ (ኞች) የድር ፈትል/ ምር ("ታናሽ ልቃቂት")

ውጤታ/ውጤት፡ ፍሬ/ምርት/ዐላባ

ውጤታ፡ አወጣጥ

ውጥ (ውኁጥ) የተዋጠ ("ስልቅጥ")

ውጥራት፡ ውጥርነት/ዝርግነት

ውጥር (ውቱር) የተወጠረ/የተሳበ/ የተገተረ ("ልጥጥ ግትር ኵሩ")

ውጥር አለ፡ ንፍት ቅብትት አለ

ውጥርነት፡ ቍንንነት/ኵሩነት

ውጥት አለ፡ ፈጥኖ ወጣ/ብቅ አለ

ውጥት፡ መውጣት

ውጥኔ፡ የውጥን ("በቀይና በብጫ መካ ከል ያለ ቀለም ቅላቱ ፈገግ ያለ ፈገግ ታን የወጠነ ጥለት የብርቱካን ዐይነት")

ውጥን (ኖች) (ውጡን) የተወጠነ/የተዠመረ/ዥምር/ስፌት ("የተፈለመ ፍልም") (መዝ. ፻፴፱፡ ፲፮)

ውጥን ቅጥ፡ ዐይነቱ ቅጡ ውጥን የኾነ

ውጥን ጨራሽ፡ የመ ሳድስ " የተወጠነውን ቃል የሚጨርስ

ውጥጥ፡ የተወጠጠ ("ግትር ዙሩ")

ውጦሽ፡ የኮሶ የመድኀኒት መዋጥ ("አዋዋጥ")

ውጪ (ፃኢ) ወደ ውጭ ኺጂ

ውጪ ነፍስ፡ የጣር ብዛት

ውጭ ውሪ

ውጭ፡ ዕዳሪ/ዱር ("ከቤት ከቅጥር በአፍኣ ያለ ውጭ አገር የሌላ መንግሥት አገር")

ውጭ፡ ጕዳይ ("ከውጭ አገር መልክ ተኞች ጋራ የሚፈጸም ነገር")

ውፈራ፡ ውፋሬ/ድንዶና ("የአካል የመ ጠን ' የጐን ' ጭመራ")

ውፍረት፡ ወፍር ስፋት ("መወፈር")

ዉ፡ የካዕብ ፊደል ኹሉ ድምፅ ርና መሠረት ሥረይ (ተመልከት፡ ኡን)

ዉዉ፡ የውሻ ጩኸት ("ያው ያው እንደ ማለት ነው")

() ሆይ

ዎ፡ ለቅርብ ወንድና ሴት በስምና በአ ንቀጽ መጨረሻ እየገባ የርስዎታ ዝርዝር ምእላድ ይኾናል

ዎ፡ የሳብዕ ፊደል ድምፅ ሥረይ (ተመልከት፡ ኦን አስተውል)

ዎሆ (ሆይ) ባኺዶ ጊዜ ለበሬ የሚ ዜም ቃል ("የዘፈን ኣዝማች ዎሆ በሬ እን ዲል ገበሬ የሐባብ የሆይ ከፊል ነው")

ዎሎ ሱሪ፡ ዋለለ

ዎማ (ፆም) ብዙ ሣርና ' ያረም ቅጠላቅጠል

ዎማ ዋጠው፡ ሣር ቅጠል አጠ ለቀው

ዎች (..) የማብዛት ቃል

ዎች፡ በታቦት ስም መጨረሻ እየተ ጨመረ ለብዙዎች ካህናት በቂ ይኾናል

ዎች፡ ባገር ስም ጫፍ እየታከለ በበ ቂነት ሕዝብና ነገድን ያስተረጕማል

ዎዎ ወዘገ

ዎዎ፡ ሆይ ሆይ (ተመልከት፡ ዎን)

No comments:

Post a Comment

ሽፋን

  ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ