Friday, June 6, 2025


፡ በአዐ (በማይነሣግስ) የሳቢዘርኹሉመነሻ። በቀለ፥አበቃቀል። ገደለ፥እገዳደል። ኣስተንእይ።

፡ ካደራራጊናካድራግግስለሚወጣስምባዕድመነሻ። ደበለ፥አዳበለ፥አዳባይ፥አደባበለ፥አደባባይ። ጠገበ፥እጠግበ፥አጠገብ። ከረመ፥አከረመ - አክርማ። ቀጠጠ፥አቀጠጠ፥አቅጣጫማ።

፡ የማደራረግልማድ። ገደለ፥አጋደለ፥ኣገዳደለ። ገለጠ፥እጋለጠ - አገላለጠ።

፡ የማድረግልማድ። ቆመ፥አቆመ። በቀለ፥አበቀለ። ናረ፥እናረ። ይህበተግብሮግስነው። አስንተመልከት። በገቢርምበላ፥አበላ፡ ጠጣ፥አጠጣይላል።

፡ ደቂቅአገባቦች፡ በ፥የ፥ከ፥ለሲቀድመትራሱንጐርዶኹሉንምራብዕሲያደርግ። አገርባገር፥ያገር፥ካገር፥ላገርይላል።

፡ ግእዝ፡ ፳ኛአንደኛድምፅ፡ እንደኛነቱለአኡካዕብ።

() በሀፈንታየሚነገርየሀተለዋጭከግእዝወዳማርኛ። ሀገር፥አገር። ሀጕለ፥አጐለ።

() የአንቅጽናየዝርዝርእያያዥ። በየተራ፭ኛውንያተመልከት።

አኃዘቢስ፡ ዘብዛባነገር። አብዢአኃዝለሌላውቅጽልሲኾንናርስበራሱሲቀጻጸል፡ ፩ሰው፡ ፪ሰው፡ ፳፲፡ ፪፲፡ ፩፻፡ ፪፻፡ ፲፻፡ ፲፩፻ይላል።

አኃዝ(አኀዘ) ፡ የቍጥርስም፡ በጥቅል፩፡ ፪፡ በዝርዝርአንድ፡ ኹለትእየተባለየሚጻፍናየሚነገርቍጥር። አኃዝበገጽሲጻፍነጥብአይከተለውም ።

አኃዝቅጽል) ፩፪። ከዚህምበቀርየቅርብሴትትንቢትናኀላፊአንቀጽሲኾንበሩቅወንድቅጽልነትየሚፈታቃልአለ።ውሻአይበላሽ፡ ዱላቀረሽ፡ ላባቀረሽ" ። ስትፈታም "አይበላሽየማይበላው፡ ቀረሽየቀረውበል" ። ቅጽልለቅጽልሲቀጸል፡ "ድፍንጥቍር" ይላል። ከዚህየቀረውንባገባብተመልከት።

አኃዝ፡ ዐቅድ፡ ውሳኔ፡ ልክ፡ መጠን ። አኃዝየሌለውነገርእንዲሉ ።

አሓያ፡ ሓያ፡ (ሐይወ) ፡ በዠማናበረግረግዳርየሚበቅልዛፍ፡ ዕንጨቱለስላሳመፋቂያየሚኾን (መዝ፻፴፯፡ ፪። ኤር፵፱፡ ፲፬) ። በክረምትውሃበላዩይኼድበታል፡ አረንዛይጭንበታል፡ በበጋግንተመልሶይለመልማልና፥ሕይወታዊእንደማለትአሓያተባለይላሉ። ሲበዛአሓዮችያሠኛል። መጽሐፍግንበአሓያናበሓያፈንታህያ' ይላል ።

አሀያ፡ የዛፍስም፥ አሓያ።

አሁ፡ ሆሆታ። አሁበል፡ አሁበልጃሌእንዲልሐርበኛ።

አሁን፡ ይህጊዜ፡ አኹን።

አሕዛብ (ቦች) ፡ ቍጥራቸውየበዛአረመኔዎች (በፍጡርየሚያመልኩለጣዖትየሚሰግዱሕዝቦችጨካኞችሐዛቦችአሕዛቦችያማርኛአሕዛብየግእዝነው)

አህያ፡ አላዋቂሰውደንቈሮ።

አህያዐረደ) በወንድሙላይግፍሠራ (ያልወለዶአጋድሞዐረደ)

አህያ፡ የቤትእንስሳዐመደበል፡ ጭነትተሸካሚየጋማከብትሲጮኸሀሀሀየሚል። (ተረት) ፡ ያህያባልከዥብአያስጥል። ዥብሊወጉበአህያይጠጉ። በግእዝአድግይባላል። ዐመድንእይ። ተባቱንናእንስቱንለመለየት።

አህያፈጅ፡ ከወንጭትበላይከጃማበታችያለዳገት። አህያገዳይየትነውአገርኸ፡ አህያፈጅ። ከማዞርከመጠምጠሙእንዲያውዥብነኝአትልምን።

አህያፈጅ፡ ዥብአህያጨራሽ።

አህያዋአህያዪቱ፡ ያችአህያ።

አህያዋ፡ የርሷአህያ።

አህያው፡ ያአህያ፡ የርሱአህያ።

አህዮ፡ ነጭእንዶድ።

አህዮች፡ ፪ናከ፪በላይያሉብዙዎች። (ዘፀ፱፥፫)

አሖመጠጠ፡ ኣቦካ፣ አሸመጠረ።

አሆማ፡ የዛፍስም፡ የዋንዛዐይነትዕንጨት። ሲበዛአሆሞችይላል። (ዘካ፲፩፥፪)

አሖረጠ፡ እንዲፋጅእንዲያቃጥልአደረገወጥን።

አለ(እንበለ) ፡ ደቂቅ፡ አገባብ ። ለስምና፡ ለግብር፡ ለነገር፡ ኹሉ፡ በመነሻ፡ እየገባ፡ አሉታ፡ ይኾናል ። (ማስረጃ)

አለ፡ ል፡ በትንቢትና፡ በቦዝ፡ መጨረሻ፡ እየገባ፡ የቅርብ፡ ኀላፊ፡ ይኾናል። ያውቃል፡ ዐውቋል። ኺዷል፡ ሙቷል፡ ቢል፡ በደረሰበት፡ ስፍራ፡ በተቀበረበት፡ ቦታ፡ አለ፡ ማለት፡ ነው። አለ፡ በኀላፊ፡ ብቻ፡ በ፰፡ መደብ፡ እየጠበቀ፡ ይረባል፡ ይዘረዘራል፡ መጥበቁም፡ ሀለወን፡ ተከትሎ፡ ነው ።

አለ፡ መታ፡ ደወለ፡ ደበደበ፡ ጠዘለ ። አለ፡ በከፊለ፡ ቃልና፡ በሳድስ፡ ቅጽል፡ በሳቢ፡ ዘርም፡ ጫፍ፡ ማሰሪያ፡ ኹኖ፡ ሲነገር፡ ገባ፡ ወጣ፡ ቆም፡ ብድግ፡ ከፍ፡ ዝቅ፡ ብቅ፡ ጥልቅ፡ ስብር፡ ግብት፡ ዝግት፡ ዝርግት፡ አለ፡ እያለ፡ የግስ፡ ጽንዕና፡ አዳባሪ፡ ይኾናል። በ፰፡ መደብሲረባና፡ ሲዘረዘር፡ አልኸ፡ አሉ፡ አላችኹ፡ አለች፡ አልሽ፡ አልኹ፡ አልን ። አለው፡ አለኸ፡ አላቸው፡ አላችኹ፡ አላት፡ አለሽ፡ አለኝ፡ አለን፡ እያለ፡ በመላላት፡ ይነገራል ።

አለ፡ አልሞተም፡ ደኅና፡ ነው ። ከፈነ፡ ብለኸ፡ ከፈንን፡ እይ ።

አለ፡ ኼደ፡ ወጣ፡ ወረደ፡ ዞረ፡ ናወዘ፡ ተቅበዘበዘ፡ ጠንቋይና፡ ቃልቻ፡ ጠየቀ፡ ልጅ፡ ዘመድ፡ ወዳጅ፡ ስለ፡ ታመመበት ። ከዛር፡ እካህን፡ አለ፡ እንዲሉ።

አለሓ፡ ለሐጭ፡ ቀባ፣ ከለሐጭ፡ ጋራ፡ አልጐመጐመ ።

አለሐጯ -ለሐጭ፡ ቀባ፡ -ለሐጭ።

አለለ(አልሎ፡ አለለ): ሻ፡ ፈለገ፡ ዘለለ፡ ፊጥ፡ አለ፡ ተከመረ፡ በላይ፡ ኾነ፡ ታዘለ፡ ቀነዘረ፡ አመነዘረ፡ መታ፡ ሰረረ።

አለለቀለም፡ አገባ፡ ዐለለ።

አለለት፡ ተቀመጠለት፡ ኖረለት፡ ለሱ።

አለላ፡ በቁሙ፡ ዐለላ።

አለሌ(ዎች) ፡ እለሌ) ፡ የፈረስ፡ የግመል፡ ድንጕላ፡ ወይም፡ ፈረስን፡ በቅሎ፡ የሚያስወልድ፡ የስናር፡ አህያ።

አለል፡ ዘለል፡ አለ(አንዛህለለ) ሥራ፡ ፈታ፡ ተሞዣለጠ፡ ዞላ፡ ዋለ።

አለል፡ ዘለልታ፡ ዞላነት፡ ንዝህላልነት። ዘለለን፡ ተመልከት።

አለል፡ የሚያልል፡ የሚዘል፡ የሚከመር።

አለልክ፡ በላ፡ ጠገበ ።

አለልክ፡ አላልኩሽም፡ ገረዘን፡ እይ ። አልተናገርኩሽም።

አለልክ) አለመጠን፡ አለወሰን ።

አለመ፡ ዕልም፡ አየ፡ ዐለመ።

አለመለመ፣ አለምለመ) ፡ አጠደቀ - ለምለም፡ አደረገ ። እንደ፡ ቀጤማ፣ ያለምልምምእንዲል፡ ተማሪ።

አለመነ፡ ለለማኝ፡ ሰጠ፡ ተዘከረ።

አለመዛዘግ፡ አቈነጣጠጥ፡ መለምዘግላምዛንአነባበሮ:ለመዘ ።

አለመደ፡ አስለመደ፡ (ኣልመደ) ፡ አስተማረ፡ አስጠና፡ መራአሳወቀ።

አለመደና፡ አስለመደ፡ ምንም፡ በትርጓሜ፡ አንድ፡ ቢኾኑ፡ በውስጠ፡ ምስጢራቸው፡ ልዩነት፡ አላቸው፡ አለመደ፡ ፈቃድን፡ አስለመደ፡ ግዴታን፡ ያሳያል። በግእዝም፡ አልመደ፡ አለመደ፡ አስለመደ፡ ተብሎ፡ ይፈታል ።

አለመጠ(አልመጸ) ፡ ምላሱን፡ አውጥቶ፡ አላገጠ፡ ኣልታዘዝ፡ እለ ።

አለመጠ፡ ለምጥ፡ አደረገ ።

አለመጠአላገጠ፡ ለመጠ።

አለመጠን፡ አለመጠን፡ ጠጣ፡ ሰከረ ።

አለመጣጠጥ፡ አዝራረፍ፡ መለምጠጥ ።

አለማ(አልምዐ) ፡ አለመለመ፡ አበጀ፡ አሳመረ፡ አበዛ፡ (ዘሌ፡ ፳፮፡ ፱)

አለማ፡ ኰሰተረ፡ ተረኰሰ፡ ቈነጸለ፡ አበራ ።

አለማለም፡ አጠዳደቅ፡ መለምለም ።

አለማመን፡ አቀፋፈፍ፡ መለመን ።

አለማመድ፡ አስተዋወቅ፡ መልመድ ።

አለማመጠ፡ አለማመነ ።

አለማመጥ፡ አዘባብ፡ መለመጥ ።

አለማም፡ አለማለም፡ መልማት ።

አለማዘገ፡ አቈናጠጠ።

አለሰለሰ፡ ላገ፡ ፋቀ፡ አለዘበ፡ ሳንቃን።

አለሰለሰ፡ የታጠበ:ልብስን፡ በማስ፡ ውስጥ፡ አድርጎ፡ በእግር፡ ረገጠ፡ በእጅ፡ ተመተመ።

አለሰው፡ አቢብ፡ አለሰው፡ ብቻውን፡ ኖረ።

አለሳለሰ፡ ለስላሳ፡ አኳዃነ፡ አለዛዘበ:(ኣደራራጊ)

አለሳለሰ፡ ቀስ፡ ብሎ፡ ዐመመ፡ ብዙ፡ ጊዜ፡ ቈየ፡ በሽታው፡ (አድራጊ)

አለሳለሰለዛዘበ ።

አለሳለስ፡ ኣለዛዘብ፡ መለስለስ ።

አለሳሰስ፡ አነቃቀል፡ መላሰስ ።

አለሳሰቅ፡ ኣለጣጠቅ፡ መለሰቅ ።

አለሳሰን፡ አለቃለቅ፡ አስተሣሠሥ፡ መለሰን ።

አለስላሽ፡ ያለሰለሰ፡ የሚያለሰልስ፡ ባዛች፡ ወናጢ፡ ፋቂ፡ አለዛቢ ።

አለሻለሽ፡ አስተኛኘት፡ መለሽለሽ ።

አለሽ(ሀሎኪ) ፡ አንቺ፡ አለሽ ።

አለሽ:(ሀለወኪ) ፡ ጥበብ፡ አለሽ ።

አለቀተጨረሰ፡ ዐለቀ። አበደረ:(ለቃ)

አለቀለቀ (ለቀለቀ)፡ዐጠበ፡ወዘወዘ፡ዋንጫን፡አንኮላን።

አለቀሰ -እንባ፡ አፈሰሰ፡ (ለቀሰ)

አለቃ(ቆች)፡ ዋና፡ በኵር፡ አንጋፋ፡ ግንባር፡ ቀደም፡ (፪ነገ፡ ፱፡ ፭። ምሳ፡ ፯፡ ፯) ። አለቃና፡ ምንዝር፣ የመሬት፡ አለቃ፡ እንዲሉ ።

አለቃ፡ ማንኛውም፡ ሹም፡ የበላይ፡ እዛዥ:ዳኛ:ባለሥልጣን፡ መኰንን። ተመልከት፡ ዐላማኸን፡ ተከተል፡ አለቃኸን። መቶን፡ እይ። የቤተ፡ ክሲያን፡ አለቃ፡ የጦር፡ አለቃ፡ የገበሬ፡ አለቃ፡ የሽፍታ፡ አለቃ፡ የነጋዴ፡ አለቃ፡ የሰይጣን፡ አለቃ፡ ሻለቃ፡ እንዲሉ ። (የዥብ፡ አለቃ) ፡ ወቸገል፡ ቀመር ። (ያለቃ፡ አለቃ) ፡ የበላይ፡ በላይ ። (የዛር፡ አለቃ)ቃልቻ፡ አረጋጋጭ ። ፈረንጆች፡ አለቃን፡ ፕሬዚዳን፡ ይሉታል።

አለቃ፡ ንጉሥ፡ (ሕዝ፡ ፲፪፡ ፲፪)

አለቃ፡ አጋዳጅ (የሚያበድር፣ አበዳሪ፣ አዋሽ)

አለቃ፡ ኾነ(ተመልአከ)፣ ሹመት፡ መብት፡ ሥልጣን፡ አገኘ፡ አዘዘ ።

አለቃለቀ፡አቀባባ።አስተጣጠበ።

አለቃላቂ፡ያለቃለቀ፡የሚያለቃልቅ፡አስተጣጣቢ።

አለቃቀም፡ አሰባሰብ፡ መልቀም ።

አለቃቀሰ፡ መላልሶ፡ አለቀሰ ።

አለቃቀስ፡ አነባብ፡ ማልቀስ ።

አለቃቀቅ፣ አከፋፈት፡ መልቀቅ ።

አለቃቅ፡ አበዳድር፡ ማለቃት ።

አለቅላቂ፡ያለቀለቀ፡የሚያለቀልቅ፡ዐጣቢ።

አለቅሶስ (አለክርስቶስ) ፡ ክርስቶስ፡ አለ፡ ማለት፡ ነው። አለቅሶስ፡ እንጽደቅ፡ ምንተ፡ ኣብ፡ ወወልድ፡ ወመንፈስ፡ ቅዱስ፡ እንዲሉ፡ ሙሴና፡ ማኅበረተኞች፡ (ማቴ፲፡ ፵፪) ፡ ተመልከት።

አለቅርታ፡ አለቅርታ፡ ኼደ ።

አለቅነት:አለቃ፡ መኾን፡ ሹምነት፡ አዛዥነት፡ (ዘኍ፡ ፬፥፲፯። ሮሜ፡ ፲፪፡ ፰)

አለቆች፡ ዳኞች፡ ሹሞች፡ አራት፡ ማዕርግ፡ ያላቸው፡ (ዘፀ፡ ፲፰፡ ፳፩፣ ፳፭። ምሳ፡ ፰፡ ፲፮)

አለቋቈጥ፡አራራስ፡መላቈጥ።

አለቋቈጥ:አራራስ፡ መላቈጥ ።

አለበ፡ ዕልባት፡ አደረገ፡ ዐለበ

አለበ፡ ወተት፡ አወጣ፡ ዐለበ።

አለበት፡ ሰፈረበት፡ ተቀመጠበት፡ ዐደረበት፡ ኖረበት፡ በሱ ። (በያለበት) ፡ በብዙ፡ ስፍራ፡ በብዙ፡ ወገን ።

አለባለብአተኳኰስመለብለብ (ለባልብለምለምወጣትለባልብዕብራይስጥላብሌብካለውየወጣነው፡ ልባልማ፡ የሴትሱሪ፡ ልብለበመ) (ለቢብ፣ ለበ፣ ለበወ)

አለባሚ (አለባዊ) ያለበመየሚያለብምለባሚወአለባሚእንዲልትርጓሜቅዳሴማርያምማለበምማጨመትማለበሚያማመቻአስለበመ) (አለበወ)

አለባሚ (አለባዊ)፡ያለበመ፡የሚያለብም።ለባሚ፡ወአለባሚ፡እንዲል፡ትርጓሜ፡ቅዳሴ፡ማርያም።

አለባበም፡አስተዋወቅ፡አመላል፡መለበም።

አለባበሰደራረበ (ሸፋፈነደባበቀዐረምነአለባብሶሸፋፍኖደባብቆ)

አለባበስየማጣፋትየማጥለቅኹናቴመልበስ (ሌበቻእወደልጋዝአጋሰስዥራትየሚገባየመጫኛሥርግንዶሽበቈዳናበጨርቅየተደገለለዳግመኛምወዴላይባላልለጋ) (ትግ፡ ለግዐ፡ እንገርን፡ ዐለበ)

አለባበቅ፡አጐሳሰም፡መለበቅ።

አለብላቢት፡ በቁሙ፡ ለበለበ።

አለተ፡ ፈጽሞ፡ አረጀ፡ ብዙ፡ ዘመን፡ ኖረ፡ እንደ፡ ቋጥኝ፡ እንደ፡ አለት፡ ሸበተ።

አለተተ፡ አለፋ፡ አለሰለሰ፡ አደከመ፡ አሰነፈ።

አለተኛ:አሉታ፡ ወዳድ፡ የነገር፡ ተቃራኒ፡ ሸፍጠኛ፡ ዐሎኛ።

አለታም፡ አለት፡ ያለበት፡ የበዛበትስፍራ ። አለትዐልጋዐለት።

አለታተት፡ አለፋፍ፡ መለተት ።

አለት(ኰኵሕ) ፡ በወንዝ፡ በዠማ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ ጥኑ፡ ጠንካራ፡ የደንጊያ፡ ምንጣፍ:ግራና፡ ቀኝም፡ የቆመው።

አለች(ሀለወት) ፡ እሷ፡ አለች።

አለነቀጠ፡ ለነቀጠ ።

አለነቃቀጥ፡ አፈጫጨት፡ መለንቀጥ ።

አለን(ሀለወነ) ፡ ዕውቀት፡ አለን ።

አለን(ሀሎነ) ፡ እኛ፡ አለን ።

አለንጋ፡ በቁሙ፡ ዐለንጋ።

አለኝ(ሀለወኒ) ፡ ሥራ፡ አለኝ ።

አለኝታ፡ ተስፋአለ፡ አለኝ።

አለኝታ፡ አለኝ፡ ማለት ።

አለከ(ትግ፡ ሐለከ ። ዕብ፡ ሀላኸ) ፡ ጨከነ፡ በረታ፡ ደፈረ፡ ተከራከረ፡ እልከኛ፡ ኾነ፡ ሞገደ፡ አላናግር፡ አላስኬድ፡ አለ፡ ወደረ፡ ጋዳ።

አለከለከ፡ ምላሱን፡ እንዘለዘለ፡ ትንፍስ፡ ትንፍስ፡ አለ፡ ግልገሉ፡ ውሻው፡ ዶሮው፡ ከፀሓይ፡ ሙቀት፡ የተነሣ።

አለከለከትንፍስ፡ ትንፍስ፡ አለ፡ ለከለከ።

አለከለከ፡ አጠጣ፡ አዋጠ ።

አለከፈ፡ አቀመሰ፡ አፍን፡ አስነካ ።

አለካለክ፡ አጠጣጥ፡ አዋዋጥ፡ መለክለክ ።

አለካከም፡ አወራር፡ መለክም ።

አለካከክ፡ አቀባብ፡ መላከክ ።

አለካከፈ፡ አቀማመሰ፡ አነካካ ።

አለካከፈ፡ አዠማመረ ።

አለካከፍ፡ አቀማመስ፡ መልከፍ ።

አለካኪ፡ ያለካካ፡ የሚያለካካ ።

አለካካ፡ አከነዳዳ፡ አመጣጠነ ።

አለካክ፡ አመጣጠን፡ መለካት ። ኦሮም፡ ቈጠረ፡ ሲል፡ ለካዬ፡ ይላል ።

አለክላኪ፡ ያለከለከ፡ የሚያለከልክ ።

አለኳኰሰ፡ አቀጣጠለ፡ አተኳኰሰ ።

አለኳኰስ፡ አተኳኰስ፡ መለኰስ ።

አለኳኰፍ፡ አተነኳኰስ፡ መለኰፍ

አለኳኳሽ፡ አቀጣጣይ ።

አለኸ:(ሀለወከ) ፡ ዕውቀት፡ አለኸ ።

አለኹ(ሀሎኩ) ፡ እኔ፡ አለኹ ።

አለኽ(ሀሎከ) ፡ አንተ፡ አለኸ ።

አለወዘዘ፡ አለዘዘ ።

አለዋወስ፡ አለቋቈጥ፡ መለወስ ።

አለዋወጠ፡ አሻሻጠ፥አገዛዛ ።

አለዋወጠ፡ አዘዋወረ፡ አቀያየረ።

አለዋወጥ፡ አቀያየር፡ መለወጥ ።

አለዋዋጭ፡ ያለዋወጠ፡ የሚያለዋውጥ፡

አለዋዛ፡ ኣለዋዛው፡ ዋዛ፡ ቅቤም፡ አያወዛ።

አለው(ሀለዎ) ፡ ለርሱ፡ ዕውቀት፡ አለው።

አለው፡ መታው፡ ደበደበው ። (ተረት) ፡ አለው፡ አለውና፡ ሳይመታው፡ ቀረ ።

አለው፡ ነገረው። እከሌ፡ እከሌን፡ ምን፡ አለው።

አለውቀት፡ አለ(ባለ)ውቀት፡ በደለ ።

አለዘበ፡ አደቀቀ፡ አላመ፡ አለሰለሰ፡ (ምሳ፡ ፪፡ ፲፯)

አለዘበ፡ ወረበ፡ እየመላለሰ፡ እመ ።

አለዚህ፡ ሌላ፡ አይቅመስ ።

አለዚህ፡ አለይህ፡ አለ።

አለዚያ፡ አለያ፡ አለ።

አለዚያ፡ አለይህ። አለዚህ፡ በቀር፡ ኣለያ፡ ኣለርሱ፡ ወይም ። ይምጣ፡ አለዚያ፡ ይቅር ።

አለዛለዝ፡ አጠባብ፡ መለዝለዝ ።

አለዛቢ፡ ያለዘበ፡ የሚያለዝብ፡ ሰላE፡ ዐናጢ፡ ደብተራ፡ መሪ፡ ጌታ።

አለዛዘበ:ኣደቃቀቀ፡ አለሳለሰ ።

አለዛዘብ፡ አለሳለስ፡ መለዘብ ።

አለዛዘዝ፡ አራራስ፡ መለዘዝ ።

አለዛዘግ፡ አጐታተት፡ መላዘግ ።

አለዛዥ፡ ያለዘዘ፡ የሚያለዝ ።

አለያየ፡ አነጣጠለ፡ አፈራቀቀ ።

አለያየት፡ አነጣጠል፡ መለየት

አለያዪ፡ ያለያየ፡ የሚያለያይ፣ አፈራቃቂ ።

አለይሉኝታ፡ አለይሉኝታ፡ ኖረ ።

አለደ(ኣልዶ፡ አለደ) ፡ ሰበሰበ፡ አከማቸ፡ (ግእዝ)

አለደለደ፡ አለሰለሰ፡ አሰማማ፡ አዋዋደ፡ አወፈረ ።

አለደንብ፡ አለወግ፡ አለደንብ፡ ሠራ ። አለወግ፡ አነሣ ።

አለዳለድ፡ አወፋፈር፡ መለድለድ ።

አለዳደፍ፡ አለጣጠፍ፡ መለደፍ ።

አለገ፡ አንድዐይኑንገድሎ (ባንድዐይኑእየአወለገአነጣጠረ)

አለገገ(አሥወነ) ፡ ልጋግ፡ ለቀቀ፡ ኣወጣ፡ መለለ ።

አለገገ፡ ልጋግ፡ አወጣ፡ ለገገ ።

አለጋገስ፡ አሰጣጥ፡ መለገስ ።

አለጋገድ፡ አቀራቀር፡ መለገድ ።

አለጋግ፡ ኣመታት፡ መለጋት ። ቈረቈሰን፡ እይ ።

አለጓጐም፡ አጐራረሥ፡ አሰፋፍ፡ መለጎም ።

አለጓጐድ፡ አለዳደፍ፡ መለጐድ።

አለጠዐልጫ፡ ኾነ፡ ዐለጠ።

አለጠ፡ አዳለጠ፣ አለዘበ፣ አማገጠ ።

አለጣጠጠ፡ ኣወጣጠረ ።

አለጣጠጥ፡ አነጣጠል፡ አሳሳብ፡ መለጠጥ ።

አለጥርጥር፡ አለጥርጥር፡ አመነ ።

አለጨ፡ አዳጠ ።

አለጫጨ፡ አንደ፡ ላጨኸ፡ ላጪው፡ አለ፡ ተላጪውን፡ ላጪ፡ ላጪውን፡ ተላጪ፡ አኳዃነ ።

አለጫጩት፡ አጠራረግ፡ መላጨት ።

አለፈ(አሊፍ፡ አለፈ) ፡ ተማረ፡ ፊደል፡ ቈጠረ፡ አ፡ አሌፍ፡ አለ። አበዛ፡ አረባ፡ እልፍ፡ አደረገ።

አለፈ፡ ወጥንበጭልፋአቃዳ።

አለፈ:ኼደ፡ ዐለፈ።

አለፈዳደድ፡ አጨመላለቅመለፍደድ ።

አለፋ፡ አጣረ፡ አደከመ ።

አለፋ:(አልፍዐ):ዐሸ፡ ረገጠ፡ ገለጠ፡ አደቀቀ ። (ተረት)፣ ያልፋል፡ እስኪያልፍያለፋል።

አለፋለፈ፡ ልፍለፋን፡ አመላለስ ።

አለፋለፍ፡ አቀበጣጠር፡ መለፍለፍ ።

አለፋደደ:እጨማለቀ፡ ከንቱ፡ ነገር፡ አናገረ።

አለፋጨቀ፡ አነዛነዘ፡ አጨቃጨቀ ።

አለፋፍ፡ አዠላለጥ፡ አደካከም፣ መልፋት ።

አለፍርድ፡ ናቡቴ፡ አለፍርድ፡ ሞተ ።

አሉ(ሀለዉ) ፡ ሰዎች፡ አሉ።

አሉ(ብህሉ) ፡ ተናገሩ፡ ቃል፡ ሰጡ፡ አዘዙ። ሠለስቱ፡ ምእት፡ እንዲህ፡ አሉ ።

አሉ፡ መቱ፡ አለ፡ አመነታ።

አሉ፡ ባልተኛ፡ አሉ፡ ባልታ፡ ወዳድ ።

አሉ፡ ባልታ(ብሂሎተ፡ ብህሉ) ፡ የሐሜት፡ ወሬ፡ የቅጂ፡ ቅጂ፡ ነገር፡ እንዲህ፡ አሉ፡ ማለት፡ ያንዱን፡ ለሌላው፡ ማውራት፡ ነገር፡ ማመላለስ፡ ማዛመት።

አሉላ(ዐረ፡ አልዑላ)፣የወረ፡ ሸኆች፡ ስም፡ ትርጓሜው፡ በላይ፡ እንደ፡ ማለት፡ ነው።

አሉማ፡ የቅጠል፡ ስም፡ ሲበሉት፡ ሆድ፡ የሚያለሰልስ፡ ሰውነትን፡ የሚያልም፡ ቅጠል ።

አሉታ(አል፡ ኢ) ፡ በቁሙ፡ የቃል፡ የነገር፡ የጽድቅ፡ የአወንታ፡ አፍራሽ፡ ተቃዋሚ፡ መልስ፡ ሸፍጥ፡ የለም፡ አይዶለም፡ ማለት።

አሉታ፡ አይ፡ አን፡ አት። ኹሉንም፡ በየተራቸው፡ እይ።

አሉታ:ዐሌ፡ ማለት፡ ማስተባበል።

አሉታና፡ ጽድቅ፡ ክደትና፡ እምነት፡ ሸፍጥና፥እውነት። ጽድቅ፡ ነው፡ አሉታ፡ አይዶለም። መረነን፡ እይ።

አሊ፡ ልዑል፡ ዐሊ ።

አሊ፡ ኤሎሄ:

አላህ(ዐረ) ፡ አምላክ፡ እግዜር ። (ተረት) ፡ ካላህ፡ አልኾንኩ፡ ከነቢ።

አላለ(አልአለ) ፡ አልተናገረ፡ ቃል፡ አልሰጠ። ዘካርያስ፡ ዮሐንስ፡ እስኪወለድ፡ ምንም፡ አላለ።

አላለ፡ አልተናገረ፡፡ አል።

አላሊ(አላሕላሒ፡ አላኅላኂ) ፡ ያላላ፡ የሚያላላ፡ አርጋቢ ።

አላላ(አላሕልሐ፡ አላኅልኀ) ፡ አራሰ፡ አለሰለሰ፡ አረገበ፡ ሳያጠብቅ፡ ቀረ፡ (ማቴ፡ ፲፭፡ ፮) ለጐመ፡ ብለኸ፡ ልጓምን፡ አስተውል ። ባል፡ ላላ፡ አለ፡ ባማርኛ፡ ይተባበራሉ። (ግጥም)ምን፡ ያላት፡ አሽከር፡ ናት፡ ቀልድ፡ የለመደች፡ ባጠብቃት፡ ዝም፡ አለች፡ ባላላት፡ ኼደች።

አላላመ፡ አዳቀቀ፡ አለዛዘበ።

አላላም፡ ኣለዛዘብ፡ መላም ።

አላላሰ (አስተላሐሰ) አሳሳመ ።

አላላሰ(አስተልሀሰ) ፡ ባከነ፡ አጠፋ)

አላላስ፡ አጠራረግ፣ መላስ ።

አላላቀ፣ አበላለጠ ።

አላላቂ፡ የሚያላልቅ፡ አበላላጭ ።

አላላቅ፡ አበላለጥ፣ መላቅ ።

አላላከ፡ አጻጻፈ፡ መልክት፡ አቀባበለ፡ ኣመላለሰ።

አላላኪ፡ ያላላከ፡ የሚያላልክ፡ አቀባባይ ።

አላላክ፡ አሰዳደድመላክ ።

አላላጠ፡ ልጥን፡ ከዛፍ፡ አለያየ፡ አጋፈፈ ።

አላላጥ፡ አገፋፈፍ፡ መላጥ ።

አላላጭ፡ ያላላጠ፡ የሚያላልጥ፡ (ባንድ፣ በኩል፡ የሚልጥ)

አላላፈ፡ አጋፈፈ፡ አላላጠ።

አላላፍ፡ አላላጥ፡ አገፋፈፍ፡ መላፍ ።

አላል(አልዕል) ፡ የጭነት፡ ማስተካከያ፡ ተጨማሪ፡ ጭነት፡ መጣያ። (ተረት) ፡ ከሰው፡ ክፉ፡ ደባል፡ ከጭነት፡ ክፉ፡ አላል።

አላመ፡ (አልሐመ) ፡ ሰለቀ፡ ለነቀጠ፡ ኣደቀቀ፡ አለዘበ፡ አለሰለሰ

አላመነአለማመነ፡ አማለደ፡ እቃፈፈ፡ አቧገተእባኽ፡ አባባለ፡ አለማመጠ።

አላመደ፣ አለማመደ፡ አስተዋወቀ፡ አቃረበ፡ አቀራረበ፡ አሰማማ።

አላመጠ፡ ሰውን፡ ዐማ፡ ነቀፈ ።

አላመጠ፡ ዐኘከ፡ ለመጠ።

አላመጠ፡ ዐኘከ፡ አመሰኳ፡ አመነዠኸ፡ አለዘበ፡ አለነቀጠ፡ አላመ፡ (ዘኁ፡ ፲፩፡ ፴፫) (ተረት) ፡እኸልን፡ አላምጦ፡ ነገርን፡ አዳምጦ። አላምጠኸ፡ አላምጠኸ፡ ወደ፡ ወገንኸ፡ ዋጥ። አላመጠን፡ ዐኘከ፡ ማለት፡ የልማድ፡ ትርጓሜ፡ ነው።

አላመጠ፡ አዛባ፡ አጓበጠ ።

አላሚ፡ ያላመ፡ የሚያልም፡ ለንቃጭ ።

አላማ፡ አኰሳተረ፡ አቈናጸለ ።

አላማ፡ አያያዘ፡ አጋጠመ፡ (በመላሚያ፡ አሰረ፡ ጠገነ)

አላማኝ፣ አለማማኝ፡ ያላመነ፡ የሚያላምን፡ የልመና፡ ጓድ፡ ያለማመነ፡ የሚያለማምን ። ዛር፡ አለማማኝ፡ እንዲሉ ።

አላማጅ:አለማማጅያላመደ፡ የሚያላምድ፡ ያለማመደ፡ የሚያለማምድ፡ አስተዋዋቂ ።

አላማጣ፣ በሰቈጣ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር ።

አላማጣ፣ ባዲስ፡ አበባ፡ ቤተ፡ መንግሥት፡ በፊት፡ በር፡ በኩል፡ የሚገኝ፡ የኹለተኛቅጥር፡ በር፡

አላማጭ፣ ያላመጠ፡ የሚያላምጥ፡ ዐኛኪ ።

አላሰ፡ ማርን፡ እጅ፡ አግባ፡ ድፍድፍን፡ እቅራሪ፡ ጨመረ ።

አላሰ፡ ጨውን፡ ለከብት፡ በምላስ፡ መመገበ ።

አላሰነ፡ ልስን፡ አሣራ፡ (ረዳ) ፡ አለቃለቀ፡ አቀባ ።

አላሸቀ፡ አለፋ፡ አላላ፡ አለጠ ።

አላሽ፣ ያላሰ፡ የሚያልስ፡ ለጓሚ፡ እረኛ።

አላቀ(አልሀቀ) ፡ አሳደገ፡ አበለጠ፡ ሾመ፡ አከበረ፡ አለቃ፡ አደረገ፡ (ፊልጵ፡ ፪፡ ፱)

አላቀሰ፡ እለቅሶ፡ ደረሰ፡ አዋየ፡ አስተዛዘነ፡ ዐብሮ፡ አለቀሰ፡ ሐዘንን፡ ተካፈለ፡ እንባ፡ ኣፋሰሰ፡ ኦናባ።

አላቀቀ፡ አለያየ፡ አካፈተ፡ አፋታ፡ ባልና፡ ሚስትን፡ ፍንጅን፡ እግር፡ ብረትን ። አፋሸ፡ አዛጋ፡ ኣ፡ አለ፡ አፍንአላቀቀ።

አላቂየሚወረስ፡ ዐለቀ ።

አላቂ(አልሃቂ)፣ ያላቀ፡ የሚያልቅ፡ አሳዳጊ፡ ሿሚ፡ ኣክባሪ ።

አላቃሚ፡ ያላቀመ፡ የሚያላቅም፡ አሰባሳቢ ።

አላቃሽ፡ ያላቀሰ፡ የሚያላቅስ፣ አስተዛዛኝ ።

አላቃቂ፡ያላቀቀ፡ የሚያላቅቅ፡ አለያዪ

አላቈጠ:አራሰ፡ ረገጠ፡ ለወሰ፡ ጭቃናሊጥ፡ አደረገ።

አላቋጭ፡ ያላቈጠ፡ የሚያላቍጥ፡ ጭቃ፣ ረጋጭ፡ አቡኪ።

አላበቀ፡አሳበቀ፡አጣላ፡በለበቅ፡አማታ፡አጋጨ።

አላባ:ነጭ፡ ማዕድን፡ ዐላባ ።

አላባሽአግሬ (ሐገፋታላቅጋሻ' ያርበኛንገላየሚደብቅማላበስማካደንማሻፈን)

አላባቂ (ቆች)፡ያላበቀ፡የሚያላብቅ፡የሚያጣላ፡አሳባቂ።

አላባት፡ አለደንብ፡ አላገባብ ። አባትን፡ ተመልከት።

አላባት፡ አባት፡ ሳይኖረው፡ አለዘር ። ክርስቶስ፡ ከድንግል፡ ማርያም፡ አላባት፡ ተወለደ ።

አላት(ሀለዋ) ፡ ብልኀት ' አላት።

አላቸው(ሀለዎሙ፡ ን) ፡ ለነዚያ፡ ትጋት፡ አላቸው ።

አላቻ፡ አለኩያ ። አላቻ፡ ጋብቻ፡ ቈይ፥ብቻ፡ ቈይ፡ ብቻ። ያለን፡ ተመልከት፡ ከዚህ፡ ጋራ፡ አንድ፡ ነው።

አላችኹ(ሀለወክሙ፡ ን) ፡ ለናንተ፡ ደግነትአላችኹ ። ነውን፡ ተመልከት ።

አላችኹ(ሀሎክሙ፡ ን) ፡ እናንተ፡ አላችኹ።

አላከከ፡ አቃባ፡ አጋጠመ።

አላከፈ፡ አቃመሰ፡ አናካ ።

አላከፈ፡ አዣመረ፡ እያያዘ ።

አላካ፡ አከናዳ፡ አሳፈረ፡ አሻለገ ።

አላኰሰ፡ አታኰሰ፡ አጣላ ።

አላኳሽ፡ ያላኰሰ፡ የሚያላኵስ ።

አላወሰ፡ አስኬደ፡ አራመደ፡ (አድራጊ)

አላወሰ፡ አንቀሳቀሰ፡ አነቃነቀ፡ አዛመረ፡ አወሳወሰ፡ አወላዳ፡ (አደራራጊ) "

አላወጠ(አስተዋለጠ) ፡ አዛወረ፡ አቃየረ፡ (ለወጠ) (ተረት)ባለቤት፡ የወደደው፡ አህያ፡ ፈረስ፡ ያላውጣል።

አላዘበ፡ አለዛዘበ፡ አዳቀቀ፡ አሳለቀ፡ አላላመ፡ አለሳለሰ፡ (አደራራጊ)

አላዘበ፡ አዋረበ፡ አባባለ ።

አላዘበ፡ እንደ፡ ዘበት፡ ያዘ፡ በእጁ፡ ላይ፡ ምራቁን፡ እንትፍ፡ እንትፍ፡ እያለ፡ በቀላል፡ ሠራ፡ (አድራጊ)

አላዘነ፡ አንቋረረ፡ (ላዘነ)

አላዘገ፡ ሳበ፡ ጐተተ ።

አላዛኝ፡ ያላዘነ፡ የሚያላዝን፡ አንቋራሪ፡

አላድ(ዶች) ፡ የገንዘብ፡ ስም፡ የብር፡ ግማሽ፡ እኩሌታ፡ ፲፡ መሐልቅ፡ የሚያነሣ ' ' መሐልቅ፡ ፩፡ ተሙን፡ የሚመነዘር ። አበትን፡ እይ፡ ፭፡ ድሪም፡ ፩፡ አላድ፡ ነው።

አላገባብ፡ አለሥርዐት፡ እንዳለወገን። አላገባብ፡ ተናገረ፡ ጻፈ ።

አላገደ፡ አላገጠ፡ (መሳ፡ ፰፡ ፲፭)

አላገደ፡ አቀራቀረ፡ አዋተፈ።

አላገጠቀለደ፡ ለገጠ ።

አላጊ፡ ያላጋ፡ የሚያላጋ፡ አቈራቋሽ።

አላጋዕሩርን፡ አቈራቈሰ፡ ኣማታ፡ አጋጯ። ሰውየው፡ ሰውየውን፡ ማሪያምን፡ ትወዳታለኸን፡ ቢለው፡ ከግንድ፡ የሚያላጋ፡ ልጅ፡ አላት፡ አለ፡ ይላሉ።

አላጐመ፡ አቀራቀረ፡ አጫመረ፡ አጋባ፡ ልጓምን፡ እፈረስ፡ እበቅሎ፡ አፍ፡ ውስጥ ።

አላጐመ፡ ኣሳፋ፡ ኣላበደ።

አላጐደ፡ አላጠፈ።

አላጠጠ፡ አሳሳበ፡ አዋጠረ ።

አላጨ፡ አፈጋፈገ፡ አጣረገ፡ ጠጕርን ።

አላጭ፡ ያለጠ፣ የሚያልጥ ።

አላፈደ:አለፋ፡ አጋጠረ፡ አደከመ ።

አላፋ(አስተላፍዐ)፣ አፋተ፡ እራገጠ፡ አዣለጠ፡ እወተ።

አላፋጅ፣ ያላፈደ፡ የሚያላፍድ፡ አድካሚ፡

አላፋፋ:ዐሻሸ፡ ዠላለጠ ።

አሌአይዶለም፡ ዐሌ ።

አሌጠአላገጠ (ሌጠ)

አሌፋት፡ ፊደሎች፡ ከአ፡ እስከ፡ ተ፡ ያሉ። አለቃቸው፡ አሌፍ፡ ስለ፡ ኾነ፡ በርሱ፡ ስም፡ አሌፋት፡ ተብለው፡ ይጠራሉ።

አሌፍ(ዕብ) ፡ ፊደል፡ የፊደል፡ ስም፡ መዠመሪያ፡ ፊደል፡ አ። (ግጥም) ፡ አሌፍ፡ ብሂል፡ ብዬ፡ እታው፡ ድረስ፡ ሳውቀው፡ ቤት፡ እመኻል፡ ገብቶ፡ ልቤን፡ አስጨነቀው።

አል(አል፡ ኢ) ፡ በቁሙ፣ አሉታ፡ አፍራሽ። በኀላፊ፡ አንቀጽ፡ አልበላም፡ አልጠጣም፡ አላየም፡ አልሰማም፡ አልኼደም፡ አልመጣም፡ እያለ፡ አሉታነቱን፡ ያሳያል ። እኔ፡ በሚል፡ ግን፣ በትንቢትና፡ በትእዛዝ፡ አልሰንፍ፡ አልሰንፍም፡ አልስነፍ፡ እያለ፡ ይነገራል። አል፡ መነሻው፡ ረ፡ በኾነ፡ ግስ፡ ሲገባ፡ ል፡ ተጐርዶ፡ ረገጠ፡ አረገጠም፡ ረዘመ፡ አረዘመም፡ እያለ፡ ረ፡ ይጠብቃል ።

አልመዘመዘ፡ ዐሽ፡ አፍተለተለ፡ አጥመ

አልመዘመዘአፍተለተለ፡ ለመዘ ።

አልሚ፡ ያለማ፡ የሚያለማ፡ አለምላሚ፡

አልሚና፡ ለሚ፡ ኮከባቸው፡ የገጠመ፡ ባልና፡ ሚስት ።

አልሚና፡ ለሚ፡ ውሃና፡ ተክል ።

አልማ፡ ዐልባ፡ ልብ።

አልማዝ(ዞች) (ዐረ፡ አልማስ) ፡ የድንጋይ፡ ንጉሥ፡ ጥኑ፡ ጠንካራ፡ አለት ። ዕንቍፈርጥ፡ ክቡር፡ ደንጊያ፡ (ዘካ፯፡ ፲፪) ። ዕንቍና፡ ሉል፡ ፈርጥና፡ አልማዝ፡ አንዳንድ፡ ወገን፡ ናቸው፡ ፈርጥ፡ ከድንጋይ፡ ሉል፡ ከባሕር፡ ይገኛል።

አልማጅ፡ አስለማጅ፡ ያለመደ፡ የሚያለምድ:ያስለመደ፡ የሚያስለምድ፡ አስተማሪ፡ መሪ።

አልማጭ፡ (ጮች) ፡ ያለመጠ፡ የሚያለምጥ:አላጋጭ፡ ዝንጀሮ ።

አልማጭነትመኾን፡ አለመታዘዝ።

አልምጥ፡ አልማጭ፣ ዝንጀሮ፡ ዐይነትአልምጥ፡ኣላግጥ ።

አልሞት፡ ባይ፡ ተጋዳይ፡ ከተመታና፡ ከተወጋ፡ በኋላ፡ ጠላቱን፡ መልሶ፡ ወግቶ፡ የገደለ።

አልሰሜ፡ ያልሰማ፡ ያልተረዳ ። ዘከረ፡ ብለኽ፡ ተዝካርን፡ እይ ።

አልቃሽ(ሾች)፣ ያለቀስ፡ የሚያለቅስ፣ ለቅሶኛ፡ ቈዛሚ፣ የለቅሶ፡ ቀንቃኝ፡ ግጥም፡ ገጣሚ፡ አውራጅ፡ አልቅሶ፡ የሚያስለቅስ፡ (ኤር፡ ፱፡ ፲፯)

አልቃሾ፡ የተጫነ፡ አህያ፡ መውጊያ፡ መጓጐ፡ ሽመል፡ ሹል፡ ብረት፡ ያለበት፡ በትግሪኛ፡ አርቃይ፡ በግእዝ፡ መቅርዕ፡ ይባላል። ለና፡ ረ፡ ተወራራሾች፡ ስለ፡ ኾኑ፡ በአርቃሾ፡ ፈንታ፡ አልቃሾ፡ ይላል። በአልቃሾም፡ ዘይቤ፡ ቢፈቱት፡ መጕዳቱንና፡ ማስለቀሱን፡ ያሳያል። ዳግመኛም፡ የግእዝ፡ መጽሐፍ፡ መድጐጽ፡ ይለዋል።

አልቅሺን:(መስቈቅው) ፡ የሚያለቅስ፡ ልጅ፡ ላንቊሶ:እንደ፡ ኤርምያስ፡ ያለ፡ ለቅሶ፡ ወዳድ።

አልቅትበቁሙ፡ ዐልቅት። እልቅት፣ የደረት፡ ጫፍ፡ ዕልቅት ።

አልቢን፡ የጣሊያን፡ ጠመንዣ።

አልባ፡ የላት ። አንዳች፡ አልባ፡ ልጅ፡ አልባ፡ እናት፡ አልባ ። ልብንና፡ ለማን፡ እይ ። አልባ፡ ለወንድም፡ ይነገራል፡ ትርጓሜውም፡ አለ፡ ያለ፡ ይባላል፡ (ዘፍ፵፪፡ ፴፮)

አልባሌ፡ የአልባል፡ ወገን፡ ዐይነት ። አልባሌ፡ መሰለ፡ ልብሱን፡ ለወጠ፡ አሳቻ፡ ኾነ፡ (፩ነገ፡ ፳፪፡ ፴)

አልባል(ኢይትበሀል) ፡ ያልታወቀና፡ በክብር፡ የማይጠራ፡ ተርታ፡ ሰው ። ስሜ፡ አይታወቅ፡ እከሌ፡ አይበሉኝ፡ ማለት፡ ነው።

አልባብ(ልብን) ፡ ዕጣን፡ ልባንጃ ' የጪስ፡ ዕንጨት። ደን፡ ኹሉ፡ በጥቅምት፡ አልባብ፡ አልባብ፡ ይሸታል ።

አልባብ፡ ያጋምና፡ ያዞ፡ ዐረግ፡ የርጐፍት፡ አበባ፡ ሽታ። መዐዛው፡ ልብ፡ የሚመሥጥ፡ ስለ፡ ኾነ፡ አልባብ፡ ተባለ፡ አልባብ፡ በግእዝ፡ ልቦች፡ ማለት፡ ነውና።

አልባት(አልባቲ) ፡ ዝኒ፡ ከማሁ ። ምናልባትን፡ እይ ።

አልባት (አልባቲ) የላትማለትነው ።

አልቦ (አል፡ ቦ) ፡ የለም፡ አልኖረም፡ አልነበረም ። አልቦና፡ ዐልቦ፡ ባማርኛ፡ ይገጥማሉ ። አንጥረኛው፡ ብዙ፡ በቴዎድሮስ፡ ቤት፡ ባላልቦ፡ ኣደረጉት፥ይኸን፡ ኹሉ፡ ሴት፡ እኔስ፡ የሚገርመኝ፡ የዚህ፡ አብነቱ፡ ባላልቦ፡ ወለደችልጃገረዲቱ፡ (ማቴ፩፡ ፲፰። ሉቃ፩፡ ፴፬) (ባል፡ አልቦ፡ ባለዐልቦ) ። ዐለበን፡ እይ።

አልቦ፡ የጌጥ፡ ስም፡ ዐልቦ ።

አልተሰባኝም) አልተገለጠልኝም፡ አልገባኝም ።

አልተሳካም) ፡ አልተቀናበረም፡ አልኾነም፡ አልበጀም፡ አልሰለጠም ።

አልታየ፡ የወንድናየሴትስም።

አልቴት(ዐረ፡ ሀልቲት) ፡ የዛፍ፥ሙጫ፡ የራስ፡ ምታትና፡ የውጋት፡ መድኀኒት።

አልከሰከሰ፡ ቅጥ፡ አሳጣ፡ እንዳይሠራ፡ እንዳይኾን፡ አደረገ፡ ጣለ፡ በተነ፡ ረገጠ፡ አሳደፈ፡ አቈሸሸ፡ አረከሰ። ፈረሱ፡ ድርቆሹን፡ አልከሰከሰሰው፡ እንጂ፡ አልበላውም ።

አልከሰከሰ -በተነ፡ ረገጠ፡ ለከሰ።

አልከስካሽ፡ ያልከሰከሰ፡ የሚያልከሰክስ፡ አሳዳፊ።

አልከፈከፈ፡ ቅምስ፡ ቅምስ፡ አስደረገ፡ አልከሰከሰ።

አልከፈከፈ፡ አልከሰከሰ፡ ለከፈ ።

አልካፊ፡ ያለከፈ፡ የሚያለክፍ፡ አቅማሽ ።

አልኰሰኰሰ፡ (አልኈሰሰ) ፡ ረገጠ፡ አላወሰ። ለከሰን፡ እይ ።

አልኰሰኰሰ፡ በለኈሳስ፡ ደገመ ።

አልኰሰኰሰአላወሰ፡ ለኰሰ ።

አልኰስኳሽ፡ ያልኰሰኰሰ፡ የሚያልኰስኵስ፡ አላዋሽ ።

አልኰፈኰፈ፡ ምራቅአስነካ፡ ለኰፈ።

አልኰፈኰፈ፡ ምራቅና፡ ለሐጭ፡ አስነካ፡ ሳይበላ፡ ሳያኝክ፡ ተወ፡ ኣኵለፈለፈ " አልኰፍኳፊ:አኵለፍላፊ።

አልኹ(ብህልኩ) ፡ ተናገርኹ፡ ቃል፡ አሰማኹ ።

አልኹ፡ ባይ፡ ብዬ፡ ነበር፡ የሚል ።

አልኹ፡ አላልኹ፡ የ፪፡ ውሻ፡ ጩኸት ።

አልገዘገዘ፡ አንገታገተ፡ (ለገዘ)

አልገዝጋዥ፡ የሚያልገዘግዝ፡ አንገታጋች።

አልጕም፡ መስተሐምም፡ መናገር፡ የሚከለክል፡ አስማት፡ መድኀኒት።

አልጕም፡ ዝምተኛ፡ ሰው ።

አልጋ፡ በቁሙ፡ ዐልጋ ።

አልጐመጐመ፡ በቀላል፡ ዐኘከ፡ ለጐመ ።

አልጐመጐመ፡ ባፉ፡ ውስጥ፡ ዐጥንትን፡ እያዛወረ፡ በቀላል፡ ልጓምኛ፡ ዐንከ፡ ቈረጠመ።

አልጐምጓሚ፡ ያልጐመጐመ፡ የሚያልጐመጕም።

አልፈሰፈሰአዝለፈለፈ፡ (ለፈሰ)

አልፊ(ዎች) ፡ ያለፋ፡ የሚያለፋ፡ አድካሚ ።

አልፋ(ጽርእ) ፡ ዝኒ፡ ዓዲ፡ ከማሁ፡ ለአሌፍ። አልፋ፡ ቤጣ() ፡ አልፍ፡ ቤት።

አልፋ፡ ስመ፡ አምላክ። ቅድስት፡ ሥላሴ፡ አ፡ አብ፡ ል፡ ወልድ፡ ፋ፡ መንፈስ፡ ቅዱስ፡ ማለት፡ ነው፡ ይላሉ።

አልፋ፡ ወዖ፡ አሌፍ፡ ወታው፡ (ራእ፩፡ ፰) ። ትርጓሜው፡ ፊተኛና፡ ኋለኛ፡ መዠመሪያና፡ መጨረሻ፡ ማለት፡ ነው። ፆን፡ እይ።

አልፍ(ግእዝና፡ ዐረብ) ፡ ዝኒ፡ ከማሁ፡ ለአሌፍ፡ ዞአልፍ፡ አ፡ እንዲሉ። አልፍ፡ ቤት፡ የአና፡ የበ፡ ስም።

አሎ (ጥሎ) (ሀሎ) ፡ የሰውስም፡ ትርጓሜው፡ አለ፡ ማለት፡ ነው፡ ሌላም፡ አፈታት፡ ይኖረዋል ።

አሎ፡ ሐሰት ˓፡ ዐሎ።

አሎ፡ በረት፡ በላይኛው፡ ወግዳ፡ ያለ፡ ቀበሌ።

አሎ:የስልክ፡ ጥሪ፡ ሰማኸ፡ ስማ፡ እንደ፡ ማለት ።

አሎሎ፡ ድንብልብል፡ ደንጊያ፡ የኮሶና፡ የቅመም፡ መደቈሻ፡ ስምነቱ፡ በላይ፡ መኾንን፡ ያሳያል።

አመ፡ ጊዜ፡ ሰዓት፡ አመ፡ ሠላሳ፡ እንዲሉ ። አመ፡ ሠላሳ፡ የወር፡ መጨረሻ፡ ቀን።

አመለለጠ (አምለጠ፣ አምሠጠ) ከተያዘበኋላነጠቀ፣ ወጣ፣ ዳነ፣ ተረፈ፡ ሸሸ (ዘዳ፡ ፫፥፳፩፡ ኢሳ፡ ፬፥፪፡ ሕዝ፡ ፴፫፥፳፩፡ ዮሐ፡ ፲፥፴፱፡ ፪ቆሮ፡ ፲፩፥፴፫)” ።ከጠላትአመለጠ፡ ከአሥርቤትአመለጠ" እንዲሉ ። (ተረት) "ነገርሲያመልጥራስሲመለጥአይታወቅም" ። በላንእይ ።

አመለመለ (አሕመልመለ) ሸበለለ፣ ጠቀለለ (የኮባንናየእንሰትን፣ የሙዝን፣ የዘንባባንሙሽራአስመሰለ) ፡ አምልማሎአደረገ ።

አመለመለ፣ ዐመልማለ፡ እነዚህሦስቱበአማርኛይተባበራሉ (ግጥም) "ጥጡንነድፈሽነድፈሽባልጋቈልለሻል፡ ይህንአመልምለሽ (ዐመልምለሽ) ብተይይሻልሻል"

አመለመለአምልማሎ፡ አደረገ፡ -መለመለ።

አመለከ (አምለከ) አምላክአደረገ፡ ኣምላክነትሰጠ፡ አመነ፡ ኣከበረ፡ አመሰገነ፡ ወዳምላክጸለየ፣ ሰገደ” ። ከኔበቀርሌላአምላክአታምልክ"

አመለከ፡ አመሰለ፡ ክፉምልክትአሳየ፡ ጣዖትንአምላክእንደማለት ።

አመለከ፡ አምላክ፡ አደረገ፡ ለከ።

አመለከተ፡ ለእኛክርስቲያኖችየትንሣኤምልክትነው (ይህከላይካለው "መለከት" ጋርየተያያዘይመስላል)

አመለከተ፡ በበረቅአሠመረ፡ ነደፈ፣ በገረ (ኢሳ፡ ፵፬፥፲፫)

አመለከተ፡ በዜማመጻፍላይምልክትጻፈ ።

አመለከተ፡ ጠቈመ፡ (መለከተ)

አመለካች፡ የጠቆመ፣ የነገረ፣ የገለጠ፣ የአሳየ ።

አመለካከተ፡ አጠቋቈመ ።

አመለካከተ፡ ከአንድኹለትጊዜአመለከተ ።

አመለካከት፡ አስተያየት፡ መመልከት ።

አመለገ፡ ሳበ፡ ጐተተ፡ አወለገ፡ አሾለከ ።

አመለጠ፡ ነጥቆበረረ፡ መለጠ ።

አመለጠነ-አንገርጋሪ፡ መራ፡ -(መለጠነ)

አመለጣጠን፡ ያንገርጋሪአመራር፡ ማመልጠን ።

አመለጥ፡ ባሪያ፡ መለጠ ።

አመለጥ፡ የባሪያስም፡ ፭ኛባሪያየእሠለጥልጅ ።

አመላለሰ(ከዚያወደዚህአመጣ፣ እጋዘ፡ ከዚህወደዚያወሰደ)

አመላለሰ፡ ብድርንአከፋፈለ ።

አመላለሰ፡ አለዋወጠ ።

አመላለሰ፡ አመጣጣ፣ አወሳሰድ ።

አመላለስ፡ አዟዟር፡ መመለስ ።

አመላለክ፡ አገዛዝ፡ ማምለክ ።

አመላለድ፡ የጧትአገሣገሥ፡ መማለድ ።

አመላለግ፡ ኣመጋገጥ፡ መምለግ፣ መማለግ ።

አመላለጠ፡ አስተጪደ፣ አላላጠ፣ አቀራረፈ ።

አመላለጥ፡ አላላጥ፡ መምለጥ ።

አመላላሽ፡ ያመላለሰ፣ የሚያመላልስ (አከፋፋይ፡ አምጪናወሳጅ፡ አንጥረኛ)” ።ነገርኣመላላሽ" እንዲሉ ።

አመላላሽነት፡ አመላላሽመሆን (አሳባቂነት)

አመላል፣ አሞላል፡ አጨማመር፡ መምላት፣ መሙላት ።

አመላመለ፡ አማረጠ ።

አመላመለ፡ አኰታኰተ፣ አቋረጠ ።

አመላመል፡ አኰታኰት፡ መመልመል ። ቈጠቈጠንተመልከት ።

አመላማይ፡ ያመላመለ፣ የሚያመላምል (አኰታኳች፣ አማራጭ)

አመላከተ፡ አስተያየ፡ ምልክትአጻጻፈ፡

አመልጠባይ፡ ዐመል።

አመልማይ (ዮች) ያመለመለ፣ የሚያመለምል (ሸብላይ፣ ጠቅላይ)

አመልካች (ቾች) ያመለከተ፣ የሚያመለክት፡ ጠቋሚ፣ አቤትባይ ።

አመልካች፡ ምልክትጻፊ ።

አመልጣኝ፡ ያመለጠነ፣ የሚያመለጥን (መሪ)

አመመ(አምሞ፡ አመመ) ፡ አነተ፡ እናት፡ አደረገ፡ እማማ፡ አለ። (ግጥም) ፡ ያምማል፡ ዝኆን፡ የኛ፡ ወገን፡ ሊኾን ።

አመመ፡ በዛ፡ ዐመመ ።

አመመ፡ አማሚ፡ ኾነ፡ ቀመደ፡ ያረም፡ ያጨዳ፡ የቊፋሮ ።

አመመ፡ አጮኸ፡ አተመመ ።

አመመበሸተ፡ ዐመመ ።

አመሰአገላበጠ፡ ዐመሰ ።

አመሰሰ፡ መዘዘ፣ አረዘመ ።

አመሰሰ፡ አንገዋለለ፣ አወጣ፣ ለየ ።

አመሠራረት፡ መሠረትአጣጣል፡ መመሥረት ።

አመሰቃቀለ፡ አዘበራረቀ፣ አገለባበጠ።

አመሰቃቀል፡ አዘበራረቅ፡ ማመሳቀል፡ አሰቃቀል፡ አነሣሥ፡ መስቀል ። ሰቀቀሰ፣ ለቸ፣ ሠቀቀ። ሰቈቃው (ቈቀወ) ፡ ሙሾቍዘማ።

አመሰቃቃይ፡ ያመሰቃቀለ፣ የሚያመሰቃቅል።

አመሰኳ (መሰኳ፣ ሰኵዐ) ወንከ፣ አመነዠኸ፣ አለነቀጠ፣ አላመጠ (ቀንየለቀመውንበ፪ኛጕሮሮከሆዱእያወጣ)

አመሰኳ -አመነዠኸ (መሰኳ)

አመሰኳኵ፡ አመነዣዠኸ፡ ማመስኳት ።

አመሰገነ:አወደሰ፡ (መሰገነ)

አመሰጋገነ፡ አወዳደሰ፣ አሞጋገሰ ።

አመሰጋገነ፡ አወዳደሰ፣ ኣሞጋገሰ ።

አመሰጋገን፡ አሞጋገስ፡ ማመስገን ።

አመሰጠረ (አመስጠረ) አረቀቀ፣ ሐባሰወረ፣ ደበቀ፣ ሸሸገነገርን ።

አመሰጠረ፣፡ አረቀቀ፡ ምስጢር ።

አመሰጣጠር፡ አረቃቀቅ (የምስጢርአነጋገር፣ መመስጠር፣ ማመስጠር)

አመሳ (አምስሐ) አበላ፣ ጋበዘ፣ መገበ” ። ጌታኢየሱስክርስቶስቢራቡያመሳልቢሞቱያስነሣል" (ዮሐ፡ ፮፥፲፩-፲፪፡ ፲፩፥፵፬)

አመሳሰለ፡ አነጻጸረ፣ አስተባበረ (ምስልአባጀ)

አመሳሰለ፡ አንድአደረገ፣ አመሳሰለ ።

አመሳሰል፡ አሣሣል፣ አተራረት፡ መምሰል፣ መመሰል ።

አመሳሰን፡ አለፋፍ፡ መማሰን ።

አመሳሳሊ፡ የሚያመሳስል ።

አመሳሳል፡ አንድማድረግ፣ ማመሳሰል ።

አመሳሳይ፡ ያመሳሰለ፣ የሚያመሳስል (እነጻጻሪ፣ አስተባባሪ)

አመሳስ፡ የምሳአበላል፡ መምሳት ።

አመሳሶ -መናኛውጤት፡ -መሰሰ።

አመሳሶ፡ እንግውላይ፣ መናኛውጤት (የልጅአመሳሶየለውምለናትላባቱኹሉምእኩልነው" - "እከሌየነገርአመሳሶያወጣል)

አመሳቀለ፡ አዘባረቀ፡ ሰቀለ ።

አመሳቀለ፡ አዘባረቀ፣ አጣላ (ተክልንበተክልከተበመስቀልኛቈረጠአራከበ)

አመሳቃይ፡ ያመሳቀለ፣ የሚያመሳቅል (አዘባራቂአጣይ)

አመሳቃይነት፡ አመሳቃይመኾን (አዘባራቂነት)

አመሳከረ፣ አመሰካከረ፡ ምስክርንናምስክርን፣ ባለጋራንናባለጋራንአናገረ፣ አነጋገረ ።

አመሳገነ፡ አገሰ ።

አመሳጠረ፡ አራቀቀ (በምስጢርአነጋገረ፣ አጨዋወተ)

አመሳጣሪ፡ ያመሳጠረ፣ የሚያመሳጥር (የምስጢርአነጋጋሪ)

አመሳጣሪነት፡ አመሳጣሪመኾን ።

አመስኲ (ሰኳዒ) ያመሰኳ፣ የሚ፡ (ያመሰኳ፣ የሚያመነዥኸአመንዣኺ - በሬን፣ በግን፣ ፍየልን፣ ግመልን፣ ጥንቸልን፣ ሽኮኮን፣ ዕሪያንየመሰለእንስሳ፣ አውሬ - አመስኲአልተለመደም)

አመስጋኝ፡ ያመሰገነ፣ የሚያመሰግን (በውነትወይምባሰት - "አመስጋኝአማሳኝ" እንዲሉ)

አመስጋኞች፡ የሚያመሰግኑ፣ አወዳሾች፣ መዘምራን (ነሐ፡ ፲፪፥፴፰)

አመረ(አሚር፡ አመረ) ፡ ዐወቀ ' ወደደ፡ (ግእዝ)

አመረ(አምሮ፡ አመረ) ፡ አሳየ ' አመለከተ፡ ታምር፡ ሠራ፡ (ግእዝ)

አመረረ፡ መራራአደረገ (ኢዮ፡ ፳፯፥፪፡ ራእ፡ ፲፥፱-)” ።ማሩንአምርሮወተቱንአጥቍሮ" እንዲሉ ።

አመረረ፡ ተቈጣ፣ ጥልአነሣ (እከሌበጨዋታያመራል ።)

አመረቀዘ፡ ዐደሰ፣ አቀበረ፣ ኣባሰ፣ አቄመ ።

አመረቀዘ:አቄመ፡ መረቀዘ።

አመረቃ፡ አጣፈጠ (ጣዕምሰጠ፣ አዋዋ)

አመረቃአጣፈጠ፡ መረቃ ።

አመረቈተ፡ አበጠረ፣ አጐፈረ፣ አጐተነ ።

አመረተ፡ ላይዳአለ፣ አዘራ (ፍሬንከገለባለየ፣ አጠራ)

አመረተ፡ ኣዛገ፣ መሬትአስመሰለ ።

አመረኳኰዝ፡ አደጋገፍመመርኰዝ ።

አመረገደ፡ መረገደ ።

አመረጋገድ፡ የመረግድአባባል፡ መመራገድ ።

አመራ (አምርሐ) ፊቱንወዳንድበኩልመለሰ፣ አቀና ።

አመራመረ፡ አጠያየቀ፣ አፋተሸ፣ አቋፈረ ።

አመራመር፡ አጠያየቅ፡ መመርመር ።

አመራማሪ፡ ያመራመረ፣ የሚያመራምር (የምርመራረዳት)

አመራማሪነት፡ አመራማሪመኾን ።

አመራረር፡ የምሬትአኳዃን፡ መምረር ።

አመራረቀ፡ አበራረከ (ምርቃትአቀባበለበምርቃትላይምርቃትጨመረ)

አመራረቅ፡ አበራረክ፡ መመረቅ ።

አመራረት፡ አዛዛግ፡ ዝገት፡ መመረት፡ መምረት ።

አመራረን፡ አስተሳሰር፡ መመረን ።

አመራረክ፡ አዘራረፍ፡ መማረክ ።

አመራረግ፡ አለጣጠፍ፡ መምረግ ።

አመራረጥ፡ አለያየት፡ መምረጥ ።

አመራራ፡ ዕውርንአከታተለ (ያንዱንእጅከሌላውትከሻእያያዘ)

አመራሮ፡ ዛፍ፡ መረረ ።

አመራሮ፡ የዛፍስም (መራራነትያለውታናሽዛፍበቀመሱትጊዜአፍንየሚያመር)

አመር(ምዕር) ፡ አንደዬ።

አመር፡ ዘራፍ፡ አንድ፡ ጊዜ፡ ፊት፡ መዠመሪያ፡ ዘምቶ፡ የዘረፈ፡ መራውን፡ የወጣ፡ ማለት፡ ነው። አንቷን፡ ዳባዲና፡ ጕይዲ፡ ግን፡ ጦር፡ ነቀል፡ ብለውታል። ሐመርን፡ ዐከከ፡ ብለኽ፡ ዐካኪን፡ እይ።

አመርቃዥ፡ ያመረቀዘ፣ የሚያመረቅዝ ።

አመርጋጅ፡ ያመረገደ፣ የሚያመረግድ (መርጋጅ)

አመሸ (አምሰየ) በምሽትከ፲፪ሰዓትእስከ፪ና፫ሰዓትበአንድስፍራተቀመጠ፣ ቈየ (አጨለመ - የባለጌግጥም) "ዝንጀሮጠባቂላያድርያመሻል፡ ብፈራሽነውእንጂልቤስከጅሎሻል"

አመሸከ፣፡ ዐጪደ፡ መሸከ።

አመሸከ፡ ፈጥኖዐጨደ፣ ቈረጠ (የመስክሣርን፣ እጅን፣ ሥጋን፣ ቅጠልን)

አመሻሸ፣ አምሻሸ፡ በምሽትጊዜቈያየ (አያድሩበትቤትያምሻሹ)

አመሻሸት፡ ዝኒከማሁ ።

አመሻሸት፡ የመሸታአሠራር፡ መመሸት ።

አመሻሸግ፡ አስተጣጠር፡ መመሸግ ።

አመሻሽ፡ የምሽትአኳዃን (መምሸት)

አመቀ፡ ረጠጠ፡ ዐመቀ።

አመቀ፡ አጠማዘዘ፣ አጠናፈፈ፣ አጣራ።

አመቀመቀ:አቅማማ:(መቀመቀ)

አመቀኛኘ፡ አቀናና ።

አመቀኛኘት፡ አቀናን፡ መመቅኘት ።

አመቃቀቅ፡ አለፋፍ፡ መማቀቅ ።

አመቃኘ፡ አቃና ።

አመቃኘ፡ አቃና፡ (መቀኘ)

አመቅማቂ፡ ያመቀመቀ፣ የሚያመቀምቅ (አመንቺ)

አመተ፡ አከሰለ፡ ዐመተ ።

አመተ፡ ጭምትአደረገ (አረጋ)

አመታት፡ አደባደብ፣ መምታት ።

አመታት፡ ኣወጋግ፣ አገዳደል (፩ሳሙ፡ ፲፱፥፰)

አመቴ(አመትየ) ፡ ገረዴ፡ ባሪያዬ፡ የኔ፡ ባሪያ፡ ከፊለ፡ ስምም፡ ይኾናል ። አመቴ፡ ያሞራ፡ ስም፡ ቤተ፡ ሠሪ፡ አሞራ፡ ወንዝ፡ አመቴ፡ እንዲሉ ።

አመት፡ ገረድ፡ ሴት፡ ባሪያ፡ ደንገጥር።

አመቸአስደላ፡ (መቸ)

አመቻቸ፡ አደላደለ፣ አሸራሸ፣ አስተካከለ፣ አሰማማ ።

አመቻቸት፡ አደላደል፡ መመቸት ።

አመነ(አሚን፡ አምነ) ፡ በቁሙ፡ ተቀበለ፡ ተስፋ፡ አደረገ፡ ወደደ፡ አከበረ፡ ወከለ ። ደንደስን፡ እይ ።

አመነ፡ ታዘዘ፡ ገበረ ።

አመነ፡ እውነት፡ ነው፡ አለ፡ እማኝ፡ ኾነ፡ መሰከረ ።

አመነመነ፡ አኰሰመነ፣ አቀጠነ፣ አሰለሰለ” ። ምነውያመነመነኸጥሬጓያነው?" እንዲልእረኛ ።

አመነሸ -በመንሽ፡ ወጋ፡ (መነሸ)

አመነታ (አመንተወ) ላድርግ፣ አላድርግአለ፡ አወጣ፣ አወረደ፡ ልቡንኹለትአደረገ፡ አወላወለ ።

አመነታ -አወጣአወረደ፣ መነታ ።

አመነታተግ፡ አነጣጠቅ፡ መመንተግ ።

አመነታተፍ፡ አቀማም፡ መመንተፍ ።

አመነቸከ፡ አመነጀዘ፣ አሳደፈ ።

አመነቻቸክ፡ አጨቃጨቅ፣ አስተዳደፍ፡ መመንቸክ ። መነጩቀንናነተረከንእይ፡ የጨንናየቸንመወራረስልብአድርግ ።

አመነኰሰ (አመንኰሰ) ቆብሰጠ፡ መነኵሴአደረገ ።

አመነኳኰስ፡ የቆብአደራረግ (መመንኰስ)

አመነዘረ (ትግ፡ መንዘረ) ሴሰነ፣ ሸረሞጠ፣ ከሰውሴትኼደ፣ ቀነዘረ (መሳ፡ ፲፱፥፳፭፡ ማቴ፡ ፭፥፴፪፡ ራእ፡ ፲፰፥፫)

አመነዘረ፡ ሴሰነ፡ መነዘረ።

አመነዘረች"አንተውጣ፣ አንተግባ" አለች ።

አመነዛዘረ፡ አበታተነ፣ አለዋወጠ ።

አመነዛዘር፡ ኣሸራረፍ፡ መመንዘር ።

አመነዠኸ-አመሰኳ፡ -(መነዠኸ)

አመነዣዠኸ፡ አመሰኳኵ፡ ማመንዠኸ ።

አመነዳደብ፡ አመታት፣ አቈራረጥ፡ መመንደብ ።

አመነዳደግ፡ አነጣጠቅ፡ መመንደግ ።

አመነጋገል፡ አነጋገል፡ መመንገል ።

አመነጓጐል፡ አነፋፈጥ፡ መመንጐል ።

አመነጣጠር፡ አስተጫወድ፡ መመንጠር ።

አመነጣጠቅ፡ አነጣጠቅ፡ መመንጠቅ ። ነጠቀንእይ ።

አመነጨ፡ አፈለቀ፣ አወጣ፣ አፈሰሰ ።

አመነጫጨረ፡ አበታተነ ።

አመነጫጨር፡ አበታተን፡ መመንጨር ።

አመነጫጨት፡ አፈላለቅ (መመንጨት)

አመናሸ፡ መንሽአጣጣለ፣ አባባለ ።

አመናሸ፡ አዋጋ ።

አመናቸከ፡ አጨቃጨቀ፣ አነዛነዘ ።

አመናነን፡ አናናቅ፡ መመነን ።

አመናኘ፡ አስተዳደለ፡ ናኘ ።

አመናኘ፡ አስተዳደለ፣ አቀባበለ ።

አመናዘረ፡ አባተነ፣ አሻረፈ፣ አላወጠ ።

አመናደበ፡ አማታ፣ አቋረጠ ።

አመናጐለ፡ መጥፎነገርአናገረ፣ አነኋረጠ ።

አመናጠረ፡ አጣረገ፣ ኣስተጫጨደ ።

አመናጠቀ፡ አናጠቀ፣ አቃማ ።

አመናጨረ፡ አባተነ ።

አመናጨቀ፡ አመናቸከ፣ አጨቃጨቀ፣ አነዛነዘ ።

አመንማኝ፡ ያመነመነ፣ የሚያመነምን (አቅጣኝ፣ አሰልሳይ፣ ሳል)

አመንሺዋ፡ የሰው፡ ስም፡ ሺዋ፡ አመነ፡ ማለት፡ ነው ።

አመንቺ፡ ያመነታ፣ የሚያመነታ (ያዝ)

አመንኳሽ (ሾች) ያመነኰሰ፣ የሚያመነኵስ (ቆሞስ፣ ጳጳስ)

አመንኳሽነት፡ አመንኳሽመኾን ።

አመንዛሪ፡ ያመነዘረ፣ የሚያመነዝር ።

አመንዝራ (ሮች) ሸርሙጣ፣ ቅንዝረኛ፣ ዘማዊ፣ ሴሰኛ፣ ጋለሞታ (ማቴ፡ ፭፥፴፪) ። በግእዝመንዚር (መንዚራን) ይባላል ።

አመንዝራነት፡ አመንዝራመኾን (ሴሰኝነት)

አመንዝራው (ዋ፣ ዪቱ፣ ቷ) ያኣመንዝራ (ኤር፡ ፫፥፯)

አመንዣኺ፡ ያመነዠ፣ የሚያመነዥኸ (አመስኲ)

አመንጪ፡ ያመነጩ፣ የሚያመነጭ (አፍላቂ)

አመኛኘ፡ አከጃጀለ ።

አመከመከ፡ መከመከ ።

አመከመከ፡ በቀላልፈተለ፡ መከመከ።

አመከረ፡ በራብናበጥምብዛትበምንዳቤሰውነቱንፈተነ፣ ጐዳ ።

አመከነ፡ መውለድከለከለ፡ ዘርአሳጣ፡ መካንአደረገ፡ ማሕፀንዘጋ ።

አመከነ፡ ኮሶንከሆድአጠፋ ።

አመከኛኘ፡ ስሕተቱ፣ ጥፋቱየኔአይደለምያንተነውአባባለ ።

አመከኛኘት፡ አሰባበብ፡ ማመካኘት ።

አመከዝ፡ ከገሣ፡ የተሠራ፡ የመናኞች፡ ልብስ።

አመካመክ፡ አለሳለስ፡ መመክመክ ።

አመካሪ፡ ያመከረ፣ የሚያመክር፡ ረድጥቍርራስ፡ ራሱንየሚፈትን ።

አመካኘምክንያት፡ ሰጠ፡ (መከኘ)

አመካኝቶ፡ ርቦታልብሎ ። (ተረት) ፡ በልጅአመካኝቶይበሏልዐንጕቶ ።

አመካከረ፡ ምክርአዋጣ፣ አለዋወጠ፣ አቀባበለ፡ እንዲህይኹን፣ ይደረግአባባለ ።

አመካከር፡ የምክርአሰጣጥ፡ መምከር ።

አመካከተ፡ አቀያየደ፡ አገራረደ ።

አመካከቴ፡ እንደወንድ፡ አጨካከኔእንደሴት፡ አፈጣጠኔእንደጕንዳን (ግራኝ)

አመካከት፡ አከላለል፡ መመከት ።

አመካከን፡ ዝኒከማሁ፡ መምከን ።

አመዘበረ፡ መዘበረ ።

አመዘባበር፡ አፈራረስ፡ መመዝበር ።

አመዘነ፡ ወዳንድ፡ ፊት፡ ደፋ፡ መነዘለ፡ ኣጋደለ ።

አመዘነ፡ የወንድ፡ መጠሪያ፡ ስም ።

አመዘነች፡ የሴት፡ መጠሪያ፡ ስም ።

አመዛመዘ፡ ዐሰበ፡ ገመተ፡ አወጣ፡ እወረደ፡ ነገርን፡ መዘነ፡ (አድራጊ)

አመዛመዘ፡ አተላተለ' አተራተረ፡ አራዘመ፡ (አደራራጊ)

አመዛመዝ፡ ኣመዛዘዝ፡ መመዝመዝ ።

አመዛኝ፡ ያመዘነ፡ የሚያመዝን፡ አጋዳይ።

አመዛዘነ፡ አለካካ፡ አሰፋፈረ፡ ግራና፡ ቀኙን፡ አስተካከለ ።

አመዛዘን፡ አለካክ፡ መመዘን ።

አመዛዘዘ፡ አነቃቀለ ።

አመዛዘዝ፡ አሳሳብ፡ አነቃቀል፡ መምዘዝ ።

አመዛዛኝ፣ ያመዛዘነ፡ የሚያመዛዝን፡ ትክክለኛ፡ ዳኛ፡ አመዛዛኙ፡ ጌታ፡ እንዲሉ ።

አመዠራረጥ፡ አነቃቀል፡ መመዥረጥ።

አመያ፡ ያገር፡ ስም፡ በጨቦ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር።

አመደ፡ ዐመድ፡ አደረገ፡ ዐመደ ።

አመዳመድ፡ አቈራረጥ፡ መመድመድ ።

አመድ፡ በቁሙ፡ ዐመደ።

አመጃአምጃ -የንጨት፡ ስም፡ ዐመጃ።

አመገ፡ መሰገ፡ ዐመፃ።

አመገለ፡ በኹለት፡ ጣቱ፡ ይዞ፡ አፈረጠ፡ ኣወጣ፡ ኣፈሰሰ፡ መግልን።

አመጋመግ፡ አጠባብ፡ መመግመግ ።

አመጋገለ፡ አፈራረጠ፡ አድፈጠፈጠ ።

አመጋገል፡ አፈራረጥ፡ መምገል ።

አመጋገዝ፡ አገዛገዝ፡ መመገዝ ።

አመጋገድ፡ አጨማመር፡ መማገድ ።

አመጋገጥ፡ ኣወሰላለት፡ መማገጥ ።

አመጠ፡ በደለ፡ ዐመጠ።

አመጠቀ፡ አረዘመ ።

አመጠዋወት፡ አመጸዋወት፡ የምጧት፡ አሰጣጥ፡ መመጥወት።

አመጠጠ፡ አደረቀ፡ ርጥበትን፡ አራቀ፡ ተመተመ፡ የውስጡን፡ ወደ፡ ላይ፡ የላዩን፡ ወደ፡ ውስጥ፡ አደረገ፡ የንፍሮ ።

አመጠጠ፡ አጠባ ።

አመጠጠ፡ ጠማ፡ (ጸምአ)

አመጣአተረፈ - "ተረት - ኹሉወረሰማይሸምት)

አመጣ፡ አጋዘ፡ አደረሰ፡ አቀረበ፡ (ኢሳ፡ ፯፡ ፲፯)

አመጣሽ፡ ያመጣሽ፡ ያመጣው ። ዘመን፡ አመጣሽ፡ እንዲሉ ።

አመጣደቀ፡ አመጻደቀ።

አመጣዳቂ፡ አመጻዳቂ።

አመጣጠነ፡ አለካካ፡ አመዛዘነ ።

አመጣጠን፡ አለካክ፡ መመጠን ።

አመጣጠጥ፡ አጠጣጥ፡ መምጠጥ።

አመጣጣ፡ መላልሶ፡ አመጣ፡ አቀራረበ።

አመጣጣ፡ አያያዘ፡ አሸካከመ ።

አመጣጥ፡ አረማመድ፡ መምጣት ።

አመጨመጪ፡ አጨመጨመወመን፡ እይ ።

አመጻደቀ፡ ገበዘራሱንአመሰገነሌላውንአመሳገነ።አዎንእከሌንየሚያኸለውየሚመስለውየለም" ኣባባለ።

አመጻዳቂ፡ ያመጻደቀ፣ የሚያመጻድቅ (አመስጋኝአመሳጋኝ)

አሙለጨለጨየማይጨበጥ፡ አደረገ፡ ለወለወ።

አሙለጨለጫ፡ የማይጨበጥ፣ የማይረገጥአደረገ፡ እግርንመልሶመላልሶአንሸራተተ ።

አሙስ፡ ፭ኛ፡ ቀን፡ ዐመሰ፡ ዐሙስ።

አሙኝት (ቶች) ዔሊ (ደንጊያለብሳአይታዋንየምታሞኝ)

አሙኝት-ክረምት፡ አፈራሽ፡ -(ሞኘ)

አሙኝት፡ ወስፋትየሚመስልየምድርተንቀሳቃሽ (ክረምትአፈራሽየሕፃናትማሞኛ፣ ማስፈራሪያ)

አሙካ፡ ሞራከከ።

አሙካ፡ በሰውራስላይብዙጊዜየተላከከቅቤ፡ ዕጥበትያልነካውእድፍ ። በድስትናበማሰሮውስጥየደገደገቅባትሞራ ።

አሙካ፡ ጸያፍ፡ እንደአሙካየሚያጸይፍመጥፎንግግር ።

አሚ፡ ያየሚያሻማ (አቅላጭ)

አሚን(ኖች) ፡ አማኝ፡ እሙን፡ የታመነ፡ ምስክር፡ (ራእ፫፡ ፲፬) ። አሚንኸን፡ ቍጠር፡ እንዲሉ ።

አሚን፡ ማመን፡ ሃይማኖት፡ ሕግ ። ያሚን፡ ባል፡ ያሚን፡ ሚስት፡ እንዲሉ ።

አሚዛ፡ እንጀራ፡ ዐሚዛ።

አማ፡ አቀለጠ (ውሃአደረገ)

አማለ (አምሐለ) ስመእግዚሐርአስጠራ፡ በሰሌንገንዞጐተተ፡ "ያጥፋኝ፣ እያኑረኝ" አሠኘ (፪ዜና፡ ፴፯፥፲፫፡ ዕዝ፡ ፲፥፭)

አማለለ (ኣማሕለለ) አስረሳ፣ አዘነጋ፣ አሠየ፣ አጐመዠ” ። ዛሬማታጨዋታአማለለኝናቶሎሳልመጣቀረኹ"

አማለለ፡ አላመነ፣ አጻለየ ።

አማለለ፡ አራዘመ፡ ኣንዛዛ ።

አማለሰ፡ ወደነበረበትኣማጣ፣ አዋሰደ (ከብትን፣ ሌላነገርን)

አማለደ፡ የጐደለውንመልቶ፣ የጠመመውንአቅንቶ "እንዲህቢኾንእንዲህነው" ብሎከጣጣ፣ ከዕዳአዳነ፡ አሰማማ፣ አስታረቀ ።

አማለደ፡ ጧትአገሠገሠ፣ አመጣ፣ ሠራ ።

አማለገ፡ ኣማገጠ፡ ሥራአስፈታ፡ አለ ።

አማለጠ፡ አቋረጠ፣ አስተላለፈ፡ ጣልቃአግብቶሠራ ።

አማለጠ፡ ኣናጪ፣ አፋተግ፣ አቃረፈ ።

አማላ፡ አላ፡ አራጩ፡ አመረ፡ ትክክልአደረገ፣ አስተካከለ፣ አደላደለ ።

አማላይ፡ ያማለለ፣ የሚያማልል (አዘንጊጠጅ)

አማላጅ (ጆች) ያማለደ፣ የሚያማልድ፡ የነፍስ፣ የሥጋአስታራቂ፡ መካከለኛ፡ ዘመድ፣ ወዳጅ (ኢየሱስክርስቶስ - ፩ዮሐ፡ ፪፥፩) ፡ ማርያም፣ ነቢያት፣ ሐዋርያት፣ ጻድቃን፣ ሰማዕታት፣ መላእክት ።

አማላጅነት፡ አማላጅመሆን፡ አስታራቂነት ።

አማላጭ፡ ያማለጠ፣ የሚያማልጥ ።

አማልቶሰጠው፡ ዕውቀትን፣ ሀብትን፣ መውለድን፣ ጤንነትን፣ ዕድሜንባንድነትዐደለው ።

አማልቶ፡ አስተካክሎ፡ አደላድሎ ።

አማመዘ፡ አሖመጠጠ፣ አሸመጠረ ።

አማሚ፡ ያመመ፡ የሚያምም፡ የሚያንት፡ የሚቀድም:ቀዳሚ።

አማሚነት፡ ቀዳሚነት፡ ዠማሪነት ።

አማማለ (አስተማሐለ) ማላእከፋፈለ፣ አመላለሰ፣ አገዛዘተ ።

አማማል፡ ራስንአረጋገም፡ መማል ።

አማማስ፡ አቈፋፈር፡ መማስ ።

አማማይ፡ ያማማለ፣ የሚያማምል፡ አገዛዛች ።

አማማግ፡ አጠጣጥ፡ መማግ፡ ማማግ ።

አማማጠ፡ ምጥን፡ ረዳ፡ የወላድን፡ ወገብ፡ ያዘ፡ ዐብሮ፡ ተጨነቀ፡ ማሪያም፡ ማሪያም፡ አለ፡ አዋለደ። እከሌ፡ ዛር፡ ስቶልድ፡ ቢያይ፡ ያማምጣል፡ እንዲሉ ።

አማማጥ፡ አጨናነቅ፡ ማማጥ ።

አማማጭ፡ ያማማጠ፡ የሚያማምጥ፡ አዋላጅ፡ ሐኪም ።

አማሰለ፡ አገላበጠ፣ አቀላቀለ፣ አደባለቀ፣ አዋሐደ (አንድአደረገ - ዐረረንንተመልከት)

አማሰነ፡ አለፋ፣ አደከመ፣ አጠፋ (ጕልበትን፣ ስምንበከንቱ)

አማሳኝ፡ ያማሰነ፣ የሚያማስን (አልፊ፣ አድካሚ፣ አጥፊ - "አመስጋኝአማሳኝ" እንዲሉ)

አማሳይ (ዮች) ያማሰለ፣ የሚያማስል)

አማረ(አደመ፡ ሠነየ፡ ቀደወ)በቁሙ፡ ተዋበ፡ በጀ፡ ሸገነ፡ ቈነዠ፡ ሰመረ፡ ተወደደ፡ ደስ፡ አሠኘ፡ ውል፡ አለ፡ (አስ፪፡ ፬። መዝ፻፮፡ ፲፬። ዳን፩፡ ፲፭) (ተረት) ፡ ልፋት፡ ቢያምርኸ፡ መሬት፡ ግዛ፡ ችግር፡ ቢያምርኸ፡ ልጅ፡ ኣብዛ " ያምራል፡ ብሎ፡ ከመናገር፡ አያምርም፡ ብሎ፡ መተው ። ያምሯል፡ ይታደሏል ። ደመቀን፡ እይ።

አማረ፡ መራ፣ እዞረ፣ ጠመዘዘ፣ ቀለሰ ። ሥሩመወረነው ።

አማረ:አማረች፡ የወንድና፡ የሴት፡ ስም።

አማረረ፡ ማሩንከመራራአመሳሰለ፣ አ

አማረረ፡ ዐማ፣ ወቀሡ፣ አሳጣ ።

አማረረ፡ አቋጣ፣ አጣላ ።

አማረቀ፡ አባረከ (ምሩቅኹን" አባለ)

አማረተ፡ ላይዳአባባለ፣ አራገበ ።

አማረነ፡ አስተሳሰረ፣ አጠማጠመ ።

አማረከ፣ አመራረከ፡ አያያዘ፣ አማለሰምርኮን ።

አማረገ፡ አላጠፈ ።

አማረጠ፣ አመራረጠ፡ አሻሻለ፣ አመላመለ ።

አማሪ፡ አሽሙር፣ ጠምዛዥ ።

አማሪ፡ ያማረ፡ የሚያምር ።

አማሪት(ቶች) ፡ የምታመለክት፡ የምታምር፡ የከበሮ፡ ቂጥ፡ መኰርኰሪያ፡ ድምፀ- ቀጪን፡ የበገና፡ ዥማት፡ አንዲቱ።

አማሪት፡ ዘፋኝ፡ ቀንቃኝ፡ አረኾ። አማሪት፡ ገንቦኛ፡ እንዲሉ ።

አማራ(ሠነየ) ፡ ነገሩ፡ እንዲህ፡ ከኾነማ፡ አማራ " አማረና፡ ዐማራ፡ ባማርኛ፡ ሲገጥሙ፡ የት፡ ገደልክ፡ አንጎለላ፡ እንግዲያው፡ ኣማራ ። በልቼ፡ መጣኹ፡ ከስላም፡ ጋራ፡ እንግዴህ፡ ምኔ፡ አማራ።

አማራ፡ ምራትንአዚያዚያመ ።

አማራ፡ ሰውንናውሃንኣዋሰደ ።

አማራ፡ ነጻ፡ ሕዝብ፡ ዐማራ ።

አማራሪ፡ ያማረ፣ የሚያማርር (ወቃሽ፣ አሳጣው)

አማራች፡ ያማረተ፣ የሚያማርት ።

አማራጊ፡ ያማረገ፣ የሚያማርግ (የምርግረዳት)

አማራጭ፣ አመራራጭ፡ ያማረጠ፣ የሚያማርጥ (አመላማይ)

አማሬ:ስንዴ፡ ዐማሬ ።

አማሮአገር፡ ዐማሮ ።

አማሸ፡ ጨርሶእስኪመሽአጫወተ፣ አነጋገረ ።

አማቀቀ፡ አለፋ፣ አከሳ፣ ማቅአለበሰ ።

አማቃቂ፡ ያማቀቀ፣ የሚያማቅቅ (ኣልፊ)

አማቄጦ፡ ማገጥ፡ ማገጠ።

አማተ፡ አጋደለ፡ አገዳደለ፡ አስተላለቀ ።

አማተበ (አማዕተበ) ጣቱንአመሳቅሎበመስቀልምልክትፊቱንባረከ (ሰይጣንንለማራቅለመጸለይ - በስመአብወወልድወመንፈስቅዱስአለ)

አማተበፊቱን፡ ባረከ፡ ዐተበ ።

አማታ፡ አማጣዕመምን (አጋረፈበሶውተልባውቅመሙእንኵሮው)

አማታ፡ አባባለ፣ አጋጩ፣ አደባደበ (አንቦጫረቀ፣ አበጣበጠ)

አማታቢ፡ ያማተበ፣ የሚያማትብ (የሚባርክ - ባራኪ)

አማትየሚስት፡ አባትና፡ እናት:ዐማት።

አማት -የባል፡ አባትና፡ እናት፡ -ዐማት።

አማቺ፡ ያማታ፣ የሚያማታ ።

አማችየልጅ፡ ባል፡ ዐማች ።

አማነነ፡ አቀጠነ (ቀጪንፈተለ)

አማናዊ፡ እውነተኛ፡ ርግጠኛ፡ መደበኛ፡ ዋና፡ ደገኛ፣ ከምሳሌነት፡ የራቀ ።

አማን፡ በአማን፡ እውነት፡ በውነት ።

አማን፡ እውነት፡ ደኅና፡ ሰላም፡ ጸጥታ፡ አገር፡ አማን፡ ኾነ። ሤራን፡ ተመልከት።

አማን፡ የራስ፡ ጐበና፡ ከተማ ። (ቅኔ) ፡ ወንጌል፡ ጐበና፡ በአማን፡ ቅዱስ፡ (ደብተራ፡ ሀብተ፡ ወልድ፡ የወይራ፡ ዐምባው)(ግጥም) ፡ ይታመሳል፡ አሉ፡ ከፋና፡ ቦረና፡ አማን፡ አይደሉም፡ ወይ፡ እነራስ፡ ጐበና። መዠመሪያውን፡ አማን፡ እይ።

አማኝ(አማኒ) ፡ ያመነ፡ የሚያምን፡ የሚወድ፡ የሚወክል፡ እውነተኛ ።

አማኞች፡ ያመኑ፡ የሚያምኑ፡ ወንዶችና፡ ሴቶች።

አማከለ(ኣማእከለ) ፡ ከበበ፡ እመኻልአገባ።

አማከለ፡ በመካከል፡ አደረገ፡ አከለ።

አማከለች(አማእከለት) ፡ የሴትስም።

አማከለው(አማእከሎ) ፡ የሰውስም፡ በባባቱግራየሚቀመጥኹለተኛልጅ፡ አባቱንከታላቅወንድሙጋራየሚያማክር።

አማከረ፡ ምክርጠየቀ፡ አወጣ፡ አካፈለ፡ ምንይሻላልአለ (መከረ)

አማከረ፡ አፋተነ፡ አዣመረ፡ አባባለ ።

አማከተ፡ አቃየደ፡ አካለለ ።

አማካሪ (ሮች) ያማከረ፣ የሚያማክር (መካሪ)

አማካሪነት፡ አማካሪመሆን ።

አማካይ(አማኻይ) ፡ መካከልየሚያደርግ፡ የቀንበርመኻልምራንያ።

አማካይነት፡ ከባቢነት፡ በውስጥማድረግ፥ግራቀኝመቀመጥ፥መገኘት። መካከለኛነትበማለትፈንታኣማካይነትማለትስሕተትነው።

አማኰተተስፋ፡ ሰጠ (ኰተ)

አማኳች፡ ያማኰተ፣ የሚያማኵት ።

አማወቀ፡ አመዋወቀ፡ አቀ ። ጌታችን፡ በተወለደ፡ ጊዜ፡ አህያና፡ ላም፡ በትንፋሻቸው፡ አማወቁት ።

አማዘነ፡ አላካ፡ አሳፈረ፡ አማጠነ ።

አማዘዘ፡ አሳሳበ፡ አጓተተ፡ አናቀለ ።

አማዛኝ፡ ያማዘነ፡ የሚያማዝን ።

አማዛዥ፡ ያማዘዘ፡ የሚያማዝዝ ።

አማገ፡ ምግብን፡ በመጠጥ፡ አወረደ ።

አማገ፡ በመጠጥ፡ ዋጠ፡ ማገ።

አማገ፡ ኹለት፡ አደረገ፡ ማግ፡ ፈተለ ።

አማገ، መልሶ፡ ሰደበ ። ብታደራልኝ፡ አማግኹልኸ፡ እንዲል፡ ባላገር።

አማገዘ፡ አገዛገዘ፡ አከራከረ፡ አከራከመ፡

አማገደ፡ ማጋጅ፡ አደረገ፡ ዕንጨቱ፡ ሰውየውን። ይህ፡ ፍልጥ፡ ብዙ፡ ቀን፡ ያማግደኛል፡ (ማገዶ፡ ይኾነኛል)

አማገጠ፡ ሥራ፡ አስፈታ፡ ከንቱ፡ ጨዋታ፡ አጫወተ፡ አወሰለተ፡ አመንዝራ፡ አደረገ።

አማጊጦ(አማቄጦ) ፡ የማገጥ፡ ዐይነት፡ ቅጠል፡ በክፉ፡ ቀን፡ ፍሬው፡ የተበላ፡ ቅጠልነቱ፡ ዋዥማ፡ ቅንጣቱ፡ አብሽ፡ ይመስላል።

አማጋጭ፡ ያማገጠ፡ የሚያማግጥ፡ አወስላች ።

አማጠ፡ ዕሕ፡ አለ፡ ከሆድ፡ ውስጥ፡ ወደ፡ ውጭ፡ ገፋ፡ (ኢሳ፡ ፲፫፡ ፰፡ ፷፮፡ ፰)

አማጠነ (አማሕፀነ) በግዜርበማሪያምይዤኻለኹ (በንጉሥአምላክአለ - አዳኘከለከለአረዳ - ዘፍ፡ ፵፪፥፳፩ - በግእዝግንዐደራሰጠማለትነው)

አማጠነ፡ ሙትንገዘተ (ጠራ - ፩ሳሙ፡ ፳፰፥፯)” ።አከለ፣ ዐተበ" ብለሽ "አማከለንናአማተበን" እይ (አካኼዳቸውከዚህጋራአንድነው)

አማጠነ፡ አዳኘ፡ ዐጠነ።

አማጠነ፡ ኣላካ፡ አማዘነ ።

አማጠጠ፡ ውሃን፡ አሻማ፡ አለጠ ።

አማጣ፡ አጋጋዘ፡ አስተ፵ጨ፡ (አግባት፡ አግቢው፡ ማለፊያ፡ ነው፡ ማለፊያ፡ ናት፡ አለ) ፡ አጋባ ።

አማጣኝ (ኞች) ያማጠነ፣ የሚያማጥን (ገዛችጠሪ - ፪ዜና፡ ፴፫፥፮ - "ሙትአማጣኝ" እንዲሉ)

አማጣጭ፡ ያማጠጠ፡ የሚያማጥጥ፡ የውሃ፡ ዕላቂ፡ አጣጪ ።

አማጪ፡ ጭ፡ ያማጣ፡ የሚያማጣ፡ የጋብቻ፡ መካከለኛ፡ ክፉና፡ ደግ ። አማጪን፡ መጦር፡ አማጪን፡ በጦር ። አማጭ፡ ረማጭ፡ እንዲሉ ።

አማጪም፡ አሳሳም፣ አመጋገር (መጨምጪም)

አማጭ፡ ያማጠ፡ የሚያምጥ ።

አሜሪካ፡ እንደ፡ ፈረንጅ፡ አቈጣጠር፡ ባ፲፬፻፺፪፡ ዓ፡ ም፡ የተገኘ፡ ዐዲስ፡ ዓለም።

አሜራ፡ ለንቅሳት፡ የሚኾን፡ ያረግ፡ ቀለም፡ የእጅና፡ ያንገት፡ ማሳመሪያ፡ መሸለሚያ፡ ምልክት፡ ማድረጊያ።

አሜን፡ እውነት ። ይኹን፡ ይደረግ ።

አምኃ:(አምኆ፡ አምኀ) ፡ የሰው፡ ስም፡ እጅ፡ መንሻ፡ ገጸ፡ በረከት፡ ማለት፡ ነው። ዘርፍ፡ ይዞ፡ ሲነገር፡ አምኃየስ፡ አምኃ፡ ጊዮርጊስ፡ ይላል።

አምለገለገ፡ አሙለጨለጨ፡ መለገ ።

አምለገለገ፡ አሙለጨለጩ ።

አምለግላጊ፡ ያምለገለገ፣ የሚያምለገልግ ።

አምላከሐሰት፡ እውነትየሌለበትጣዖት፣ ሰይጣን (የአሕዛብአምላክከወርቅናከብርተሠርቶበሐሰትየሚመለክ)

አምላከጽድቅ፡ ሐሰትየሌለበትየውነትአምላክ (ክረምትንናበጋን፣ ሌሊትንናመዓልትን፣ ፀሓይንናጨረቃንየሚያፈራርቅ፡ ክፉቢሠሩፍዳ፥ደግቢሠሩዋጋየሚሰጥ)

አምላኪ፡ ያመለከ፣ የሚያመልክ (አማኝ)

አምላኬ (አምላኪየ) የማሽላስም (የኔአምላክ" ማለትነው)

አምላክ፡ እግዚአብሔር (ሰማይንናምድርንፈጥሮየሚገዛ፡ ፍጡርኹሉእሱንየሚያመልከውናለሱየሚሰግድ) (ናበንጉሥበኀይለሥላሴአምላክአለ) ፡ ከሰሰ፣ አማጠነ ።

አምላክ፡ ጠባቂ” ። ላይንአምላክአለው" እንዲሉ ።

አምላክ፡ ፈጣሪ፡ መለከ።

አምላክነት፡ አምላክመሆን፣ ፈጣሪነት” ። ለሰውብሎመሞትአምላክነትያሻል" እንዲሉ ። (በአምላክነቱ) ፡ አምላክበመኾኑ፣ በመለኮቱ ።

አምላክናሰው (አምላክወሰብእ) ኢየሱስክርስቶስ (ፈጣሪናፍጡር)

አምላኮች (አማልክት) ካህናት፣ ዳኞች (መዝ፡ ፹፪፥፩፣ ፮) ፡ ጣዖቶች፣ ምስሎች ።

አምላጭ፡ ያመለጠ፣ የሚያመልጥ ።

አምሌ፡ የወር፡ ስም፡ ዐምሌ ።

አምልማሎ (ዎች) የተሸበለለ፣ የተጠቀለለንድፍ (የጥጥነዶድርየሚኾን) (ምሳ፡ ፴፩፥፲፱)

አምልማሎየተሸበለለ፡ ንድፍ፡ መለመለ ።

አምልኮ፣ ማምለክ፡ ሃይማኖት ።

አምልኮ፡ ማምለክ፡ መለከ ።

አምልኮባዕድ፡ ጣዖትን፣ ምስልን፣ ማንኛውንምፍጡርማምለክ ። ቡሓ፣ ነጭ፣ ቀይበግ፡ ገብስማወሰራዶሮማረድ፡ ለቃልቻመታዘዝ፣ ለሰይጣንመገበር ። አምልኮባዕድንለማጥፋትሰላማከሣቴብርሃንየመቤታችንንልደትግንቦት፩ቀንአደረገው ።

አምልኮኛ፡ ባለአምልኮ፣ ሃይማኖተኛ (ያዕ፡ ፩፥፳፮)

አምሳ፡ ዐምስት፡ ዐሥር፡ -መሰ፣ ዐምሳ ።

አምስት፡ በቁሙ፡ ዐመሰ፡ ዐምስት። (ግእዝ)

አምራሪ፡ ያመረረ፣ የሚያመር (ቍጡ)

አምራች፡ ያመረተ፣ የሚያመርት (ዐራሽገበሬ)

አምሮ(ትግ፡ ሐባ፡ አምር) ፡ ዕውቀት፡ ፈሊጥ፡ ማስተዋል ። ባምሮ፡ ቃል፡ ተናገረ፡ እንዲል፡ ባላገር ። አምሮ፡ አጊጦ፡ ተሽኰንትሮ ። ኣምሮት፡ ማማር፡ ውልታ፡ ፈቃድ፡ ውድ፡ ውዴታ፡ ጕምዠታ፡ ሥየታ፡ (ኤር፲፪፡ ፲) (ተረት) ፡ እንግዴህ፡ ለርጥ፡ ኣምሮቴ፡ ቍርጥ። አምሮት፡ ውል፡ ብሎት።

አምሸከሸከ፡ በጣጠሰ፣ ቈራረጠ፣ ሰበረ ።

አምበላይባለጥሩር፡ ዐምበላይ።

አምበል -የጭፍራ፡ አለቃ፡ ዐምበል።

አምበልጋ፡ ፈሪ፡ አንበልጋ።

አምበር፡ ሽቱ፡ ዐምበር።

አምባመንደር፡ ዐምባ።

አምባላ፡ ነጭ፡ ወፍ፡ ዐምባላ።

አምባላይ፡ ነጭ፡ ፈረስ፡ ዐምባላይ።

አምባር፡ ማልደያ፡፡ ነበረ።

አምባሻ - የትግሬ፡ ኅብስት -አንባሻ።

አምባቀቀአፉን፡ ከፈተ፡ በቀቀ፡ አንባቀቀ።

አምባት፡ ዐምቦች፡ ዐምባ።

አምባዛ፡ ዓሣ፡ ነበዘ።

አምቦ፡ ጪው፡ ጨው፡ የሚል፡ ዐፈር፡ ዐምቦ።

አምቧተረ -አንገራበደ (ቧተረ) ፡ አንቧተረ።

አምታታ፡ አፋጀ፣ አሸበረ፣ በጠበጠ ።

አምታቴ፡ የሰውስም ።

አምታቺ፡ ያምታታ፣ የሚያምታታ (አሸባሪ፣ በጥባጭ)

አምነሸነሸአስጌጠ፡ (መነሸ)

አምነሸነሸ፡ አስጌጠ፡ ደስአሠኘ፡ አሽሞነሞነ፣ አሽኰነተረ ።

አምና(አሚና) ፡ ተቀብላ ' ወዳ። የጻድቅ፡ ነፍስ፡ ክርስቶስን፡ አምና፡ ዐረፈች ።

አምና፡ ያለፈዓመት፡ ዓምና።

አምኜ(አሚንየ) ፡ የስንዴ፡ ስም፡ እንደ፡ ሽንብራ፡ በመስከረም፡ ዝናም፡ ካለፈ፡ በዋና፡ ደጋ፡ መረሬ፡ የሚዘራ፡ ስንዴ ። ጠቀመ፡ ብለኸ፡ ጠቀምሽኝን፡ እይ።

አምካኝ፡ ያመከነ፣ የሚያመክን ።

አምዘገዘገአቅዘመዘመ፡ -መዘገ።

አምዘገዘገ፡ ኣውዘገዘገ፡ ኣንዘገዘገ፡ እመዘጋ፡ ጣለ ።

አምድምሰሶ፡ ዐመደ።

አምጃር(ነገረ፡ አንገረ፡ አንጋር) ፡ ያቡን፡ አነጋጋሪ፡ ትርጁማን።

አምጃርነት፡ አስተርጓሚነት። ምና፡ ን፡ ጃና፡ ጋ፡ እንደ፡ ተወራረሱ፡ አስተውል።

አምጃሮች፡ አነጋጋሪዎች፡ ትርጁማኖች።

አምጋይ፡ ያመገለ፡ የሚያመግል፡ አፍራጭ፡ ጨካኝ፡ ሰው፡ ሾኽ።

አምጣ፡ አታምጣ፡ የጠብ፡ ንግግርና፡ መልስ ። አምጣዕሺበልአታምጣእንቢበል፡ አቅርብ፡ አታቅርብ ።

አምጣ፡ ወዲህ፡ በል፡ አቅርብ ።

አምጣጭ፡ ያመጠጠ፡ የሚያመጥ ።

አምጪ፡ ለቅርብ፡ ሴት፡ ትእዛዝ፡ አንቀጽ።

አምጪ፡ ያመጣ፡ የሚያመጣ፡ አቅራቢ ። ላምጪ፡ ይግደደው፡ እንዲሉ ።

አሞለለ፡ ሞላላአደረገ (ክብነትንነሣ፣ አራቀ)

አሞለሞለ፡ አከበበ፡ ሞለሞለ ።

አሞለሞለ፡ አከበበ፣ ክብአደረገ፡ ሙልሙልጋገረ ።

አሞለሞለ፡ ኣሳበጠ ። ልማዱግንዐበጠነው ።

አሞለቃቀቅ፡ ኣቀመጣጠል፡ ማሞላቀቅ ።

አሞለጪ (ሞለጩ) ሳይታወቅሰረቀ፣ አወጣ ።

አሞለፋፈጥ፡ ሥራአፈታትመሞላፈጥ ።

አሞላ፡ አደገ፡ አካለመጠንአደረሰ (ድልድልኾነ)

አሞላሞል፡ የሙልሙልአገጋገር፡ ማሞልሞል።

አሞላቀቀ፡ አናቀለ፣ አጋፈፈ ።

አሞላቀቀ፡ አንደላቀቀ፣ አቀማጠለ፣ አንቀባረረ (አባለገ)

አሞላቀቀ:አንደላቀቀ -ሞለቀቀ ።

አሞላጀጀ፡ አንሰዋለለ ።

አሞላፈጠ፡ አሞዣለጠ ።

አሞሌ (ዎች) ሞላላነትያለውጨው (የተጠረበ፣ የተቀረጸ) (ተረት) "ጌታለሎሌው፡ ነጋዴለአሞሌው"

አሞሌመሣ"አሞሌበነሣባነሣ" ማለትነው፡ መሣንእይ ።

አሞሌ፡ በቁሙ፡ ሞለለ።

አሞልይ፡ ያሞለሞለ፣ የሚያሞለሙል (ሙልሙልጋጋሪ)

አሞራ(ሮች) ፡ በቂሙ፡ ባየር፡ ዟሪ፡ ቍልቍል፡ ተወርዋሪ፡ ቅልጥም፡ ሰባሪ፡ በዛፍ፡ በገደል፡ ላይ፡ ዐዳሪ፡ የነፋስ- ቋትለኛ፡ የአየር፡ ዋነተኛ፡ ንስር፡ የሎስ፡ ጐሢ፡ ጥንበ፡ በላ፡ ማንኛውም፡ ኹሉ፡ (ኤር፴፬፡ ፲፭) ። አሞራውም፡ በረረ፡ ቅሉም፡ ተሰበረ፡ እንዲሉ። ያሞራ፡ ትርጓሜ፡ አመልካች፡ ተመልካች፡ ማለት፡ ይመስላል። (ዘማች፡ አሞራ) ፡ ሰው፡ ሲሞት፡ ለመብላት፡ ዐይን፡ ለመጥቃት፡ ከጦር፡ ሰራዊት፡ ጋራ፡ ዐብሮ፡ የሚዘምት። አሞራ፡ ባማርኛ፡ ንስር፡ በግእዝ፡ የወል፡ ስሞች፡ ናቸው።

አሞራረተ፡ ርትንአወጣጣ፣ አጠነቋቈለ ።

አሞራረት፡ አጠነቋቈል፡ ማረት ።

አሞራረድ፡ አዘራዘር፡ መሞረድ” ። ሞረደ" ከመረደምሊወጣይችላል ።

አሞሸቈዘመ፡፡ (ሞሸ)

አሞሸላለቅ፡ አገፋፈፍ፡ መሞሽለቅ ።

አሞሻሸር፡ አሸፋፈን፣ አመጋገብ፡ መሞሸር ።

አሞቀአተኰሰአወዛ (ላብአወጣአፈሰሰ)

አሞቀላለል፡ አረዛዘም፡ መሞቃለል፣ ማሞቃለልለመለመ ።

አሞቀሞቀ፡ ሙቅአስመሰለ ።

አሞቃለለ -አረዘመ -(ሞቀለለ)

አሞቃለለ፡ አረዘመ (አራዘመ)

አሞተ፡ አደከመ፡ አሰነፈ ።

አሞትበቁሙ፡ ዐሞት።

አሞናደለ፡ አሳመረአካልንናአካኼድን ።

አሞኘአታለለ፡ (ሞኘ)

አሞኛኘ፡ አዳለለ፣ አሸናገለ ።

አሞካሸ (አመኵሰየ) ሞክሼአደረገ (አኳዃነ)

አሞካሸሞክሼ፡ አደረገ፡ (ሞከሸ)

አሞካከረ፡ ኣፈታተነ ።

አሞካከር፡ አፈታተን፡ መሞከር ።

አሞካከት፡ አቀላለብ፡ መሞከት ።

አሞዣለጠ፡ አላፋ፡ አሞላፈጠ ።

አሞዣለጠ፡ አላፋ፡ አሞላፈጠ ።

አሞዣዠቅ፡ አጠራረግ፡ አሞጫጨር፡ መሞዠቅ።

አሞዣዠት፡ አፈጋፈግ፡ መዠት፡

አሞዳሞደ፡ በስውር፡ አመካከረ፡ አደማደመ።

አሞዳሞደ፡ አመካከረ - ሞደሞደ።

አሞጃጀር፡ አጨማመር፡ መሞጀር ።

አሞገሰ፡ አመሰገነ፡ ሞገሰ።

አሞጋገስ፡ አመሰጋገን፡ ማሞገስ ።

አሞጋገት፡ አጠያየቅ፡ መሞገት ።

አሞጠሞጠ፡ አሾለ፡ አፍን፡ (ምሳ፡ ፲፫፡ ፫) (ተረት) ፡ ፊት፡ ያሞጠሙጧል፡ ኋላ፡ ያፋጫል።

አሞጣጠጥ፡ አጠራረግ፡ መጠጥ ።

አሞጨላለፍ፡ አነጣጠቅ፡ መሞጭለፍ።

አሞጫጨርአጫር፡ መጨር ።

አሞጭ -የቅጠል፡ ስም፡ ዐሞጭ።

አሰለለ፡ ሰላይልኮአሳየ፡ አስገመተ፡ አስመረመረ፡ አስጐበኘ ።

አሰለለ፡ ኣመነመነ፡ አቀጠነ፡ አስኰበለለ።

አሰለመ (አስለመ) ፡ ማተብአስበጠስእስላምአደረገ ። በ"ሰለመ" ፈንታ "አሰለመ" ማለትስሕተትነው” ። ላመናሰለመ" በአማርኛይተባበራሉ ። (ግጥም)"የበጌምድርንዱቄትክርትፍነውእያለራስዐሊመጡአስልሊበሉ"

አሰለማመጥ፣ አሰለቃቀጥ፡ መሰልመጥ ።

አሠለሰ፡ ሦስተዬአሳረሰ ።

አሠለሰ፡ በሦስተኛቀንመጣ (ወይምኼደሠራ)

አሠለሰ፡ አስመሰገነ (ስብሐትለአብስብሐትለወልድስብሐትለመንፈስቅዱስ" አሠኘ)

አሰለሰለ (አሰሰለ) ፡ አቀጠነ፡ አሰለተ፡ አመነመነ፡ ኣኰሰሰ (ውፋሬንኣስወገደ)

አሰለሰለ፡ ግዝትንፈታ ።

አሰለቀ፡ አስደቈሰ፡ አስላመ፡ አስለዘበ ።

አሰለቃቀጥ፡ አዋዋጥ፡ መሰልቀጥ ።

አሰለበ (ሰለበ፣ አስሐወ) ፡ ገፈፈ፣ አወለቀልብስን (አድራጊ)

አሰለበ (አስለበ) ፡ አስቈረጠ፡ አስጐወደ፡ አስደደ (ኣስደራጊ)

አሰለተ፡ አለተተ፡ አደከመ፡ እቀጠነ፡ አመነመነ፡ አደረቀ (ኣድራጊ)

አሰለተ፡ ኣዘቀዘቀ፡ ሰለታአስደረገ፡ አስከደነ (አስደራጊ)

አሰለቸ፡ አስጠላ፣ አንገፈገፈ።

አሰለቸ፡ አታከተ፣ አደከመ።

አሰለቻቸት፡ አጠላል፣ መሰልቸት።

አሰለከ፡ አቀጠነ፡ ቀጥአደረገ ።

አሠለጠ፡ አሠለጠነ ።

አሰለጠ፡ አቀና፡ ከወነ፡ ጨረሰ ።

አሠለጠነ (አሠልጠነ) መብትሰጠ (ዕውቀትንያንአስተማረአሳወቀአሳደገከተምኛአደረገ - መዝ፡ ፻፴፮፥፰፣ ፱)

አሠለጣጠን፡ የሥራአስተዋወቅ (መሠልጠን)

አሠለጥ፡ ባሪያሠለጠ ።

አሠለጥ፡ አሠልጣኝ (ጌታውያሠለጠነው፬ኛባሪያየቅናጅልጅ)

አሰለፈ፡ በተራአቆመ፣ ሰደረ፣ ደረደረ፡ ሰልፍአስተማረ፣ አሳየ።

አሰለፈች፡ የሴትስም (ሰልፍአሳየች፡ በሰልፍባጀብኼደች" ማለትነው)

አሰላ (ሰሐለ) ፡ ሳለ፡ ስልአደረገ፡ እተባ፡ አሾለ (ብረትን፣ አንደበትን)

አሰላ (ሠርሐ) (ዘፍ፡ ፴፱፡ ፫) ፡ አበጀ፡ አዘጋጀ፡ አደራጀ፡ አሳመረ፡ ከወነ፡ አቀና፡ አቀለጠፈ ።

አሰላ፡ ሒሳብዐሰበ፡ ስሌትአደረገ፣ ቈጠረ (በባሳብናበቃል)

አሰላ፡ ሩሲውስጥያለእግርናከተማ ።

አሰላ፡ በልብተሳበ (ድምጥሳይሰማለመያዝ፣ ለማነቅ - ነብሩ፣ ድመቱ)” ።መለገን" ተመልከት ።

አሰላ፡ እንደሸላ፣ እንደዋልጋበደንውስጥኼደ (በስለትለመምታት)

አሰላለል፡ አመራመር፣ መሰለል። ጐበኘለደግምለክፉምይነገራል፡ "ሰለለ" ግንለክፉብቻነው ።

አሰላለል፡ እመናመን፡ መስለል ።

አሰላለም፡ የማተብአበጣጠስ፡ መስለም።

አሠላለስ፡ ሦስትአደራረግ (አመሰጋገንመሠለስ)

አሰላለቅ፡ አደቋቈስ፡ መሰለቅ ።

አሰላለብ፡ ኣቈራረጥ፡ መስለብ ።

አሰላለተ፡ አከዳደነ ።

አሰላለት፡ የሰለታእከዳደን፡ መሰለት፣ መስለት።

አሰላለክ፡ ኣሾላለክ፡ መስለክ።

አሰላለፈ፡ አቀራረበ፣ አቋቋመ ።

አሰላለፍ፡ አቀራረብ ።

አሰላል፡ የስለትአወጣጥ፡ መስላት ።

አሰላሰለ፡ አመናመነ፡ አመዛመዘ፡ ዐሰበ፡ አሰላ (አወጣ፣ አወረደነገርንበልቡ)

አሰላሰል፡ አመናመን፡ አነጣጠል፡ ሰልሰል።

አሰላሳይ፡ ያሰላሰለ፣ የሚያሰላስል (ዐሳቢ)

አሠላሽ፡ ያሠለሰ፣ የሚያሠልስ ።

አሰላቂ፡ ያሰለቀ፣ የሚያሰልቅ (አስለዛቢ)

አሰላቢ፡ ያሰለበ፣ የሚያስልብ (እስቈራጭአስጐማጅ)

አሰላቸ፡ አጣገበ፣ አጣላ ።

አሰላች፡ ያሰለተ፣ የሚያሰልት (ባለቤት)

አሰላይ፡ ያሰለለ፣ የሚያሰልል (የሰላዮችአለቃ)

አሰላፊ (ዎች) ፡ ያሰለፈ፣ የሚያሰልፍ (የጭፍራኣለቃ)

አሰላፊነት፡ አሰላፊመኾን።

አሰል፡ በአዳልመሬትያለየጨውባሕር።

አሰልሳይ፡ ያስለሰለ፣ የሚያሰለስል (አመንማኝ፣ አቅጣኝ፣ ችጋር፣ ሳል፣ የልብበሽታ፣ ናፍቆት)

አሰልሳይነት፡ ኣሰልሳይመኾን ።

አሰልቺ፡ ያስለት፣ የሚያሰለች (አስጠሊኣታካች፣ አድካሚ)

አሠልጣኝ (ኞች) ያሠለጠነ፣ የሚያሠለጥን (አሳዳጊአስተማሪ)

አሠልጣኝነት፡ አሠልጣኝመኾን (አስተማሪነት)

አሠመረ፡ መሥመር፡ አደረገ፡ ሠመረ።

አሠመረ፡ በብራናላይወስፌንበወረቀትላይርሳስንአሳለፈ፣ አስኬደ፣ አሰነበረ፣ ነደፈ፣ በገረ (መሥመርአደረገ፣ ጣለ፣ አበጀ፣ አዘጋጀ - (አድራጊ)

አሠመረ፡ አስወደደ፣ አስፈቀደ፣ ዕሺአሠኘ (ኣስደራጊ)

አሰመራ፡ አሠራጪ፥ (ሰመራ)

አሰመራር፡ አሠረጨት፡ ማሰምረት፣ መሰምረት።

አሰመጠ፡ አሰጠመ ።

አሰመጣጠጥ፡ አጨላለጥ፡ መሰምጠጥ።

አሰሚ፡ ያሰማ፣ የሚያሰማ (መጽሐፍነጋሪ፣ ሰባኪ)

አሰሚነት፡ ነጋሪነት፣ ሰባኪነት ።

አሠማ (አሥምዐ፣ አርሰነ) አሞቀ ' አጋለ ' አጋመ (ምጣድን) ' አቀለጠ ' አፈሰሰ ' ሠምን።

አሰማ (አስምዐ) ፡ ነገረ፡ ሰበከ፡ ተረጐመ፡ አስረዳ፡ አስደመጠ (ዘዳ፡ ፬፡ ፲፡ ሕዝ፡ ፴፮፡ ፲፰)

አሰማመል፡ አዠላለጥ፡ መሰመል ።

አሰማመረ፡ አበጃጀ፡ ሰመረ።

አሰማመረ፡ አበጃጀ፣ ሸላለመ ።

አሰማመር፡ አበጃጀት፡ መስመር” ። አማረን" ተመልከት።

አሰማመጥ፡ አሰጣጠም፡ መስመጥ” ። ሰመጠ" ያማርኛ "ሰጠመ" የግእዝመኾኑንአስተውል።

አሰማሚ፡ ያሰማማ፣ የሚያሰማማ (ኣፈቃቃሪ፣ አዋዋይ)

አሰማማ (አስተሳምዐ) ፡ አደማመጠ፡ አስተራረቀ፡ አፈቃቀረ፡ አዋዋለ፡ ቸነከረ፡ አዋደደ (ዘፀ፡ ጫ፡ ፲፰፡ ኤር፡ ፲፡ ፬)

አሰማም፡ አደማመጥ፣ መስማት ።

አሠማም፡ አጋጋል፣ አቀላለጥ (መሥማትመቅለጥ)

አሰምሪ፡ ያሰመራ፣ ያሰማራ (የሚያሰመራ፣ የሚያሰማራእረኛ)

አሰምሬ፡ የሰውስም (የሕዝብመሪ፣ ጠባቂማለትነው)

አሠሠ፡ ጠረገ፡ ዐሠሠ ።

አሰሰለ፡ ወገደ፣ አራቀ።

አሠሠተ፡ ፪ቱንምሠአጥብቅ (አስነፈገአስቀቀተ)

አሠሠተ፡ ፪ኛውንሠአጥብቅ (ሥሥታምአደረገ)

አሠሣሠት፡ አነፋፈግ (መሠሠት)

አሰስልልኝ፡ ወግድልኝአርቅልኝ።

አሰረ (አሲርአሰረ) ያዘ፡ ቀፈደደቈረንኣበተገረን፡ ጠመረዘወıተበተበ። (ባውራጣትላይክርአሰረ) ፡ ጕዳይእንዳይረሳማስታወሻአደረገ። (አንዠቱንኣሰረ) ፡ ሆዱንበመቀነትጠመጠመ፡ ዘወትርሳይበላዋለ፡ ምግብቈጠበ።

አሠረ፡ ምድር፡ በታች፡ ወግዳ፡ ከዠማ፡ በስተግራ፡ ያለ፡ ቀበሌ።

አሠረ፡ ቀፈደደ:አሰረ።

አሰረሰረ፡ አስበሳ፣ አስነደለ።

አሰረረ (አስደራጊ) ፡ አስጠቃ፣ አስመታ።

አሰረረ (አድራጊ) ፡ ከፍአደረገ (ምጣድጣደሊጥንአሰፋጋገረ)

አሰረቀ (አስረቀ) ፡ ሌባመራ (የሰውገንዘብበስውርአስነሣአስወሰደ)” ።ለመደብለኸልማድን" ተመልከት።

አሠረቀ፡ አባተ፡ ሠረቀ ።

አሠረቀ፡ አባተ፣ አገባወርን ።

አሠረተ፡ መሠረትሠራ፣ አኖረ ።

አሠረተምድር፡ የምድርመሠረትአኖረ ።

አሰረናነቅ፡ አስተፋፈን፡ መሰርነቅ ።

አሰረጃጀት፡ አጠላለፍ፡ መስርጀት ።

አሰረገ፡ አስኳለ፣ አስጌጠ፣ አስዳረ።

አሰረገ፡ አስደገሰ።

አሠረገ፡ አከሰረ፣ ወረሰገንዘብን ።

አሠረገ፡ አከሰረ፣ ወረሰገንዘብን ።

አሠረገ፡ ወደውስጥአለ (አገባደበቀ - (ተረት) - ቢያዩኝአሠርግባያዩኝእሰርቅ)

አሠረጸ (አሥረጸ) አወጣ፣ አበቀለ።

አሰሪ (ዎች) ፡ የሚያሰራ (የስራሹም - ዘፀ፡ ፭፡ ፲፫)

አሠሪ (ዎች) ያሠራ፣ የሚያሠራ (የሕግባለሥልጣን)

አሠሪነት፡ አሠሪመኾን (አዛዥነትሕጋዊሹመት)

አሰራ (አስርሐ) ፡ አሳረሰ፣ አስቈፈረ፣ አሳወደ፣ አስከመረ።

አሠራ (አሥርዐ) አስወሰነ፣ አሳገገ፣ አስደነገገ፣ አስደነባ (ደግወይምክፉአስደረገ - ፪ነገ፡ ፲፯፥፳፩)

አሠራ፡ አሳነጠ፣ ኣስገነባ፣ አሰፋ ።

አሰራ፡ የማሰርሥራ፡ ትብተባ።

አሰራሰረ፡ አባሳ፣ አናደለ።

አሰራሰር፡ አበሳስ፡ መሰርሰር ።

አሰራረር፡ አወጣጥ፣ እጠቃቅ፡ መስረር ።

አሰራረቀ፡ አሞጨላለፈ።

አሰራረቅ፡ አሞጨላለፍ፡ መስረቅ ።

አሠራረብ፡ አማማግ (መሥረብ)

አሰራረገ፡ አዳዳረ።

አሰራረግ፡ አደጋገስ፡ መሰረግ ።

አሠራረግ፡ አገባብ (መሥረግ)

አሠራሪ፡ አደራራጊ።

አሰራሪ፡ ያሰረረ፣ የሚያሰርር (አስጠቂአስመቺባለጊደርባለባዝራ)

አሠራሪነት፡ አደራራጊነት (የሥራረዳትነት)

አሠራራ፡ ኣወሳሰነ፣ አደራረገ።

አሰራር፡ አስተራረስ፡ መስራት ። ሠርዐናሰርሐበግእዝልዩዎችሲኾኑይህከዚህበላይየጻፍነውቃልኹሉበልማድናበሞክሼነትምክንያትበሠውትሠይጻፋል፡ "ሠራን" እይ ። ሠራሥርዐትንጥበብን፡ ሰራየጕልበትስራንያሳያል ።

አሠራር፡ አደራረግ (መሥራት)

አሰራቂ፡ ያሰረቀ፣ የሚያሰርቅ (የሌባሸሪክምስጢረኛ)

አሰራቂነት፡ አሰራቂመኾን።

አሰራጀ፡ አጣለፈ፣ አጣጣለ።

አሠራጩ፡ አወራኘ፡ (ሠረጪ)

አሰር፡ አስር፡ ዝኒከማሁ። ቈጥእስርእንዲሉ።

አሠር፡ ገለባ፡ ዐሠር ።

አሠር፡ ፍለጋ፡ ዱካ፡ (ግእዝ)

አሰርሳሪ፡ ያሰረሰረ፣ የሚያሰረስር።

አሰርኩሽ፡ ተበተብኩሽ፡ ያረግስም፡ በዛፍበቅጠልላይየሚጠመጠምመናኛዐረግ።

አሰቀለ (አስቀለ) ፡ አንዲሰቀልእንዲንጠለጠልአስደረገ።

አሠቀቀ፡ አስጠላ፣ አሰለት፣ አሰቀጠጠ።

አሠቃሠቅ፡ ኣበሳስ (መሠቅሠቅ)

አሠቃቀቅ፡ ኣሰለቻቸት (ማሠቀቅመሠቀቅ)

አሠቃቀይ፡ የጭንቅአሰጣጥ (መሣቀይ)

አሠቃቂ (ቆች) ያሠቀቀ፣ የሚያሠቅቅ (አስጠሊአሰቅጣጭ)

አሰቃይ፡ ያሰቀለ፣ የሚያሰቅል (ባለደምወንጀል)

አሰበ፡ አስታወሰ፥ ዐሰበ።

አሰበሰበ፡ አስለቀሙ፡ አሳከበ፡ አስከተተ ።

አሰበረ (አስበረ) ፡ አስነከተ፡ አስደቀቀ ።

አሰበረ፡ አስነደለ፡ አስጣሰ፡ ኣስፈረሰ ።

አሰበረ፡ ኣሳወደ፡ አስቈረጠ ።

አሰበቀ፡ አስነገረ (ሰብቅን)

አሰበቀ፡ አስወዘወዘ፡ አስነቀነቀ ።

አሰበቀለ፡ ከወነ፡ አቀለጠፈ፡ አሳጠረ፡ እጣፈጠ ።

አሰበቃቀለ፡ አቀለጣጠፈ፡ አመሰቃቀለ ።

አሰበቃቀል፡ አቀለጣጠፍ፡ መሰብቀል።

አሰበከ"ስበኩ" አለ፡ አስነገረ ።

አሠባ (አሥብሐ) አወፈረ፣ አደነደነ ' ኣደለበ ' አጮመየ (ሥብአደረገ)

አሰባሰበ፡ አጠራራ፡ አለቃቀመ፡ አጠረቃቀመ፡ አከመቻቸ (አበጀ)

አሰባሰብ፡ አጠረቃቀም፡ መሰብሰብ ።

አሰባሳቢ፡ ያሰባሰበ፡ የሚያሰባስብ ።

አሰባሪ፡ ያሰበረ፡ የሚያሰብር ።

አሰባቀለ፡ አቀላጠፈ፡ አዘናፈለ፡ አመሳቀለ ።

አሰባቃይ፡ አዘናፋይ፡ አመሳቃይ ።

አሰባበረ፡ አቀለጣጠመ ።

አሰባበር፡ አቀለጣጠም፡ መስበር።

አሰባበቅ፡ አወዛወዝ፡ አስተሻሸት፡ መስበቅ ።

አሰባበብ፡ አመካኘኘት፡ መሰበብ ።

አሰባበክ፡ አነጋገር፡ መስበክ ።

አሰባበዝ፡ አሸጓጐጥ፡ መሰበዝ ።

አሠባብ፡ አወፋፈር (መሥባት)

አሠባጠረ (አሠበጣጠረ) አዋሰበ ' አዛነቀ ' ጣልቃ ' አገባ።

አሠባጣሪ፡ ያሠባጠረ፣ የሚያሠባጥር (አዛናቂ)

አሰብ፡ ወደብዐሰብ።

አሰብሳቢ፡ ያስበሰበ፡ የሚያሰበስብ (አስለቃሚ)

አሰቦት፡ ተራራ፥ ዐሰቦት።

አሰታተረ፡ አዘረጋጋ።

አሰታተር፡ አዘረጋግ፡ መሰተር።

አሰታተፍ፡ አቈራረስ፡ መሳተፍ።

አሰት፡ ውሸት፥ ዐሰት።

አሠነቀ፡ ሠንቁአለ (እንዲሠንቁአዘዘአስቈላአስፈጪአስጋገረ)

አሰነቃቀር፡ አገራረጥ፡ መሰንቀር ።

አሰነበረ፡ ሰንበርአደረገ፣ አስመሰለ።

አሰነበተ፡ ሳምንትወይምብዙጊዜአስቀመጠኣቈየ።እግዜርያሰንብትልኝ" እንዲልባላገር ።

አሰነባበተ፡ ተሰናባችንናአሰናባችንአነጋገረ (ደኅናኹን" አባባለ)

አሰነባበተ፡ አፋታ፣ አላቀቀ፣ አለያየ ።

አሰነባበት፡ አቈያየት፡ መሰንበት ።

አሰነባበግ፡ አራረፍ፡ መሰንበግ።

አሠነባበጥ፡ አሠነጣጠር (መሠንበጥ)

አሠነተረ፡ አስበጣ፣ አሠነጠቀ ።

አሠነታተር፡ አበጣጥ (መሠንተር)

አሰነከለ፡ ኣስመታእግርን ።

አሰነካከለ፡ ወለካከፈ፣ አስተጓጐለ፣ አነጓጐለ።

አሰነካከል፡ የአግርአመታትመሰንከል።

አሰነካከል፡ የአግርአመታትመሰንከል።

አሰነካካይ፡ አስተጓጓይ።

አሰነዘረ፡ አሠነተረ፣ ኣስበጣ።

አሰነዘረ፡ አስለካ፣ አስመጠነ።

አሰነዘረ፡ አስቃጣ።

አሰነዛዘር፡ አለካክ፣ አሠነታተር፡ መሰንዘር።

አሰነደቀ፡ ሰንደቅአስቀረጸ።

አሰነደቀ፡ አሳሰረአንድነትአስደረገ።

አሰነደቀ፡ አስጓዘ፣ ኣስቋፈ።

አሰነደደ፡ ስንድድአሠራ፣ አሰካ፣ አስደረደረ።

አሰነዳደቅ፡ አስተሳሰር፡ መሰንደቅ ።

አሰነዳደብ፡ አመታት፡ መሰንደብ” ። ዘነደበን" እይ ።

አሰነዳደድ፡ አደራደር፡ መሰንደድ።

አሰነዳዳ፡ አዘገጃጀ፣ አደረጃጀ።

አሰነዳድ፡ አዘገጃጀት፣ ማሰናዳት።

አሰነገ፡ አስበሳ፣ አስነደለ፣ አሸነቈረ፣ አስገባ፣ አሻጠ፣ አስጨመረ።

አሰነገለ፡ አሳለ፣ አስወለወለ ።

አሰነጋ፡ አስወጣ፣ አስጐነደለ፣ አስቀጠቀጠ፣ አስወቀጠ (ሰንጋጕንድል" አስደረገ)

አሰነጋገል፡ አሳሳል፡ መሰንገል ።

አሰነጋግ፡ አኰለሻሸት፡ መሰንጋት ።

አሠነጠቀ፡ አሰበረ፣ አስተረተረ፣ አስከፈለ።

አሠነጣጠር፡ አሠነባበጥ (መሠንጠር)

አሠነጣጠቅ፡ አቀዳደድ (መሠንጠቅ)

አሰነፈ፡ ሰነፍአደረገ፣ አታከተ፣ አቦዘነ (ሥራአስፈታ)

አሰነፋፈጥ፡ አፈጃጀትመሰንፈጥ።

አሰናሰን፡ አሸናሸን፡ መሰንሰን ።

አሠናቂ፡ ያሠነቀ፣ የሚያሠንቅ (የሠናቂዎችአዛዥ)

አሰናበተ (ሠርሐ) ፡ ፈታ፣ ለቀቀ (ኺድአገርኸእቤትኸግባ" አለ - ፩ሳሙ፡ ፳፡ ፭፣ ፳፪፡ ማቴ፡ ፲፫፡ ፴፮)

አሰናባች፡ ያስናበተ፣ የሚያሰናብት (ቄስ "ንዑናሑሩ" ባይጌታኢየሱስክርስቶስ)

አሠናተረ፡ ኣባጣ፣ ኣቃደደ ።

አሠናነቅ፡ የሥንቅአዘገጃጀት (መሠነቅ)

አሰናነግ፡ አቀራቀር፡ መሰነግ ።

አሰናነፈ፡ አስተናነሰ፣ አበላለጠ።

አሰናነፍ፡ አቦዛዘን፡ መስነፍ ።

አሰናኘ፡ አጋጠመ፣ አሰማማ፡ አስተላለፊ።

አሰናከለ፡ አወላከፈ፥ ሰነከለ።

አሰናከለ፡ ጠለፈ፣ ሰረጀ፣ እወላከፈ፣ አጪናጐለ (እንዳይኼድእንዳይሠራአደረገ፡ አወከ፣ ኦጐለ - ምሳ፡ ፬፡ ፲፮፡ ማቴ፡ ፲፰፡ ፮)

አሰናካይ፡ ያሰናከለ፣ የሚያሰናክል (ጠላፊ፣ አዋኪ፣ አጓይ፣ አጨናጓይ)

አሰናካይነት፡ አሰናካይመኾን ።

አሰናዘረ፡ አላወሰ፣ አዛወረ፣ አወላዳ፣ አዛመረ።

አሰናዘረ፡ አሠናተረ፣ አባጣ።

አሰናዘረ፡ ኣላካ፣ አማጠነ።

አሰናዳ፡ አገባ፣ ጨመረ፣ ከተተ (በውስጥአደረገ - አድራጊ)

አሰናዳ፡ እዘጋጀ፣ አደራጀ።

አሰናዳ፡ ጨመረአገባ፥ (ሰነዳ)

አሰናጂ፡ ያሰናዳ፣ የሚያሰናዳ (ተጨማሪከታች - ዘፀ፡ ፴፯፡ ፳፱)

አሰናጂነት፡ አዘጋጂነት፣ አደራጂነት።ኣሸንዳን" ተመልከት።

አሠናጠቀ፡ አቃደደ፣ አፋለጠ፣ አማገዘ፣ አካፈለ።

አሠናጣቂ፡ ያሠናጠቀ፣ የሚያሠናጥቅ (አቃዳጅ)

አሰንባሪ፡ ያስነበረ፣ የሚያሰነብር።

አሰንባች፡ ያሰነበተ፣ የሚያሰነብት (ሥንቅዘመድሥራ)

አሰንዳሪ፡ የጩጌአጋፋሪቢትወደድ። አሳዳሪማለትይመስላል።

አሠንጣቂ፡ ያሠነጠቀ፣ የሚያሠነጥቅ ።

አሰኘ፡ አሳሰበ፥ (ሠኘ)

አሠኚ፡ ያሠኘ፣ የሚያሠኝ (ያስባለያናገረአናጋሪ)

አሠኛኘ፡ አባባለ፣ አነጋገረ ።

አሠኛኘት፡ አባባል፣ አነጋገር (ማሠኘት - "ደስአሠኘደስተሠኘቢልአስደሰተተደሰተማለትነው" - "ደስታን" ተመልከት)

አሰከለ፡ አሳሰረ(ፍሬአሰጠ)

አሰከረ (አስከረ) ፡ አጠነበዘ፡ አሳበደ፡ አዞረ፡ አቃዠ፡ እዘለለ (ኤር፡ ፳፫፡ ፲፫)

አሰከነ፡ አሳጣ፡ አደኸየ ።

አሰከነ፡ አወረደ፡ አዘቀጠ፡ አረጋ ።

አሰካ፡ አሻጠ፡ አስወጋ ።

አሰካከል፡ አስተሳሰር፡ መሰከል ።

አሰካከን፡ ኣዘቃቀጥ፡ መስከን ።

አሰካክ፡ አደራደር፡ መሰካት ።

አሰወረ፡ አሸፈነ፡ እስከለለ፡ አስደበቀ ። አስገለበጠ (ወደውስጥእስደረገ)

አሠዋ፡ አሳረደ፣ አስተጠበሰ፣ አስቀረበ ።

አሰዋወረ፡ ኣደባበቀ ።

አሰዋወር፡ አደባበቅ፡ መሰወር ።

አሠዋው፡ አስተራረድ (መሠዋት)

አሰየፈ፡ በሰይፍአስመታ፡ አስቈረጠ፡ አስጐመደ፡ አስጐረደ፡ አስክለለ፡ ኣስገደለ ።

አሰየፈ፡ አሾጠጠ (በሾጣጣመንገድኼደ)

አሰያየም፡ ስምአወጣጥ፡ መሰየም” ። ስምን" ተመልከት ።

አሠያየም፡ ኣመላል (መሠየም)

አሠያየት፡ አጐመዣዠት (መሠየት)

አሰያየፍ፡ አቈራረጥ፡ መሰየፍ ።

አሰያፊ፡ አሾጣጭ ።

አሰያፊ፡ ያሰየፈ፣ የሚያስይፍ (እስቈራጭአስገዳይ)

አሰደረ፡ ኣስደረደረ፡ አስኰሰኰለ፡ ኣስረደፈ ።

አሰደበ፡ ኣስወረፈ፡ ኣስነቀፈ፡ ኣዘለፈ” ። ክፉልጅአባቱንያሰድባል" (ምሳ፡ ፳፰፡ ፯፡ ናሆ፡ ፫፡ ፮)

አሰደደ፡ ካገርአስወጣ፡ ወደሌላአገርአስኬደ ።

አሰዳ (ወሰደ) መሬትንጠርጎየሚወስድያምሌናየናሴጐርፍ።

አሰዳቢ (ዎች) ፡ ያሰደበ፣ የሚያሰድብ (ባለጌነውረኛ)” ።ዘርአሰዳቢ" እንዲሉ ።

አሰዳቢነት፡ አሰዳቢመሆን ።

አሰዳደር፡ አደራደር፡ መሰደር ።

አሰዳደበ፡ አወራረፈ፡ አነቃቀፈ ።

አሰዳደድ፡ አላላክ፡ አለቃቀቅ፡ መስደድ ።

አሰዳጅ፡ ያሰደደ፣ የሚያሰድድ ።

አሰድ (ዐረ) አንበሳ፡ ያምሌኮከብአንበሳየሚመስል።

አሰድእሳት፡ ኮከቡዕድሉዕጣውአሰድየኾነኀይለኛአሸናፊድልአድራጊ፡ አንበሳእሳትማለትነው። አሰድየያዘውንኣይሰድእንዲሉ።

አሰጅ፡ እንግዴሥጋከልጅበኋላየሚመጣ፡ በግእዝሰይልይባላል።

አሰጅ፡ ወሽየላምጡት።

አሰጅ፡ የጐድንሥጋ።

አሰገሰገ፡ አሰበሰበ፡ ጠባብአስደረገ ።

አሰገሰገ፡ አስገባ፡ አሳወቀ ።

አሠገረ (አሥገረ) አንድቀንአዘለለ ' አሳለፈ።

አሠገረ፡ በወጥመድያዘ (ዓሣን)

አሠገረ፡ አሳለፈ፣ አራመደ (በሥግሪያእንዲኼድአደረገ - "በቅሎእንዳሠገሯትትኼዳለች)

አሰገደ (አስገደ) "ስገዱ" አለ፡ ኣስጐነበሰ፡ አንበረከከ ።

አሰገደች፡ የሴትስም ።

አሰገደደ፡ ኣሰበሰበ፡ እስከለለ፡ ኣስደበቀ ።

አሰገዳደድ፡ ኣደባበቅ፡ መሰግደድ።

አሰገገ፡ አቀና፡ አንጋጠጠ፡ አረዘመ ።

አሰገጠ፡ አሰፋ፡ አስቀመቀመ፡ አሀመዘመ ።

አሰጋሰግ፡ አሰባሰብ፡ መሰግሰግ ።

አሠጋሪ፡ ያሠገረ፣ የሚያሠግር (በቅሎኛ)

አሰጋደደ፡ አደባበቀ፡ አካለለ።

አሰጋጅ (አስጋዲ) ፡ ያሰገደ፣ የሚያሰግድ (ቄስ፣ የመስጊድሹም)

አሠጋገር፡ አረማማድ (ሥግሪያመሥገር)

አሰጋገድ፡ ኣጐነባበስ፡ መስገድ ።

አሰጋገግ፡ አረዛዘም፡ መስገግ ።

አሰጋገጥ፡ አሰፋፍ፡ መሰገጥ ።

አሰግዴ፡ የሰውስም ።

አሰግድባላምባራስአሰግድ፡ በራስቢትወደድተሰማጊዜወሰንለመካለልወደቦረናኼደውከዳዊትበቀርምንምሳይዙየመነኑመንፈሳዊሐርበኛናቸው ። ሚስታቸውምወደኢየሩሳሌምመንነውዐረፉይባላል ።

አሰጐደ፡ አሳጠፈ፡ አስቀነፈ፡ ጋሻአስበጀ፡ አስደጐሰ፡ አሸለመ ።

አሰጓጅ፡ ያሰጐደ፣ የሚያሰጕድ (አሳጣፊ፡ አስቀናፊ)

አሰጓጐድ፡ አቀናነፍ፡ መሰጐድ ።

አሰጠ፡ አስቸረ፡ አስለገሰ ።

አሰጠመ (አስጠመ) ፡ አገባ፡ አጠለቀ፡ አዘቀጠ፡ አጠፋ (መዝ፡ ፻፴፮፡ ፲፭)

አሠጠቀ፡ ጨመረ፣ ቀላቀለ (አክታውደምአሠጠቀ" እንዲሉ)

አሠጠጠ፡ አስቀደደ ።

አሰጣ (አስጥሐ) ፡ አዘረጋ፡ አዘረረ፡ እስተረ (አስደራጊ)

አሰጣ፡ ሰተረ (ሰጣ)

አሰጣጠመ፡ መላልሶአሰጠመ ።

አሰጣጠም፡ አጠላለቅ፡ መስጠም።

አሠጣጠጥ፡ አቀዳደድ (መሠጠጥ)

አሰጣጣ፡ አዘረጋጋ ።

አሰጣጣ፡ ዘረጋጋ፡ ሰታተረ ።

አሰጣጥ፡ መስጠት፡ ሰጠ ።

አሰጣጥ፡ አለጋስ፡ መስጠት (ምሳ፡ ፲፰፡ ፲፮፡ ሉቃ፡ ፳፩፡ ፲፫)

አሰጣጥ፡ እዘረጋግ፡ ማስጣት ።

አሰጪ፡ ያሰጠ፣ የሚያሰጥ ።

አሰጪነት፡ አሰጪመሆን ።

አሰጫጨቅ፡ አበጣጠስ፡ መበጨቅ።

አሰፈሰፈ፡ አቀረበ፣ አሰለፈ (ራሱንበራሱ) ። ልማዱግንቀረበተሰለፈነው። (ግጥም) "ረነጋነጋወፎችለፈለፉጠላትአሰፍስፎምንድነውእንቅልፉ"

አሰፈረ (አስደራጊ) ፡ አስለካ፣ አስመጠነ (ድርጎን፣ ቀለብን)

አሰፈረ (አድራጊ) ፡ ዶሮንእቈጥላይሰቀለ፡ ሰራዊትንበሜዳአስቀመጠ፡ ንብንበወስከንባይውስጥአሳረፈ።

አሰፈፈ፡ አንካፈፈ (በላይአደረገ - ፩ነገ፡ ፭፡ ፱)

አሰፊ፡ ያሰፋ፣ የሚያስፋ (ባለሸማ)

አሰፋ (አስፈየ) ፡ ሱሪእጀጠባብቀሚስጥብቆአስጠቀመአስደረሀ።

አሰፋ (አስፍሐ) ፡ ዘረጋ፣ አፋገ፣ አጠፈጠፈ፣ ጋገረ፣ አንቦረቀቀ (ማቴ፡ ፳፫፡ ፭)

አሰፋ፡ የሰውስም።

አሰፋሪ (ሮች) ፡ ያሰፈረ፣ የሚያሰፍር (ዓሥራትአይጭቃሹም)

አሰፋፈር፡ አለካክ፡ መስፈር ።

አሰፋፈፍ፡ አረባበብ፡ መስፈፍ፣ መን

አሰፋፋ፡ አጠቃቀመ፣ አደራረተ ።

አሰፋፍ፡ አጠቃቀም፡ መስፋት ።

አሰፋፍ፡ የስፋትአጨማመርመስፋትወሲፍየዚህዘርነው ።

አሲል (ሎች) ተወርዋሪእባብ፡ ቀጪንረዥም፡ ከዛፍላይእየዘለለሰውንይነክሳል (ይነድፋል) ፡ ዐንገቱንአቅንቶእያሰገገናእያፋጩይኼዳል። (ኢሳ፴፬፥፲፭) ። ፈረንጆችኮብራይሉታል።

አሲያ፡ ያሲያዘችየምታሲዝ (ያችአሲያዥ)

አሢያሪ፡ ያሤረ፣ የሚያሤር (ሤረኛዐዳሚ)

አሲያዘ (አእኀዘ) አስጨበጠ (እጅአስደረገ (በሽታኣሲያዘ) አጋባ (የውሻበትርአሲያዘ) ቢያክቢያክአለአረከሰ)

አሲያዘ፡ መያዣሰጠአደረገ (ነሐ፡ ፭፡ ፬)

አሲያዡ፡ ያአሲያዥ።

አሲያዥ (ዦች) ፡ ያሲያዘ፣ የሚያሲዝ (ወንድናሴትንለመለየት)

አሲዳም (አሲዳዊ) ያሲድወገንዐይነትአሲድያለበት፡ ሆዳምከርሣምብዙየሚበላ፡ አንድዋዲያትፍትፍትውጦአኹንምአኹንምራበኝየሚልከሲታበሽተኛጥጋብየለሽ።

አሲዳሞች፡ በልተውየማይጠግቡሰዎችሆዳሞች።

አሲድ (ዐረሀሲድ) ምቀኛ።

አሲድ፡ ብረትንከዝገትልብስንከእድፍየሚያስለቅቅየሚያጠራየሚወለውልየሚሰነግል፡ ልብስንእንደእሳትየሚያቃጥልየሚበላየሚነድል፡ ሖምጣጤብረትአክስልመርዝ።

አሲድክፉበሽታ። ወደደብለኸአስወደደንእይ።

አሳሑርታ፡ በትግሬውስጥያለእገር። አሳሰው፡ ሑርታሐርነትይመስላል።

አሳሑርቶች፡ የአሳሑርታሰዎችወይምተወላጆች።

አሣለ (አሥዐለ) ሥዕልአሠራ ' አስመሰለ ' አስነቀሰ።

አሳለ (ኣስሐለ) ፡ አስሞረደ፡ አስፈገፈገ፡ አሰነገለ፡ አስለመጠ ።

አሳለለ፡ አጐበኛኘ፡ አላላከ፡ አጠያየቀ፡ አመራመረ፡ አመሳጠረ ።

አሳለመ (አስተሳለመ) ፡ መስቀልአሳሙ፣ ባረከ ። ሬሳንበወንዶችወይምበሴቶችመግቢያቤተክርስቲያንያሳልሙታል፡ ዳግመኛምወደመቃብርይወስዱታል” ። አሳለመ" አደራራጊሲኾንባስደራጊነትናባድራጊነትመተርጐሙንአስተውል ።

አሳለቀ (አኅለቀ) አስጨረሰአስፈጸመአስጠነገደ።

አሳለቀ፡ ኣዳቈሰ፡ ኣላላመ፡ ኣላዘበ ።

አሳለበ (አሕለበ) ሰውየውእንዲያልብላማእንድትታለብአስደረገ።

አሳለበ፡ አቋረጠ፡ አጓመደ ።

አሳለፈ (አኅለፈ) ኣስኬደ፣ አራመደ፣ አሻገረ፣ አዘለለ (መዝ፡ ፻፴፮፥፲፬)

አሳለፈ፡ ማንኛውንምምግብዐደለ (መጠጥሰጠወጥአወጣ - እንጀራአጠገበ)

አሳለፈ፡ በደልንተወአቀለለ (ይቅርአለ)

አሳለፈ፡ ችግርንአራቀ።

አሳለፈ፡ ነፍስገደለ።

አሳለፈ፡ ኣቃረበ፣ አፋጠጠ ።

አሳለፈ፡ እንዳልነበረአደረገእግዜርዓለምን።

አሳለፈ፡ ዋቢአመጣ።

አሳሊ፡ ያሳላ፣ የሚያሳላ (አቈጣጣሪ)

አሳላ፡ አስተሳሰበ፡ አፋሰሰ፡ አቈጣጠረ ።

አሳላ፡ አከናወነ፡ እቃና፡ አቀናበረ፡ አሳካ ።

አሳላሚ፡ ያሳላመ፣ የሚያሳልም (አሳሚ፣ ባራኪቄስ)

አሳላሚነት፡ አሳሚነት፣ ባራኪነት ።

አሳላቂ፡ ያሳለቀ፣ የሚያሳልቅ ።

አሳላቢ፡ ያሳለበ፣ የሚያሳልብ (ያቢላምያላቢአለቃ)

አሳላይ፡ ያሳለለ፣ የሚያሳልል (አመራማሪ)

አሳላፊ (ዎች) ያሳለፈ፣ የሚያሳልፍ (ዐዳይ - ዘፍ፡ ፵፥፩፥፪)

አሳላፊነት፡ ዐዳይነት "

አሳላፎች፡ አሳላፊዎችዐዳዮች።

አሳልፎሰጠ (አግብአ) እሰሩትግደሉትብሎእሌላሰውእጅአግባጣለ (ማቴ፡ ፳፮፥፳፩፳፫፡ ሉቃ፡ ፳፪፥፳፩)

አሳልፎሰጠ) ፡ ለቅጣት፣ ለመከራተገቢአደረገ (በዳኛፊት)

አሳልፎ፡ ዐድሎሰጥቶ።

አሳመ (አስዐመ) ፡ አሳለመ፣ አስጨመጨመ ።

አሳመመ (አሕመመ) አስበሸተ።

አሳመሰ (አሐመሰ) ዐምሱአለ (አስሞቀ) ።

አሳመረ፡ መልካምአደረገማረ ።

አሳመረ፡ አሸገነ፡ አማረ።

አሳመረ፡ አበጀ፡ አሰመረ፡ መልካም፡ አደረገ፡ አስጌጠ፡ አሸገነ፡ አከናወነ፡ አቀለጠፈ፡ (ኤር፳፮፥፲፫ ። ማር፯፡ ፴፯ ። ዮሐ፯፡ ፲፭) ። አማረ፡ በማስደረግ፡ ጊዜ፡ ማ፡ ግእዝ፡ መኾኑን፡ አስተውል፡ ሰመረን፡ ተመልከት።

አሳመሩ፡ ማለትነው” ። አሥመራ" ተብሎቢጻፍግን "ደስአሠኛት፣ አሠኙ" ተብሎይተረጐማል ። (ውእቱአሥመራ፡ አንስትአሥመራ) ። አዳሎችግንአስመራን (አሳሒመራ) ትርጓሜውንምቀይሰውይሉታል።

አሳመቀ፡ አሳበቀአስረጠጠ።

አሳመነ(አእመነ) ፡ በቁሙ፡ አስረዳ፡ አስቀበለ፡ ሐሰትን፡ ክሕደትን፡ አራቀ፡ አወን፡ አሠኘ፡ አስገበረ።

አሳመነ፡ አሳምነው፡ የወንድ፡ ስም ።

አሳመነች፡ የሴት፡ ስም ።

አሳመገ (አሕመገ) አሰበሰበአስመሰገ ።

አሳመጠ፡ ዐመጠኛአደረገ፣ አስደረገ (ኣስከዳኣሸፈተ - "ዐመፀን" እይ - "ዐመጠየሕዝብዐመፀየካህናት" ነው)

አሳመፀ፡ አሳመጠ።

አሳሚ (አሕማዪ) ያሳማ፣ የሚያሳማ (አስነቃፊ)

አሳሚ፡ ያሳመ፣ የሚያስም (አሳላሚ)

አሳሚነት፡ አሳሚ፣ አሳላሚመኾን።

አሳማ (ኣሕመየ) አስነቀፈ (እንዲያሙትእንዲታማአስደረገ)

አሣማ፡ በቁሙ፡ ዐሣማ።

አሳማሚ (አሕማሚ) ያሳመመ፣ የሚያሳምም።

አሳማሪየሚያሳምር፡ የሚያስውብ፡ በጅ፡ የሚያሰምር፡ አከናዋኝ ። ደገደገ፡ ብለኸ፡ ድግድግን፡ እይ ።

አሳማኝ (አሕመየኒ) ፡ ስሜን፡ የሰውን፡ ስም፡ በክፉ፡ አስነሣኝ ። ዐማን፡ እይ ።

አሳማኝ(አእማኒ) ፡ ያሳመነ፡ የሚያሳምን፡ የሚያስረዳ፡ አስቀባይ ።

አሳማጭ፡ ያሳመጠ፣ የሚያሳምጥ (አስከጂ)

አሳምሮ፡ አስጊጦ፡ አሽግኖ ። አሳምሮ፡ ሠራ፡ አቀለጠፈ፡ ከወነ ' አስዋበ፡ አሸገነ።

አሳሠሠ (አኅሠሠ) አስጠረገአስወለወለ።

አሳሰረ (አእሰረ) ኣሲያዘአስጋአስቀፈደደ።

አሳሰበ (አሐሰበ) የተረሳነገርንናወደፊትስለሚደረግጕዳይልብአስደረገ (አስታወሰ - ቲቶ፡ ፫፥፳)” ።አስታወሰ፥የዐሰበናየአሳሰበመፍቻመኾኑንልብአድርግ"

አሳሰበልብኣስደረገአሳወቀአስረዳ (አስጨመተአስለበመአሠየመአስመላአስለባሚያስለበመየሚያስለብምአሳዋቂአስረጅአሠያሚማስለበምማስጨመትማሳወቅማስመላትማሠየምማስለበሚያማሳወቂያማስጨመቻማስመሊያተለበመ) (ተለበወ)

አሣሠተ፡ አናፈገ ።

አሣሣ፡ አሠሠተ፣ አሳነሰ ።

አሣሣ፡ አጠፈጠፈ፣ አረቀቀ (ሥሥአደረገ - ዘኍ፡ ፲፮፥፴፰፡ ኢሳ፡ ፵፩፥፯ - "ስንዴናጤፍገበታያሣሣል" እንዲልባላገር)

አሣሣለ፡ ቀለምአቃባ (የሥዕልንሥራረዳ) ' አመሳሰለ።

አሣሣል፡ አመሳሰል (መሣል)

አሳሳል፡ አሰነጋገል፡ መሳል ።

አሳሳል፡ አጐብሳሰት፡ መሳል ።

ሳመ (አስተሳዐመ) አጨማጨመ

አሳሳሚ፡ ያላሳመ፣ የሚያሳስም።

አሳሳሪ (አእሳሪ) ያሳሰረየሚያሳስር፡ አስቀፍዳጅ።

አሣሣቀ፡ መላልሶአሣቀ (ዐብሮቀ) ' አጨዋወተ።

አሣሣቂ፡ ያሣሣቀ፣ የሚያሣሥቅ ።

አሣሣቅ፡ አፈጋገግ ' መሣቅ።

አሳሳበ(አስተሳሐበ) ፡ አጓተተ፡ አማዘዘ፡ አለካካ ።

አሳሳቢ፡ ያሳሰበ፣ የሚያሳስብ (አስታማሳሰብ)

አሳሳቢ፡ ያሳሳበ፡ የሚያሳስብ (አጓታች፣ አለካኪ)

አሳሳብ፡ አጐታተት፡ መሳብ ።

አሳሳተ (አስተሳሐተ) ፡ አሳከረ፣ አደናገረ (አጭበረበረ)

አሳሳተ፡ ኣለያየ” ። ጠንቋይከግዜርያሳስታል"

አሳሳት፡ አዘላለል፡ መሳት ።

አሳሳች (ቾች) ፡ ያሳሳተ፣ የሚያሳስት (አደናጋሪአጭበርባሪ)

አሳሳች፡ የሴትሙሽራመሰል (የሴትወይዘሮየንግሥትደንገጥር)

አሳሳግ፡ አሰካክ፡ አጨማመር፡ መሳግ ።

አሳረመ (አሕረመ) አስተወአስከለከለ።

አሳረመ፡ ዐረምንአስነቀለ (አስኰተኰተአገዳንተክልን)

አሳረመ፡ የመጻፍንየደብዳቤንቃልጕድለትአስመላ።

አሳረሰ (አሕረሰ) አስገመሰአስገለገለአስቀበቀበ።

አሳረረ (ኣሕረረ፣ ኣሕለለ) ኣቃጠለአገመነአጠቈረአከሰለ (ዐሩርአደረገ)” ።ዛሬጨውየበዛበትወጥበልቼውሃጥምአሳረረኝ"

አሳረረ፡ በጅራፍባለንጋገረፈ (በትይትመታ)

አሳረረ፡ አስተዛዘለ፣ አገናኘ።

አሳረረ፡ ዋጋአበለጠአሳደገ (ርግጠኛውግንአበላለጠነው)

አሳረቀ (አስተሳረቀ) ፡ አናሣ፣ አዋሰደ፣ አሞ፵ለፈ።

አሳረቀ (አዕረቀ) ቀጥአስደረገ።

አሳረዘ፡ አስጐደለአሳነሰአሳለቀልብስን (አስራቈተገላን)

አሳረደ (አሕረደ) አስገዘገዘአስከረከረአስቈረጠአስቀረደደ።

አሳረደ፡ አስማሰአስጐደበ።

አሳረገ (አዕረገ) ከጸሎትናከመብልከመጠጥበኋላጸለየአመሰገነ (ጸሎታችንንከደመናበታችአያስቀርብን - የበላነውንኅብስተበረከት - የጠጣነውንጽዋዐሕይወትያድርግልን - በሬንገበሬንአውሎያግባ - ኣቡነዘበሰማያትሰላሙገብርኤልአለ) ። የተጸለየውንጸሎትየተሰጠውንምጿትፈጣሪጌታያስምረውያሳርገውይቀበለውእያለተናገረ።

አሳረገ፡ መሥዋዕትአቀረበሰጠ (እሳትላይአደረገአቃጠለአሳረረ - ዘሌ፡ ፰፥፲፯ - ፳፩፡ ፩ሳሙ፡ ፲፫፥፱)

አሳረፈ (አዕረፈ) አስቀመጠዕረፍትሰጠ (ዘዳ፡ ፫፥፳፡ ምሳ፡ ፳፭፥፲፫)

አሳረፈ፡ ሸክምንአስቀበለ (ተቀበለ)

አሳረፈ፡ በቶሎገደለ (ከሥቃይለየ)

አሳረፈ፡ ዝምአሠኘጠበቀ (አፍኸንአሳርፍ" እንዲሉ)

አሳሪ፡ ያሰረየሚያስርየሚቈረኝየሚገረኝ፡ አጋዥ። (ማቴ፭፥፳፭)

አሳሪ፡ ያሳራ፣ የሚያሳራ (ደብዳቢ)

አሳሪዎች፡ አሳሮች፡ ያሰሩየሚያስሩ። (ግብሐዋ፲፮፥፴፭፥፴፰)

አሳራ (አስተሳርሐ) ፡ አስተራረሰ፣ አቋፈረ፣ አስተጫጨደ።

አሣራ (አስተሣርዐ) አዋሰነ፣ አደናገገ፣ አደናባ።

አሳራ፡ አስኰሳ (በጣምደበደበመታ)

አሣራ፡ አዳረገ (ሥራንረዳ) ' አገናባ።

አሳራሚ፡ ያሳረመ፣ የሚያሳርም (አስነቃይያራሚአዛዥ)

አሳራሪ፡ ያሳረረ (አገናኝአገናጨማሪ)

አሳራቂ፡ ያላረቀ፣ የሚያሳርቅ።

አሳራጅ፡ ያሳረደ፥የሚያሳርድአስጐዳቢ።

አሳራጊ (ጎች) ያሳረገ፣ የሚያሳርግ (ቄስቆሞስኤጲስቆጶስጳጳስሊቀጳጳሳት)” ።ወደሰ" ብለኸ "ውዳሴከንቱን" ተመልከት።

አሳራጊነት፡ አሳራጊመኾን።

አሳራፊ፡ ያሳረፈ፣ የሚያሳርፍ (አስቀማጭገዳይ)

አሳር፡ ውርደት፥ ዐሳር።

አሳር፡ ውርደት  ዐሳር

አሣር:ውርደት፡ ዐሳር ።

አሳሸ (አሕሰየ) ስለወሰአስደረጠ' አስለፋ።

አሳሸለ (አእከለ) አስጨመረአሳከለ፡ እስለካአስከነዳአስቀጠበ።

አሳሸመመ፡ አሠራአስጐነጐነአስደበለ።

አሳሸገ፡ አዘጋአስደፈነአስመረገ።

አሣሺ፡ ያሣሣ፣ የሚያሣሣ (አጠፍጣፊአርቃቂ) ረግ።

አሳሻጊ፡ ያሳሸገየሚያሳሽግየሚያስደፍንየሚያስመርግ።

አሣቀ፡ አስፈገገ፣ አንከተከተ (በኹናቴውባነጋገሩእንዲሥቁአደረገአጫወተ)

አሳቀለ፡ ሻፈደ።

አሳቀለ፡ አናሣ፣ ኣማዘነ (ወደበላይአሳጣ)

አሳቀለች፡ ሻፈደች (ዥራቷንሰቀለችተባትፈለገችአውራላይወጣችተከመረችጊደሯ)

አሣቀቀ፡ አሳይቶሰጥቶነሣ (ከለከለ) ፋሪ።

አሣቀየ፡ ሥቃይአስቀበለ ።

አሳቀደ (አዕቀደ) ዐቅዱአለ (ዐቅድአስበጀ)

አሳቀፈ፣ አስታቀፈ (አሕቀፈ) በጕያበልብስአሲያዘአሸከመ።

አሳቀፈግዴታን፡ አስታቀፈፈቃድንያሳያል።ዕንቍላልንለዶሮአስታቀፈ" እንዲሉ።

አሣቂ፡ ያሣቀ፣ የሚያሥቅ።

አሣቃቂ፡ ያሣቀቀ፣ የሚያሣቅቅ (አሳፋሪ)

አሳቃፊ፣ አስታቃፊ፡ ያሳቀፈ፣ የሚያሳቅፍ፣ ያስያስታቀፈ፣ የሚያስታቅፍ (አሲያዥአሸካሚ)

አሳቈረ (አዕቈረ) አስቋጠረአሳቀፈ ።

አሳበ (አስሐበ) ፡ አስጐነበሰ፡ በመሬትውስጥቀበረ፡ ዐፈርአለበሰ፡ ወደጎንአስኬደ፡ አዘመተ (ተክልን)

አሳበ፡ አስመጣ፡ አስቀረበ ።

አሳበ፡ አስወጠረ፡ አስለጠጠ፡ አስገተረ (አስደራጊ)

አሳበ፡ አስጐተተ፡ አስመዘዘ፡ አስረዘመ ።

አሳበ፡ አረዘመ (መንገድን - አድራጊ)

አሳበለ (አሕበለ) አስዋሸ (ዐባይአደረገ - ሐሰትአናገረ)

አሳበሰ፡ አስጠረገ፡ አስበደለ።

አሳበረ (አስተሳበረ) ፡ አማታ፡ አቀላጠመ (ሽመልመሌንየደመራለት)

አሳበረ፡ መንገድንአቋረጠ፡ አግድም፣ መስቀልኛኼደ ።

አሳበረ፡ ዐይንንናዐይንንአሸናነፈ፡ አረታታ ።

አሳበቀ፡ ሰበቀ፡ አዋሸከ፡ አሳጣ ።

አሳበቀ፡ አሳመቀ፡ እስጨመረ፥አስመላአስረጠጠወ።

አሳበቀ፡ አስወጋ።

አሳበቀ፡ አበጣበጠ፡ አስተሻሸ ።

አሳበቀ፡ ዕንጨትንናዕንጨትንአፈጋፈገ፡ አፋጨ ።

አሳበበ፡ አፈካ፥አፈነዳ፥አበባአስወጣ፥አስፈነዳ።

አሳበዘ (አኅበዘ) አስጋገረ ።

አሳበደ (አእበደ) እብድአደረገ፡ አስጮኸ፥አስቈጣ፥አስመሸ። (ኢዮ፲፪፥፲፯። መከ፰፥፳)

አሳበጠ (አሕበጠ) ነፋ፣ ቀበተተ፣ ነረተ።

አሳቢ፡ ቀጪንአደንጓሬ ።

አሳቢ፡ ያሳበ፡ የሚያስብ፡ ተክልአዝማች ።

አሳቢ፡ ያሳበ፡ የሚያስብ፡ አስጐታች ።

አሳባ (አኅብአ) አሸሸገ፣ አስደበቀ።

አሳባሪ (ዎች) ያሳበረ፣ የሚያሳብር ።

አሳባሪ፡ ያሳበረ፡ የሚያሳብር (አቋራጭ)

አሳባሪነት፡ አሳባሪመኾን።

አሳባቂ (ቆች) ፡ ያሳበቀ፡ የሚያሳብቅ (ሰባቂ፡ ሰብቀኛ፡ አዋሻኪ)

አሳባቂነት፡ ሰብቀኛነት ።

አሳባይ፡ ያሳበለ፣ የሚያሳብል ።

አሳባጅ (አባዲ) ያሳበደየሚያብድ፥አስቈ፥አስጯኺ።

አሳባጅ፡ ኣብሾ፥ብርብራየዕፀፋርስፍሬ (እንዶድየገባበትጠጅ)

አሳባጭ፡ ያሳበጠ፣ የሚያሳብጥ (የሚነፋ)

አሳተ (አስሐተ) ፡ ክፉሥራአሠራ፡ ጣዖትአስመለከ፡ መንፈሳዊውንዓለማዊእውነተኛውንሐሰተኛጻድቁንኃጥእንጹሑንርኩስአደረገ፡ አስነወረ (፪ነገ፡ ፳፬፡ ፱፡ ምሳ፡ ፯፡ ፳፩)

አሳተመ (አኅተመ) ማኅተምአስደረገ (በማተሚያቤትአጻፈ)

አሳተረ፡ አዘራጋ።

አሳተበ (አዕተበ) አስቈረጠዕትብትን።

አሳተተ (አሕተተ) አስመረመረ፥ስተቸ።

አሳተተ (አእተተ) አስራቀአስገለለአስለየ።

አሳተፈ፡ አገናኘ፣ አቋረስ፣ አፋተተ፣ አካፈለ (ባንድነትአበላ)

አሳታሚ፡ ያሳተመ፣ የሚያሳትም (ባለደብዳቤየመጻፍጌታ)

አሳታፊ፡ ያሳተፈ፣ የሚያሳትፍ (ቄስ)

አሳቺ፣ ች (አስሓቲ) ፡ ያሳተ፣ የሚያስት (መጥፎሰውሰይጣን - ፪ዮሐ፡ ፯)

አሳቻ፡ ስላች፥ ሳተ።

አሳቻ፡ ተራሰውአልባሌ (ስላች)

አሳችነት፡ አሳችመኾን።

አሳቾች፡ በነገርበሥራበሃይማኖትየሚያስቱተንኰለኞችሰዎችአጋንንት (፪ቆሮ፡ ፬፡ ፬፡ ፪ጢሞ፡ ፫፡ ፲፫፡ ፪ዮሐ፡ ፯)

አሳነሰ(አእነሰ) ፡ ዝቅ፡ አደረገ፡ አዋረደ፡ አስቀነሰ፡ አሳጠረ፡ አጐደለ ። ለራስ፡ ሲቈርሱ፡ አያሳንሱ።

አሳነቀ (አሕነቀ) ጕረሮንአሲያዘአሳሰረ።

አሳነገ፡ አባሳ፣ አቀራቀረ ።

አሳነጠ (አሕነጸ) አስጠረበ - አሸለተአስላገአስመገዘአስፈለፈለአስበሳአስቀረጸ።

አሳነፈ፡ አዳከመ።

አሳናሽ፡ ያሳነስ:የሚያሳንስ፡ አዋራጅ፡ አኰሳሽ።

አሳናቂ፡ ያሳነቀ፣ የሚያሳንቅ።

አሳናፊ፡ ያሳነፈ፣ የሚያሳንፍ ።

አሳኘከ (አሕነከ) አስቈረጠመአስበላአስመነዠኸ።

አሳከመ (አሕከመ) አላገመ (አስበጣ - የተቀደደየተፈነከተገላንእሰፋ - ቍስልንአሳሰረአስጠገነ)

አሳከረ፡ አሳሳተ፡ አዛነቀ፡ አዘባረቀ፡ አቃወሰ ።

አሳከከ (አሕከከ) አስፈገፈገ (አስፋቀአስጠቈመ)

አሳኪ፡ ያሳካ፣ የሚያሳካ (አዋዳጅ፣ አቀናባሪ)

አሳካ (አስተሳክዐ) ፡ አዋደደ፡ አቀናበረ፡ አሳላ፡ አሠባጠረ (ጣትን)

አሳካሚ፡ ያሳከመ፣ የሚያሳክም (የበሽተኛዘመድ)

አሳካሪ፡ ያሳከረ፣ የሚያሳክር (አሳሳችአዘባራቂ)

አሳካኪ፡ ያሳከከ፣ የሚያሳክክተባይ

አሳክክ፡ የእንጕዳይዐይነት (የምድር

አሳወረ (አዖረ) ዐይንንአስወጣአስፈሰሰ (ዕውርአስደረገ - ዮሐ፡ ፲፪፥፵)

አሳወረ፡ አዳበቃ፡ እሻሸገ ።

አሳወቀ (አዖቀ) አስተማረ፣ አስጠና፣ አስለመደ፣ ኣስለየ፣ አሠለጠነ።

አሳወቂ፡ ያሳወቀ፣ የሚያሳውቅ (አስተማሪ)

አሳወከ (አሆከ) አስነቀነቀአስበጠበጠ።

አሳወደ (አዕጸደ) ዕጨዱአለ (እስቈረጠ)

አሳወደ (ጥዞ) አዞረ (በዙሪያአስኬደ)

አሳዋሪ፡ ያሳወረ፣ የሚያሳውር።

አሳዋኪ፡ ያሳወከየሚያሳውክ፡ አስነቅናቂአስበጥባጭ።

አሳዘለ (አሕዘለ) በዠርባአሸከመ (አሲያዘ)

አሳዘነ (አሕዘነ) አስተከዘ፣ ኣጸጸተ፣ አራራ (አስቀየመአስከፋአበሳጨ - ምሳ፡ ፳፪፥፳፫)

አሳዘዘ(አአዘዘ፡ አስተአዘዘ) ፡ እዘዝ " አለ፡ አዛዥነት፡ ሾመ፡ ወከለ ።

አሳዛኝ፡ ያሳዘነ፣ የሚያሳዝን።

አሳዛዥ፡ ያሳዘዘ፡ የሚያሳዝዝ፡ ያዛዦች፥

አሳዛይ፡ ያሳዘለ፣ የሚያሳዝል (ኣሸካሚ)

አሳየ(አርአየ) ፡ አመለከተ፥ገለጠ፥አስረዳ፥አሳወቀ (ዮሐ፲፬፡ ፪)

አሳየ፡ የሰውስም።

አሳዪ(አርኣዪ) ፡ ያሳየ፥የሚያሳይ፥የሚነግር፥የሚያስረዳ፡ አመልካች፥ገላጭ ።

አሣይ፡ ያሣለ፣ የሚያሥል ።

አሳደለ፡ ባዳይእጅአሰጠ።

አሳደመ፡ ዐድማአስደረገ (ሰውንአሳበረ - ክፉአስመከረ)

አሳደረ (አኅደረ) ዕደሩአለ (ማያሪያሰጠ - "አያሳድረኝአላሳድረውእኔየክርስቶስባሪያእንዳሉ" - ዐጤቴዎ)

አሳደረ፡ መሬቱንሳይታረስሳይዘራተወ።

አሳደረ፡ አሽከርአደረገ።

አሳደረ፡ ኣደራደረ፡ ኣኰላኰለ ።

አሳደበ (አስደራጊ) ፡ አሰደበ” ። ምንያሳድብኻል?" እንዲሉ ። (ተሳደበ" "አሳደበ" ተደራራጊናአስደራጊሲኾኑስለልማድባድራጊነትናባስደራጊነትመፈታታቸውንአስተውል)

አሳደበ፡ ኣዋረፈ፡ አኳሰሰ፡ አናቀፈ ።

አሳደነ፡ እደንአገባሰውን (አሲያዘ፥አስወጋአስገደለአውሬን)

አሳደደ፡ አባረረ (መዝ፡ ፵፬፡ ፪፡ ፩ቆሮ፡ ፲፭፡ ፴)

አሳደገ፡ አበለጠአላቀበሹመትበማዕርግ። (ዳን፩፥፭። ፩ቆሮ፫፥፮)

አሳደገ፡ ከፍአደረገአረዘመበማቀፍበማጥባትበመመገብ።

አሳደፈ፡ አጨማለቀእረከሰአስነወረ፡ ነቀፈዘለፈ፡ ሰድቦለሰዳቢሰጠ። (ሕዝ፴፪፥፪ - ፲፫)

አሳዳሚ፡ ያሳደመ፣ የሚያሳድም (አሳባሪ)

አሳዳሚነት፡ አሳዳሚመኾን።

አሳዳሪ (ሮች) ያሽከር፣ የሎሌ፣ የገረድጌታ (የሰርግቤትአዛዥአለቃ - በግእዝሊቀምርፋቅይባላል - ዮሐ፡ ፪፥፰፣ ፱ - ሳታትበተቆመጊዜየቅስናቀለምየሚልቄስ - የድቍናቀለም - (ተንሥኡጸልዩ) - የሚልዲያቆን - (ባሳዳሪዬ) - በጌታዬባለቃዬ - ባሳዳሪዬእንዲልተከሳሽ)

አሳዳሪነት፡ አሳዳሪመኾን።

አሳዳኝ (ኞች) ያሳደነ፣ የሚያሳድን (የሚያሲዝየሚያስገድል - መሪአስገዳይ)

አሳዳይ፡ ያሳደለ፣ የሚያሳድል።

አሳዳጅ (ጆች) ፡ ያሳደደ፣ የሚያሳድድ (አባራሪ - መዝ፡ ፯፡ ፩፡ ፊልጵ፡ ፫፡ ፮፡ ፩ጢሞ፡ ፩፡ ፲፫)

አሳዳጅነት፡ አሳዳጅመሆን (አባራሪነት)

አሳዳጅናተሳዳጅ፡ አባራሪናተባራሪ” ። እሳዳጅናተሳዳጅእኩልአይሮጡም” ።

አሳዳጊ (ጎች) ያሳደገየሚያሳድግ። አባትሞግዚት። (ኢሳ፵፱፥፳፫)

አሳዳጊ፡ የበደለውያልተሠራያልተቀጣባለጌልጅስድመረን።

አሳዳፊ፡ ያሳደፈየሚያሳድፍ፡ አርካሽአስነዋሪ።

አሳጀለ፡ አሸፈነ፣ አስለበሰ፣ አስጠቀለለ (ከባድነገርአስ፵ነ) ስለስ።

አሳጀበ፡ አስከተለ፣ አስከበበ ።

አሳጅ፡ ያሳወደ፣ የሚያሳጭድ።

አሳገለ (አዕገለ) አስጫረ፣ ኣስኰተኰተ።

አሳገመ (አሕገመ) አስጠባ፣ አስመጠጠ፣ አስወጣደምን።

አሳገተ (አዕገተ) ዕጎቻሰጠ፣ አሲያዘ።

አሳገዘ (አሕገዘ) አስረዳ (ርዱትተቀበሉትአለ - አሳረፈ) ረዳ።

አሳገደ፡ አስገታአስከለከለእስከተረአስቆመአስጠበቀ።

አሳጋች፡ ያሳገተ፣ የሚያሳግት (ዋስ)

አሳጋዥ፡ ያሳገዘ፣ የሚያሳግዝ ።

አሳጋይ፡ ያሳገለ፣ የሚያሳግል (አስኰትኳች)

አሳጋጅ፡ ያሳገደየሚያሳግድ፡ አስከልካይአስጠባቂ።

አሳጐረ፡ በረትንአዘጋ።

አሳጠረ (አሕጸረ) ዐጥርአሠራ (አስከበበአስከለለአስቀጠረአስጀጐለ)

አሳጠረ (ኣኅጸረ) ዐጪርአደረገ (አሳነሰ - ዳን፡ ፯፥፩)

አሳጠበ (አኅፀበ) ዕጠቡአለ (አስጐረፈአስለቀለቀ)

አሳጠፈ (አዕጸፈ) ዕጠፉአለ (ሸማንመጣፍንቈርበትንወረቀትንብራናንእንጀራን)

አሳጣ (አኅጥአ) አደኸየ፣ አስቸገረ።

አሳጣ (አስተሳጥሐ) ፡ አዘራጋ፡ አሳተረ ።

አሳጣ፡ አጣላ፡ ኣካሰሰ ። ልማዱግንኣድራጊነትነው ።

አሳጣ፡ ከሰሰ፡ ስምአከፋ (ዘዳ፡ ፳፫፡ ፱፡ ዮሐ፡ ፰፡ ፲፡ ሮሜ፡ ፰፡ ፪) "ዳኘ" ብለኽ "አዳኘን" አስተውል ።

አሳጣሪ (አኅጻሪ) ያሳጠረ፣ የሚያሳጥር (ቁመትንነገርንቀናሽአሳናሽ)

አሳጣሪ (አሕጻሪ) ያሳጠረ፣ የሚያሳጥር፲ቅጥርአሠሪ።

አሳጣቢ፡ ያሳጠበ፣ የሚያሳጥብ (ያጣቢዎችአለቃ)

አሳጣች፡ አደገችልጃገረድሳትታጭቈየችእናትአባቷንኣሳሰበች ።

አሳጣነ (አዕጠነ) ዕጠኑአለ (አስጨሰጪስኣሰጠኣስቀበለ)

አሳጣኝ (አኅጥአኒ) ባዶዬንአስቀረኝ (ዐጣ" ብለኸ "ኣሳጣን" አስተውል)

አሳጣኝ (አዕጣኒ) ያሳጠነ፣ የሚያሳጥን (ንፍቅዲያቆንቄስእያጠነሲዞርእፊትእፊትየሚቀድም)

አሳጣፊ፡ ያሳጠፈ፣ የሚያሳጥፍ።

አሳጨቀ (አዕጸቀ) አስገባ፣ አስከተተ፣ አሳጀበ።

አሳጪ፡ እንዲያጭእንድትታጭአስደረገ (እወዳታለኹእወደዋለኹቃሌነውፈቃዴነው" አሠኘ)

አሳጪ፡ ያሳጣ፣ የሚያሳጣ (ስምአጥፊ)” ።ካሳጪማራኪይሻላል" እንዲሉ” ። ፍልስጣን" እይ ።

አሳፈረ (አኅፈረ) አዋረደአሰቀጠጠ (፪ሳሙ፡ ፲፫፥፳፪፡ መዝ፡ ፵፬፥፯ - ፱፡ ሉቃ፡ ፲፫፥፲፯)

አሳፈረ፡ ሰውንወደተሽከርካሪናወደበራሪመኪናላይአወጣ።

አሳፈረ፡ አላካ፣ አማጠነ ።

አሳፈረ፡ አስፈራአስከበረ።

አሳፈፈ፡ አስከረከመኣስቀፈፈአስክመመአስቈረጠ።

አሳፋ (አስተሳፈየ) ፡ አጣቀመ፣ አደረተ፣ አዘማዘመ።

አሳፋሪ (ሮች) ያሳፈረ፣ የሚያሳፍር፣ የምታሳፍር (አዋራጅ - ምሳ፡ ፲፪፥፬)

አሳፋሪ፡ ያሳፈረ፣ የሚያሳፍር (የተሳፋሪሸኚ)

አሳፋፊ፡ ያሳፈፈየሚያሳፍፍ፡ አስከርካሚባለመጣፍ።

አሴሰነ፡ አቀነዘረ፣ አሸረሞጠ።

አሤረ:ዐደመ (ሠየረ፡ ሤረ)

አስ () የማስደረግልማድ፡ ፍችውበቁምቀሪ። በላአስበላ፡ ጠጣአስጠጣ፡ ተነከረኣስተነከረ። ይኸውምግዴታንናጥናትንያሳያል።

አስሖደደ፡ አሳረሰ፣ አዘራ፣ አሳረመ፣ አሳጨደ፣ አስወቃ።

አስሖደደ፡ አስጦመ፣ አስራበ፣ አስጠማ።

አስሖዳጅ፡ ያስሖደደ፣ የሚያስሖድድ (አስጧሚ)

አስለመነ፡ አስማለደ፡ ለምኑልኝ፡ ኣስቀፈፈ፡ አስቧገተ።

አስለመጠ(አልመጸ) ፡ ለማጣ፡ አስደረገ:አስጐበጠ ።

አስለመጠ፡ አስለዘበ፡ አስለሰለሰ ።

አስለመጠጠ፡ አስፈጀ፡ አስገረፈ፡ ሰፊ፡ አስደረገ።

አስለማ፡ ለም፡ አስደረገ።

አስለማኝ፡ ያስለመነ፡ የሚያስለምን

አስለሰቀ፡ አስጨፈቀ ።

አስለሰነ፡ ለስኑ፡ አለ፡ አስቀባ፡ አስለቀለቀ:የልስን፡ ሥራ፡ አሠራ ።

አስለሳቂ፣ ያስለሰቀ፡ የሚያስለስቅ፡ አስመፋቂ።

አስለሳኝ፣ ያስለሰነ፡ የሚያስለስን።

አስለቀለቀ፡አስቀባ፡አሳጠበ።

አስለቀሰ፡ ውሎ፡ አስዋለ፡ አስቈዘመ፡ ኣስነባ፡ እንባ፡ ኣስፈሰሰ ።

አስለቀቀ፡ አስከፈተ፡ አስፈታ፡ አተወ፡ አስጣለ ።

አስለቃሽ:ያስለቀሰ፡ የሚያስለቅስ ።

አስለቃቂ፡ ያስለቀቀ፡ የሚያስለቅቅአስጣይ።

አስለቈደ፡ ድዳ፡ አስደረገ ።

አስለቅላቂ፡ያስለቀለቀ፡የሚያስለቀልቅ፡አስቀቢ፡አሳጣቢ።

አስለበመ (አለበወ)፡አሳሰበ፡ልብ፡አስደረገ፡አሳወቀ፡አስረዳ፡አስጨመተ።አሠየመ፡አስመላ።

አስለበቀ፡አስጐሰመ፡አስመታ።

አስለበጠአስለጠፈ (አስለጠጠማስለበጥማስለጠፍተለበጠተለጠፈተሸፈነለበሰተጌጠ) (ኢሳ፡ ፴፡ ፳፪)

አስለባሚ፡ያስለበመ፡የሚያስለብም፡አሳዋቂ፡አስረጅ፡አሠያሚ።

አስለነቀጠ፣ ለንቅጡ፡ አለ፡ አስፈጬ፡ ኣስላመ፡ አስለዘበ ።

አስለንቃጭ፡ ያስለነቀጠ፡ የሚያስለነ

አስለከለከ፡ አስጠጣ፥ ለከለከ።

አስለከለከ፡ አስጠጣ፡ አስዋጠ ።

አስለከለከ፡ አስጠጣ፣ አስዋጠ፣ ለከለከ።

አስለከለከ፡ አሹለከለከ፥ ሰለከ።

አስለከለከአሹለከለከ፡ ሰለከ ።

አስለከለከ፡ ኣፍለከለከ፡ ኣሹለከለከ ።

አስለከፈ፡ አስቀመሰ፡ አስነካ ።

አስለከፈ፡ አዠመረ፡ እሲያዘ ።

አስለኪ፡ ያስለካ፡ የሚያስለካ፡ አሸላጊ።

አስለካ፡ አስመጠነ፡ አሰፈረ፡ አሸለገ፡ እስከነዳ፡ አስረተመ ።

አስለኰሰ፡ አስተኰሰ ።

አስለኰፈ፡ ተመቺውን፡ የማይጐዳ፡ መቺውን፡ የማያስደስት፡ ምት፡ አስመታ ።

አስለኳሽ፡ ያስለኰሰ፡ የሚያስለኵስ፡ አስኳሽ ።

አስለወሰ፡ አስላቈጠ፡ አሳሸ፡ አስቦካ ።

አስለወጠ፡ አሼጠ፡ አስቀየረ ።

አስለዋሽ፣ ያስለወሰ፡ የሚያስለውስ፡

አስለዋጭ፡ ያስለወጠ፡ የሚያስለውጥ፡ አስዋያሪ።

አስለዘበ፡ አስደቀቀ፡ አሰለቀ፡ አስላመ ።

አስለዛቢ፡ ያስለዘበ፡ የሚያስለዝብ ።

አስለየ፡ አሳወቀ፡ አስለመደ፡ አስረዳ፡

አስለየ፡ ኣስነጠለ፡ እስከፈለ።

አስለዪ፡ ያስለየ፡ የሚያስለይ፡ አስተማሪ።

አስለደፈ፡ አስለጠፈ ።

አስለገሰ፡ አሰጠ፡ አስቸረ ።

አስለገደ፡ ኣስወተፈ፡ አስቀረቀረ፡ ኣስመረገ።

አስለገገ፡ አስወጣ፡ አስለቀቀ፡ ልጋግን ።

አስለጊ፡ ያስለጋ፡ የሚያስለጋ፡ አስመቺ ።

አስለጋ፡ አስቀላ፡ አስመታ ።

አስለጐመ (አስለባጅያስለበደየሚያስለብድአስለጓሚማስለበድማስለጐምማሰፋትማስለበጃጊዜናመሣሪያዋጋተለበደ) (ተለበጠ)

አስለጐመ፡ ልጓም፡ አስጐረሠ፡ ጥይት፡ ኣስቀረቀረ ።

አስለጐመ፡ አሰፋ፡ አስለበደ ።

አስለጐደ፡ አስለደፈ፡ አስለጠፈ ።

አስለጓሚ፡ ያስለጐመ፡ የሚያስለጕም፡ የለጓሚ፡ ጌታ፡ አለቃ፡

አስለጠጠ፡ አሠነበጠ፡ አስነጠለ ።

አስለጠጠ፡ አሳበ፡ አስጐተተ ።

አስለጣጭ፡ ያስለጠጠ፡ የሚያስለጥጥ፡ አስነጣይ፡ አስጐታች ።

አስለፈለፈ፡ አስቀባጠረ፡ ብዙ፡ አናገረ ።

አስለፊ፡ ያስለፋ፡ የሚያስለፋ ።

አስለፋ፡ (አልፍዐ) ፡ አስረገጠ፡ አዠለጠ ።

አስለፍላፊ፡ ያስለፈለፈየሚያስለፈልፍ ።

አስለፍልፍ፡ አናጋሪ፣ መድኀኒት፡ እስማት ።

አስሊ፡ ያሰላ፣ የሚያሰላ (ቈጣሪ)

አስሊነት፡ አስሊመኾን ።

አስላሊ፡ ያስላላ፡ የሚያስላላ።

አስላላልልአስደረገ

አስላላ፡ ልልአስደረገ፥ ላላ።

አስላላ፡ ልል፡ አስደረገ። ሰላን፡ እይ።

አስላላ፡ መላልሶአሰላ (አወጣ፣ አወረደ፣ አሰላሰለ)” ።ዛሬሌሊትእከሌነገርሲያስላላዐደረ” ።

አስላላ፡ አሰላሰለ፥ ሰላ።

አስላመ፡ አስደቈሰ፡ አሰለቀ፡ አስለዘበ፡ ኣስለነቀጠ።

አስላሚ፡ ያሰለመ፣ የሚያሰልም (አስላሚየሚያስልምላመ)

አስላሰ፡ ላሱ፡ አለ፡ አስመገበ ።

አስላሰ፡ መሬትን፡ አሳመ ።

አስላሰ፡ አስጨመረ፡ አስገባ ።

አስላቀቀ፡ አስፈቀደ፡ ማገትን ።

አስላከ፡ መልክቱ፡ እንዲላክ፡ አስደረገ ።

አስላከከ፡ አስቀባ፡ አስደለሰ፡ አስገጠመ ።

አስላገ፡ ኣስፋቀ፡ ኣስለዘበ፡

አስላጠ(አልሐጸ) ፡ አስገፈፈ፡ ዕራቍት፡ አስደረገ፡ ዛፍን፡ ሰውን ።

አስላጩ፡ ራስ፡ ቅልን፡ አስፈገፈገ፡ ጠጕርን፡ አስጠረገ።

አስላጪ፡ ያስላጩ፡ የሚያስላጭ፡ ልጁን።

አስላጭ፡ ያስላጠ፡ የሚያስልጥ ።

አስላፈ፡ አስለየ፡ አስገፈፈ፡ ልጥን ።

አስላፈ:አስፈጀ፡ አስላጠ፡ ገላን ።

አስል፡ አመንምን፡ ኣቅጥን ።

አስል፡ ያስኰበለለ፣ የሚያስኰበልል ።

አስመለመለ፡ አስለየ፣ አስመረጠ ።

አስመለመለ፡ አስኰተኰተ፣ አስቈረጠ፣ አስቀነጠበ ።

አስመለሰ፡ ቋቅአሠኘ፣ አስተፋ፣ አስቀረሸ ።

አስመለሰ፡ አስታወከ (ቋቅአለ፣ ተፋ፣ ቀረሸ) ፡ የበላውንበገባበትአስወጣ (እንደጕማሬ)

አስመለሰ፡ አስጠመዘዘ፣ አዞረ” ። የናትልመናፊትአያስመልስዐንገትአያስቀልስ" እንዲሉ ።

አስመለሰ፡ የተወሰደንነገርእንዲመለስአስደረገ፡ ወደወጣበትአስመጣ (፩ሳሙ፡ ፴፥፲፰-፲፱)

አስመለከ፡ አስከበረ፣ አመሰገነ፡ ወዳምላክአስለመነ ።

አስመለከተ፡ ምልክትአጻፈ ።

አስመለከተ፡ አሳሰበ፣ አስጠቈመ፣ አስገለጠ” ። ምንአስመለከተኸና (አሳሰበኸና) እንዲህያለሥራሠራኸ?"

አስመለከተ፡ አስጠቈመ፣ አስነገረ፣ አስገለጠ፣ አሳየ ።

አስመለካች፡ ያስመለከተ፣ የሚያስመለክት ።

አስመለጠ፡ አስነጠቀ፣ አስፈተገ፣ አሳወደ፣ አስላጠ፣ አስቀረፈ ።

አስመለጠነ፡ ዜማአሳወቀ፣ አስመራ ።

አስመላ፣ አስሞላ፡ አስጨመረ፡ ምሉ፣ ሙሉአስደረገ ።

አስመላሽ፡ ያስመለሰ፣ የሚያስመልስ (አስታዋኪ)

አስመላኪ፡ ያስመለከ፣ የሚያስምልክ (አስመስጋኝ)

አስመላጭ፡ ያስመለጠ፣ የሚያስመልጥ ።

አስመልማይ፡ ያስመለመለ፣ የሚያስመለምል (አስኰትኳች፣ አስመራጭ)

አስመልካች፡ ያስመለከተ፣ የሚያስመለክት (አሳሳቢ)

አስመልጣኝ፡ ያስመለጠነ፣ የሚያስመለጥን (የዜማመምር)

አስመሠረተ (አመሥረተ) መሠረትአስጣለ፣ አስበጀ፣ አሠራ፣ አስገነባ ።

አስመሰከረ፡ ሊያስተምርይችላልአሠኘ ።

አስመሰከረ፡ ምስክርንአስነገረ (ነሐ፡ ፲፫፥፳፩፡ ምሳ፡ ፲፫፥፲፡ ኤር፡ ፮፥፲)

አስመሰገ፡ አስተኛ ።

አስመሰገ፡ አስገባ፣ አስጨመረ ።

አስመሰገነ፡ ምስጋናአሰጠ፣ አስሞገሰ (እኔአባቴንአስመሰግነዋለኹ" እንዳለሬሳአውጭልጅ - አባቱመቃብርእየከፈተሬሳይገፋልልጁግንሬሳውንወስዶእወጣበትቤትበርላይይጥለዋልይባላል)

አስመሳይ (ዮች) ያላደረገውንያደረገመስሎየሚናገር፣ የሚሠራ (ግብዝ)

አስመሳይ፡ ያላደረገውንያደረገመስሎየሚናገር፣ የሚሠራ (ግብዝ)

አስመሳጊ፡ ያስመሰı፣ የሚያስመስግ ።

አስመሥራች፡ ያስመሠረተ፣ የሚያስመሠርት ።

አስመስካሪ፡ ያስመሰከረ፣ የሚያስመክር ።

አስመስጋኝ፡ ያስመሰገነ፣ የሚያስመስግን (ደግልጅ፣ አሽከር)

አስመረመረ፡ አስጠየቀ፣ አስፈተነ፣ አስፈተሸ፣ አስፈለገ፣ አስቈፈረ ።

አስመረረ፡ አጠቃ፣ አሳዘነ፣ አስቈጣ (መዝ፡ ፸፯፥፲፯፡ ኢሳ፡ ፷፫፥፲፡ ዕብ፡ ፫፥፲፮)

አስመረቀ፡ አስባረከ (ዐዲስቤትንያለምየደስታቤትይኹን" አሠኘ - ዘዳ፡ ፳፥፭)

አስመረቀ፡ ወድቆጠፍቶያገኘውንአስፈቀደ (ውሰደውላንተይኹን" አስባለ)

አስመረተ፡ ምርትአስደረገ ።

አስመረዘ፡ መርዝአስጨመረ፣ አስደነገረ፣ አስጠላ ።

አስመረገ፡ አስለጠፈ፣ አስደፈነ ።

አስመረገገ፡ አስጐመዘዘ ።

አስመረጠ"ምረጡ" አለ፡ አስወደደ፣ አስለየ፣ አስመለመለ ።

አስመሪ፡ ያስመራ፣ የሚያስመራ (የመሪናየተመሪአዛዥ)

አስመራ (አምርሐ) መሪንበመሪፊትአስቀደመ ።

አስመራ፡ በሐማሴንውስጥያለከተማ” ። አስመራ" በግእዝ "አሳመራት" ወይምሴቶች

አስመራሪ፡ ያስመረረ፣ የሚያስመርር (አሳዛኝ)

አስመራቂ፡ ያስመረቀ፣ የሚያስመርቅ (አስፈቃጅ)

አስመራዥ፡ ያስመረዘ፣ የሚያስመርዝ (እስጠሊ)

አስመራጊ፡ ያስመረገ፣ የሚያስመርግ (አስለጣፊ፣ አስደፋኝ)

አስመራጭ፡ ያስመረጠ፣ የሚያስመርጥ ።

አስመርማሪ፡ ያስመረመረ፣ የሚያስመርምር (አስፈታሽ)

አስመርኳዥ፡ ያስመረኰዘ፣ የሚያስመረኵዝ ።

አስመሸ፡ እንዲመሽአስደረገ (ጊዜአሳለፈ - ለፍ)

አስመሸተ፡ መሸታአስደረገ (መሽቱአለ፡ መሸታአሼጠ)

አስመሸገ፡ መሽጉአለ (ዐጥርአሳጠረ፣ ቅጥርአስቀጠረ፣ አስካበ፣ አስከበበ፣ አስማሰ፣ አስጐደበ፣ ዕርድአስበጀ)

አስመታ፡ አሰረረ ።

አስመታ፡ አስበጠበጠ ።

አስመታ፡ አስወጋ፣ አስገደለ ።

አስመታ፡ አስጠዘለ፣ አስወገረ፣ አስደበደበ (ጠበልአስመታ፡ አስጠመቀ - እሳትአስመታ፡ አንቃቃ፡ ሙቀትአስቀበለ)

አስመቸ፡ አስደላ፣ አስማማ ።

አስመቺ፡ ያስመታ፣ የሚያስመታ (አስደብዳቢ)

አስመነመነ፡ አድቀሰቀሰ ።

አስመነሸ፡ አስወጋ፣ አስወረወረ ።

አስመነተፈ፡ አስቀማ፣ አስነጠቀ ።

አስመነታ፡ መንታኹለትዐሳብአስደረገ ።

አስመነቸከ፡ አስጨቀጨቀ፣ አስነዘነዘ ።

አስመነነ፡ አስናቀ፣ ኣስተወ (ትዳርን፣ ንብረትን)

አስመነዘረ፡ አስበተነ፣ አሸረፈ (አንዱንገንዘብለጥቃቅንነገርአስለወጠ)

አስመነዘረ፡ ኣሸረሞጠ (ሸርሙጣ፣ አመንዝራአደረገ - ፪ዜና፡ ፳፩፥፲፫)

አስመነደረ፡ አሳነጠ፣ አስገነባ፣ አሠራ ።

አስመነደበ፡ አስመታ፣ አስደበደበ ።

አስመነደበ፡ አስቈረጠ፣ አስመደመደ ።

አስመነደገ፡ አስነጠቀ ።

አስመነገለ፡ አስነገለ ።

አስመነገገ፡ አሲያዘ፣ አሳሰረ (የከብትንመንጋጋ)

አስመነጠረ፡ አስጠረገ፣ አሳወደ፣ አሳጠበ፣ አስገረፈ ።

አስመነጠቀ፡ አስነጠቀ፣ አስቀማ፣ አስወሰደ ።

አስመነጠቀ፡ አስወጣ፣ አስኬደ ።

አስመነጨረ፡ አስጫረ፣ አስበተነ ።

አስመነጨቀ፡ አስመነቸከ፣ አስቀጨቀ፣ አስነዘነዘ ።

አስመነጨቀ፡ አስመነጠቀ፣ አስለቀቀ ።

አስመናኝ፡ ያስመነነ፣ የሚያስመንን (አስናቂ)

አስመንታፊ፡ ያስመነተፈ፣ የሚያስመነትፍ (አስቀሚ)

አስመንቻኪ፡ ያስመነቸከ፣ የሚያስመነችክ (አስጨቅጫቂ)

አስመንዛሪ፡ ያስመነዘረ፣ የሚያስመነዝር (አሸራፊ)

አስመንጣሪ፡ ያስመነጠረ፣ የሚያስመነጥር (አስጠራጊ፣ አሳጣቢ፣ አስገራፊ)

አስመንጣቂ፡ ያስመነጠቀ፣ የሚያስመነጥቅ (አስነጣቂ)

አስመኚ፡ ያስመኘ፣ የሚያስመኝ (አስከጃይ)

አስመከረ፡ ምከሩ፣ ምከሩትአለ፡ ምክርአስደረገ፣ አሰጠ ።

አስመከተ፡ አስቀየደ፡ አስጋረደ፡ አስከለለ ።

አስመከነ፡ መካንአስደረገ ።

አስመኪ፡ ያስመካ፡ የሚያስመካ፡ አስከባሪ።

አስመካ፡ ማያንአስነገረ (መካ)

አስመካሪ፡ ያስመከረ፣ የሚያስመክር፡ መኰንን፣ ንጉሥ ።

አስመካች፡ ያስመከተ፣ የሚያስመክት፡ አስጋራጅ፣ አስከለል።

አስመዘመዘ፡ አስለዘለዘ፡ አስራሰ።

አስመዘመዘ፡ አስለዘለዘ፡ አስራሰ።

አስመዘመዘ፡ አስቀጠነ፡ አስረዘመ ።

አስመዘመዘ፡ አስተለተለ፡ አስተረተረ፡ ኣሳበ፡ ኣስመዘዘ። እሾኻም።

አስመዘመዘ፡ አስተለተለ፡ አስተረተረ፡ ኣሳበ፡ ኣስመዘዘ። እሾኻም።

አስመዘቀ፡ አስነቀለ ።

አስመዘበረ፡ አስፈረሰ፡ አስናደ ።

አስመዘነ፡ በሚዛን፡ አስለካ፡ አሰፈረ፡ እስመጠነ።

አስመዘዘ፡ አስጐተተ፡ አስነቀለ፡ (ዘሌ፡ ፳፮፡ ፴፫)

አስመዘዘ፡ ኣስቈጠረ፡ ዘርን ።

አስመዘገበ፡ አመዝገብአስገባ፣ አጻፈ።

አስመዛኝ፡ ያስመዘነ፡ የሚያስመዝን ።

አስመዛዥ·ያስመዘዘ፡ የሚያስመዝዝ፡ አስነቃይ።

አስመዝማዥ፡ ያስመዘመዘ፡ የሚያስመዝምዝ፡ አስተልታይ፡ አስረዛሚ ።

አስመየደአስበጠረ፡ አስጐተነ ።

አስመደመደ:አስቈረጠ · አስጠረገ፡ ኣስናደ፡ አስፈረሰአስደለደለ፡ ትክክል፡ አስደረገ።

አስመደበ፡ አስወሰነ፡ አስደነገገ ።

አስመደበ፡ አስደለደለ፡ መደብ፡ አሠራ ።

አስመዳቢ፡ ያስመደበ፡ የሚያስመድብ፡ አስወሳኝ

አስመገመገ፡ አስጠባ፡ አስለገለገ ።

አስመገዘ(አግዝዐ) ፡ አስገዘገዘ፡ አስከረከረ፡ በመጋዝ፡ አስቈረጠ፡ አሠነጠቀ።

አስመጋዥ፡ ያስመገዘ፡ የሚያስመግዝ፡ አስገዝጋዥ፡ አስከርካሪ ።

አስመግማጊ፡ ያስመገመፃ፡ የሚያስመገምግ።

አስመጠነ፡ አስለካ፡ አስመዘነ፡ አስገመተ፡ አስገመገመ።

አስመጠወተአስመጽወተ፡ ምጧት፡ አሰጠ፡ አሳደለ ።

አስመጠጠ፡ አሳበ፡ አስጐተተ፡ አስጠጣ፡ አስጨለጠ፡ አስጠባ። (ተረት) ፡ ወጥ፡ ቢጣፍጥ፡ እጅ፡ ያስመጥጥ፡ ጥጥ።

አስመጣ፡ አስጋዘ፡ አስገባ፡ አስቀረበ፡ (፪ዜና፡ ፳፱፡ ፬፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፲፡ ፭)

አስመጣኝ፡ ያስመጠነ፡ የሚያስመጥንአስለኪ።

አስመጣጭ፡ ያስመጠጠ፡ የሚያስመጥጥ።

አስመጥዋች፡ አስመጽዋች፡ ያስመጠወተ፡ የሚያስመጠውት።

አስመጪ፡ ጭ፡ ያስመጣ፡ የሚያስመጣ።

አሥሚ፡ ያሠማ፣ የሚያሠማ (አጋይማሥማት፡ ማሞቅ፣ ማጋል፣ ማጋም።

አስማለ (አምሐለ) አማለ፡ አስገዘተ፡ አዘጋሳንቃን ።

አስማሚ፡ ያስማማ፣ የሚያስማማ (አስታሪቂሽማግሌ፣ ጨዋ፣ ደላላ)

አስማማ፡ ለወሰ፡ አዋሐደ፡ አዋዋደ ።

አስማማ፡ ዕርቅአደረገ፡ ፍቅርአወረደ፡ እስታረቀ፡ ገላገለ ።

አስማማ፡ ገዢናሸያጭንአገናኘ (አንተበዚህሽጥ፡ አንተምበዚህግዛ" አለ፡ ይህንነገርበ፪ቱምወገንአስወደደ)

አስማሰ፡ አስኳተ፣ አስቈፈረ፣ አስጐደፈረ፣ አስጐደጐደ ።

አስማረ (አምሐረ) አማለደ፣ ምሕረትአሰጠ፣ አስተወ፣ አስለቀቀ (ሮሜ፡ ፰፥፴፬)

አስማረከ፡ እሲያዘ፣ አዘረፈ፣ አስወሰደ ።

አሥማሪ፡ ያሠመረ፣ የሚያሠምር (ጸፊ)

አስማሪ፡ ያስማረ፣ የሚያስምር (አማላጅ)

አስማሪ፡ ያስጨረየሚያስጭር፡ አስቧጫሪ ።

አስማራኪ፡ ያስማረከ፣ የሚያስማርክ (ዘራፊ)

አስማሽ፡ ያስማሰ፣ የሚያስምስ (እስቈፋሪ)

አስማቀቀ፡ አስደከመ (መከራአስቀበለ)

አስማተኛ (ኞች) ፡ ዝኒከማሁ (አስማትደጋሚ፣ ዐዚመኛ፣ ርተኛ፣ አጋንንትጠሪ፣ ሙትአማጣኝ - ዘዳ፡ ፲፰፡ ፲፡ ሚክ፡ ፭፡ ፲፪)

አስማተኛነት፡ አስማተኛመኾን (ናሖ፡ ፫፡ ፬)

አስማታም፡ ባለአስማትጠንቋይዐዚ

አስማት፡ ስሞች (ግእዝ)

አስማት፡ ስሞችስም።

አስማት፡ ያጋንንትስሞች (የጠንቋይክታብ - ጀጀጀ፣ ጨጨጨ፣ ሸሸሸየሚል)” ።ጨርጮቤዐይነጥላመፍትሔሥራይ ። መንድግመስተፋቅርግርማሞገስመግረሬፀር፡ ሩሕከናንህየስጡስጡ" የመሰለውኹሉ ።

አስማይ፡ ያስማለ፣ የሚያስምል፡ አማይ ።

አስማገደ፡ እፍም፡ ላይ፡ አስጨመረ፡ ኣስገባ፡ አስዶለ ።

አስማጠ፡ ዕሕ፡ ኣሠኘ ።

አስማጭየሚያስምጥ(ማጠ) ፡ አስማጠ።

አስማጭ፡ ያሰመጠ፣ ያሰጠመ (የሚያሰጥምአስጣሚ)

አስሞለቀቀ፡ አዛቀ፣ አስነቀለ ።

አስሞረደ፡ አስፈገፈገ፣ አሳለ፣ አስለዘበ፣ አዘረዘረ ።

አስሞራጅ፡ ያስሞረደ፣ የሚያስሞርድ (አስለዛቢ)

አስሞሸለቀ፡ አስገፈፈ፣ አስፈጀ፣ አስላጠ፣ አሰረቀ ።

አስሞሸረ፡ ሞሽሩአለ (አሸለመ፣ አስጌጠ)

አስሞተ፡ ሞት፡ አስፈረደ፡ አስገደለ ። ያስሞትኻል፡ አያስሞተኝም፡ እንዲል፡ ባለዶምና፡ ገዳይ።

አስሞከረ፡ አስፈተነ፣ አስበገረ፣ አዠመረ ።

አስሞከተ፡ አስወቀጠ፣ አስቀጠቀጠ፣ አስቀለበሙክትአስደረገ ።

አስሞካሪ፡ ያስሞከረ፣ የሚያስሞክር፡ አስበጋሪ ።

አስሞካች፡ ያስሞከተ፣ የሚያስሞክት ።

አስሞዠቀ፡ አስጠረገ፡ አስጨረ፡ አስፈገፈገ።

አስሞዣቂ፡ ያስሞዠቀ፡ የሚያስሞዥቅ፡ አስጫሪ ።

አስሞጀረ፡ አስጨመረ ።

አስሞጃሪ፡ ያስሞጀረ፡ የሚያስሞጅር፡ ያስጨመረ፡ የሚያስጨምር።

አስሞገተ፡ አስጠየቀ፡ አስነዘነዘ፡ አስጮቀቀ ።

አስሞገደ፡ አስወገጠ፡ አሳወከ

አስሞጋች፡ ያስሞገተ፡ የሚያስሞግት ።

አስሞጨለፈ፡ አሰረቀ፡ አስነጠቀ፡ አስቀማ፡ አስወሰደ ።

አስሰሰ፡ አስላሰሰ፣ አስነቀለ ።

አስሶኪ፡ ያስቦካየሚያስቦካየሚያስለውስ፡ አስለዋሽ።

አስረመመ፡ ዝምአሠኘ፡ አርምሞኣሲያዘ ።

አስረመሰ፡ አስለወሰ፡ አስቦካ ።

አስረመሰ፡ አስወሸቀ፡ አስነከረ፡ እዘፈቀ፡ አስራሰ ።

አስረመረመ፡ አስጠቀጠቀ፡ አስረገጠ ።

አስረመደ፡ አስነካ፡ አስረገጠ ።

አስረመደደ፡ አስረመጠጠ ።

አስረመጠ፡ አሸጐጠ፡ አስጠበሰ፡ ርሚጦአስበጅ ።

አስረመጠጠ፡ አስረገጠ፡ አስደፈጠጠ ።

አስረምራሚ፡ ያስረመረመ፡ የሚያስረመርም፡ ኣስጠቅጣቂ ።

አስረሳ፡(አርስዐ) ፡ አዘነጋ፡ ኣስገደፈ፡ እስተወ፡ (ሰቈ፪፡ ፯)

አስረሳሽ፡ የሴት: ስም።

አስረስ፡ ሴ፡ ዝኒ፡ ከማሁ፡ የሰው፡

አስረሽ፡ (አርሳዒ) ፡ ያስረሳ፡ የሚያስ

አስረሽ፡ ከፍአድርገሽ።

አስረቀረቀ፡ አስመታአስለቀሰ፡ ረቀረቀ።

አስረቀረቀአስመታ፣ አስለቀሰ፡ ረቀረቀ።

አስረቀረቀ፡ አስመታ፡ አስደቀደቀ ። አስረቀረቀ፦እንሠቀሠቀ፡ አስለቀሰ ።

አስረቀቀ፡ ረቂቅአስደረገ፡ አስጣፈ ።

አስረበረበ፡ አስረጫ።

አስረበረበ፡ አስደረደረ።

አስረበደ፡ ኣስቸኰለአረበደ።

አስረበዶ፡ አስቸኰለአስቈጣአስለፈለፈ።

አስረቢ፡ ያስረባ፣ የሚያስረባ (የቅኔመምር፡ አስጠቃሚ)

አስረባ (አርብሐ) አስወለደ፣ አስበዛ።

አስረባ፡ አስጠቀመ (ጥቅምአሰጠ)

አስረባየ፡ አስረገጠ፣ አስረመረመእስጠቀጠቀ።

አስረተ (አማረየ፣ አስተማረየ) አስጠነቈለ (ርትአስደረገ)

አስረታ፡ አንዱእንዲረታእንዲያሸንፍሌላው (ጥረ) እንዲረታእንዲሸነፍአስደረገ ።

አስረቺ፡ ያስረታ፡ የሚያስረታ፡ ክስጠበቃአውለኝ ።

አስረከሰ(አርኰሰ) ርካሽአስደረገዋጋአሳጣ፡ አስናቀ ።

አስረከረከ፡ አስጐበጠ፡ ኣስወለገደ ።

አስረከበ፡ ሰጠ፡ አቀበለ፡ እሰውእጅ ።

አስረካሽ፡ ያስረከሰ፡ የሚያስረክስ፡ ኣስናቂ ። (ሴትአስረካሽ)ገለሞታቀንየባሕር፡ ድርውሃየሚመስል ።

አስረካቢ (ቦች) ፡ ያስረከበ፡ የሚያስረክብ፡ ሰውአቀባይ ።

አስረካቢነት፡ አስረካቢመሆን ።

አስረካቢው፡ ያወይምየርሱአስረ ።

አስረዘመ፡ አስበለጠ፡ አስበዛ (ኢዮ፡፯፡)አስበለጠ፡አበዛ: አበልፀ፡አብዝኀ (ኢዮ፡፯፡) (ማቴ፡፳፫፡፭)

አስረዛሚ፡ ያስረዘመ፣ የሚያስረዝም፡ ኣብላይ - ያስረዘመ፣ የሚያስረዝም፡ በላዩላይያለ ።

አስረዳ፡ ለጠ፣ አስጠና፣ አሳወቀ ።

አስረጀ (አእረገ) አሮጌአደረገ፡ አሸመገለ።

አስረጅ፡ የነገርአስተንካሪና ። አዳምከሲኦልወጣስለርሱፈጣሪሙቷልና ።

አስረጅ፡ ያስረዳ፣ የሚያስረዳ፣ አሳዋቂ ። (ባዕድአስረጅ) ፡ ከመደበኛውቅኔሐሳብየማይገጥም ።

አስረገመ፡አስለየ፣ አስካደ። ርጉምአሠኘ።

አሥረገረገ (አሕዘዘ) ዋጠ ' አሰጠመ።

አሥረገረገ (አሕዘዘ) ዋጠ ' አሰጠመ።

አስረገረገ፡ አሰጠመ፥ ሠረገ።

አስረገረገ፡ አሳወቀ፣ አስከተተ፣ አስመላ (ሠረገንተመልከት" - "ሠረገንተመልከት)

አስረገረገ፡ አስነቀነቀ፥ ረገረገ።

አስረገረገ፡ አስነቀነቀ፣ አስወዘወዘ፡

አስረገበ፡አስላላ:አስጐረበ

አስረገዘ፡ኣፀነሰ፣ አስቋጠረ፣ እሲያዘ።

አስረገደ፡አስጨፈረ:አዘለለ:አስረገጠ

አስረገደ፡አንቀጠቀጠ:አስፈራ:አራደ

አስረገጠ(አርገፀ)፡ በርግአስመታእስደበደበሰውን።

አስረገጠ፡መሬትንአስጠቀጠቀ፣ አስረመረመ።

አስረገጠ፡አስጨፈረ፣ አዘለለ።

አስረገጠ፡እውነትአስደረገ፣ እስቲነከረ፣ አስተካከለ። (ተረት) "ሳያስረግጡወሬሳይገድሉጐፈሬ። አንድምስክርአያስደነግጥአንድዐይንእያስረግጥ"

አስረገፈ፡አስወደቀ፣ አስጣለ።

አስረጋሚ፡ ያስረገመ፣ የሚያስረግም (ክፉግብርአስካጅ)

አስረጋዥ፡ ያስረገዘ፣ የሚያስረግዝወንድተባት። (ተረት) "ላስረጋዥምያምረዋል"

አስረጋጅ፡ ያስረገደ:የሚያስረግድ (እስጨፋሪአስረጋጭ)

አስረጋጭ (ጮች) ፡ ያስረገጠ፣ የሚያስረግጥ (አስጨፋሪኣሸብሳቢደብተራጕኔመኰንን)

አስረጋጭነት፡ አስረጋጭመኾን (አስሠፋሪነት)

አስረጋፊ፡ ያስረገፈ፣ የሚያስረግፍ (አስጣይ)

አስረጠበ፡ ርጥብአስደረገ ። አስረጠበ፦ርጥባንአሰጠ፡ አስቀለተ፡ አስረዳ፡ አሳገዘ ።

አስረጠጠ፡ ኦሳመቀ፡ አስጨቈነ፡ አስወ ።

አስረጣቢ፡ ያስረጠበ፡ የሚያስረጥብ፡ እቀላች ።

አስረጨ (አርቀየ) አስፈነጠቀ፡ አስበተነ፡ አስነዛ፡ አስወረወረ - አስረጨ፡ አስበተነ፡ አስነዛ፡ አስወረወረ ።

አስረጪ፡ ያስረጫ፣ የሚያስረጭ (ቤትንዐራስን) - የሚያረጭ (ቤትን፣ ራሱን)

አስረፈረፈ፡ አስነሰነሰ፡ አስረበረበ፡ አስጐዘጐዘ ።

አስረፈቀ፡ ቸልአሠኘ፡ ጋብአስደረገሰውንነገርን ።

አስረፈደ፡ ረፋድእስኪኾንአስቈየ፡ አዘገየ ።

አስረፋቂ፡ ያስረፈቀ፡ የሚያስረፍቅ ።

አስረፋጅ፡ ያስረፈደ፡ የሚያስረፍድ ።

አስራመመ፡ አስጠረገ፡ አስፈገፈገ፡ አሳጠበ ።

አስራማሚ፡ ያስራመመ፡ የሚያስራምም፡ አሳጣቢ ።

አስራሰ፡(አርሐሰ) ፡፡ አስነከረ፡ አስረጠበ ።

አስራሶ (አስራባዊ) ፡ ከፈሳሽከረግረግአጠገብየሚነሣነጭየወባትንኝ ። ሲበዛ "አስራቦች" ይላል።

አስራሪ፡ ያሰረረ፣ የሚያሰር (ጣጂ)

አስራቀ፡ አስገለለ፡ አስወገደ፡ አስለየ፡ አስነጠለ ። እከሌእከሌንውቃቢአስራቀው ።

አሥራቂ፡ ያሠረቀ፣ የሚያሠርቅ (ቄስ)

አስራቂ፡ ያስራቀ፡ የሚያስርቅ፡ አስገላይአስወጋጅያየ ።

አስራቈተ (አዕረቀ) አስገፈፈአሳረዘ (ባዶገላአስደረገ)

አስራቈተ፡ አሳረዘዐረቀ።

አስራበ (አርኀበ) መብልከለከለባዶአደረገ (ምግብኣሻአስፈለገብላብላአሠኘ) (ምሳ፡ ፴፥፫)

አስራቢ (አርኃቢ) ያስራበ፣ የሚያስርብሰው፣ መጠጥ።

አስራብ፡ ፈሳሾች።

አስራቦ፡ የወባትንኝ፥ ሰረበ።

አሥራጊ፡ ያሠረዝ፣ የሚያሠርግ ።

አሥራጊ፡ ያሠረዝ፣ የሚያሠርግ ።

አሥራጺ፡ ያሠረጸ፣ የሚያሠርጽ (የአብአካል)

አሥር፡ በቁሙ፡ ዐሥር ።

አሥርግ፡ አክሳሪ፣ ወራሽ (ሰርግአሥርግ" እንዲሉ) ጠመ።

አስሮጠ፡ አስበረረ፣ አስጋለበ፣ አስፈረጠጠ - አስሮጠ፣ አስጋለበ፣ አፋጠነ ።

አስሯጭ፡ ያስሮጠ፣ የሚያስሮጥ፡ አስኦሮቢ - የሚያስሮጥ፡ ፈጣንሮጣሪ ።

አስቀለለ (አቅለለ) ቀላልአስደረገአስጐደለ።

አስቀለሰ፡ አስመለሰአስጐበጠ።የናትአማላጅዐንገትአያስቀልስ፡ ፊትአያስመልስ" እንዲሉ ።

አስቀለበ፡ አሲያዘአስጨበጠ።

አስቀለበ፡ አስረዳአስመገበ።

አስቀለበሰ፡ አሳጠፈአሸነቀረአስቀነፈ ።

አስቀለተ፡ አስረጠበአሳገዘኣስረዳ።

አስቀለደ፡ አስተረበአስፌዘ።

አስቀለጠ፡ አስመታአስደበደበ።

አስቀለጠ፡ አስፈሰሰ፡ አስናደአስፈረሰ።

አስቀለጠመ፡ አስመታአሰበረ፡ ቅልጥምንዕንጨትን።

አስቀለጠፈ፡ አስፈጠነ፡ በቶሎአሠራአስከወነ ።

አስቀላ (አቅልዐ) አስመታአስለጋ።

አስቀላ፡ ቀይአስደረገ።

አስቀላ፡ አስቈረጠ።

አስቀላሽ፡ ያስቀለሰ፣ የሚያስቀልስ (አስጐባጭ)

አስቀላወጠ፡ የሰውማድአስከጀለ።

አስቀላጅ፡ ያስቀለደ፣ የሚያስቀልድ።

አስቀልባሽ፡ ያስቀለበሰ፣ የሚያስቀለብስ (አስቀናፊ)

አስቀመለ፡ ቅማልአስለቀመ፣ አስገደለ።

አስቀመመ፡ ቀምሙአለ፡ አስደባለቀአስቀላቀለ።

አስቀመሰ፡ አስለከፈ።

አስቀመሰ፡ አስመታ።

አስቀመረ፡ አስቈጠረ፡ አስመደበአስለየአስከፈለ።

አስቀመቀመ፡ አሰፋአዘመዘመ።

አስቀመጠ፡ አስቀዘነ።

አስቀመጠ፡ አኖረ፥ (ቀመጠ)

አስቀመጠለ፡ አሳረደአስጐመደ።

አስቀመጠለ፡ አስጐደለ።

አስቀሚ፡ ያስቀማ፣ የሚያስቀማ (አስነጣቂ)

አስቀማ (አቅምሐ) አስነጠቀአስወሰዶ።

አስቀማሚ፡ ያስቀመመ፣ የሚያስቀምም።

አስቀማይ፡ ያስቀመለ፣ የሚያስቀምል (አስለቃሚአስገዳይ)

አስቀማጭ (ጮች) ያስቀመጠየሚያስቀምጥ (አኗሪሰውአስቀዛኝኮሶአንግሊዝጨውጕሎዘይትሙስናመተሬእንቆቆ) ፡ የመሰለውኹሉ ።

አስቀማጭነት፡ አስቀማጭመኾን፡ አኗሪነት።

አስቀምቃሚ፡ ያስቀመቀመ፣ የሚያስቀመቅም (አዘምዛሚ)

አስቀምጣይ፡ ያስቀመጠለ፣ የሚያስቀመጥል (አስጐዳይ)

አስቀሠመ፡ አስለቀመአሰበሰበአስመጠጠ።

አስቀሰረ፡ አስገተረ፣ አስቆመ።

አስቀሰቀሰ፡ አስበረበረ፣ አስፈተሸ።

አስቀሰቀሰ፡ አስነቀነቀ።

አስቀሠፈ፡ አስቀጪአስቀጠፈአስገደለ።

አስቀሣፈተ፡ አሳበለአስቀባዠረ።

አስቀሣፊ፡ ያስቀሠፈ፣ የሚያስተሥፍ (አስገዳይ)

አስቀስቃሽ፡ ያስቀሰቀስ፣ የሚያስቀሰቅስ።

አስቀረ፡ አተረፈአዳነ (ዘፍ፡ ፲፱፥፴፪ - ፴፬)

አስቀረ፡ እንዳይመጣእንዳይሰጥአደረገ፡ ከለከለ።

አስቀረረ፡ አስጠለለአስቀዳ።

አስቀረቀረ፡ አስገባኣሸጐረ።

አስቀረቀበ፡ አሳሰረአስወደነአስጠመረ።

አስቀረበ፡ ባጠገብአስቀመጠአስኖረ።

አስቀረበ፡ አስነዳአስወሰደ።

አስቀረነተ፡ አሳሰረአስቀረቀበ።

አስቀረደደ፡ አስቈረጠአስቈረሰአስገመሰ።

አስቀረጠ፡ ከዕቃወይምከገንዘብላይአስከፈለአስገበረዳኛው። እንደ "አቀረጠም" ሲፈታይችላል።

አስቀረጠፈ፡ አስቈረጠአስጠቀነ፣ አስደቀቀ።

አስቀረጪጪ፡ አስነከሰ።

አስቀረጸ፡ አስቀረጠአስነጠጠ፡ አስፈለፈለአስነቀሰ።

አስቀረፈ፡ አስላጠአስመለጠ፡ አሰበረኣስፈለጠ።

አስቀሪ፡ ያስቀረ፣ የሚያስቀር።

አስቀራሪ፡ ያስቀረረ፣ የሚያስቀርር።

አስቀራቢ፡ ያስቀረበ፣ የሚያስቀርብ (አስነጂ)

አስቀራጭ፡ ያስቀረጠ፣ የሚያስቀርጥ (ቀረጥአስከፋይ)

አስቀራፊ፡ ያስቀረፈ፣ የሚያስቀርፍ።

አስቀርቃሪ፡ ያስቀረቀረ፣ የሚያስቀረቅር (አሸጓሪ)

አስቀርዳጅ፡ ያስቀረደደ፣ የሚያስቀረድድ።

አስቀርጣፊ፡ ያስቀረጠፈ፣ የሚያስቀርጥፍ።

አስቀቀለ፡ አስሞቀአስፈላአስበሰለኣስነፈረ፡ ወጥአሠራ።

አስቀቀረ፡ ዦሮንአስመለሰአስጣለ።

አስቀቀተ፡ አስነፈገአሠሠተ።

አስቀቃይ፡ ያስቀቀለ፣ የሚያስቀቅል (አስፈሊ)

አስቀበለ፡ ስጥእለአስጠ።

አስቀበረ (አቅበረ) ቅበሩአለ (አስደፈነበመቃብርአስኖረዐፈርአስመለሰ)

አስቀበቀበ፡ አሳረሰአሳየመአስለሰ

አስቀበቀበ፡ አስቀጠቀጠአሳደሰ።

አስቀበቀበ፡ አስተከለአስቸከለ።

አስቀበተተ፡ አሳበጠአስነፋአስወጠረ።

አስቀቢ፡ ያስቀባ፣ የሚያስቀባ (አስለቅላቂ)

አስቀባ (አቅብዐ) አስላከከአስለቀለቀአስደለሰ።

አስቀባሪ፡ ያስቀበረ፣ የሚያስቀብር (አስደፋኝ)

አስቀባይ፡ ያስቀበለ፣ የሚያስቀብል (አሰጪ)

አስቀባጠረ፡ አስለፈለፈአናገረ።

አስቀብቃቢ፡ ያስቀበቀበ፣ የሚያስቀበቅብ (የሚያሳርስአስቀጥቃጭአሳዳሽአስቸካይ)

አስቀተራ፡ አስጮኸ፣ አስጥሣ፣ አስጐደራ።

አስቀነሰ፡ አስጐደለ።

አስቀነቀነ፡ አስመረመረአስፈተሸ።

አስቀነቀነ፡ አዠመረአስቃኘ።

አስቀነተ፡ አስታጠቀ።

አስቀነዘፈ፡ አሳረደአስቀነጠሰአስመለመለ።

አስቀነዘፈ፡ አስፈሰሰእንባን።

አስቀነደለ፡ አስበጣአስቈረጠ።

አስቀነደበ፡ አስመታ።

አስቀነደበ፡ አስቀነደለ።

አስቀነጠሰ፡ አስቀነጠበአስቈረጠአስ።

አስቀነጠበ፡ አስቈረጠአስበጠሰአስቀነጠሰ።

አስቀነፈ፡ አሳጠፈአስቀለበሰአሸበለለ።

አስቀና፡ ቀናአስደረገ፡ አስመቀኘምቀኛአስነሣ፡ ቅናትአሳደረ (ሮሜ፡ ፲፩፥፲፩)

አስቀናሽ (አቅንአኪ) ቀናተኛአስደረገሽ።ቀናን" እይ።

አስቀናሽ፡ ያስቀነሰ፣ የሚያስቀንስ (አስጐዳይ)

አስቀናፊ፡ ያስቀነፈ፣ የሚያስቀንፍ (አስቀልባሽ)

አስቀንቃኝ፡ ያስቀነቀነ፣ የሚያስቀነቅን (አስመርማሪ)

አስቀንዳይ፡ ያስቀነደለ፣ የሚያስቀነድል።

አስቀንጣሽ፡ ያስቀነጠሰ፣ የሚያስቀነጥስ።

አስቀንጣቢ፡ ያስቀነጠበ፣ የሚያስቀነጥብ (አስበጣሽ)

አስቀኝ፡ ያስቀና፣ የሚያስቀና።

አስቀኝ፡ ያስቀኘ፣ የሚያስቀኝ (የቅኔመምህር)

አስቀዘነ፡ አስቀመጠነዳ።

አስቀዘፈ፡ አስገፋኣስገለጠአስከፈለ።

አስቀዛኝ፡ ያስቀዘነ፣ የሚያስቀዝን (ኮሶየኖረቅቤሌላምበያይነቱመድኅኒት፡ እንግሊዝጨውጕሎዘይት)

አስቀዛፊ፡ ያስቀዘፈ፣ የሚያስቀዝፍ (የመርከብአዛዥ)

አስቀየመ (ጥጸ) አጸየፈአስከፋአሳዘነአስኰረፈ።

አስቀየሰ፡ ኣስለካአስመጠነአስነደፈአስበገረ።

አስቀየረ፡ አስለወጠ።

አስቀየደ፡ አሰከለአስጋዳ።

አስቀየደ፡ አስከፈለአስመከተአስጋረደ።

አስቀየጠ፡ አዘነቀአስቀላቀለኣስደባለቀ ።

አስቀያሚ፡ ያስቀየመ፣ የሚያስቀይም (አጸያፊአሳዛኝ)

አስቀያሚነት፡ አስቀያሚመኾን።

አስቀያሪ፡ ያስቀየረ፣ የሚያስቀይር (አስለዋጭ)

አስቀያሽ፡ ያስቀየሰ፣ የሚያስቀይስ (አስለኪባለሕንጻ)

አስቀያጅ፡ ያስቀየደ፣ የሚያስቀይድ (አስመካችአስጋራጅ)

አስቀያጭ፡ ያስቀየጠ፣ የሚያስቀይጥ።

አስቀደመ፡ ወደፊትአስደረገአስኬደአሳለፈ (በፊትአሠራ)

አስቀደሰ፡ አስቈረበ።

አስቀደሰ፡ አስባረከኣስከበረአስመሰገነ።

አስቀደደ፡ አሸረከተአሠነጠቀአሸነቈረኣስነደለ።

አስቀዳ (አቅድሐ) አስደነበቀአስጠለቀአስጨለፈአስገለበጠ።

አስቀዳ፡ አጻፈ።

አስቀዳሚ፡ ያስቀደመ፣ የሚያስቀድም።

አስቀዳሽ (ሾች) ያስቀደሰ፣ የሚያስቀድስ (አስባራኪአስቈራቢ)

አስቀዳጅ፡ ያስቀደደ፣ የሚያስቀድድ (አሠንጣቂ)

አስቀድሞ፡ ንኡስአገባብ (በፊትበመዠመሪያ) (ዮሐ፡ ፩፥፩ - )” ።አስቀድሞማመስገንለሐሜትያስቸግራል” ።

አስቀጂ፡ ያስቀዳ፣ የሚያስቀዳ።

አስቀጠለ፡ አስጨመረ (አስቋጠረአሰፋአስረዘመ (ቤትን)

አስቀጠረ (አቅጸረ) ቅጥርአሠራአስከበበአሳጠረ።

አስቀጠቀጠ፡ ብረትአሠራ።

አስቀጠቀጠ፡ አስመታአስደበደበአስቀቀ ።

አስቀጠቀጠ፡ አስወቀጠ።

አስቀጠበ፡ አስከነዳአስለካአስመጠነ፡ አስመለከተምልክትአስደረገ።

አስቀጠነ፡ ቀጪንአስደረገድርን።

አስቀጠጠ፡ አስቈረጠአሳወደአሸለተ።

አስቀጠፈ፡ አስቈረጠአስቀነጠበ።

አስቀጠፈ፡ አስገደለአስቀሠፈ።

አስቀጣ፡ ቅጣትአስፈረደአሳሰረአስመታአስገረፈ።

አስቀጣ፡ አስጐመደአስቈረጠ።

አስቀጣሪ፡ ያስቀጠረ፣ የሚያስቀጥር።

አስቀጣቢ፡ ያስቀጠበ፣ የሚያስቀጥብ (ያስመጠነ፣ የሚያስመጥን፡ አስመጣኝ)

አስቀጣይ፡ ያስቀጠለ፣ የሚያስቀጥል (አስፈላጊአስቋጣሪ)

አስቀጣይነት፡ አስቀጣይመኾን፡ አስረዛሚነት።

አስቀጣፊ፡ ያስቀጠፈ፣ የሚያስቀጥፍ (አስቈራቹ)

አስቀጥቃጭ፡ ያስቀጠቀጠ፣ የሚያስቀጠቅጥ።

አስቀጪ፡ ያስቀጣ፣ የሚያስቀጣ (ኣበሳኀጢአት)

አስቀጯ፡ አስቀሠፈአስገደለ።

አስቀጯ፡ አስቈረጠአስነጯአስገነጠለ ።

አስቀጸለ፡ አስተማረነገረ።

አስቀጻ (አቅጽዐ) አሳፈፈአስቀፈፈ።

አስቀጻይ፡ ያስቀጸለ፣ የሚያስቀጽል (ነጋሪአስተማሪ)

አስቀጻይነት፡ አስተማሪነት።

አስቀፈረ፡ አስቆመአስቀቀረ።

አስቀፈቀፈ፡ አስበሳአሰበረአስፈለፈለ።

አስቀፈቀፈ፡ አስከረከረዕንወትን።

አስቀፈደ፡ አስበሳ፣ አሳሰረ።

አስቀፈደደ፡ አሳሰረ።

አስቀፈፈ፡ አስለመነአስጠየፈ።

አስቀፈፈ፡ አስቈረጠአስከረከመ።

አስቀፋፊ፡ ያስቀፈፈ፣ የሚያስቀፍፍ (አስከርካሚአስለማኝ)

አስቍጠረ (አቍጸረ) ኣኡአሠን፡ ፊደልናቍጥርአስተማረ፡ አንድኹለትኣስባለ።

አሥቂኝ (ኞች) አጫዋች፣ ድንክ፣ ቀልደኛካታ (ጥርስየማያስከድን)

አስቃመ፡ አስበላአሳፈሠአስገተመአስገፈረ።

አስቃሚ፡ ያስስቃመ፣ የሚያስቅም (ቸልተኛ)

አስቃረ፡ አሳለአስጐመዠ።

አስቃረመ፡ አስለቀመ፡ አሰበሰበ ።

አስቃራሚ፡ ያስቃረመ፡ የሚያስቃርም፡ አስለቃሚ።

አስቃተተ፡ አስለፋ፣ አስደከመ (ቍናቍናአስተነፈሰ)

አስቃኘ፡ አሰለለአስጐበኘ።

አስቃኘ፡ አስቀነቀነአዠመረ።

አስቃኘ፡ አስጠበቀአስላላ።

አስቃጣ፡ አስደከረአስደቀነአዘረጋ

አስቈለለ፡ እስከመረአስጐቸ።

አስቈለመመ፡ አስቀለሰአስጐበጠአስጠመዘዘ።

አስቈለፈ፡ አስጐበጠአስቀለሰ።

አስቈለፈ፡ አዘጋኣሸጐረ።

አስቈላ፡ አሳመሰአስጠበሰ።

አስቈላ፡ አስወዘወዘአስነሰነሰ።

አስቈላይ፡ ያስቈለለ፣ የሚያስቈልል (አስከማሪ)

አስቈላፊ፡ ያስቈለፈ፣ የሚያስቈልፍ (አዘጊአስቀላሽ)

አስቈልማሚ፡ ያስቈለመመ፣ የሚያስቈለምም (ኣስቀላሽአስጐባጭ)

አስቈመደ፡ አስደረተአስደበደበአስደፈነ ።

አስቈመጠ፡ አስቈረጠአስጐመደ።

አስቈሰለ፡ አስደማአንዲቈስልአስደረገ።

አስቈሰቈሰ፡ አስጠቀሰአስገፋአስጨመረ።

አስቈስቋሽ፡ ያስቈሰቈሰ፣ የሚያስቈሰቍስ (አስጨማሪ)

አስቈረመ፡ አስመታ፡ አስኰረኰመ ።

አስቈረሰ፡ አስፈተተአስገመደለአስቀረደደአስከፈለ።

አስቈረረ፡ አስጫነአስደረበ።

አስቈረቈረ፡ አሳዘነአጸጸተ።

አስቈረቈረ፡ አስማሰአስመሠረተ።

አስቈረቈረ፡ አስደፈነአስጠቀጠቀ።

አስቈረቈረ፡ አስጐረበጠአስወጋ።

አስቈረበ፡ አስቀደሰአሠለሰ፡ የማችንስምበቅዳሴአስጠራ።

አስቈረኘ፡ አሳሰረአስጠመደ።

አስቈረኘተ፡ አስነፋአስጐሰረ።

አስቈረጠ፡ ነገርንአስጨረሰአስፈጸመ።

አስቈረጠ፡ አስጐረደአስጐመደአስመደመደኣሸለተ (ዕንወትንሥጋንእጅንጠጕርንሌላውንም)

አስቈረጠመ፡ አስጐረደመአሳንከአስበላ።

አስቈረፈ፡ አስጨረፈአስለኰፈ።

አስቈሪ፡ ያስቈራ፣ የሚያስቈራ (አስበዉአስፈቂ)

አስቈራ፡ አስበጣአስፈቃአስጋረጠ፡ ኣስተኰሰአስነቀሰኣስቀባኣስመለከተ፡ አስመታአስቈረመ።

አስቈራሚ፡ ያስቈረመ፡ የሚያስቈርም፡ አስኰርኳሚ።

አስቈራሽ፡ ያስቈረስ፣ የሚያስቈርስ (አስፈታች)

አስቈራቢ (ዎች) ያስቈረበ፣ የሚያስቈርብ (አስቀዳሽ) ። የችልጅወይምወራሽ።

አስቈራጭ (ጮች) ያስቈረጠ፣ የሚያስቈርጥ (ሥጋያዥ)

አስቈራጭነት፡ አስቈራጭመኾን።

አስቈርቋሪ፡ ያስቈረቈረ፣ የሚያስቈረቍርአሳዛኝ።

አስቈርጣሚ፡ ያስቈረጠመ፣ የሚያስቈረጥም።

አስቈርጣሚ፡ ያስቈረጠመ፣ የሚያስቈረጥም።

አስቈነነ፡ አስለካአሰፈረአስመጠነ።

አስቈነነ፡ አስኰራአስቋፈ።

አስቈነነ፡ አስጐነጐነአሸረበ።

አስቈነደደ፡ አስደረቀዐጪርአስደረገ።

አስቈነደደ፡ አስገረፈአስለቈጠጠ።

አስቈነጠለ፡አስቈነጸለ

አስቈነጠረ፡ ቈንጥራችኹውሰዱአለ።

አስቈነጠረ፡ አስወጋአስነከሰአስጫረ።

አስቈነጠጠ፡ አስለመዘገአስቀጣ።

አስቈነጠጠ፡ አስረገጠ።

አስቈነጠጠ፡ አስነከሰአስበላ።

አስቈነጠጠ፡ አስጠቀለለአሸበለለአስማገረ።

አስቈነጨ፡ አስለቀመአስጐለጐለ።

አስቈነጸለ፡ አስቈረጠአስገነጠለ።

አስቈነጸለ፡ አስኰሰተረአሰበረ።

አስቈናኝ፡ ያስቈነነ፣ የሚያስቈንን (ኣስጐንጓኝአሰፋሪ)

አስቈንጣሪ፡ ያስቈነጠረ፣ የሚያስቈነጥር።

አስቈንጣጭ፡ ያስቈነጠጠ፣ የሚያስቈንጥጥ (አስለምዛጊ)

አስቈየ፡ እንዲቈይእንዲዘገይአስደረገ።

አስቈጋ፡ አስገረፈአስቈነደደ።

አስቈጠቈጠ፡ አስለበለበ።

አስቈጠቈጠ፡ አስቈረጠ፣ አስመለመለ።

አስቈጠበ፡ እንዲቀመጥአስደረገ፡ አስበዛአስበረከተ።

አስቈጠጠ (አቍጠጠ) አስኰሳቍጣጥአስጣለ።

አስቈጣ፡ አናደደአስጮኸቍጡአደረገአስደረገአበሳጩ (ዘዳ፡ ፱፥፯፡ ዘካ፡ ፰፥፲፬፡ ሮሜ፡ ፲፥፲፱)

አስቈጣ፡ አዘለፈ (ቈጣ)

አስቈጣሪ፡ ያስቈጠረ፣ የሚያስቈጥር (አስተማሪ)

አስቈጣቢ፡ ያስቈጠበ፣ የሚያስቈጥብ (የቍጠባሹም)

አስቈጪ፡ አጸጸተአሳዘነአስተከዘ።

አስቈጪ፡ ያስቈጣ፣ የሚያስቈጣ።

አስቈፈረ፡ አስማሰአስማረአስኳተ (ዘፍ፡ ፳፮፥፲፰)

አስቈፋሪ፡ ያስቈፈረ፣ የሚያስቈፍር (አስማሽ)

አስቆመ፡ አስገታኣሳገደአስገተረ።

አስቋመጠ፡ አስጐመዠ(ጥሠ)ኣሠየ።

አስቋሚ፡ ያስቆመ፣ የሚያስቆም።

አስቋተ፡ አስደቀነ።

አስቋጠረ፡ አስቀጠለ፡ በልብስበስልቻበማሕፀንአሲያዘ።

አስቋጣሪ፡ ያስቋጠረ፣ የሚያስቋጥር (ባለድር) ።

አስቋጩ"ቋጩልኝ" አለ፡ አስጠመዘዘአስከረረአስገመደአስጠመረ።

አስቋጪ፡ ያስቋጪ፣ የሚያስቋጭ (ባለልብስ)

አስቋፈ፡ በቀስታአስኬደ፣ አስቈነነ።

አስበለቀጠ፡ ኣስገለጠአስከፈተ።

አስበለተ፡አስለየ፡ አስነጠለ፡ አስቈረጠ ።

አስበለጠ፡ አስረዘመአስከበረ።

አስበለጠጠ፡ አስገለጠአስቀለበሰ።

አስበሊ፡ ያስበላየሚያስበላየሚያስነክስ።

አስበላ (አብልዐ) አስጐረሠአስዋጠ። (ኢሳ፵፱፥፳፳፫) ። ኣበላፈቃድን፡ አስበላግዴታንያሳያል።

አስበላ፡ አስነከሰአስቦጨቀ።

አስበላጭ፡ ያስበለጠየሚያስበልጥየሚያስረዝምየሚያስከብር።

አስበሰለ፡ አስቀቀለ፡ አስቈላአስጋገረ።

አስበሠረ (አብሠረ) የምሥራችአሠኘአስነገረ።

አስበሰበሰ፡ አስራሰአሳሸ።

አስበሰከ፡ አስበተከአስበጠሰ።

አስበሳ፡ አሰረሰረአስፈለፈለአስቀደደአስነደለ።

አስበረረ፡ አስሮጠአስጋለበ።

አስበረቀሰ፡ አስጣሰአስፈረሰ።

አስበረበረ፡ አዘረፈኣስበዘበዘ፡ አስገለበጠ።

አስበረከከ (አብረከ) አስጐነበሰአስተኛግመልንወይምሰውን። (ዘፍ፳፬፥፲፩)

አስበረኰተ፡ አስደፈነአስቀበረአስረመጠ።

አስበረዘ፡ በሪድአስደረገኣስቀዘቀዘ፡ አስበጠበጠ።

አስበረየ፡ አስደነበረአስበረረ።

አስበረደ (አብረደ) አስቀዘቀዘ፡ አስበረዘ፡ እንዲበርድእንዲቀዘቅዝአስደረገ።

አስበረገደ፡ አስከፈለአስተረረአስፈለጠ።

አስበረገገ፡ አስደነገጠአስፈራአስደነበረአስፈገፈገ።

አስበረገገ፡ አስፈነከተአስወለለ።

አስበራ (አብርሀ) አስገለጠ፡ ብልጭአስደረገ፡ ፋናአስወጋ።

አስበራየ፡ አስኼደ፡ አስረገጠ።

አስበራጅ፡ ያስበረደየሚያስበርድየሚያስበርዝ።

አስበርባሪ፡ ያስበረበረየሚያስበረብር፡ አስበዝባዥ።

አስበሸተ፡ አሳመመጤናአሳጣ።

አስበሺ፡ ያስበሳየሚያስበሳየሚያስነድል።

አስበቀለ፡ ዐሎአስከፈለ፡ ደመኛንአስገደለ።

አስበቀለ፡ እንዲበቅልእንዲወጣአስደረገ።

አስበቀተ፡ አስነዘነዘአስነተረከአስቀቀ።

አስበቃ፡ ልክእንዲኾንእንዲበቃአስደረገ።

አስበቃች፡ ያስበቀተየሚያስበቅትእስጨቅጫቂ።

አስበቃይ፡ ያስሰቀለየሚያስበቅል፡ አስገዳይ።

አስበበተ፡ በብብትኣሲያዘ፡ ከብብትአስገባ።

አስበተበተ፡ አስቦጠቦጠአስፈለፈለአስበገበገ።

አስበተነ፡ አዘራአስለየአስወረወረአዘረዘረአስፈነጠቀአስነሰነሰ።

አስበተከ (አብተከ) አስበሰከኣስበጠሰ።

አስበታኝ፡ ያስበተነየሚያስበትን።

አስበከለ፡ አስኰለፈአስቈሸሸአስጠፋ።

አስበከረ (አብኰረ) አሶለደ፡ በካርአስደረገ፡ አስተወአስቀረ።

አስበካይ፡ ያስበከለየሚያስበክልየሚያሳድፍየሚያስኰልፍ።

አስበዘበዘ፡ አዘረፈአስቀማአስበረበረ። (ሕዝ፳፭፥፪። ዓሞ፭፥፱)

አስበዝባዥ፡ ያስበዘበዘየሚያስበዘብዝየሚያዘርፍየሚያስቀማ፡ አዘራፊአስቀሢ።

አስበየነ፡ አስፈረደአስለየ።

አስበየደ፡ አስደለዘአስመረገአስደፈነ።

አስበያኝ፡ ያስበየነየሚያስበይንየሚያስፈርድ፡ ራሱንከባለጋራውየሚያስለይ።

አስበያጅ፡ ያስበየደየሚያስበይድየሚያስደፍን፡ አስመራጊ።

አስበደለ፡ አሳመፀአስፋ፡ በሰውላይግፍአሠራ።

አስበደረ (አብደረ) ወለድአሰጠ፡ አስቀበለአስለቃ። በወለድአለ።

አስበደነ (አብደነ) አስፈዘዘአስደነገዘ፡ ሬሳአስደረገ።

አስበጀ፡ አሠራማለፊያአስደረገአስከወነ።

አስበገረ፡ አስሞከረአስፈተነ፡ አስነደፈአስለካአስመጠነአሣለ።

አስበገረ፡ አስደፈረ።

አስበገበገ፡ አስፈጀአስገረፈአስቈሰለ።

አስበጋሪ፡ ያስበገረየሚያስበግር፡ የሚያስነድፍአስሞካሪ።

አስበጠሰ፡ አስጐመደአስቦደሰአስቀነጠሰ።

አስበጠረ፡ አስነፈሰአስጐተነአስነቀሰ።

አስበጠረቀ፡ አስነደለአስበሳአሸነቈረ።

አስበጠበጠ፡ አስጠመቀአስበረዘአስመሸተ።

አስበጣ (አብጥሐ) አስፈቃአስቈራአሠነተረአስጋረጠ።

አስበጣሪ፡ ያስበጠረየሚያስበጥርየሚያስነፍስ፡ አስነፋሽ።

አስበጣሽ፡ ያስበጠሰየሚያስበጥስየሚያስቀነጥስ፡ አስቀንጣሽ።

አስበጥባጭ፡ ያስበጠበጠየሚያስበጠብጥየሚያሳውክ።

አስበጨቀ፡ አስበጠሰአስበሰከ።

አስበጪ፡ ያስበጣየሚያስበጣ፡ አስፈቂ።

አሥቢ፡ ያሠባ፣ የሚያሠባ (ሙክትናገችቀላቢ) ለብ።

አስባለ (አብሀለ) አሠኘ፡ አናገረ።

አስባለ፡ አስመታአስደበደበ።

አስባሰ (አብአሰ) አስከፋአስቀየመኣሳዘነ።

አስባረከ፡ አስመረቀኣስቀደሰ።

አስባራኪ፡ ያስባረከየሚያስባርክየሚያስቀድስ፡ ኣስቀዳሽ።

አስባብ፡ ሰበቦች፥ሰበበ።

አስባብ፡ ሰበቦች” ። የከተማአታላዮችከባላገርላይበሰበብባስባብገንዘብይቀማሉ” ።

አስባዘተ፡ አስፈለቀቀአስቦጨቀአስ።

አስባዛች፡ ያስባዘተየሚያስባዝት፡ አስቦጫቂ።

አስቤዠ (አቤዘወ) ቤዛአሰጠኣስለወጠኣስገዛአስዳነአስጣለአስተወኣስለቀቀኣስዋጀ።

አሥብቶዐራጅ፡ እያሠባየሚያርድ (ሰውንበገንዘብእያታለለየሚገድልምአሥብቶዐራጅይባላል)

አሥብቶ፡ አወፍሮ፣ አደንድኖ ።

አስቦረቀ፡ አስወረበ።

አስቦረቀ፡ አዘለለጮቤአስመታ።

አስቦረቦረ (አስበረበረ) አስጐረጐረአስፈለፈለ።

አስቦቀረ፡ ጠጕርንሳዱላአስወጣ።

አስቦቃሪ፡ ያስቦቀረየሚያስቦቅርየሚያስላጭ።

አስቦተረፈ፡ ኣስነከሰአስቦጨቀ።

አስቦዘነ፡ ዞላአስዋለ፡ ሥራአስፈታ።

አስቦጠቦጠ፡ አስቦረቦረአስጐረጐረአስጐጠጐጠ።

አስቦጨቀ (አስበጨቀ) አስባዘተአሳጨደአስቈረጠ።

አስቦጫቂ፡ የሚያስቦጭቅየሚያሳጭድ።

አስቧለተ፡ አስተረበአስቀለደ።

አስቧል፡ አስጐንብሷል፡ አዝምቷል ።

አስቧወረ፡ አስወረአሰነዘረኦሳከከ።

አስቧገተ፡ አስቀለተአስለመነ፡ ቧጋችአደረገአስደረገ፡ አዘገነ።

አስቧጠጠ፡ አስጠጠ፡ አስጨረ፡ አስጠረገ።

አስቧጣጭ፡ ያስቧጠጠየሚያስቧጥጥ፡ የሚያስጝጭር።

አስተ (አስተ) አንዳንድጊዜበጕልግስየማድረግየቅጽልልማድናመነሻ። ዋለአስተዋለአስተዋይ። በአዐበሚነሣበገቢርግስሲገባምየማድረግናየማደራረግየሳቢዘርልማድናመነሻይኾናል። ዐወቀአስታወቀአስተዋወቀአስተዋወቅ። አዕማድንተመልከት፡ ቍጥር፱። አንዳንደዬምመነሻውአዐባልኾነግስ፡ ነበረአስተናበረ፡ ነገደአስተናገደ፡ ነፈሰ፥አስተነፈሰሲልይገኛል። ይኸውምከግእዝየመጣነው። አስተባ፩ቃልየማድረግናየማስደረግልማድመኾኑንምበአወከናበ(ዐወሰ) እይ።

አስተለመ፡ እዠመረአሳረሰእስከመሰ።

አስተለተለ፡ አስቀደደአሠነጠቀእስአስተልታይያስተለተለ፣ የሚያስተለትል።

አስተለተለ፡ አስፈታአስተረተረአስመዘዘእስለየ።

አስተላለል፡ ዐለላአነካከር (ማለል)

አስተላለም፡ የዕልምአስተያየት (ለም) ።

አስተላለቀ (አስተኃለቀ) አጋደለኣሟሟተ።

አስተላለቅ፡ አሟሟ (ማለቅ)

አስተላለበ (አስተሓለበ) ጡትንአሳሳበ (ላምስትታለብጥጃያዘማለብንረዳ)

አስተላለብ፡ አሳሳብ (ማለብ)

አስተላለከ፡ አደፋፈረ፡ አጨካከነ፡

አስተላለክ፡ አጨካከን፡ አደፋፈር፡ አወዳደረ። አበረታት።

አስተላለጥ፡ ያልጫአኳዃን (ማለጥ)

አስተላለፈ (አስተኃለፈ) አረማመደአሸጋገረ (አዛመተአጋባ - (አደራራጊ)

አስተላለፈ፡ ለሌላጊዜአደረገጕዳይን (አድራጊ)

አስተላለፍ፡ አካኼድ (ማለፍ)

አስተላላቂ፡ ያስተላለቀ፣ የሚያስተላልቅአጋዳይ።

አስተላላፊ፡ ያስተላለፈ፣ የሚያስተላልፍ (መንገድመሪ)

አስተላላፊነት፡ አስተላላፊመኾን።

አስተላሚ፡ ያስተለመ፣ የሚያስተልም (እመሰ)

አስተመመ፡ አስጮኸ።

አስተመተመ፡ አስመታአስለተመአስገጨአስወጋ።

አስተመተመ፡ አስደመደመ።

አስተማመመ፡ መድኀኒትአደራረገ።

አስተማመም፡ የበሽታአያያዝ (ማመም)

አስተማመም:ኣዠማመር፡ ማመም ።

አስተማመሰ (አስተሓመሰ) አገለባበጠ (አተረማመሰ)

አስተማመስ፡ ኣገለባበጥ (ማመስ)

አስተማመቅ፡ አረጣጠጥ (ማመቅ)

አስተማመት፡ አከታተፍ (ማመት)

አስተማመቸ (አስተሓመወ) ኣጋባአዛመደ።

አስተማመነ (አስተኣመነ) ፡ ኣዋደደ፡ አሰማማ፡ እውነት፡ ርግጥ፡ ሐቅ፡ ነው፡ አባባለ፡ አሠኛኘ ። አረጋገጠ፡ ኣማማለ፡ አገዛዘተ ።

አስተማመን፡ አቀባበል፡ ማመን ።

አስተማመድ፡ አቈራረጥ (ማመድ)

አስተማመግ፡ አመሳሰግ (ማመግ)

አስተማመፀ (አስተዓመፀ) አበዳደለ ።

አስተማሚ (አስተሓማዪ) ያስተማማ፣ የሚያስተማማ (አነቃቃፊ) ።

አስተማማ (አስተሓመየ) አነቃቀፈ።

አስተማማኝ፡ ያስተማመነ፡ የሚያስተማምን፡ አረጋጋጭ ።

አስተማረ፡ ነገረ (ማረ)

አስተሰረየ (አስተስረየ) ፡ ሰረየ” ። የአስተሰረየናየሰረየትርጓሜባማርኛእንጂበግእዝአንድነትየለውም"

አስተሣሠሠ (አስተኃሠሠ) አጣረገአወላወለ።

አስተሣሠሥ፡ አጠራረግ{ ማሠሥ።

አስተሳሰረ፣ አስተኣሰረ፡ አዋሰበ፡ አያያዘ፡ አቈራኘ፡ አቈላለፈ፡ አጣመረ ።

አስተሳሰር፡ አቀፈዳደድ፡ ማሰር ።

አስተሳሰበ (አስተሓሰበ) አሳላ (አረዳዳ)

አስተሳሰብ፡ ያሳብአደራረግ (ማሰብ)

አስተሳሳሪ፡ ያስተሳሰረ፡ የሚያስተሳስር፡ አቈራኚ ።

አስተሳሳቢ፡ ያስተሳሰበ፣ የሚያስተሳስብዳኛ።

አስተስራዪ፡ የሚያስተሰርይ (ሰራዪ)

አስተረረ፡ አሠነጠቀ።

አስተረበ፡ አስቀለደአስፌዘ።

አስተረተ፡ አስመሰለአስነገረአስወጋ(አውግዐ)

አስተረተረ፡ አሠነጠቀአስፈነከተ።

አስተረተረ፡ ኣስጨፈለቀ።

አስተረተረ፡ ኣስፈታአስለየ።

አስተረከ፡ አስወጋአስነገረአስወራታሪክን።

አስተረከከ፡ አስጠረቀቀአሠነጠቀአስፈነከተ።

አስተረጐመ፡ ተረጐመአነጋገረ(እድራጊ)

አስተረጐመ፡ ኣስገለበጠአስፈታአስገለጠ(አስደራጊ)

አስተረፈ፡ አስዳነእስተወአስቀረ። (አላስተረፈኝም" - እጅግበጣምጐድቶኛል)

አስተረፈ፡ አተረፈ ።

አስተረፈሰ፡ አዘገነአሳፈሠአስቃመ።

አስተራረመ (አስተሓረመ) እናቀለአኰታኰተ።

አስተራረሰ (አስተሓረሰ) አታለመአገላገለአቀባቀበ።

አስተራረሰ (አስተኃረሰ) ወላድንአማገበአቃለበ።

አስተራረስ፡ አመጋገብ (ማረስ)

አስተራረስ፡ አተላለም (ማረስ)

አስተራረር፡ አከሳሰል (ማረር)

አስተራረቀ (አስተዓረቀ) አጐናበሰ፡

አስተራረቅ፡ አቀናን (ማረቅ)

አስተራረብ፡ አጠላለቅ (ማረብ)

አስተራረደ (አስተሓረደ) አቀራደድ ።

አስተራረድ፡ ያንገትአቈራረጥ (ማረድ)

አስተራረግ፡ አወጣጥ (ማረግ)

አስተራረፈ (አስተዓረፈ) አስተጋገዘሥራን።

አስተራራፊ፡ ያስተራረፈ፣ የሚያስተራርፍ (አስተጋጋዥ)

አስተራር፡ አኰሳስ (ማራት)

አስተራቢ፡ ያስተረበ፣ የሚያስተርብ (አስቀላጅ)

አስተራች፡ ያስተረተ፣ የሚያስተርት።

አስተራኪ፡ ያስተረከ፣ የሚያስተክ።

አስተራፊ፡ ያስተረፈ፣ የሚያስተርፍ (አስቀሪ)

አስተርታሪ፡ ያስተረተረ፣ የሚያስተረትር (እሠንጣቂ)

አስተርእዮ (ርእየ) የበዓልስም፡ በጥር፳፩ቀንየሚከበርየመቤታችንዕረፍት፡ ትርጓሜውመገለጥመታየት። ባላገርምአስተሮይለዋል።

አስተርጓሚ (ሞች) ፡ ያስተረጐመየሚያስተርጕም (አነጋጋሪቋንቋዐዋቂስማ)

አስተርጓሚነት፡ አነጋጋሪነት።

አስተርፎ፡ ትርፍ ።

አስተሻሸል፡ አለካክ፡ ማሸል።

አስተሻሸም፡ አጐናጐን (ማሸም)

አስተሻሸት፡ አለዋወስአዘዋወር (ማሸት)

አስተሻሸግ፡ አደፋፈንማሸግ።

አስተቃቀብ፡ አጠባበቅአደጋገፍማቀብ ።

አስተቃቀድ፡ አለካክማቀድ።

አስተቃቀፈ (አስተሓቀፈ) ኣስተቋቈረ (አደጋገፈአገናኘአጋጠመአናከሰአያያዘ - ፪ዜና፡ ፫፥፭)

አስተቃቀፍ፡ አስተቋቈር (ማቀፍ)

አስተቋቈረ (አስተዓቈረ) አስተቃቀፈ ።

አስተቋቈር፡ አስተቃቀፍ (ማቈር)

አስተበተበ፡ አስወረረአስከበበ።

አስተበተበ፡ አስጠመጠመአሳሰረ።

አስተባበለ (አስተሓበለ) አካካደ፣ ኣሸፋፈጠ (ቍርኣንብሉይንናሐዲስንያስተባብላል - (የተነገረውንየተደረገውንእንዳልተነገረእንዳልተደረገመልስሰጠሐሰትአለ)

አስተባበል፡ አወሻሸት (ማበል)

አስተባበስ፡ አጠራረግ፡ እበዳደል፡ ማበስ።

አስተባበረ (አስተኃበረ) አነጻጻረ፣ አመሳሰለ፣ አዋሐደ፣ አሰማማ፣ አገጣጠሙ፣ አሻረከ።

አስተባበር፡ አመሳሰል (ማበር)

አስተባበቅ፡ አስተማመቅ፡ ማበቅ።

አስተባበት፡ አጠላለፍማበት።

አስተባበድ፡ አኸማበድ።

አስተባበጥ፡ የዕብጠትአኳዃን (ማበጥ)

አስተባባሪ፡ ያስተባበረ፣ የሚያስተባብር (አንድያኳዃነ)

አስተባባይ፡ ያስተባበለ፣ የሚያስተባብል ።

አስተቤተ፡ አስኰራ ።

አስተብታቢ፡ ያስተበተበ፣ የሚያስተብትብ (አሳሳሪ)

አስተተገ፡ አስመታአስወጋ።

አስተታተል፡ አደፈራረስ፡ ማተል።

አስተታተመ (አስተኃተመ) የማተምየማኅተምሥራንረዳ ' ዐገዘ።

አስተታተር፡ አቈረባበጭ (ማተር)

አስተታተብ፡ አቈራረጥ (ማተብ)

አስተታተት፡ አወጋገድ፡ ማተት።

አስተቸ፡ አሳተተሐተታአስነገረ።

አስተቺ፡ ያስተት፣ የሚያስተች።

አስተነባ፡ አስነበየ ።

አስተነተነ (አስተሐመመ) ፡ ተጋዐሰበነገርንበልቡአወጣአወረደጥቂቱንብዙለማድረግለማብቃቃትናሥራንኹሉለማከናወን።

አስተነተነ፡ አስለየአስከፈለአስመደበአስደለደለኤስቈነነአሳደለ።

አስተነከረ፡ አስጠነከረመረመረአስረገጠ (ወሬንነገርን - "ተናጠተወራራሽመኾናቸውንአትርሳ)

አስተነከረ፡ ወሬንአስረገጠ፡ ተነከረ።

አስተነከረ፡ ወሬንአስረገጠ፡ ነከረ ።

አስተነኰሰ፡ አስለኰፈአስነካ።

አስተነፈሰ (አስተንፈሰ) ፋታናትንፋሽሰጠ (አሳረፈእፎይአሠኘአናገረበቅጣትየሚመረመርሰውንአስተነፈሰ)

አስተነፈሰ፡ እፎይአሠኘ፡ ነፈሰ።

አስተነፈሰ፡ ከተነፋስልቻናደንዳኔላስቲክከሚናጥወተትአየርንአወጣ ።

አስተነፈገ፡ አስገማ፣ አስከረፋ ።

አስተናበረ፡ እንጀራኣቀረበ፣ ሰደረ፣ ደረደረ (ሰውንጐንለጐንአስቀመጠመጠ)

አስተናባሪ፡ ያስተናበረ፣ የሚያስተናብር (ዐዳይ፣ አሳላፊጋባዥ)

አስተናባሪነት፡ አሳላፊነት፣ ጋባዥነት ።

አስተናባሪዎች፡ ዐዳዮች፣ አሳላፎች ።

አስተናነሰ፡ አጓደለ፡ አቀናነሰ።

አስተናነስ፡ አጐዳደል፡ ማነስ ።

አስተናነቀ (አስተኃነቀ፣ አስተቃለሰ) አያያዘአስታገለ።

አስተናነቅ፡ አስተሳሰር (ማነቅ)

አስተናነጥ፡ አጠራረብ (ማነጥ)

አስተናናቂ፡ ያስተናነቀ፣ የሚያስተናንቅ (አስታጋይ)

አስተናገደ (አአንገደ) እንግዳተቀበለ፣ ጋበዘ፣ አበላ፣ አጠጣ፣ አስተናበረ፣ ሸኘ ።

አስተናጋጅ፡ ያስተናገደ፣ የሚያስተናግድ (እንግዳተቀባይ፣ ጋባዥ፣ አስተናባሪ)

አስተናግር፡ ዕፀፋርስ (አናግርአስለፍልፍ" ማለትነው - የቀመሰውንሰውወደፊትየሚኾነውንናየሚያገኘውንስለሚያናግር "አስተናግር" ተባለ)

አስተኔ፡ ሕብርዐይነት። ደረቅአስተኔ፡ ርጥብአስተኔዕንጨትእንዲሉ። አስተዐይነትመባሉኔከዐይንመጥቶበምእላድነትስለተጨመረበትነው።

አስተንታኝ (ኞች) ፡ ያስተነተነ፣ የሚያስተነትን (ትጉህዐሳቢእንቅልፍየለሽየገዳምየቤተክሲያንመጋቢ)

አስተንካሪ፡ ያስተነከረ፣ የሚያስተነክር (ነገርአስረጋጭ)

አስተንፋሽ፡ ያስተነፈሰ፣ የሚያስተነፍስ (ፋታሰጪ)

አስተኚ፡ ያስተኛ፣ የሚያስተኛ (አንጣፊጋራጅአጋዳሚ)

አስተኚነት፡ እስተኚመኾን።

አስተኛ፡ ጠጕርን ።

አስተኛኘክ፡ አመሰኳኵ (ማኘክ)

አስተከለ፡ ቀላድአሰጠ።

አስተከለ፡ አስመሠረተአስለማ።

አስተከለ፡ አስቸከለእስከሰመአስቆመ።

አስተኪ፡ ያስተካ፣ የሚያስተካ (አስከፋይ)

አስተካ፡ አሰጠአስከፈለአስረጠበአስወከለ።

አስተካከለ(አስተኣከለ) ፡ አመሳሰለ፥አነጻጸረ፥አወዳደረ፡ አደላደለ፡ ትክክልአደረገ፡ (ኢዮ፳፰፡ ፳፭። ኢሳጫ፡ ፳፭። ዮሐ፭፡ ፲፰። ቈላ፬፡ ፩)

አስተካከል፡ አጨማመር፡ ማከል ።

አስተካከም፡ አስተጋገም (ማከም)

አስተካከብ፡ አሰባሰብ፡ ማከብ።

አስተካከት፡ አሰባሰብ፡ ማከት ።

አስተካከክ፡ አፈጋፈግ (ማከክ)

አስተካካይ፡ ያስተካከለ፥የሚያስተካክል፥የሚያወዳድር።

አስተካዥ፡ ያስተከዘ፣ የሚያስተክዝ (አሳዛኝ)

አስተካይ፡ ያስተከለ፣ የሚያስተክል ።

አስተኰሰ፡ ቃታንአሳበ።

አስተኰሰ፡ አስለኰሰአስለበለበ።

አስተኰሰ፡ አስዳመጠቀጥአስደረገ።

አስተኰሰ፡ ኣስላከከአስቀባአስገጠመ።

አስተኰሰ፡ ኣስካሰአስቀበለካሳን።

አስተኰሰ፡ እስሞቀአስወበቀ።

አስተኰረ፡ ኣስመለከተ።

አስተኳሽ፡ ያስተኰሰ፣ የሚያስተኵስ (አስለኳሽ - "የትኵስአዛዥ)

አስተኳሽነት፡ አስተኳሽመኾን።

አስተወ፡ አስለቀቀአስረገፈአስጣለእስማረ(መዝ፡ ፻፴፩፡ ፪፡ ኢሳ፡ ፲፬፡ ፳፯፡ ሕዝ፡ ፵፬፡ ፲) ማስተውማስለቀቅማስጣል ።

አስተዋለ (አስተውዐለለበወ) ፡ አየ፣ ተመለከተ፣ ተኰረ (ዐይነልቡንባንድነገርላይጣለልብአለልብአደረገአጤነ)

አስተዋለ፡ ተኰረ፥ ዋለ።

አስተዋወስ፡ አስተሳሰብ (ማስታወስ)

አስተዋወር፡ ያይንአጠፋፍ (መታወር)

አስተዋወቀ (አስተዓወቀ) ተዋወቁአለ (አላመደአለማመደ)

አስተዋወቅ፡ አለማመድ (ማወቅ)

አስተዋወክ፡ አበጣበጥ፡ ማወክ።

አስተዋወድ፡ አዟዟር፣ አሸታተት (ማወድ)

አስተዋወጅ፡ አለፋፈፍ (ማወጅ)

አስተዋዋቂ፡ ያስተዋወቀ፣ የሚያስተዋውቅ (አለማማጅ)

አስተዋዋቂነት፡ አስተዋዋቂመኾን።

አስተዋይ (ዮች) (ለባዊ) ፡ ያስተዋለ፣ የሚያስተውል (ያስአስተዋለችየምታስተውልተመልካችተኳርልብአድራጊያየውንየሰማውንቶሎየሚቀበል) (ዘዳ፡ ፳፱፡ ፬፡ ፩ሳሙ፡ ፲፰፡ ፴፡ ምሳ፡ ፲፪፡ ፬፡ ሮሜ፡ ፩፡ ፳፪)

አስተዋይነት፡ ተመልካችነት፣ ተኳርነት፣ ልብአድራጊነት።

አስተዋፅኦ (ወፅአ) መዋጮገንዘብ፡ ምእላድ።

አስተዛዘለ (አስተሐዘለ) አሸካከመ፣ አደራረበ፣ ኣነባበረ።

አስተዛዘለ፡ በኹለትወገንአለ (ተቀባበለ) - አቀባበለአፈራረቀአመላለሰ - የንባብየዜማየዘፈን)

አስተዛዘል፡ በዠርባአሸካከም (ማዘል)

አስተዛዘበ (አስተሓዘበ) አጠራጠረ፣ አናናቀ፣ አነቃቀፈ (ግጥም) - ዐርኩምይኼድናሊሬውምያልቅናያስተዛዝበናልይኸቀንያልፍና)

አስተዛዘብ፡ አጠላለፍ (ማዘብ)

አስተዛዘነ (አስተሐዘነ) አላቀሰኣዋየ፥አረጋጋ (አስተራረፈኣከፋፈለ - ኣረዳዳ)

አስተዛዘን፡ አተካከዝ (ማዘን)

አስተዛዘዘ(አስተኣዘዘ) ፡ ተዛዘዙ፡ አለ፡ ትዛዝ፡ አቀባበለ ።

አስተዛዘዝ፡ የትዛዝ፡ አሰጣጥ፡ ማዘዝ ።

አስተዛዛቢ፡ ያስተዛዘበ፣ የሚያስተዛዝብ (አጠራጣሪ)

አስተዛዛኝ፡ ያስተዛዘነ፣ የሚያስተዛዝን (አረጋጊ - "ይብላኝለሞተእግዜርያጥናኸ" የሚል)

አስተዛዛይ (ዮች) ያስተዛዘለ፣ የሚያስተዛዝል (ተማሪ - አደራራቢአነባባሪ)

አስተዣዠት፡ አወረዛዝ፡ ማዠት ።

አስተያየ(አስተራአየ) ፡ አነጻጸረ፥ፊትለፊት፥ዐይንላይን፡ (፩ሳሙ፲፫ - ፲፰)

አስተያየር፡ ኣቀላቀል (ማየር)

አስተያየት፡ አተያይ፡ አመለካከት፡ ማሰብ።

አስተዳደለ (አስተዓደለ) ተፈላጊነገርንአሰጣጠ፣ አቀባበለ።

አስተዳደለ፡ ፍረዱአለ (አፈራረደ)

አስተዳደል፡ የዕድልአሰጣጥ (ማደል)

አስተዳደሰ (አስተሓደሰ) አጠጋገነ።

አስተዳደስ፡ አጠጋገን (ማደስ)

አስተዳደረ (አስተኃደረ) አሰማማ፣ አኳዃነ (ኣደራራጊ)

አስተዳደረ፡ አስተነተነ (ይህለዚህይበቃል" አለ - (አድራጊ)

አስተዳደረ፡ ዐብሮዐደረ (ተገብሮ)

አስተዳደር፡ የኑሮአኳዃን (ማደር - ኢሳ፡ ፶፯፥፲ - ያለፈውተገብሮየሚመጣውገቢርመኾኑንአስተውል)

አስተዳደብ፡ አቀጣጥ፡ ማደብ።

አስተዳደነ፡ ኦፈላለገእያያዘ (አጋደለኣገዳደለ)

አስተዳደን፡ አገዳደል (ማደን)

አስተዳደግ፡ አለቃቀቅ (መታደግ)

አስተዳደግ፡ አረዛዘም፡ ማደግ።

አስተዳደፈ፡ አጨመላለቀ።

አስተዳደፍ፡ አስተሣሠሥ (ማደፍ)

አስተዳደፍ፡ አጐዳዶፍ፡ ማደፍ። ደፈረሰንእይ።

አስተዳዳሪ (ሮች) ያስተዳደረ፥የሚያስተዳድር (አስተንታኝሹም)

አስተዳዳሪነት፡ አስተዳዳሪመኾን (አስተንታኝነትዋናነት)

አስተዳዳይ፡ ያስተዳደለ፣ የሚያስተዳድል ።

አስተጃጀል፡ ኣሸፋፈን (ማጀል)

አስተጃጀብ፡ አከባበብ (ማጀብ)

አስተገተገ፡ አስገረፈአስተኰሰ።

አስተገነ፡ አስጠጋአስጠለለ።

አስተገነ፡ ዐጥርቅጥርአሠራአስጀጐለአስጋረደአስከለለ።

አስተጋ፡ ትጉህአስደረገ።

አስተጋባ (አስተጋብአ) አሳለፈአዛወረ፡ አስጮኸ።

አስተጋባ፡ ባንድነትሰበሰበአከማቸ።

አስተጋባ፡ አስጮኸ፥ ገባ።

አስተጋገለ፡ አኰታኰተ ።

አስተጋገል፡ አኰታኰት (ማገል)

አስተጋገም፡ የደምአሳሳብ (ማገም)

አስተጋገሠ (አስተዓገሠ) አቻቻለ፣ አጸናና።

አስተጋገሥ፡ አቻቻል (ማስታገሥ)

አስተጋገር፡ አስተዋወክ፡ ማገር።

አስተጋገተ (አስተዓገተ) ኣካበበ (ዋስንአያያዘ)

አስተጋገት፡ በዋስትናአያያዝ (ማገት)

አስተጋገዘ (አስተሓገዘ) አቀባበለ፣ አረዳዳ፣ አስተራረፈ።

አስተጋገዝ፡ አረዳድ (ማገዝ)

አስተጋገደ፡ አካተረአከታተረአዋሰነአወሳሰነአጠባበቀ።

አስተጋገድ፡ አገታትማገድ።

አስተጋጋዥ፡ ያስተጋገዘ፣ የሚያስተጋግዝ (አቀባባይአስተራራፊ)

አስተጓጐለ (አስተሃጐለ) አጠፋፋአሰነካከለ።

አስተጓጐል፡ አሰነካከል፡ ማስታጐል።

አስተጓጐር፡ አሰባሰብ፡ ማጐር።

አስተጓጓይ፡ ያስተጓጐለየሚያስተጓጕል፡ አሰነካካይ።

አስተጣጠረ (አስተሓጸረ) አታከለ፣ አገራገረ፣ አማገረ፣ አካካበ፣ አገናባ።

አስተጣጠር፡ አስተናነስ (ማጠር)

አስተጣጠር፡ ያጥርአሠራር (ማጠር)

አስተጣጠቀ (አስተዓጠቀ) አስተሳሰረ፣ አጠማጠመ።

አስተጣጠቅ፡ አጠማጠም (መታጠቅ)

አስተጣጠበ (አስተኃፀበ) ኩታናቀሚስንሱሪናእጀጠባብን (በማጠብረዳዐገዘ) - አስተሻሸ፣ አጓረፈ፣ አለቃለቀ፣ አጠማዘዘ።

አስተጣጠብ፡ አለቃለቅ (ማጠብ)

አስተጣጠነ (አስተዓጠነ) እጫጫሰ (ጪስንአቀባበለ - (ማጠንንረዳ)

አስተጣጠን፡ የጪስአሰጣጥ (ማጠን)

አስተጣጠፈ (አስተዓጸፈ) (ማጠፍንረዳ) - አጠቃለለ።

አስተጣጠፍ፡ አኰረማመት (ማጠፍ)

አስተጣጣቢ፡ ያስተጣጠበ፣ የሚያስተጣጥብ (የዕጥበትረዳት)

አስተጣጣፊ፡ ያስተጣጠፈ፣ የሚያስተጣ

አስተጣጥ፡ አደኸያየት፣ አረሳስ (ማጣት)

አስተጫጨቅ፡ አከታተት (ማጨቅ)

አስተጫጨደ፡ አቋረጠ፣ አጣረገ።

አስተጫጨድ፡ አቈራረጥ (ማጨድ)

አስተጫጫጅ፡ ያስተጫጨደ፣ የሚያስተማጭድ።

አስተፈተፈ፡ አስበጣአስፈቃአስቈራአስቈረጠ (ፊትንገላንየሚጠበስሥጋን)

አስተፈተፈ፡ አስቸኰለአጣደፈ።

አስተፊ፡ ያስተፋ፣ የሚያስተፋ (ደምኣስተፊ" - ሊበሉትየማይገባእንጕዳይ)

አስተፊታ፡ የምታስተፋሴት።

አስተፋ (አትፍአ) ፡ አስቀረሸአስወ።

አስተፋ፡ በፍጥነትአስመጣአስከፈለ።

አስተፋሳ፡ እፎይአለ (ከሞትኣፋፍተመለሰ - አፋረሰ)

አስተፋሳ፡ እፎይአለፈሳ።

አስተፋፈረ (አስተኃፈረ) አፈራራአከባበረ።

አስተፋፈር፡ አፈራር (ማፈር)

አስተፋፈግ፡ አስተጃጀብ፡ ማፈግ።

አስተፋፈፍ፡ አቀፋፈፍማፈፍ።

አስተፍታፊ፡ ያስተፈተፈ፣ የሚያስተፈትፍ።

አስታት፡ የንጨትስም፡ አንደጣርማበርባለተራራላይከጓሳናከጦስኝጋራየሚበቅል፡ ሲሰብቁትእሳትየሚወጣውዕንጨት።

አስታመመ (አስተሐመመ) በሽተኛንረዳ (ፈተነእኸልአቀመሰውሃጋተአነሣአቀናደገፈአስተኛ)

አስታመመ፡ ዐሰበ (ቀስአለ፥ዝግብሎ)

አስታመነ (አስተአመነ) ፡ አሳመነ።

አስታማሚ (ዎች፣ አስተሐማሚ) ያስታመመ፣ የሚያስታምም (የበሽተኛጠባቂ)

አስታማሚነት፡ አስታማሚ፥መኾን።

አስታረቀ (ዐሪቅ፣ ዐረቀ) አንተምተውአንተምተውአለ (አስማማከቂምከበቀልአራቀባዶአደረገአፋቀረ - ቈላ፡ ፩፥፳)

አስታረበ (አሥበጠ) እበላመገበጋበዘእራትን (ጥቂትቈርሶዳረጎትሰጠአጐረሠ - ራብንከላ) ። በጦምቀንምሳእራትሲኾን "አስታረበምሳአበላ" ተብሎይተረጐማል።

አስታረበ፡ አጠለቀጀንበርን።

አስታራቂ (ዎች) ያስታረቀ፣ የሚያስታርቅ (አስማሚጨዋሽማግሌ)

አስታራቂነት፡ አስታራቂመኾን።

አስታራቢ፡ ያስታረበ፣ የሚያስታርብ (አጕራሽ)

አስታርቦሸሽ፡ የማታኮከብ። ቧሽሸንናዐረበንተመልከት።

አስታር፡ የኮከብስም፡ ኮከብ። ሉልንእይ።

አስታርቦሸሽ፡ ፀሓይሳትጠልቅታይቶስትጠልቅየሚጠፋኮከብ (አጥልቆየሸሸ" ማለትነው)” ።አስታርቦሸሽም" ተብሎይነገራል።ቧሸሸን" ተመልከት።

አስታርቦ፡ አጥልቆአግብቶ።

አስታርቦ፡ አጥልቆአግብቶ።

አስታቀረ፡ ነቀፈ፡ (ዐቀረ)

አስታበየ፡ አስመካ፥ ዐበየ።

አስታበየ፡ ኣስተቤተ፣ አስመካ፣ አስደገገ፣ አጓደደ።

አስታታ፡ አስጠፈረአስጠለፈ።

አስታከለ(አስተአከለ) ፡ አሳከለ፥አስመሰለ። ፈጣሪከፍጡርአስታከልከኝአይበለኝና፡ የፈረንጅሥራየፈጣሪንይመስላል።

አስታከከ (አስተሐከከ) አቀረበአስጠጋ።

አስታካኪ፡ ያስታከከ፣ የሚያስታክክ (አስጠጊ)

አስታኰተ(አኰተ) ፡ ጸለየ፡ የማታ፡ ጸሎት፡ ምስጋና፡ አቀረበ፡ የለት፡ ውዳሴ፡ ማሪያም፡ አዜመ።

አስታኰተ፣ አኰተ፡ ጸለየ፡ የማታጸሎትምስጋናአቀረበ፡ የለትውዳሴማርያምአዜመ ።

አስታኳች፡ ያስታኰተ፡ የሚያስታኩት፡ የሚያመሰግን፡ አመስጋኝ ።

አስታኳች፡ ያስታኰተ፡ የሚያስታኩት፡ የሚያመሰግን፡ አመስጋኝ ።

አስታወሰ፡ አሳሰበ፥ (ዐወሰ)

አስታወቀ (አስተዐወቀ) ነገረ፣ አስረዳ (፩ሳሙ፡ ፳፰፥፲፭)

አስታወከ፡ ቋቅአለ፡ አወጣተፋቀረሸአፈሰሰየበላውንየጠጣውን (አድራጊ)

አስታወከ፡ አስመለሰ፥ አወከ።

አስታወከ፡ አስመለሰኣስተፋ (አስደራጊ)

አስታዋሽ (ሾች) ያስታወሰ፣ የሚያስታውስ (ዐሳቢአሳሳቢ)

አስታዋሽነት፡ ዐሳቢነት፣ አሳሳቢነት።

አስታዋቂ፡ ያስታወቀ፣ የሚያስታውቅ (ነጋሪአስረጅ)

አስታዋኪ፡ ያስታወከየሚያስታውክ፡ ቋቅየሚልየሚያስመልስ፡ አስመላሽአፍሳሽ።

አስታዘበ (አስተሐዘበ) አስጠረ።

አስታየ(አስተርአየ) ፡ አሳየ ።

አስታገለ (አስተዓገለ፣ አስተቃለሰ) አስተናነቀ።

አስታገለ፡ አስተናነቀ፥ ዐገለ።

አስታገሠ፡ አስቻለ፡ (ዐገሠ)

አስታጋሽ፡ ያስታገሠ፣ የሚያስታግሥ ።

አስታጐለ (አስተሀጐለ) አዳፈነአጠፋአስቀረቅዳሴንጸሎትንግብርን።

አስታጓይ (ዮች) ያስታጐለየሚያስታጕል፡ አዳፋኝገባርሰሞነኛ።

አስታጓይነት፡ አስቀሪነትአዳፋኝነት።

አስታጠቀ (አስተዐጠቀ) ታጠቅአለ (አስቀነተ - እንዲታጠቅአደረገአስደረገ - ኢዮ፡ ፲፪፥፲፥፲፰፡ ኢሳ፡ ፵፭፥፭ - ጐበዝ)

አስታጠቀ፡ አስቀነተ፡ (ዐጠቀ)

አስታጠበ (አስተኀዘበ) በእጅላይውሃጨመረ፣ አፈሰሰ።

አስታጣቂ፡ ያስታጠቀ፣ የሚያስታጥቅ።

አስታጣቢ (ዎች) ያስታጠበ፣ የሚያስታጥብ (አሽከርብላቴና)

አስታጣቢ፡ የቤተመንግሥትደንብ።

አስታጣቢነት፡ አስታጣቢመኾን።

አስታጥቄ፡ የሰውስም።

አስቴ፥ባስቴየተተኮሰጠባሳበክንድበጡንቻላይያለ።

አስቴ (አስታዊ) ያስታወገን፡ ያስታእሳትየሚወጣውማንኛውምዕንጨትወይምካስታየወጣእሳት።

አስቴር፡ የሴትስም፡ የታባችየተሰወረችሽሽጓማለትነው።

አስቶረበ፡ አስወሰወሰኣሸደሸደአሽለለኣሸከሸከ።

አስቶራቢ፡ ያስቆረበ፣ የሚያስቶርብ።

አስቶች፡ አስታዎች፡ ኹለትናከኹለትየሚበዙ።

አስቸለሰ፡ አስከነበለአስገለበጠአስፈሰሰ።

አስቸመቸመ፡ አስበዛ።

አስቸመቸመ፡ አስቸረቸመአስጠረሰ።

አስቸሰረ፡ አስረፈቀአስደነሰረ።

አስቸረ፡ እሰጠአስናንእስለገሰ።

አስቸረቸመ፡ አሰበረአሸረፈአስጠረሰአሳጠረ።

አስቸረቸረ፡ አስበተነአስተነተነአዘረዘረበዝርዝርአሼጠ።

አስቸርቻሪ፡ ያስቸረቸረ፣ የሚያስቸረችር።

አስቸበቸበ፡ አሳረደአስቈረጠ።

አስቸበቸበ፡ አስራበበ።

አስቸበቸበ፡ አስጣለአስመታአስደበደበአስወቃ።

አስቸበቸበ፡ ኦሼአስለወጠ።

አስቸቸረ፡ አስገፈረአስቃመ።

አስቸነነ፡ አስጀነነአስኰራአስቈነነ።

አስቸነከረ፡ አስመታአስወጋበምስማር።

አስቸንካሪ፡ ያስቸነከረ፣ የሚያስቸነክር።

አስቸከለ፡ አስተከለአስቀበቀበ።

አስቸካይ፡ ያስቸከለ፣ የሚያስቸክል (አስማስቸከል - ማስተከልማስቀብቀብ)

አስቸኰለ (ኣትከለ) ፡ ኣስጠደፈኣስጐተጐተአስፈጠነ።

አስቸኳይ (ዮች) ፡ ያስቸኰለ፣ የሚያስቸል (አስጠዳፊአስጐትጓች - ዘፀ፡ ፭፡ ፮፣ ፲)

አስቸኳይነት፡ አስጐትጓችነት።

አስቸገረ፡ አስጨነቀአሳጣእስራበ።

አስቸጋሪ (ሮች) ፡ ያስቸገረ፣ የሚያስቸግር (አስጨናቂ- ፪ነገ፡ ፪፡ ፬) አስቸጋሪነትአስጨናቂነት።

አስቸፈረ፡ አስቃመ።

አስቻለ (አክሀለ) ፡ አሸከመአስወሰነአስታገሠ። (ያስችልኸ" - ትዕግሥትይስጥኸ) (እያስችለውም" - አይታገሥም)

አስቻለ፡ ልጃገረድንበጠለፋትሰውሚስትነትእንድትኖርአስደረገ።

አስቻለ፡ በችሎትተቀመጠከሳሽተከሳሽንአነጋገረኣተአነጣጠረአከራከረአበጣጠረ።

አስቻመ፡ አስቃመ።

አስቻይ፡ ያስቻለ፣ የሚያስችል (አጋችአነጋጋሪዳኛ)

አስነሰነሰ፡ አስበተነ ' አዘራ ' አስጐዘጐዘ።

አስነሡተ፡ አስነዘነዘ፣ አስበቀተ ።

አስነሣ፡ ቀሰቀሰ፣ አነቃ (ከንቅልፍከመቃብር - ዮሐ፡ ፲፩፥፲፩ - "ርጥብሬሳደረቁንአስነሣ" እንዲሉ - "ክርስትናን" ተመልከት - ባስደራጊነትምይፈታል - ኣስቀሰቀሰ)

አስነሣ፡ አሲያዘ፣ አስጨበጠ (እጅን" ተመልከት - (ፈረሱንአስነሣ) - ኰረኰረግልቢያዠመረሽምጥጋለበ)

አስነሣ፡ አሸከመ፣ አስወሰደ (ዕቃንሸክምን)

አስነሣ፡ ኣወጣ፣ አስወጣ፣ አስለቀቀ (ጌታበዚህዓለምሳለጋኔንያስነሣነበርይህምየሰውየውንከወደቀበትመነሣቱንያሳያል)

አስነስናሽ፡ ያስነሰነሰ፣ የሚያስነሰንስ (አስጐዝጓዥ)

አስነረተ፡ አስመታ፣ አስጠዘለ ።

አስነረተ፡ አስነፋ፣ አስቀበተተ ።

አስነሽ፣ ሺ፡ ያስነሣ፣ የሚያስነሣ (ቀስቃሽአንቂአውጪ)

አስነቀለ፡ አስመዘዘ፣ ኣስመነገለ፣ አስወለቀ ' አስለቀቀ ።

አስነቀሰ፡ አስመሰከረ ።

አስነቀሰ፡ አስመሰከረ ።

አስነቀሰ፡ አስቀነሰ፣ አስጐደለ ።

አስነቀሰ፡ አስነቀለ፣ አስወጣ ።

አስነቀሰ፡ አስጠቀጠቀ፣ አስወቀረ፣ አስቈረ።

አስነቀበ፡ አስበላ፣ አሰፋ ።

አስነቀነቀ፡ አስቀሰቀሰ፣ አስወዘወዘ ።

አስነቀፈ፡ አሰደበ፣ አስነወረ፣ አስቈጣ ' አስወቀሠ።

አስነቀፈ፡ አሰደበ፣ አስነወረ፣ አስቈጣ ' አስወቀሠ።

አስነቃ፡ አስቀሰቀሰ፣ አስነሣ (ነሣን" እይ " አነቃቅ" - አተጋግ - መንቃት)

አስነቃሽ፡ ያስነቀሰ፣ የሚያስነቅስ ።

አስነቃይ፡ ያስነቀለ፣ የሚያስነቅል (ኣበሳኀጢአትነፍሰግዳይአለመገበርአለመዝመት)

አስነቃፊ፡ ያስነቀፈ፣ የሚያስነቅፍ (እሰዳቢ)

አስነቈጠ፡ አስጣፈ (ነቍጣን)

አስነቅናቂ፡ ያስነቀነቀ፣ የሚያስነቅንቅ ።

አስነበበ፡ ንባብአስተማረ (በንባብፈ)

አስነበዘ፡ አሰለበ፣ አስቈረጠ ።

አስነበዘ፡ አስመረዘ፣ አስቀለመ ።

አስነበዘ፡ አስቀማ፣ አስገፈፈ ።

አስነባ፡ አስለቀሰ፣ እንባአስፈሰሰ ።

አስነባቢ፡ ያስነበበ፣ የሚያስነብብ (ንባብአስተማሪዛቋኝንናቀሳሽንየሚፈትንአቡነቀሲስ)

አስነከሰ (አሐንከሰ) ዐንካሳአደረገ

አስነከሰ፡ አስጠላ፣ አስመረዘ ።

አስነከሰ፡ ዐንካሳአደረገ (ፀነንታሪ) "

አስነከሰ፡ ያዝኵቲአለ (አዘነተረአስቦጨቀአስበላ)

አስነከረ፡ እውሃአስገባ፣ አዘፈቀ፣ አስራሰ፣ አስጠመቀ ።

አስነከነከ፡ አስበላ ።

አስነኪ፡ ያስነካ፣ የሚያስነካ "

አስነካ፡ ቀባ (ዘፀ፡ ፲፪፥፯)

አስነካ፡ አስዳበሰ፣ አስዳሰሰ (አስላጠአስገጠበአስቈሰለ)

አስነካ፡ አስገኘ፣ አሲያዘ ።

አስነካሪ፡ ያስነከረ፣ የሚያስነክር ።

አስነካሽ፡ ያስነከሰ፣ የሚያስነክስ (አዘተነከሰ)

አስነኰረ፡ አንኵሩአለ (እንኵሮአስደረገአስበሰለ)

አስነኳሪ፡ ያስነኰረ፣ የሚያስነኵር ።

አስነወረ፡ ልጃገረድንደፈረ፣ አበላሸ (ከክብርአሳነሰ - ፪ሳሙ፡ ፲፫፥፲፬)

አስነዋሪ፡ ያስነወረ፣ የሚያስነውር ።

አስነዘነዘ፡ አስጨቀጨቀ፣ አስነተረከ ።

አስነዘዘ፡ ትንአሠኘ ።

አስነዛ፡ አስበተነ፣ አስረጪ ።

አስነዝናዥ፡ ያስነዘነዘ፣ የሚያስነዘንዝ (አስጨቅጫቂ)

አስነደለ፡ ኣስፈለፈለ፣ አስበሳኣሸነቈረ፣ ኣስቀደደ፣ አስፈረሰ ።

አስነደቀ፡ አስገነባ፣ አስናሰ ።

አስነደደ፡ እሳትንእፍአሠኘ ።

አስነደፈ፡ አስለካ፣ አስበገረ ።

አስነደፈ፡ አስበተነ፣ አስጠዘጠዘ፣ አስወጋ ።

አስነዳ፡ አስቀረበ፣ አስወሰደ ።

አስነዳይ፡ ያስነደለ፣ የሚያስነድል (አስፈልፋይ)

አስነዳጅ፡ ያስነደደ፣ የሚያስነድድ ።

አስነዳፊ፡ ያስነደፈ፣ የሚያስነድፍ (አስወጊየምታስነድፍየፈታይአለቃዋ)

አስነጂ፡ ያስነዳ፣ የሚያስነዳ ።

አስነገለ፡ ንቀሉአለ (አስነቀለ፣ አስፈለሰ)

አስነገረ፡ አስባለ፣ አስወራ፣ አሳወጀ (አስተነባ)

አስነገተ፡ አሲያዘአሸከመባንገት።

አስነገደ፡ አስገዛ፣ አሼጠ፣ አስለወጠ፣ አሸቀጠ (ንግድንባሽከርበወኪልአሠራ)

አስነጋሪ፡ ያስነገረ፣ የሚያስነግር ።

አስነጋች፡ ያስነገተ፣ የሚያስነግት።

አስነጋጅ፡ ያስነገደ፣ የሚያስነግድ ።

አስነጐረ፡ አስፈላ፣ አስቀለጠ ።

አስነጐተ፡ አስጋገረዕንጐቻን።

አስነጓች፡፡ ያስነጐተ፣ የሚያስነጕትእረኛ ።

አስነጠለ፡ አስለጠጠ፣ ኣስለየ (ነጠላአስደረገ)

አስነጠሰ (አዕጠሰ) እንዲያነጥስአስደረገ (ዕንጥስአሠኘ)

አስነጠረ፡ አስናረ፣ አዘለለ፣ አስጓነ ።

አስነጠረ፡ አስፈላ፣ አስቀለጠ፣ አስፊሰሰ ።

አስነጠቀ፡ አስቀማ፣ አስወሰደ ።

አስነጠበ፡ አስደፈረ፣ አስነቀፈ ።

አስነጠበ፡ ጠብአስደረገ ።

አስነጠጠ፡ አስፋቀአሰነጠ።

አስነጠፈ፡ አስተካ ።

አስነጠፈ፡ አዘረጋ (አንጥፉዘርጉ)

አስነጣ፡ ነጭአስደረገ ።

አስነጣሪ፡ ያስነጠረ፣ የሚያስነጥር ።

አስነጣሽ፡ ያስነጠሰ፣ የሚያስነጥስ (ዐቧራደረቅበርበሬ)

አስነጣቂ፡ ያስነጠቀ፣ የሚያስነጥቅ (አስቀሚ)

አስነጣይ፡ ያስነጠለ፣ የሚያስነጥል ።

አስነጣጭ፡ ያስነጠጠ፣ የሚያስነጥጥ (ያንጣጭአለቃ)

አስነጣፊ፡ ያስነጠፈ፣ የሚያስነጥፍ (ያንጣፊአለቃራስጌቤት)

አስነጨ፡ አስነቀለ ።

አስነጯ፡ አስላጠ፣ አስመለጠ፣ አስቈሰለ ።

አስነፈሰ፡ አንፍሱአለ (እንዲያነፍሱአስደረገ)

አስነፈገ፡ አትስጥአለ፣ አስከለከለ (አሠሠተ)

አስነፊ (አንፋኂ) ያስነፋ፣ የሚያስነፋ (እንቢልታንመለከትን)

አስነፊ (አንፋዪ) ያስነፋ፣ የሚያስነፋ (የፈይአለቃ)

አስነፋ (አንፈየ) እንዲነፉአዘዘ (ዐሠርንናዱቄትንአስለየ)

አስነፋ (አንፍኀ) እፍአሠኘ (እንዲነፋአስደረገ - ማቴ፡ ፮፥፪ - "ሻለቃውግብርሲያበላመለከትያስነፋል)

አስነፋ፡ አሳበጠ ።

አስነፋሽ፡ ያስነፈሰ፣ የሚያስነፍስ ።

አስናሰ፡ አሠራ፣ አስገነባ ።

አስናረ፡ አስጓነ፣ እዘለለ ።

አስናቀ፡ እንዲናቅአስደረገ (አስጠላ - አስናቀ፣ አስናቀችየወንድናየሴትመጠሪያስም)

አስናቂ፡ ያስናቀ፣ የሚያስንቅ (አስጠሊ)

አስናኘ፡ አሳደለ፣ አሰጠ፣ አስበተነ ።

አስናደ፡ አስጐተተ፣ አዘረጠጠ፣ አስፈረሰ ።

አስናጠ፡ አስገፋ፣ ኣስወዘወዘ፣ ኣስነቀነቀ ።

አስናፈቀ፡ አሻ፣ አስፈለገ፣ አስመኘ ።

አስናፊ፡ ያሰነፈ፣ የሚያሰንፍ (አቦዛኝሥራአስፈች)

አሥኔት(ሠነየ፡ አሠነየ) ፡ አበባ፡ በያይነቱ፡ (ግእዝ) ። ባለቅኔዎች፡ ግን፡ አገር፡ ይሉታል ።

አስንዳቦ (ዎች) በወይናደጋበርሻውስጥየሚበቅልሣርፍሬያም።

አስኖረ፡ አስቈየ፣ አስከረመ ።

አስኦሮቢ፡ የሚያስጋልብ፣ የሚያስሮጥ (አስፈርጣቹ)

አስከለለ፡ አስቈረጠ (አሰየፈ)

አስከለለ፡ አስወሰነ (አስገደመ)

አስከለለ፡ ኦስጋረደ (አስመከተአስቀየደአሳጠረአስቀጠረ)

አስከለሰ፡ ዳግመኛአሠራ (አስተማረአስከለሰአስጨመረአሳከለአስከለሰአስጨረሰአስመላ)

አስከለከለ፡ አሳገደ (አስጠበቀአስተወአስከልካይያስከለከለየሚያስከለክልየከልካዮችአለቃዕልፍኝአስከልካይእንዲሉ)

አስከለፈ፡ አስቀማ (አስነጠቀ)

አስከላ፡ ኣስከለከለ።

አስከላሽ፡ ያስከለሰ፣ የሚያስከልስ (፪ኛጊዜአስተማሪአስጠኒ)

አስከላይ፡ ያስከለለ፣ የሚያስከልል (አስጋራጅ)

አስከልካይነት፡ አስከልካይመኾን (ሊጋባነት)

አስከመረ፡ አስደረደረ (አስጐቸአስቈለለ)

አስከማሪ፡ ያስከመረ፣ የሚያስከምር (አስጐቺአስቈላይ)

አስከሠተ፡ አስገለጠ።

አስከሬናም፡ ጣጋጠጋሰው።

አስከበረ፡ አሲያዘ፡ አስጠበቀ፡ የሰውንቤትንብረት ። አስከበረንአሲያዘማለትከጣሊያንወዲህየመጣዐማርኛነው ። አስከባሪ፡ ያስከበረ፡ የሚያስከብር ። ሕግአስከባሪእንዲሉ ።

አስከበረ፡ ክብር፡ ሹመት፡ ሽልማት፡ ማዕርግ፡ አሰጠ ።

አስከበበ፡ በዙሪያአስቆመ፡ በመካከልአስደረገ።

አስከበበ፡ አስከበረ፡ አኰራ፡ አላሳብአስቀመጠ፡ አቈየ፡ ይህገንዘብብዙጊዜያስከብበኛል።

አስከበተ፡ አስደበቀ (አሳባ)

አስከበደ፡ ከባድአስደረገ፡ አስጨቁን ።

አስከባሪ፡ አሲያዥ፡ አስጠባቂ ።

አስከባቢ፡ ያስከበበ፡ የሚያስከብብ፡ አዝማችየጦርመሪፊታውራሪዞ

አስከተረ፡ አስደለደለ (አስከበበአሳገደእንዳይኼድእንዳይወርድአስደረገአስበዛአስከታሪያስከተረየሚያስከትርአሳጋጅስፍራማስከተርማስከበብማሳጋድማስከተሪያማስከበቢያማሳገጃጊዜተከተረተደለደለተከበበተገደበታገደበዛባጤይሙቱየተከተረበስለትየተመተረተከተረበልብተያዘዐደረተከታሪየሚከተርተከባቢክትር) (ክቱር)

አስከተረ፡ኣስደለደለ፡አስከበበ፡አሳገደ፡እንዳይኼድ፡እንዳይወርድ፡አስደረገ፡አስበዛ።

አስከተተ፡አሰበሰበ፡አስጨመረ፡አስገባ፡አስዶለ።

አስከታሪ፡ያስከተረ፡የሚያስከትር፡አሳጋጅ።

አስከታች፡ያስከተተ፡የሚያስከትት፡አስገቢ።

አስከትቶ፡አሰብስቦ፡አንድነት፡አስደርጎ።ጦሩን፡አስከትቶ፡ዘመተ።

አስከነበለ፡ አስደፋ (አስገለበጠአስከነበለአስከደነአስገጠመአስከነበለወስከንባይአሰፋ)

አስከነከነ፡ አስቀነቀነ (አሳወከዐሳብን)

አስከነዳ፡ አስለካ (አስመጠነአስከነዳአስከፈለአሰጠዕዳን)

አስከንባይ፡ ያስከነበለ፣ የሚያስከነብል (አስደፊኣስከዳኝ)

አስከንጂ፡ ያስከነዳ፣ የሚያስከነዳ (አስለኪአስከፋይከፈል)

አስከኪ፡ ያስከካ፣ የሚያስከካ።

አስከካ፡ ኣስፈነከተ (አሰበረ)

አስከየ፡ አስለገመ፥ (ከየ)

አስከደነ፡ አሰለተ (አስከፈከፈአስለበሰአስገጠመ)

አስከዳ (አክድዐ) ከዳተኛአደረገ (አሸፈተይዞኼደከደነአስከደነብለኸኣስከዳኝንተመልከትመካር)

አስከዳኝ (ኞች) ፡ ያስከደነ፣ የሚያስከድን (የከዳኞችአዛዥየቤትጌታ)

አስከዳኝ (አክድዐኒ) የከዳአስደራጊአንቀጽ (የሩቅወንድ)

አስከጀለ፡ አሳሰበ (አሠኘአስመìአስፈለገ)

አስከጂ፡ ያስከዳ፣ የሚያስከዳ (መጥፎ)

አስከጃይ፡ ያስከጀለ፣ የሚያስከጅል (እሳሳቢ)

አስከፈለ፡ ዕዳንአስገባ (አሰጠአስቀበለ)

አስከፈከፈ፡ አስከደነ (አስመታአስከፈከፈአስበጠረአስከመከመ)

አስከፈፈ፡ ክፈፍአስደረገ፣ አሰፋ።

አስከፊ፡ ያስከፋ፣ የሚያስከፋ (አሳዛኝ)

አስከፊታ፡ የምታስከፋሴት (አስቀያሚነገር)

አስከፋ፡ አስቀየመ (አሳዘነ) (ግብ፡ ሐዋ፡ ፲፬፡ ፪)

አስከፋች፡ ያስከፈተ፣ የሚያስከፍት።

አስከፋይ (ዮች) ፡ ያስከፈለ፣ የሚያስከፍል (አስቀባይዋስዳኛ)

አስከፋፊ፡ ያስከፈፈ፣ የሚያስከፍፍ።

አስኪያጅ (ጆች) ፡ ያስኬደ (ስኬድአዛዥአሠሪሥራመሪሥራአስኪያጅእንዲሉ)

አስካለማርያም፡ ለሴትልጅየሚሰጥየክርስትናስም ።

አስካል፡ የወይንዘለላ፡ ሰከለ።

አስካል፡ የወይን፣ የበለስ፣ የሌላውምተክልዛላ፣ ዘለላ ።

አስካሰክ፡ አሰራረር፡ መሰክሰክ ።

አስካሪ፡ ከዚህበላይየተጻፈውንለሰው፣ ለዓሰጥቶየሚያሰክርሰው ።

አስካሪ፡ ያሰከረ፣ የሚያሰክር (ጠላ፡ ጠጅ፡ ዐረቄ፡ ብርብራ፡ እንቧይ፡ ቀጥና፡ ቍልቋል፡ እንዶድየመሰለውኹሉ) (ውርድ)"ከጠጅወዲያአስካሪ፡ ከባለቤትወዲያመስካሪ፡ ከእግዚአብሔርወዲያፈጣሪ” ።

አስካሪነት፡ አስካሪመኾን ።

አስካበ፡ ካቡአለ፡ አሠራካብን ።

አስካቢ፡ ያስካበ፡ የሚያስክብ ።

አስካነ (አክሀነ) አስዳቈነ (ድቍናአስቀበለካህንአስደረገክህነትአሰጠ)

አስካኝ፡ ያስካነ፣ የሚያስክን (አዳቋኝ)

አስካኪ፡ ያስካካ፣ የሚያስካካ (ዶሮቆቅሲካካየምታስካካቄብዶሮዕንቍላልመውለድየምትች)

አስካካ፡ እንስትፈለገ፥ (ካካ)

አስካካ፡ ድምጥሰጠ (ተጣራምግብእንስትሻፈለገየፈረስያህያየበቅሎየዥብዛሬሌሊትዥቡስሪያይዞሲያስካካዐደረ)

አስካካች፡ (ዘፈነች) አውራፈለገችዶሮዪቱ።

አስካደ (አክሐደ) ከሓዲአደረገ (እምነትንአስለቀቀአስተወ) (ማር፡ ፱፡ ፵፪)

አስካደ፡ አስለየ (አስረገመ)

አስካደ፡ አሸፈጠ (ያየውንአላየኹምየሰማውንአልሰማኹምአሠኘ)

አስካጅ (ጆች) ፡ ያስካደ፣ የሚያስክድ (ሰይጣንመናፍቅገንዘብ)

አስኬደ (አኬደ) አስረገጠ (አሳለፈአራመደስፍራአስለቀቀየሚያአስኬደአዘዘእሠራ)

አስክርት (አስክሮት) ፡ ዓሣማስከሪያቀን ።

አስኰለፈ፡ አስነካ (አስበከለአስጠፋ)

አስኰላ፡ አሳጠበ (አስወለወለአሳደሰበኮመርአስነከረ)

አስኰልኳይ፡ ያስኰለኰለ፣ የሚያስኰለኵል (አስደርዳሪኣስተካይ)

አስኰረመተ: አሳጠፈ፣አስጨበጠ።

አስኮበ፡ አስደወረ፡ አስጠነጠነ፡ አስጠቀለለ ።

አስኰበለለ፡ ወንድልጅንናልጃገረድንአስከዳ።

አስኰብላይ (ዮች) ፡ ያስኰበለለ " የሚያስኰበልል (የልጅሌባ)

አስኰነነ፡ አስፈረደ (አስቀጣቅጣትአሰጠአስቀበለበነፍስ) (ሮሜ፡ ፲፬፡ ፳፫)

አስኰናኝ (ኞች) ፡ ያስኰነነ፣ የሚያስኰንን (አስፈራጅአስጐጂድኻምስኪንየተገፋየተበደለ)

አስኰኳ፡ አስመታ (ኣስፈነከተ)

አስኰኳ፡ አስጣለ (አስወደቀ)

አስኰኳ፡ አሼጠ (አስለወጠ)

አስኰፈሰ፡ አስመየደ (አስበጠረአስሰገነ)

አስኰፈሰ፡ የማይረባምስጋናአሰጠ።

አስኳለ፡ አስቀባ (አስጌጠሸፋሽፍትን)

አስኳል (ሎች) ፡ የዶሮ፣ የወፍ፣ ያሞራዕንቍላልፍሬ (ብጫመልክ)

አስኳል፡ ሰባትውስጥያለዕጢ፡ ዳግመኛምፈርስይባላል ።

አስኳል፡ በቁሙ፥ ሰከለ።

አስኳይ፡ ያስኳለ፣ የሚያስኵ።

አስወለለ፡ እስከፈለ፥አሠነጠቀ (አስከፈተ)

አስወለቀ፡ አስበጠበጠ፣ አስመታ።

አስወለቀ፡ አሶለቀ፣ አስነቀለ፣ አስፈለሰ፣ አስወጣ፣ አስመነገለ።

አስወለወለ፡ በጥፊአስመታ፣ አስጠፈጠፈ።

አስወለወለ፡ አስጠረገ፣ አላሠሠ፣ አሳበሰ።

አስወለደ፡ አሶለደ (ሚስቱንእንድትወልድአስደረገወንድወይምሴትልጅአስገኘአስረባ)

አስወለዶ፡ አስከፈለ።

አስወላቂ፡ ያስወለቀ፣ የሚያስወልቅ (አስነቃይ)

አስወላጅ፡ ያስወለደ፣ የሚያስወልድ (አባትአውራ)

አስወሰነ፡ አስደነገገ፣ አስደነባ፣ አስገደበ፣ አስከለከለ፣ አስከለለ።

አስወሰወሰ፡ አስዋኘ (በባሕርውስጥአስኬደ)

አስወሰወሰ፡ አሸደሸደ፣ አሸከሸከ።

አስወሰደ፣ አሶሰደ፡ አስጋዘ፣ አስነዳ፣ አስቀረበ፣ አስቀማ፣ አስጠፋ።

አስወሣ፣ አሶሣ፡ አሳሰበ፣ አናገረ፣ አስመለሰ (ቃልአሰጠ)

አስወሳጅ፡ ያስወሰደ፣ የሚያስወስድ (አስነጣቂአስጠፊ)

አስወረሰ፡ አለፈቃድርስትንንብረትንኣስወሰደ።

አስወረሰ፡ አስፈጸመ፣ አሳለቀ፣ አስከወነ።

አስወረረ፡ አስከበበ፣ አዘረፈ፣ አስበዘበዘ፣ ኣስበረበረ፣ አስማረከ።

አስወረቀ፡ አስቦረቀ፣ አዘለለ፣ አስጨፈረ።

አስወረበ፡ አሳወደ፣ አስላዉ።

አስወረበ፡ ወረብአስደረገ፣ አስቀነቀነ።

አስወረበ፡ ውርባአስጣለ።

አስወረወረ፡ አስቀረቀረ፣ አሸጐረ፣ አስቈለፈ።

አስወረወረ፡ አስጓነ፣ አስጣለ።

አስወረደ፣ አሶረደ፡ (ግብ፡ ሐዋ፡ ፳፪፡ ፴) ኣሽቈለቈለ (ወደታችአስመጣአስለቀቀአስለየአስወገደእከሌዋስትናውንከራሱአሶረደእንዲሉ)

አስወረፈ፡ አሰደበ፣ ኣፀረፈ።

አስወራ፡ አስነገረ፣ አስባለወሬን (እንዲህቢኾንእንዲህነውአሠኘ)

አስወራሪ፡ ያስወረረ፣ የሚያስወርር (አስከባቢአዘራፊ)

አስወራሽ፡ ያስወረሰ፣ የሚያስወርስ (ዳኛወንጀል)

አስወራቂ፡ አስቦራቂ፣ አስጨፋሪ።

አስወራቢ፡ ያስወረበ፣ የሚያስወርብ (አስቀንቃኝ)

አስወራጅ፡ ያስወረደ፣ የሚያስወርድ (በሽታመድኀኒት)

አስወራፊ፡ ያስወረፈ፣ የሚያስወርፍ (አሰዳቢ)

አስወርዋሪ፡ ያስወረወረ፣ የሚያስወረውር (አስቀርቃሪ)

አስወሸለ፡ አስወከለ፣ አስወተፈ (አስገባ)

አስወሸለ፡ ኣሸፈነ (የማይታይአስደረገ)

አስወሸመ፡ ውሽማኣሲያዘ (አቃጠረ)

አስወሸከተ፡ አስቀባጠረ፣ አስለፈለፈ።

አስወሻሚ፡ ያስወሸመ፣ የሚያስወሽም (አቃጣሪ)

አስወቀሠ፣ አሶቀሠ፡ አስገሠጸ፣ አዘለፈ፣ አስቈጣ፣ አስመከረ።

አስወቀረ፣ አሶቀረ፡ አስነቀሰ፣ አስጠረበ (ስልሻካራአስደረገ)

አስወቀጠ፡ አስቀጠቀጠ፣ አስመታ።

አስወቀጠ፣ አሶቀጠ፡ አስፈተገ፣ አሸከሸከ።

አስወቃ፣ አሶቃ፡ አስጣለ፣ አስመታ፣ አስደበደበ (አስኼደአስፈለፈለ)

አስወቃሪ፡ ያስወቀረ፣ የሚያስወቅር (አስነቃሽአስጠራቢ)

አስወቃሽ፡ ያስወቀሠ፣ የሚያስወቅሥ (እስነቃፊአስቈጭአስመካሪ)

አስወቃጭ፡ ያስወቀጠ፣ የሚያስወቅጥ (አስቀጥቃጭኣስፈታጊአሸክሻኪ)

አስወተተ፡ አስባከነ (ዕረፍትነሣ) (መቅ፡ ወን፡ ገጽ፲፯)

አስወተፈ፡ አሸጐጠ፣ አስከደነ።

አስወነበደ፡ አሳተ፣ አስነጠቀ፣ አስቀማ።

አስወነበደ፡ አስደነበረ፣ አሸሸ፣ አስጋለበ፣ አስሮጠ።

አስወነጀለ፡ ወንጀለኛአስደረገ (በኀጢአትአስከሰሰ)

አስወነጨፈ፡ በወንጭፍአስወረወረ፣ አስመታ።

አስወንጃይ፡ ያስወነጀለ፣ የሚያስወነጅ።

አስወከለ፡ ተጠሪአሰጠ (ቶፋአስደረገ)

አስወዘመ፡ ዋዜማአስደረገ፣ አቆመ።

አስወዘተ፡ በነዲድአጠገብቍጭአስደረገ።

አስወዘወዘ፡ እሰበቀ፣ አስነቀነቀ።

አስወዘፈ፡ አስወዘተ፣ አስረፈቀ (አስተወ)

አስወየዘረ፡ አሸለመ (ጌጠኛአስደረገ)

አስወደለ፡ አስወፈረ፣ አስደነደነ።

አስወደለ፡ ውዴላንአስጫነ፣ አስጨመረ።

አስወደረ፡ አስገመደ፣ አስጠመረ።

አስወደረ፡ አስጠመጠመ፣ አሳሰረ፣ አስሳሳሪ።

አስወደረ፡ እሰጥአሠኘ።

አስወደቀ፡ አስጣለ፣ አስጋደመ፣ አስረከሰ።

አስወደበ፡ ወደብአሠራ (ዳርአስ)

አስወደነ፡ አሳሰረ፣ አስቀረቀበ።

አስወደነ፡ አስቦደነ፣ አስደገደገ።

አስወደደ (አሶደደ) ፡ አስፈቀረ፣ አስፈቀደ።

አስወደደ፡ አስቈረጠ፣ አሠነጠቀ።

አስወደደ፡ አስከበበ፣ አሳገደ።

አስወዳሪ፡ ያስወደረ፣ የሚያስወድር (አሳሳሪ)

አስወዳቂ፡ ያስወደቀ፣ የሚያስወድቅ።

አስወዳጅ፡ ያስወደደ፣ የሚያስወድድ (የሚያስፈቅድአስፈቃጅ)

አስወገረ፡ አስመታ፣ አስደበደበ።

አስወገረ፡ አስጣለ፣ አስከመረ።

አስወገሸ፡ አስቈጣ፣ አስወነበደ፣ አስፈረጠጠ።

አስወገዘ፡ አስገዘተ (ውጉዝአሠኘአስለየአስወገደ)

አስወገጠ፡ አሳወከ፣ አስወጠረ።

አስወገጠ፡ አስወቀጠ።

አስወጊ (ዎች) ፡ ያስወገደ፣ የሚያስወግድ (የሚያርቅአግላይ)

አስወጊ፡ ያስወጋ፣ የሚያስወጋ (አስጠሊአስመራዥ)

አስወጋ (አውግዐ) ፡ አስወራ፣ አስነገረወግን።

አስወጋ፡ አስለተመ፣ አስተመተመ፣ አስነደፈ፣ አስጠቀጠቀ።

አስወጋ፡ አስጠላ፣ አስመረዘ።

አስወጋ፡ አጻፈ፣ አስመለከተ (ግንባሩንአስወጋአሳየመኖሩንአስረዳ)

አስወጋሪ፡ ያስወገረ፣ የሚያስወግር (አስደብዳቢኣስመቺ)

አስወጋዥ፡ ያስወገዘ፣ የሚያስወግዝ (እስገዛች)

አስወጋጅ፡ ያስወገደ፣ የሚያስወግድ (አስገላይ)

አስወጠረ፡ አስነፋ፣ አስቀበተተ፣ ኣዘረጋ፣ አሳበ፣ አስለጠጠ፣ አስገተረ።

አስወጠረ፡ አስኰራ፣ አስቈነነ፣ አስቋፈ።

አስወጠረ፡ አስጠየቀ፣ አስወገጠ።

አስወጠቀ፡ አስጠቀጠቀ (አላወቀ)

አስወጠነ፣ አሶጠነ፡ አዠመረ፣ አስፈለመ (ዠምሩአለ)

አስወጣ፡ አሶጣ (እንዲያወጡአስደረገከቤትከበረትካጥርግቢከቤተክሲያንካትክልትከዝሪትሰውንእንስሳንከለከለነዳሐይአለ (ተረት) ጦጣባለቤቱን ' ታሶጣወይጣጣበዚህምአያሶጣ (ካገርአስወጣ) ክፉሰውንአበረረአሰደደዕድርተኛው)

አስወጣሪ፡ ያስወጠረ፣ የሚያስወጥር።

አስወጣኝ (አውፅአኒ) ፡ ከውስጥወደውጭአስኬደኝ።

አስወጣኝ፡ ያስወጠነ፣ የሚያስወጥን (አዠማሪ)

አስወጭ፡ ያስወጣ፣ የሚያስወጣ (ነጂእረኛከልካይ)

አስወጭ፡ ግብርአስከፋይ (፪ሳሙ፡ ፳፡ ፳፬)

አስወጭናአስገቢ፡ አጋፋሪሊጋባመጨኔ።

አስወፈረ፡ ወፋርአስደረገ፣ አስደነደነ።

አስዋለለ፡ አስዋዠቀ።

አስዋሰ፡ ዕቃአሰጠ፣ አስበደረ።

አስዋሰ፡ ዋስአስጠራ።

አስዋሸ፡ አሳበለ፣ አስቀጠፈ (ሐሰትውሸትአናገረ)

አስዋበ፡ አሰጠ፣ አስቀበለ።

አስዋበ፡ አስቈነዠ (ቈንዦአስደረገ)

አስዋኘ፣ አሷኘ (አጽበተ) ፡ አስወሰወሰ (ዋናአስተማረአንሳፈፈአንካፈፈበባሕርላይኣስኬደ)

አስዋጀ፡ አስገዛ፣ ኣስዳነ፣ ኣስተረፈ (ከግዞትከመታሰር)

አስዋጠ፡ አሷጠ (ያለውድበግድአስጐረሠአስበላየኮሶየመድኀኒት)

አስዋጭ፡ ያስዋጠ፣ የሚያስውጥ (ዐለንጋይዞአስፈራርቶ)

አስደለለ፡ ኣስሞኘ፣ ኣሸነገለ።

አስደለሰ፡ አስላከከ፣ አስቀባ።

አስደለቀ፡ አስመታ፣ አስደሰቀ፣ አስጐሰመ።

አስደለበ፡ አዘገበ፣ አሰበሰበ፣ አስቈየ።

አስደለኸ፡ አስፈጪ፣ አስላቈጠ፣ አስ።

አስደለዘ፡ አስወቀጠ፣ አስወገጠ።

አስደለዘ፡ ኣስመረገ፣ አስደፈነ፣ አስበየደ።

አስደለደለ፡ አሳገደ፣ አስከተረ።

አስደለደለ፡ አስመላ፣ አስጨመረ፥አስመደመደ።

አስደለፈሰ፡ እዛቀ፣ አሰረረ።

አስደላይ፡ ያስደለለ፣ የሚያስደልል።

አስደልዳይ (ዮች) ፡ ያስደለደለ፣ የሚያስደለድል (አስከታሪ)

አስደመመ፡ አስደነቀ፣ አስገረመ።

አስደመመ፡ አዘጋ፣ አስደፈነ።

አስደመሰሰ፡ አስፋቀ፣ አስፈገፈገ፣ አስጠፋ።

አስደመረ፡ አሰበሰበ፣ አንድላይአስደረገ፣ አስቆመ፣ አስጠመጠመ።

አስደመደመ፡ አስረገጠ (ትክክልአስ)

አስደመደመ፡ አስጨረሰ፣ አስፈጸመ፣ አስቈረጠ።

አስደመጠ (አድመፀ) ፡ አሰማ።

አስደማሚ፡ ያስደመመ፣ የሚያስደምም (አስደናቂአስደፋኝ)

አስደማሪ፡ ያስደመረ፣ የሚያስደምር (አስጠምጣሚ)

አስደምዳሚ፡ ያስደመደመ፣ የሚያስደመድም (አስጨራሽ)

አስደሰመ፡ አስጎ፣ አስለተመ።

አስደሰመ፡ ዐጥርአሳጠረ (እሾኽአስወዘፈአዘጋአስደፈነ)

አስደሰቀ፡ አስመታ፣ አስደቃ።

አስደሰቀ፡ አስሞቀ፣ አስደበተ።

አስደሰተ (አስተፍሥሐ) ፡ ደስታሰበሥራበነገር።

አስደሳች፡ ያስደሰተ፣ የሚያስደስት።

አስደረመሰ፡ አስደረባ፣ አስፈረሰ፣ አስናደ።

አስደረቀ፡ ፀሓይናእሳትአስመታ (ደረቅአስደረገ)

አስደረበ፡ አስካበ፣ ድርብአሠራ፣ አስለበሰ፣ አሳጠፈ (ዕጥፍአስደረገ)

አስደረባ፡ አስናደ፣ አስወደቀ።

አስደረተ፡ አስደበደበ (ደባደቦአሰፋ)

አስደረነቀ፡ አሳመቀ፣ አስረጠጠ።

አስደረዘ፡ ደርዝአሰፋ፣ አስደረገ (አስለጐመ)

አስደረደረ፡ በገናአስመታ።

አስደረደረ፡ አሰደረ፣ አስኰለኰለ፣ አስደከነ፣ አስገረገረ።

አስደረገ (ባንድእግርአስረገጠአስኬደ - ፪ሳሙ፡ ፰፥፬)

አስደረገ (አድረገ) ፡ አሠራ፣ አስበጀ፣ አስከወነ፣ አስፈጸመ።

አስደረገመ፡ አስመረገተ፣ አስጠፋ።

አስደረጠ፡ አሳሸ፣ አስመታ።

አስደረጠ፡ አስበጠበጠ፣ አሳወከ፣ አስነቀነቀ።

አስደራ፡ አስለመጠ።

አስደራ፡ አስተረተረ፣ አዘረጋ።

አስደራቢ፡ ያስደረበ፣ የሚያስደርብ።

አስደራች፡ ያስደረተ፣ የሚያስደርት።

አስደራጊ፡ ፪ኛዐምድ (አስገደለአሠሪአካልአስገዳይ)

አስደራጊ፡ ያስደረገ፣ የሚያስደርግ፣ የሚያስበጅ።

አስደርዳሪ፡ ያስደረደረ፣ የሚያስደረድር።

አስደርጎ፡ አሠርቶ፣ አስበጅቶ።

አስደቀቀ፡ አስፈጪ፣ አሰለቀ፣ አስላመ፣ አስለዘበ።

አስደቀነ፡ አስቀረበ፣ አስቋተ፣ አስደከረ።

አስደቀደቀ፡ አስወቀጠ፣ አስወጋ፣ አስጠቀጠቀ (አስከረና)

አስደቂ፡ ያስደቃ፣ የሚያስደቃ።

አስደቃ፡ አስመታ፣ አስወጋ (ደቅአስ)

አስደቈሰ፡ አስመታ፣ አስዳመጠ።

አስደቅዳቂ፡ ያስደቀደቀ፣ የሚያስደቀድቅ።

አስደቋሽ፡ ያስደቈሰ፣ የሚያስደቍስ።

አስደበለ፡ አስጨመረ፣ አስደረበ፣ ኣሸረበ፣ አስጠሞረ፣ አስቀየጠ።

አስደበረ፡ ደብርአስደረገ፣ አስገደመ፣ አስከበረ፣ ኣስበለጠ።

አስደበቀ፡ አስከተተ፣ አሸጐጠ፣ አሳባ፣ አሰወረ፣ ኦሸሸገ።

አስደበበ፡ አዘረጋ፣ አስወጠረ።

አስደበተ፡ አስጨቈነ፣ አስከበደ።

አስደበደበ።

አስደበደበ፡አስመታ፡አስገደለ። (ሽለላ)፡ውረድ፡እንውረድ፡ተባባሉና፡አስደበደቡት፡አፋፍ፡ቆሙና፡አስገደሉት፡ማለትነው።አስደረተ፡አስለበደ።አስደፈነ፡አስመረገ።

አስደባ፡ አስደበቀ፣ አስደፈጠ (ጥሸ) አሸ።

አስደባሪ፡ ያስደበረ፣ የሚያስደብር።

አስደባቂ፡ ያስደበቀ፣ የሚያስዶብቅ (አሸሻጊ)

አስደብዳቢ፡ያስደበደበ፡የሚያስደበድብ፡አስገዳይ።

አስደነሰረ፡ አስቸሰረ፣ አስረፈቀ።

አስደነቀ፡ አስገረመ፣ አስደመመ (መሳ፡ ፬፡ ፲፭)

አስደነቀረ፡ አሸጐረ፣ አስቀረቀረ፣ አስ።

አስደነቈለ፡ አስጠነቈለ፣ አስወጋ፣ አስነ።

አስደነበ፡ ኣስደነዘ፣ ኣስፈዘዘ።

አስደነበረ፡ አስደነገጠ፣ አስፈራ፣ አስፈገፈገ፥አሸሸ (አዘለለ)

አስደነበቀ፡ አስቀዳ፣ ኣስጠለቀ።

አስደነባ፡ አሳገገ፣ አስወሰነ፣ አሳወጀ።

አስደነከረ፡ አዘለለ፣ አስረገደ።

አስደነዘ፡ ደነዝአስደረገ (አስጠረሰ)

አስደነደነ፡ ደንዳናአስደረገ (አስወፈረ)

አስደነገለ፡ አስጠበቀ (ልጃገረድን)

አስደነገገ፡ አስወሰነ፣ አሳገገ፣ አስደነባ፣ አስጠነቀቀ።

አስደነገጠ (አደንገፀ) ፡ አስፈራ ' አባባ፣ አሳዘነ (ሉቃ፡ ፭፡ ፱)

አስደነገጠ፡ ታየ፣ ተጣባ (ኮሶአስደነገጠኝእንዲሉ)

አስደነጐረ፡ አስደደቀ፣ አስቈፈረ፣ አስፈነቀለ፣ አስገለበጠ።

አስደነፈቀ፡ አስለቀሰ፣ አንሠቀሠቀአስረቀረቀ።

አስደነፋ፡ አስፎከረ፣ ዐካኪ፣ ዘራፍአሠኘ (ግዳይአስቈጠረ)

አስደናቂ (ቆች) ፡ ያስደነቀ፣ የሚያስደንቅ (አስገራሚ)

አስደንቢ፡ ያስደነባ፣ የሚያስደነባ።

አስደንባሪ፡ ያስደነበረ፣ የሚያስደነብር (አስፈሪአስደንጋጭ)

አስደንጋጊ፡ ያስደነገገ፣ የሚያስደነግግ (አስወሳኝ)

አስደንጋጭ (ጮች) ፡ ያስደነገጠ ' የሚያስደነግጥ (አሳዛኝ)

አስደንግጥ፡ ዝኒከማሁ (የሚያስፈራአድባርአስደንግጥገበሬአስደንግጥእንዲሉ)

አስደንጓሪ፡ ያስደነጐረ፣ የሚያስደነጕር (አስደዳቂአስፈንቃይ)

አስደንፊ፡ ያስደነፋ፣ የሚያስደነፋ (አስፎካሪ)

አስደከረ፡ አስደቀነ፣ አስገተረ፣ አስቆመ (አሰለፈ)

አስደከነ፡ ኣሰደረ፣ አስደረደረ።

አስደካኝ፡ ያስደከነ፣ የሚያስደክን።

አስደወለ፡ አስመታ፣ አስጠዘለ።

አስደወረ፡ አዘወረ፣ አስጠነጠነ፣ አስጠቀለለ፣ አስቀለመ።

አስደዋሪ፡ ያስደወረ፣ የሚያስደውር (አስጠንጣኝ)

አስደዋይ፡ ያስደወለ፣ የሚያስደውል።

አስደዘደዘ፡ ኣስመታ፣ አስወቀጠ።

አስደደቀ፡ አስወጋ፣ ኣስፈነቀለ፥አስደነጐረ፣ አስገለበጠ።

አስደደቀ፡ አስወጋ፣ ኣስፈነቀለ፥አስደነጐረ፣ አስገለበጠ።

አስደዳቂ፡ ያስደደቀ፣ የሚያስደድቅ (አስፈንቃይኣስደንጓሪ)

አስደዳቂ፡ ያስደደቀ፣ የሚያስደድቅ (አስፈንቃይኣስደንጓሪ)

አስደገለ፡ አስቀየመ (ቂምኣሲያዘ)

አስደገለለ፡ አስጠቀለለ፣ አስጠመጠመ (ክብአስደረገ)

አስደገመ፡ አሳከለ፣ አስጨመረ (፪ኛአሰጠአስቀበለ)

አስደገመ፡ አስነበበ፣ አስተማረ፣ አሳወቀ፣ አስጨረሰ፣ አጸለየ።

አስደገሰ፡ አስቈላ፣ አስፈጪ፣ አሶቀጠ፣ አስጠመቀ፣ አስደለሽ።

አስደገደገ፡ አስወደነ፣ አስታጠቀ።

አስደገደገ፡ አስፈራ፣ አራደ፥አንቀጠ።

አስደገገ፡ አስኰራ፣ እሳጀረ (ሌላውንኣስናቀአስነቀፈ)

አስደገፈ፡ ኣሳቀበ፣ ኣሲያዘ፣ አሳገዘ፣ አስጠጋ፣ አንተራሰ።

አስደጋሚ፡ ያስደገመ፣ የሚያስደግም (አስነባቢኣስተማሪ)

አስደጋሽ፡ ያስደገሰ፣ የሚያስደግስ።

አስደጋጊ፡ ያስደገገ፣ የሚያስደግግ።

አስደጋፊ፡ ያስደገፈ፣ የሚያስደግፍ (አሳጋዥ)

አስደግዳጊ፡ ያስደገደገ፣ የሚያስደገድግ (አስታጣቂአስፈሪ)

አስደጐሰ፡ አስለበሰ፣ አሸለመ።

አስደጓሽ፡ ያስደጐሰ፣ የሚያስደጕስ (ባለመጽሐፍ)

አስደፈረ፡ አስበዛ፣ እስቈለለ።

አስደፈረ፡ አስከነ፣ ኣስናቀ፣ አሰደበ፣ አስነጠበ።

አስደፈቀ፡ ቈበርአስወጣ።

አስደፈቀ፡ አስነከረ፣ አዘፈቀ።

አስደፈቀ፡ አስፈጩ፣ ኣስላመ።

አስደፈነ፡ አስቀበረ፣ አስመረገ፣ አስመላ፣ አዘጋ።

አስደፈደፈ፡ አስለጠፈ፣ አስቀባ፣ አስመረገ (ድፍድፍአስደረገ)

አስደፈጠ፡ አሸሸገ፣ ኣሸመቀ፣ አስደባ።

አስደፈጠጠ፡ አስረገጠ፣ አስዳጠ፣ አስጨቈነ፣ አስጨፈለቀ።

አስደፊ፡ ያስደፋ፣ የሚያስደፋ (አስገልባጭአስጋጋሪ)

አስደፋ፡ አስፈሰሰ፣ አስገለበጠ፣ አስጋገረ።

አስደፋሪ፡ ያስደፈረ፣ የሚያስደፍር (አሰዳቢ)

አስደፋቂ፡ ያስደፈቀ፣ የሚያስደፍቅ።

አስደፋኝ (አድፍዐኒ) ፡ አስፈሰሰኝ። (ተመልከት፡ ደፋንእይ)

አስደፋኝ፡ ያስደፈነ፣ የሚያስደፍን (አስቀባሪአዘጊ)

አስደፍዳፊ፡ ያስደፈደፈ፣ የሚያስደፈድፍ።

አስዳመጠ፡ አስረገጠ፣ አስለሰቀ (ዳመጦአስደረገ)

አስዳሰ፡ አስፈጪ፣ አስደቀቀ።

አስዳሰሰ፡ አስነካ፣ አስዳበሰ።

አስዳረ፡ አሰረገ (ለባልአሰጠ)

አስዳረገ፡ ኣሰጠድርጎን።

አስዳበሰ፡ አስዳሰሰ፣ አስነካ።

አስዳነ፡ አስፈወሰ (እንዲድንአስደረገ)

አስዳነተ፡ ኣዘበተ፣ አስፎከረ፣ አስቈጣ፣ አሰደበ።

አስዳኘ፡ አስከሰሰ (እዳኛፊትአስቀ)

አስዳወረ፡ አስደወረ።

አስዳዋሪ፡ አስደዋሪ።

አስዳጠ (አድኀፀ) ፡ አስረገጠ (አስደፈጠጠ)

አስዳጠ፡ አስፈጪ፣ አስላመ።

አስዳጭ፡ ያስዳጠ ' የሚያስድጥፈረሰኛ።

አስዶለ፡ አስጨመረ፣ አስገባ፣ አስከተተ።

አስዶለተ፡ አሳደመ፣ አስመከረ፣ ሤራአስደረገ፣ ነገርአስቋጠረ።

አስዶለዶመ፡ አስደነዘ፣ አስጐለደፈ።

አስዶላች፡ ያስዶለተ፣ የሚያስዶልት (አሳዳሚአስመካሪ)

አስዶበረ፡ አስከፋ፣ አስቀየመ፣ አስኰረፈ (ዝምአሠኘ)

አስዶገዶገ፡ አስመረ፣ አስቀጠነ፣ አስረቀቀ።

አስጀጐለ፡ አስካበ፣ አስገረገረ፣ አሳጠረ፣ ኣስቀጠረ፣ አስማረ፣ አሸመጠጠ።

አስገለለ፡ አሳወደ፣ አስቈረጠ።

አስገለለ፡ አስለየ፣ አስወገደ፣ አስራቀ።

አስገለበጠ፡ አስቀዳ፣ አስፈሰሰ፣ አስከነበለ፣ አስጨመረ።

አስገለበጠ፡ አስተረጐሙ፣ አስገለጠ።

አስገለበጠ፡ አስፈረሰ፣ አስለወጠ።

አስገለበጠ፡ አስፈነቀለ፣ አስፈቀቀ።

አስገለደመ፡ እንደእስላምኣስታጠቀ፣ አስለበሰ።

አስገለገለ፡ አስገመሰ፣ አሳረሰ፣ አሠራ።

አስገለገለ፡ ውሃአሰጠ፣ አስጠጣ።

አስገለጠ፡ አስገፈፈ፣ አስከፈተ፣ አስራቈተ፣ አስለቀቀ።

አስገለፈጠ፡ አሣቀ (ከንፈርንኣስገለጠ)

አስገለፈፈ፡ አሣቀ (ከንፈርንአስገለጠ)

አስገለፈፈ፡ አስላጠ፣ አስገፈፈ፣ አስፋቀ።

አስገላመጠ፡ አስገረመመ።

አስገላማጭ፡ ያስገላመጠ፣ የሚያስገላምጥ (አስገርማሚ)

አስገላይ፡ ያስገለለ፣ የሚያስገልል (አስወጋጅ)

አስገላጭ፡ ያስገለጠ፣ የሚያስገልጥ (አስገላቢ)

አስገልባጭ፡ ያስገለበጠ፣ የሚያስገለብጥ (አስደፊ)

አስገልጋይ፡ ያስገለገለ፣ የሚያስገለግል፣ የሚያሠራ (አሠሪ)

አስገመለ፡ አስለበለበ (ብአስመሰለ)

አስገመሰ፡ አስተለመ፣ አሳረሰ፣ አስቈረሰ፣ አስከፈለ።

አስገመተ፡ ኣሰላ፣ አስገመገመ።

አስገመነ (አግመነ) ፡ አስነደደ፣ አስበገነ፣ አስጠቈረ።

አስገመደ፡ አስፈተለ፣ አስከረረ፣ አሸረበ፣ አስጠሞረ፣ አስደበለ።

አስገመደለ፡ አስቈረሰ፣ አስገመሰ።

አስገመደለ፡ አስጐደለ፣ አስቀመጠለ።

አስገመገመ፡ አስገመተ፣ አሸለገ።

አስገመገመ፡ አተመመ፣ አስጮኸ፣ አስተጋባ።ልማዱግንጮኸነው” ።

አስገመጠ፡ አስነከሰ፣ አስቈረሰ፣ አስበላ።

አስገመጠጠ፡ አስነቀፈ፣ አስናቀ።

አስገማሽ፡ ያስገመሰ፣ የሚያስገምስ (የሚያሳርስአስተላሚአስቈራሽ)

አስገማች፡ ያስገመተ፣ የሚያስገምት (አስገምጋሚ)

አስገማይ፡ ያስገመለ፣ የሚያስገምል (ኣስለብላቢ)

አስገማጅ፡ ያስገመደ፣ የሚያስገምድ (አሸራቢቤተሠሪ)

አስገማጭ፡ ያስገመጠ፣ የሚያስገምጥ።

አስገምዳይ፡ ያስገመደለ፣ የሚያስገመድል (አስቈራሽ)

አስገምጋሚ፡ ያስገመተ፣ የሚያስገምት (አስገማችአሰሊአሳሳቢ)

አስገምጋሚ፡ ያስገመገመ፣ የሚያስገመግም (ሰማይዝናም)

አስገሰለ፡ አነሣሣ፣ አስቈጣ፣ አናደደ፣ አስጮኸ።

አስገሰሰ፡ ቀተለ፣ ገደለ፣ አሠኘ፣ አስረባ።

አስገሰሰ፡ አስለወጠ፣ አስገለበጠ፣ አሻረ።

አስገሰሰ፡ አስጠፋ፣ አስደመሰሰ።

አስገሠገሠ፡ አሳደገ፣ አስረዘመ።

አስገሠገሠ፡ አስማለደ (ማለዳአለዕረፍትበፍጥነትአስኬደአራመደ)

አስገሠጠ፡ አሳለ፣ አስነጠሰ።

አስገሠጠ፡ አስቀጣ።

አስገሠጸ፡ አስቈጣ፣ ኣዘለፈ።

አስገሣ (አጕሥዐ) ፡ አስፈሰሰ፣ አስ።

አስገሣ፡ ምግብንአስቀበለ፣ አሰማማ።

አስገሳሽ፡ ያስገሰሰ፣ የሚያስገስስ (አስጠፊባለጋራሚዜቅኔተቀባይ)

አስገረመ፡ አስደነቀ፣ አስፈራ (ዕብ፡ ፲፪፡ ፳፩)

አስገረመመ፡ አስገላመጠ (ባይንቂጥአስተየ)

አስገረሰሰ፡ አስነቀለ፣ እስፈለሰ፣ ኦስ።

አስገረዘ፡ አስቈረጠ፣ አስቀነጠበ።

አስገረደመ፡ አስገመጠ፣ አሰበረ፣ አስ።

አስገረገረ፡ አሳወከ፣ አስቆመ።

አስገረገረ፡ አስቀረቀረ፣ አስገደገደ፣ አስተከለ።

አስገረፈ፡ አስመታ፣ አስቈነደደ፣ አስለቈጠጠ፣ አስቀጣ።

አስገሪ፡ ያስገራ፣ የሚያስገራ (የፈረስየበቅሎባለቤትባልደራስ)

አስገራ (አረየፀ) ፡ እንዲቀመጥእንዲያስለምድአስደረገ።

አስገራሚ፡ ያስገረመ፣ የሚያስገርም (አስደናቂ)

አስገራዥ፡ ያስገረዘይዞየሚያስገርዝ (አባትእናት)

አስገራፊ (ፎች) ፡ ያስገረፈ፣ የሚያስገርፍ (ሹምዳኛ)

አስገርማሚ፡ ያስገረመመ፣ የሚያስገረምም (አስገላማጭ)

አስገሸለጠ፡ አሣቀ፣ አስገለፈጠ፣ አስገ።

አስገሸለጠ፡ እስላጠ፣ አስገፈፈ።

አስገበረ (አጸብሐ) ፡ አሠራ፡ ግብርአስከፈለ፣ አስቀረጠ” ። ጌታችንእንደሰውነቱገበረ፡ እንዳምላክነቱባሕርንአስገበረ" (ማቴ፡ ፲፯፡ ፳፯)

አስገበረ፡ ባሪያ፣ ዜጋ፣ ተገዥአደረገ፣ አስደረገ ።

አስገበዘ፡ አስደለዘ፡ ግብዝአስደረገ ።

አስገበዘ፡ ግብዝናኣሾመ ።

አስገበየ፡ አስገዛ፡ አስለወጠ ።

አስገበደ፡ በሰፊውአስፈለጠ፡ አስተረጠቀ ።

አስገበገበ፡ አስቸኰለ (ተመልከት፡ ሰገበ)

አስገበገበ፡ አስቸኰለሰገበ።

አስገበገበ፡ አስቸኰለ፡ አጣደፈ (በምግብጊዜ)

አስገበጠ፡ አስመታ፡ አስለየ፡ አስከመረ ።

አስገቢ፡ ያስገባየሚያስገባ፡ አስከታችአስጨማሪ።

አስገባ (አግብአ) አስከተተአስጨመረአስዶለ፡ ወደውስጥኣስመጣ። (ዮሐ፲፰፥፲፮) ። ባድራጊነትምኣገባተብሎይፈታል።

አስገባሪ (መጸብሕ) ፡ የሚያሠራ፣ የሚያስገብር (ግብርእስከፋይ፣ ኣስገቢ፣ አስቀራጭ) (፩ነገ፡ ፫፡ ፯፡ ፪ዜና፡ ፲፡ ፲፰)

አስገብጋቢ፡ ያስገበገበ፡ የሚያስገበግብ (አስቸኳይራብ፣ ሥሥት)

አስገተመ፡ አስቃመ፣ አስቻመ።

አስገተረ፡ አስለጠጠ፣ አስወጠረ (አስቆመአስቀሰረአስደከረ)

አስገተነ፡ አስቦጨቀ፣ አዘነተረ፣ አስበላ።

አስገተገተ፡ አስነከሰ፣ አሳኘከ፣ አስገጠገጠ፣ አስቈረጠመ።

አስገታ (አግትዐ) ፡ አሲያዘ፣ አስከለከለ፣ ኣስቆመ።

አስገታሚ፡ ያስገተመ፣ የሚያስገትም (አስቃሚ)

አስገታሪ፡ ያስገተረ፣ የሚያስገትር (አስወጣሪ)

አስገቺ፡ ያስገታ፣ የሚያስገታ።

አስገነታ፡ በኀይልአስጮኸ፣ አስቈጣ።

አስገነነ፡ አስከበረ፣ አስጌተየ፣ አስበዛ።

አስገነዘ (አግነዘ) ፡ አስከፈነ፣ አሸፈነ፣ ኣሸለለ፣ አሳሰረ፣ አስቋጠረ።

አስገነዘበ፡ አሳሰበ (ገንዘብንወይምሌላነገርኣስታወሰልብአስደረገ)

አስገነደሰ፡ ኣሰበረ፣ አሠነጠቀ፣ አስጣለ።

አስገነገነ፡ አስፈራ፣ አስጠረጠረ፣ አሠጋ።

አስገነጠለ፡ አስቈረጠ፣ አሰበረ፣ ኣስለየ።

አስገነፈለ፡ አስፈላ፣ አስሸተተ፣ አስፈሰሰ።

አስገነፋ፡ ገንፎአስበጀ፣ አስጠበሰ፣ አስበሰለ።

አስገናዥ፡ ያስገነዘ፣ የሚያስገንዝ።

አስገንዛቢ፡ ያስገነዘበ፣ የሚያስገንዝብ (አስታዋሽ)

አስገንጋኝ፡ ያስገነገነ፣ የሚያስገነግን (አስጠርጣሪ)

አስገንጣይ፡ ያስገነጠላ፣ የሚያስገነጥል።

አስገኘ፡ አስነካ፣ ኣሲያዘ "ይህነገርእኔንያስገኘኛል” ።

አስገኘ፡ ፈጠረ፣ ወለደ፣ አመጣ፣ አቀረበ።

አስገኚ() ያስገኘ፣ የሚያስገኝ (ታቦትፈጣሪወላጅ)

አስገዘመ፡ አስቈረጠ፣ አስከፈለ።

አስገዘመ፡ አስነቀፈ፣ አስገዛ፣ እስገረዘዘ።

አስገዘረ፡ አስገረዘ።

አስገዘተ፡ ኣስከለከለ፣ ሰለየ፣ አስወገዘ፣ አስራቀ።

አስገዘዘ (አግዘዘ) ፡ አስጀጐለ፣ አስጋረደ፣ አስከለለ፣ አስመከተ።

አስገዘገዘ (አግዘዘ፣ አግዝዐ፣ አወሠረ) ፡ አስከረከረ፣ አስመገዘ፣ አስከረከመ።

አስገዘፈ (አግዘፈ) ፡ አስጓራ፣ አስጋፈተ።

አስገዛ (ኣግዝአ) ፡ አስገበየ፣ ኣሸመተ፣ አስዋጀ።

አስገዛ፡ ሾመ፣ ሸለመ፣ አገርሰጠ፣ አከበረ፣ አጌተየ፣ እሠለጠነ (ሕዝ፡ ፳፱፡ ፲፰፡ ሮሜ፡ ፮፡ ፲፪)

አስገዛሪ፡ ያስዝዘረ፣ የሚያስገዝር ።

አስገዛች፡ ያስገዘተ፣ የሚያስገዝት (አስወጋዥ)

አስገዛፊ፡ ያስገዘፈ፣ የሚያስገዝፍ (ዛር)

አስገዝጋዥ፡ ያስዝገዘ፣ የሚያስዝዘግዝ፣ አስመጋዥ።

አስገዢ () ፡ የሚያስገበይ (ሿሚ፣ ሸላሚየሚያስገዛዕቃን፣ አገርን)

አስገደለ (አግደለ፣ አቅተለ) ፡ ኣሳደነ፣ አስመታ፣ አስወጋ፣ አስደበደበ፣ አሳረደ፣ አስሞተ።

አስገደበ፡ እስከተረ፣ አሳገደ፣ አስወሰነ፣ ድልድልአስበጀ ።

አስገደደ (አገበረ) ፡ አለውድበግድአሠራ።

አስገደገደ፡ አስተከ፣ አላቆመ፣ አሳወከ።

አስገደፈ፡ ጦምንአሻረ፣ እኸልአበላ” ። ኣገደፈበፍስክአስገደፈበጦምቀንነው ። ይኸውምግድናፈቃድአለበት” ።

አስገዳቢ፡ ያስገደበ፣ የሚያስገድብ፣ አስ።

አስገዳይ (አግዳሊ፣ አቅታሊ) ፡ የሚያሳድን፣ የሚያስገድል (አሳዳኝ)

አስገዳይነት፡ አሳዳኝነት፣ አስደብዳቢነት ።

አስገዳጅ (ጆች) ፡ ያስገደደ፣ የሚያስገድድ (አለፈቃድየሚያሠራ)

አስገዳፊ፡ ያስገደፈ፣ የሚያስገድፍ (አለጊዜየሚያስበላ)

አስገድጋጅ፡ ያስገደደ፣ የሚያስገደግድ (አስተካይ)

አስገገረ፡ አስፈጠጠ፣ አስጐረጠ ።

አስገጠመ፡ አዘጋ፣ አሳተመ፣ እዘፈነ።

አስገጠበ፡ አስነካ፣ አስላጠ።

አስገጠገጠ፡ አስቀጠቀጠ፣ አስመደበደበ።

አስገጣሚ፡ ያስገጠመ፣ የሚያስገጥም (አዘፋኝ)

አስገጣቢ፡ ያስገጠበ፣ የሚያስገጥብ ።

አስገጨ፡ አስመታ፣ አስለተመ፣ አስኰረኰመ።

አስገፈረ፡ አስቸፈረ፣ አስቃመ፣ አስቻመ።

አስገፈረ፡ ገፈራአስገበረ።

አስገፈተ፡ አስገፈፈ፣ አስቀመሰ፣ አስጠጣ፣ አዠመረ።

አስገፈተረ፡ አስገፋ።

አስገፈገፈ፡ አሠራ፣ አስገፋሥራን።

አስገፈገፈ፡ አስላጠ፣ አስላጨ፣ አሳወደ።

አስገፈገፈ፡ አስበላ፣ አስጨረሰ።

አስገፈገፈ፡ አስከፈለዕዳን።

አስገፈፈ፡ አስለየ (የሰውልብስአስወሰደአስቀማ)

አስገፊ፡ ያስገፋ፣ የሚያስገፋ (አስበዳይ)

አስገፋ፡ በሰውላይግፍአሠራ (ድኻንኣስበደለ)

አስገፋ፡ አስናጠ፣ አስወዘወዘ።

አስገፋ፡ አስፈቀቀ፣ አስገለለ።

አስገፋፊ፡ ያስገፈፈ፣ የሚያስገፍፍ (የቀማኛአለቃ)

አስጊያጭ፡ ያስጌጠ፣ የሚያስጌጥ (አሸማ)

አስጋለ፡ አስጋመ፣ እስሞቀ፣ አስተኰሰ።

አስጋለበ፡ አሸሸ፣ አስበረረ፣ አስሮጠ፣ አስወነበደ፣ አስፈረጠጠ።

አስጋመ፡ አስፋመ፣ አስጋለ።

አስጋረደ፡ አስከለለ፣ ኣስመከተ፣ ኣሀረጋ።

አስጋረጠ፡ አስተከለ፣ አስፈቃ፣ አስቈራ።

አሥጋሪ፡ ያሠገረ፣ የሚያሠግር (ያዥ - "ዓሣአሥጋሪ" እንዲሉ)

አስጋራጅ፡ ያስጋረደ፣ የሚያስጋርድ።

አስጋበሰ፡ አስጋፈፈ፣ አሰበሰበ ።

አስጋተ (አግዐተ) ፡ አስጠጣ፣ አስጐ።

አስጋዘ (አግአዘ) ፡ አስጠላ፣ አስነቀፈ፣ ኣሳሰረ።

አስጋዘ (ኣግዐዘ) ፡ አስወሰደ፣ አስመጣ።

አስጋዥ (አግኣዚ) ፡ አስነቃፊ፣ እሳሪ።

አስጋዥ (አግዓዚ) ፡ የሚያስግዝ (ኦስወሳጅአስመጪ)

አስጋዳ፡ አስጠለፈ፣ አሳሰረ (እንዳይኼድ፣ እንዳይላወስ፣ እንዳይራመድአስደረገ)

አስጋገረ፡ አስደፋ፣ አበሰለ ።

አስጋጋሪ፡ ያስጋገረ፣ የሚያስጋግር (የጋጋሮችአዛዥ)

አስጋጠ፡ አስነጬ፣ አስጠበ፣ አስበላ።እከሌጠላቱንዐፈርአስጠው” ።

አስጋጠጠ፡ አስቈረጠ፣ አስገፈፈ፣ አስዶዶ፣ አስጠጠ።

አስጋጭ፡ ያስጋጠ፣ የሚያስግጥ።

አስጋፈ፡ አሳፈሠ፣ አስጠረገ፣ አስጠጣ።

አስጋፈፈ፡ አሳወደ፣ አስጠረገ፣ አሰበሰበ።

አስጌጠ፡ ኣስለበስ፣ እሸለመጌጥን።

አስግድ፡ አሰግድ” ። ባሕረኣስግድ" እንዲሉ ።

አስጐለለ፡ ክዳንአስጨረሰ፣ ጕልላትአሠራ፣ አስነበረ፣ አስኖረ።

አስጐለመ፡ አስከፈለ፣ አስቈረጠ፣ አሰጠ።

አስጐለበ፡ አስለጐመ፣ አስለበደ፣ አሸፈነ፣ አስጠፈረ።

አስጐለት፡ ጕልቻንአስቆመ (ጕልትአስደረገአስከለለ)

አስጐለጐለ፡ አስቈነጩ፣ አስለቀመ።

አስጐለጐለ፡ አስናደ፣ ብላሽአስደረገ።

አስጐለጐለ፡ አስወጣ፣ አዘረገፈ።

አስጐለጐለ፡ ኣስፈጠጠ፣ አስጐረጠ።

አስጐላቢ፡ ያስጐለበ፣ የሚያስጐልብ (አስለባጅ)

አስጐላች፡ ያስጐለተ፣ የሚያስጐልት (የሚያስቆምኣስከላይ)

አስጐላይ፡ ያስጐለለ፣ የሚያስጐልል ()

አስጐልጓይ፡ ያስጐለጐለ፣ የሚያስጐለጕል (አስለቃሚ)

አስጐመረ፡ አስነፋ (አንፍኀ) አስኰራ።

አስጐመተ፡ አስጐመደ፣ አስቈረጠ፣ አስከፈለ።

አስጐመዘዘ፡ መራራአስደረገ፣ አስኮመጠጠ።

አስጐመዠ (አመነየ፣ አፍተወ) ፡ ኣስቋመጠ "ዋይባገኘኹትአሠኘ" (አስቃረ) (ዘፍ፡ ፫፡ ፮)

አስጐመደ፡ አስቈረጠ፣ አስጐረደ፣ አስጐነደሰ፣ አስበጠሰ።

አስጐመጎመ፡ ፈጽሞአሸፈነ፣ አስገመገመ።

አስጐማጅ፡ ያስጐመደ፣ የሚያስጐምድ (አስጐራጅ)

አስጐምዢ፡ ያስጐመዠ፣ የሚያስጐመዥ (አስቋማጭ)

አስጎምጉም፡ አባቱጉምየሚባልበ፰፻ዓ፡ ም፡ የነበረየኢትዮጵያንጉሥስም (ማስገምገምንናመጮኸንያሳያል)” ።ጉምአስጎምጉም" እንዲልዘርቈጣሪ።

አስጐሰመ፡ አስመታ፣ አሳዘነ።

አስጐሰመ፡ አስወጋ፣ አስጓጐጠ።

አስጐሰጐሰ፡ ልቅልቅያኸልአስጕረሠ፣ አስበላ፣ አስጐተጐተ።

አስጐሳሚ፡ ያስጐሰመ፣ የሚያስጐስም።

አስጐረመመ፡ አስቈረጠ፣ አስፎነነ።

አስጐረሠ፡ አፍውስጥአስገባ፣ ኣስከ።

አስጐረበጠ፡ አስነካ፣ አስቈረቈረ፣ አስወጋ።

አስጐረተ፡ አስጐራ፣ አስከመረ።

አስጐረና፡ አስቀረና።

አስጐረደመ፡ አስቈረጠመ።

አስጐረዶ፡ አስጐመደ፣ አስቈረጠ፣ አስጐነደበ፣ አስቀየደ፣ አስከፈለ፣ አስፈተገ።

አስጐረጐረ፡ አስበረበረ፣ አስጓጐጠ፣ አስፈለገ።

አስጐረጐጪ፡ አስማገ፣ አስጠጣ።

አስጐረጠ፡ አስጨረ፣ አስቧጠጠ።

አስጐረጠ፡ አስፈጠጠ።

አስጐሪ፡ ያስጐራ፣ የሚያስጐራ (አስከማሪደንጊያን)

አስጐራ፡ አስከመረ፣ አስጐረተ፣ አስቈለለ።

አስጐራጅ፡ ያስጐረደ፣ የሚያስጐርድ (አስቈራጭ)

አስጐርጓሪ፡ ያስጐረጐረ፣ የሚያስጐረጕር (አስፈላጊ)

አስጐሸ፡ አስደፈረሰመጠጥን።

አስጐሸመ፡ አስደሰተ፣ አስደሰመ።

አስጐሸመጠ፡ አስነካ፣ አስጐነጠ።

አስጐበኘ፡ አስጠየቀ፡ አስፈቀደ፡ አሰለለ፣ አስመረመረ።

አስጐበዘ፡ ጐበዝአስደረገ፡ አስጐለመሰ።

አስጐበደደ፡ አስጐበጠ፡ አስጐነበሰ ።

አስጐበጐበ፡ ዶቄትወይምአብሲትአስጨመረ ።

አስጐበጐበ፡ ጕብጕብአሠራ፡ እሸለመ፡ አስጌጠ ።

አስጐበጠ፡ አስጐነሰሰ፡ አስቀለሰ፣ አስደገነ፣ አስቀሰተ።

አስጐባ፡ አስደገፈ፣ አስነሣ ።

አስጐባ፡ ጕሶ (ጉቦ) አሰጠ፣ ኣስቀበለ ።

አስጐብኚ፡ ያስጐበኘ፣ የሚያስጐበኝ፡ የሚያሰልል (አሰላይ፣ አስጠያቂ)

አስጐብዳጅ፡ አስጐንባሽ፡ አስፈንዳጅ ።

አስጐብጓቢ፡ አስደጓሽ፡ አስጊያጭ፣ አስለዋሽ ።

አስጐተተ፡ አሳበ፣ አስረዘመ፣ አስጠራ።

አስጐተጐተ፡ አስነቀነቀ፣ አስወተወተ።

አስጐታች፡ ያስጐተተ፣ የሚያስጐትት (ገበሬባለሠረገላ)

አስጐቸ፡ አስከመረ፣ አስቈለለ።

አስጐቺ፡ ያስጐቸ፣ የሚያስጐች (አስማሪአስቈላይ)

አስጐነበሰ፡ አስቀለሰ፣ አስጐበጠ (የሙጭየገናየከዘራ)

አስጐነተለ፡ አስጐነጠ፣ አስገፋ።

አስጐነደ፡ ግንድጐናዴአስደረገ።

አስጐነደለ፡ አሰለበ፣ አሰነጋ።

አስጐነጐነ፡ ነገርአስቋጠረ።

አስጐነጐነ፡ ጕንጕንአሠራ፣ አስበጀ።

አስጐነጠ፡ አስደፈረ፣ አስነካ፣ አስገፋ።

አስጐነጨ (አልትሐ) ፡ ውሃንበጕንጭአሲያዘ፣ አስጠጣ።

አስጐነፈ፡ አሳጠበ፣ አሳጀለ፣ አስጠረበ፣ አስደጐሰ።

አስጐናጭ፡ ያስጐነጠ፣ የሚያስጐንጥ።

አስጐንዳይ፡ ያስጐነደለ፣ የሚያስጐነድል።

አስጐንጓኝ፡ ያስጐነጐነ፣ የሚያስጐነጕን (አስቈናኝ)

አስጐንጪ፡ ያስጐነጩ፣ የሚያስጐነጭ።

አስጐኘረ፡ ኣስመላ፣ አስነፋ፣ አስጐሰረ።

አስጐዘጐዘ፡ አስበተነ፣ አስነሰነሰ፣ አስነጠፈ።

አስጐዝጓዥ፡ ያስጐዘጐዘ፣ የሚያስገዘጕዝ (አስነስናሽ፣ አስነጣፊ)

አስጐደለ፡ ጐደሎአስደረገ፣ አስቀነሰ፣ አሳረዘ።

አስጐደራ፡ አስጮኸ፣ አስቀተራ ።

አስጐደበ፡ አስማዕ፣ አስቈፈረ፣ አስመነቀረ፣ እስጐደጐደ (ጕድባአሠራ)

አስጐደጐደ፡ አስማሰ፣ አስቈፈረ፣ አስጐደበ፣ ኣስመነቀረ (ጕድጓድአሠራ፣ አስበጀ)

አስጐደጐደ፡ አስገባ፣ አስከተተ ።

አስጐደፈ፡ ጕድፋምአስደረገ፣ ፍግአስፈሰሰ።

አስጐደፈረ፡ አስማሰ፣ አስማረ፣ አስመነቀረ፣ አዛቀ - አስበተነ።

አስጐዳ (አጕድዐ) ፡ አስመታ፣ አስወቀጠ፣ አስደበደበ፣ አስበደለ።

አስጐዳ፡ አስቀጣ፣ አስኰነነ ።

አስጐዳቢ፡ ያስጐደበ፣ የሚያስጐድብ (አስቈፋሪ)

አስጐጂ፡ ያስጐዳ፣ የሚያስጐዴ፣ የሚያስኰንን።

አስጐጐመ፡ አስለተመ፣ አስወጋ።

አስጐጓሚ፡ ያስጐጐመ፣ የሚያስጐጕም (አስለታሚ፣ አስወጊ)

አስጐጠጐጠ፡ አስመዘዘ፣ አስነቀለጥርስን።

አስጐጠጐጠ፡ አስወጋ፣ አስወጣ፣ አስቦጠቦጠዐይንን።

አስጐጠጠ፡ አስናቀ፣ አስገጠጠ።

አስጐፈነነ፡ አስቀየመ፣ አስከፋ፣ አሰቀጠጠ (ኢዮ፡ ፮፡ ፯)

አስጐፈጮረ፡ አስጨቈነ፣ አስረፈቀ፣ አስጨረረ።

አስጓሪ፡ ያስጓራ፣ የሚያስጓራ (አስገዛፊ)

አስጓራ፡ አስጮኸ፣ አስገዘፈ።

አስጓዘ (አግዐዘ) ፡ አዘገመ፣ በዝግታአስወሰደ፣ አስነዳ (ዘፀ፡ ፲፭፡ ፳፪)

አስጓጐረ፡ አስጮኸ።

አስጓጐጠ፡ አስወጋ፣ አስቈሰቈሰ ።

አስጠለለ (አጽለለ) ከጥላአስጠጋ (አሳረፈአስጋረደአስከለለ)

አስጠለቀአስታጠቀ (አስለባሽያስለበሰየሚያስለብስማስለበስማስጠለቅማስታጠቅተለበሰ) (ተለብሰ)

አስጠለቀ፡ አስለበሰ።

አስጠለቀ፡ አስጠቀሰ፣ አስቀዳ።

አስጠለፈ፡ አሲያዘ፣ አሳሰረ።

አስጠለፈ፡ አስነጠቀ፣ አስወሰደ።

አስጠለፈ፡ ጥልፍአሰፋ (ዘፀ፡ ፳፮፡ ፴፩)

አስጠሊ፡ ያስጠላ፣ የሚያስጠላ (አሠቃቂ)

አስጠላ (አጽልኦ) አስነቀፈ፣ አስረከሰ፣ አሠቀቀ (እንዳይወደድአደረገአስደረገነገርሠርቶስምአክፍቶአይበሉበሎአሠኘ)

አስጠላቂ፡ ያስጠለቀ፣ የሚያስጠልቅ።

አስጠላፊ፡ ያስጠለፈ፣ የሚያስጠልፍ (አሲያዥአስነጣቂ)

አስጠመመ፡ አስጠመዘዘ (ጠማማወልጋዳአስደረገ)

አስጠመሰሰ፡ አስጣስ፣ አስለጠሰ፣ አስተኛ።

አስጠመቀ (አጥመቀ) ውሃእስመላአስበጠበጠ።

አስጠመቀ፡ አስነከረ፣ ኣሳጠበ።

አስጠመቀ፡ ክርስትናአስነሣ።

አስጠመቀ፡ ጠበልአስመታ።

አስጠመነ፡ መሬቱንአጋዛ (ለተጋዢሰጠጠመኔውንወይምሌላውን)

አስጠመዘዘ፡ አስጦዘ፣ አስከረረ፣ አስጠממ

አስጠመደ (አፅመደ) ጥመዱአለ (ቀንበርአስጝነአስገዛማነኸባለሳምንትያስጠምድሽባሥራስምንትእንዲልሙሴ)

አስጠመደ፡ አስጠላ፣ አስመረዘ።

አስጠመጠመ፡ አስጠቀለለ፣ አሳሰረ፣ አስከበሰ፣ አስደመረ።

አስጠሚ፡ ያስጠማ፣ የሚያስጠማ (ጨውፀሓይትኵሳት)

አስጠማ (አጽምአ) ውሃ ' ነሣ፥ከለከለ (ኣሻአስፈለገ)

አስጠማቂ፡ ያስጠመቀ፣ የሚያስጠምቅ (ኣስነካሪ)

አስጠማጅ፡ ያስጠመደ፣ የሚያስጠምድ (አስጠሊ)

አስጠምዛዥ፡ ያስጠመዘዘ፣ የሚያስጠመዝዝ።

አስጠሞረ፡ ባንድነትአስከረረ፣ አስደወረ።

አስጠረረ፡ አስጠለቀ፣ አስለበሰጥሩርን።

አስጠረቀ፡ አስመታ፣ አስቸነከረ (ብረትአስለበሰ)

አስጠረቀመ፡ በጥብቅአሳሰረ (አዘጋ)

አስጠረበ፡ ኦሳነጠ፣ አስቀጠነሥሥናጠፍጣፋቀጪንአስደረገ።

አስጠረነቀ፡ አሳሰረ (ጥብቅናወፍራምአስደረገ)

አስጠረኘ፡ በጥርኝአዘገነ፣ አሲያዘ፣ አስጨበጠ (ጥርኝንሌላነገርን)

አስጠረኘ፡ ጥርኝአስመሰለ።

አስጠረዘ፡ አሰፋ፣ አስጠለፈ፣ አስታታ፣ አስደረዘ (አስጠፈረ)

አስጠረዘ፡ አስመታ፣ አስደወለ።

አስጠረገ፡ አሳወደ፣ አስቈረጠ፣ አስመነጠረ።

አስጠረገ፡ ጥረጉዛቁአለ (አስገለለ)

አስጠሪ፡ ያስጠራ፣ የሚያስጠራ (ሕንጻሣት)

አስጠራ፡ ስምንአስነሣ (በደግወይምበክፉ) (ዘፍ፡ ፲፩፡ ፬)

አስጠራ፡ ችንአሳሰበ (አስቀደሰአስቈረበልጅ)

አስጠራ፡ አስጮኸ (እንዲመጣአስደረገናኣሠኘ)

አስጠራሪ፡ ያስጠረረ፣ የሚያስጠርር።

አስጠራቂ፡ ያስጠረቀ፣ የሚያስጠርቅ።

አስጠራቢ፡ ያስጠረበ፣ የሚያስጠርብ (የሚያሳንጥ)

አስጠራጊ፡ ያስጠረገ፣ የሚያስጠርግ (አሳጅአስቈራጭየጽዳትሹም)

አስጠቀለለ፡ አሰበሰበ፣ አሸበለለ፣ አስጠመጠመ፣ አሸፈነ።

አስጠቀለለ፡ አስፈጸመ፣ አስጨረሰ።

አስጠቀመ፡ አሰፋ፣ አስጣፈ፣ አስደረተ።

አስጠቀመ፡ አስረባ፣ አሰጠጥቅምን።

አስጠቀሰ፡ ማጥቀሻሰጠ (አጥቅሱአለአስነከረ)

አስጠቀሰ፡ አስባለ፣ አስነገረጥቅስን።

አስጠቀሰ፡ አስጠራ (ናአሠኘ)

አስጠቀነ፡ አስከተፈ፣ አስፈረፈረ።

አስጠቀጠቀ፡ አስረገጠ፣ አስረመረመ።

አስጠቀጠቀ፡ አስበላ፣ አስወጠቀ፣ አስመላ።

አስጠቀጠቀ፡ አስወጋ፣ አስነቀሰ።

አስጠቀጠቀ፡ አስደፈነ፣ አስደበቀ፣ ኣሸሸገ፣ አሸፈነ።

አስጠቂ፡ ያስጠቃ፣ የሚያስጠቃ (የሚያሰርርጥቃትአስገቢ)

አስጠቃ፡ አስወጋ፣ አሰረረ።

አስጠቃ፡ አስገፋ፣ አስበደለ፣ አስጐዳ፣ አስጯቈነ።

አስጠቃሚ፡ ያስጠቀመ፣ የሚያስጠቅም (ልብስአሰፊጥቅምአሰጪአጽዳቂ)

አስጠቃሽ፡ ያስጠቀሰ፣ የሚያስጠቅስ።

አስጠቈመ፡ አሳመለከተ፣ አስነገረ።

አስጠቈመ፡ አስጫረ፣ አሳከከ።

አስጠቈረ፡ አስነቀሰ፣ አስወቀረጥርስን።

አስጠቈረ፡ ዘንጋዳንአስጐነፈ።

አስጠቈረ፡ ጥቍርአስደረገ (ከልአስነከረእጥቍርቀለምአስገባ)

አስጠቅላይ፡ ያስጠቀለለ፣ የሚያስጠተልል (ኣሸብላይ)

አስጠቅጣቂ፡ ያስጠቀጠቀ፣ የሚያስጠቀጥቅ (አስደፋኝአስረምራሚ)

አስጠቋሚ፡ ያስጠቈመ፣ የሚያስጠቍም (፩አስመልካች)

አስጠበሰ፡ አስተኰሰ፣ አስፈተነ።

አስጠበሰ፡ አስፈላ፣ አስቈላ።

አስጠበረ፡ አሠራጠበራንመጠብ።

አስጠበቀ (አዕቀበ) ፡ አስከለከለ፣ አሳገደ (፪ቆሮ፡ ፲፩፡ ፴፪)

አስጠበቀ፡ አስቈየ (ለሌላጊዜ)

አስጠበቀ፡ ጥብቅአስደረገ (አስጠነከረ)

አስጠበበ (አጥበበ) ፡ ጥበብአስጣለ፣ አሠራ፣ አሳወቀ።

አስጠበበ (አጽበበ) ጠባብአስደረገ (አስጨነቀ)

አስጠበበ (አጽበበ) ፡ ጠባብአስደረገ (አስጨነቀ)

አስጠበጠበ፡ አስበለተ፣ አስጠባ።

አስጠበጠበ፡ አስቸኰለ፣ አስገሠገሠ።

አስጠበጠበ፡ አስገረፈ፣ አሸነቈጠ።

አስጠቢ፡ያስጠባ፡የሚያስጠባ።

አስጠቢ፡ ያስጠባ፣ የሚያስጠባ።

አስጠባ (አጥብሐ) አስገፈፈ፣ አስበለተ (ብልትአስወጣ)

አስጠባ (አጥብሐ) ፡ አስገፈፈ፣ አስበለተ (ብልትአስወጣ)

አስጠባ፡አስመጠጠ፡አስመጠመጠ፡አስመገመገ።

አስጠባ፡ አስመጠጠ፣ አስመጠመጠ፣ አስመገመገ።

አስጠባሪ፡ ያስጠበረ፣ የሚያስጠብር።

አስጠባቂ፡ ያስጠበቀ፣ የሚያስጠብቅ (እስከልካይ)

አስጠባቢ፡ ያስጠበበ፣ የሚያስጠብብ (አስጨናቂ)

አስጠብጣቢ፡ ያስጠበጠበ፣ የሚያስጠበጥብ (አስገራፊ)

አስጠነሰሰ፡ ጥንስስአስደረገ (አስበጠበጠ)

አስጠነቀለ፡ አስቈነጠረ።

አስጠነቀለ፡ አስነከሰ (ዐንካሳአስደረገ)

አስጠነቀቀ፡ አስታወቀ፣ አስረዳ (ዘፍ፡ ፵፫፡ ፫)

አስጠነቀቀ፡ አስኰሰተረ፣ አስጠበቀ።

አስጠነቈለ፡ አስወጋ፣ አስደነቈለ፣ አስነቈረ።

አስጠነቈለ፡ ጠንቋይአስጠየቀ (መላአስመታአስረተ)

አስጠነከረ፡ አስበረታ፣ አስጠጠረ።

አስጠነጠነ፡ አስነቀዘ (ጥንጣንአስበላ)

አስጠነጠነ፡ አስጠቀለለ፣ አስጠመጠመ፣ አስኮበ፣ አስደወረ።

አስጠነፈፈ፡ አጠንፍፉአለ (አስፈሰሰ)

አስጠኒ (ዎች) ፡ ያስጠና፣ የሚያስጠና (አስተማሪአስቀጻይነጋሪ)

አስጠና (አጽንሐ) አስማለደ (በደጅአስቀመጠአስቈየእከሌልጁንበቤተመንግሥትደጅያስጠናል)

አስጠና (አጽንዐ) አስጠነከረ፣ አስጨከነ።

አስጠና፡ አስተማረ፣ አስቀጸለ፣ አሳወቀ።

አስጠንቃቂ፡ ያስጠነቀቀ፣ የሚያስጠነቅቅ።

አስጠንቋይ (ዮች) ፡ ያስጠነቈለ፣ የሚያስጠነቍል።

አስጠንጣኝ፡ ያስጠነጠነ፣ የሚያስጠነጥን (አስደዋሪ)

አስጠየቀ፡ አስመረመረ።

አስጠየቀ፡ አስሞገተ፡ ተጠየቅ፡ አሠኘ።

አስጠየቀ፡ አስጐበኘ፡ አስፈቀደ። አስጠያቂ፡ ያስጠየቀ፡ የሚያስጠይቅ፡

አስጠየተ፡ አሠራ (አንድነትአስደረገአስጠየተአስመታአስደበደበበጥይት)

አስጠየፈ፡አስጠላ፡ አስነቀፈ፡ አስቀየመ።

አስጠያች፡ ያስጠየተ፣ የሚያስጠይት (አሳሳሪአሠሪኣስገዳይ)

አስጠያፊ፡ያስጠየፈ፡ የሚያስጠይፍ፡ አስጠሊ አስቀያሚ ።

አስጠደፈ፡ አስቸኰለ።

አስጠዳፊ፡ አስቸኳይ።

አስጠጀ፡ አስበጠበጠ (ጠጅአስደረገ)

አስጠገረረ፡ አስደበለለ (ታላቅሸክምአሸከመ)

አስጠገተ፡ አላለበ።

አስጠገነ፡ አስጠቀለለ፣ አስፈወሰ (አሳደሰ)

አስጠገነ፡ አስጠቀመ፣ አሳገዘ፣ አስረዳ።

አስጠገገ፡ አሰበሰበ፣ አስዳነ።

አስጠገገ፡ ጠገግአሠራ፣ አስጠፈረ።

አስጠጊ፡ ያስጠጋ፣ የሚያስጠጋ (አሳዳሪአስጠጊየቅርብሴትትእዛዝአንቀጽ)

አስጠጋ፡ አቀረበ፣ አስለጠቀ፣ ጥግአሲያዘ፣ አስደገፈ፣ አሳደረቀጽ።

አስጠጋኝ (ጸወነነ) አቀረበኝ (አከሌወደቤቱአስጠጋኝጠጋንእይ)

አስጠጋኝ፡ ያስጠገነ፣ የሚያስጠግን (አሳዳሽአስጠቃሚ)

አስጠጠ፡ አስጠረገ፡ አስጨረሰ ።

አስጠጠተ፡ አስቈጪ፣ አሳዘነ፣ አስተከዘ።

አስጠጣ፡ አስጐነጨ፣ አስማገ፣ አስጨለጠ (አጠጣፈቃድንአስጠጣግዴታንያያል)

አስጠጣ፡ ውሃአስጨመረ፣ አስፈሰሰ።

አስጠጣች፡ ያስጠጠተ፣ የሚያስጠጥት (የሚያሳዝንአሳዛኝ)

አስጠጪ፡ ያስጠጣ፣ የሚያስጠጣ።

አስጠፈረ፡ አሳሰረ፣ አስማገረ፣ አስጠለፈ፣ አስገረፈ፣ አስጐለበ።

አስጠፈጠፈ (አጸፍጸፈ) አዘረጋ፣ አስነጠፈ፣ አስለበጠ።

አስጠፈጠፈ፡ በጥፊአስመታ (በለውድገመውአለአስወለወለ)

አስጠፊ፡ ያስጠፋ፣ የሚያስጠፋ (አስኰብላይአስገዳይ)

አስጠፋ፡ አስቀሠፈ፣ አስገደለ፣ አስደመሰሰ፣ አስገሰሰ።

አስጠፋ፡ አስኰበለለ፣ አስራቀ።

አስጠፋሪ፡ ያስጠፈረ፣ የሚያስጠፍር (አስማጋሪአሳሳሪ)

አስጠፍጣፊ፡ ያስጠፈጠፈ፣ የሚያስጠፈጥፍ (አስነጣፊ)

አስጣለ (አኅደገ) አስለቀቀ፣ አስተወ፣ አዳነ፣ አተረፈ (ዘፀ፡ ፮፡ ፮፡ ነሐ፡ ፬፡ ፲፩)

አስጣለ፡ አዘረጠጠ፣ አስወደቀ።

አስጣሚ፡ ያሰጠመ፣ የሚያሰጥም ።

አስጣሰ፡ አስወደደ፣ አስከፈለ፣ አስነደለአስፈረሰ።

አስጣሽ፡ ያስጣሰ፣ የሚያስጥስ።

አስጣቈሰ፡ አስጐሸመጠ፣ አስደፈረ።

አስጣቈሰ፡ ዘርአስደገመ።

አስጣይ (ዮች) ፡ ያስጣለ፣ የሚያስጥል (አስለቃቂጡትአስጣይእንዲሉ)

አስጣደ (አጽዐደ) ምጣድጣዱአለ (አዘዘ)

አስጣደ፡ አስቀረበ፣ አስደቀነ።

አስጣጅ፡ ያስጣደ፣ የሚያስጥድ።

አስጣጣ፡ ገላለጠ፡ አገላበጠ ።

አስጣፈ፡ አስጠቀመ፣ አሰፋ፣ አስለጠፈ።

አስጣፈ፡ አጻፈ፣ አስከተበ።

አስጣፊ፡ ያስጣፈ፣ የሚያስጥፍ።

አስጥል፡ ዝኒከማሁ (የሚያስተውእማስጥልቆባስጥልእንዲሉ)

አስጦመ፡ ጡሙልኝ (ጦምያዙልኝአለእኸልውሃነሣከለከለጦምአዋለኣስዋለ) (ሉቃ፡ ፭፡ ፴፬)

አስጨለጠ፡ ውሃን፣ ጠላን፣ ጠጅን፣ ወተትን፣ ኮሶንአስጠጣ (አስጨረሰ)

አስጨለፈ፡ አስጠለቀ፣ አስቀዳወጥአስወጣ።

አስጨላፊ፡ ያስጨለፈ፣ የሚያስጩልፍ (አስቀጅ)

አስጨመረ፡ አሳከለ፣ አስደበለ።

አስጨመረ፡ አስገባ፣ አስዶለ (እስከተተ)

አስጨመተ፡ ዝምአሠኘ (አስረመመማስጯመትዝምተኛማስደረግምቶዝምብሎረግቶ) (ማር፡ ፭፡ ፲፩)

አስጨማመረ፡ አካከለ (በላይበላዬ)

አስጨምariያስጨመረ፣ የሚያስጨምር።

አስጨሰ፡ ኣስኖረ።

አስጨሰ፡ ጪስአስደረገ (አሳጠነ)

አስጨረ፡ አስጫረ፡ አስቧጨረ።

አስጨረተ፡ አስፋቀ (ጭረትጭርትአስደረገ)

አስጨረነቀ፡ አሳጠረ፣ ዐጪርአስደረገ (አስጨቈነ)

አስጨረገደ፡ አሳወደ፣ አስቈረጠ።

አስጨረፈ፡ ላመልአስመታ፣ አስቈረ።

አስጨራሽ፡ ያስጨረሰ፣ የሚያስጨርስ (አስፈጻሚ)

አስጨራፊ፡ ያስወረፈየሚያስጨን።

አስጨቀጨቀ፡ አስነዘነዘ፣ ኣስነ።

አስጨቀጨቀ፡ አስወቀጠ።

አስጨቀጨቀ፡ አስጠቀጠቀ፣ አስፊነ።

አስጨቈነ፡ አስጫነ፣ አስወፈቀ።

አስጨቅጫቂ፡ ያስጨቀጨቀ፣ የሚያቤቀጭቅ (አስደፋኝአስነዝናዥአስወቃ)

አስጨቋኝ፡ ያስጨቈነ፣ የሚያስጨቍን።

አስጨበጨበ፡ ነገሩንስብከቱንአስወደደ፣ አስመሰገነ (በጭብጨባ)

አስጨበጨበ፡ አጨብጭቡአለ (ጭብባንአስተማረ)

አስጨብጫቢ፡ ያስጨበጨበ፣ የሚያስጨበጭብ (ዘፋኝአልቃሽዛርፈረስ)

አስጨነቀ፡ አስጠበበ፣ አስቸገረ (ጭንቀአሳየ) (ኢሳ፡ ፷፫፡ ፲፡ ኤር፡ ፲፱፡ ፱፡ ሕዝ፡ ፲፰፡ ፯፡ ዳን፡ ፩፡ ፩)

አስጨነገፈ፡ አስመለመለ፣ አስጣለ።

አስጨነገፈ፡ አስወረደ፣ አስወጣ (ባጓጕልአስቀረ) (፪ነገ፡ ፪፡ ፲፱)

አስጨናቂ፡ ያስጨነቀ፣ የሚያስጨንቅ (አስጠባቢ ' አስቸጋሪ) (ኢሳ፡ ፲፬፡ ፬፡ ፳፱፡ ፳)

አስጨንጋፊ፡ ያስጨነገፈ፣ የሚያስጨንግፍ (የሚያስወርድአጠናዋች)

አስጨከነ፡ አስቻለ፣ አስታገሠ።

አስጨካኝ፡ ያስጨከነ፣ የሚያስጨክን።

አስጨፈለቀ፡ አሠራ፣ አስቀጠቀጠ።

አስጨፈለቀ፡ አስረገጠ፣ አስዳጠ፣ እስደፈጠጠ።

አስጨፈለቀ፡ ጨፍልቁአለ (አሳረሰአስተረተረ)

አስጨፈረ፡ አዘለለ፣ አስረገደ (እስረገጠ)

አስጨፈቀ፡ አስጠቀጠቀ።

አስጨፈቀ፡ ድንጋይአስጫነ (አስለሰቀ)

አስጨፈነ፡ አስከደነ፣ አሸፈነ።

አስጨፈጨፈ፡ አስመታ፣ አስቈረጠ።

አስጨፋሪ፡ ያስጨፈረ፣ የሚያስጨፍር (አዘላይአስረጋጅአስረጋጭ)

አስጨፋቂ፡ ያስጨፈቀ፣ የሚያስጨፍቅ (አስለሳቂ)

አስጨፍላቂ፡ ያስጨፈለቀ፣ የሚያስጨማስጨፍለቅ (ማስዳጥማሳረስማስቀፈልቅጥቀጥ)

አስጨፍጫፊ፡ ያስጨፈጨፈ፣ የሚያስጨፈጭፍ (አስቈራጭ)

አስጪ (ዎች) ፡ ያሰጣ፣ የሚያሰጣ (ዘርጊ፡ ዘራሪ፡ ሰሪ)

አስጫረ (አጽሓረ) አስጨረ፣ አስቈፈረ፣ አስኳተ፣ አስፋረ፣ አስጐደፈረ።

አስጫረ፡ እሳትንአስወሰደ፣ አስመጣ።

አስጫሪ፡ ያስጫረ፣ የሚያስጭር።

አስጫነ፡ ኑአለ (ጫኞችንአዘዘ)

አስጫነ፡ አስጨቈነ፣ አስጨፈቀ፣ አስለሰቀ።

አስጫኝ፡ ያስጫነ፣ የሚያስጭን፡ የነኞችአለቃ።

አስጫወተ፡ ማንኛውንምጨዋታእስደረገ።

አስጮኸ፡ ቍቁአሠኘ (አስተመመውሃንምንያስጮኸዋልቢሉድንጋይ)

አስጯ፡ አስፋቀ፡ አስፈገፈገ ።

አስጯኺ፡ ያስጮኸ፣ የሚያስጮኸ።

አስፈለመ፡ አስቀደመአዠመረ (አስመታአስወጋአስቈሰለ)

አስፈለሰ፡ አስፈነቀለአስነገለ።

አስፈለሰፈ፡ ፈልስፉአለ (ዕውቀትንአስመረመረእስከወነ)

አስፈለቀ፡ አስመነጨ (አስረጪአስፈነጠቀ)

አስፈለቀ፡ አስቀደደአሠነጠቀ።

አስፈለቀቀ፡ አስላላአስከፈተ።

አስፈለቀቀ፡ ጥርስንአስገለጠ።

አስፈለቀቀ፡ ፈልቅቁአለ (ኣስበተነ)

አስፈለገ፡ አስከፈለአስነተበ (አሠነጠቀ)

አስፈለገ፡ ፈልጉአለ (አሻ) (በግር ' ተፈረስአስፈለገ) "እግረኛፈረሰኛልኮማለት፥ነው"

አስፈለጠ፡ አሠነጠቀአሸነሸነ።

አስፈለፈለ፡ አስማሰአስፈረፈረ።

አስፈለፈለ፡ አስቀረጸአሰረሰረአስበሳአስነደለ።

አስፈለፈለ፡ ፍሬንከገለባኣስለየ (ዶሮንአስቀፈቀፈ፡ ልጅንአስወለደ)

አስፈሊ፡ ያስፈላ፣ የሚያስፈላ።

አስፈላ፡ አፍሉአለ (አስሞቀ)

አስፈላሚ፡ ያስፈለመ፣ የሚያስፈልም (አዠማሪ)

አስፈላጊ (ጎች) ያስፈለገ፣ የሚያስፈልግ።

አስፈላጊነት፡ ኣስፈላጊመኾን።

አስፈላጭ፡ ያስፈለጠ፣ የሚያስፈልጥ (አሠንጣቂ)

አስፈልቃቂያስፈለቀቀ፣ የሚያስፈልቅቅ።

አስፈልፋይ፡ ያስፈለፈለ፣ የሚያስፈልፍል ።

አስፈሰሰ፡ አስቀለጠአስነጠረ (፪ዜና፡ ፬፥፲፯)

አስፈሰሰ፡ አፍሱአለ (አስደፋአስቸለሰእስከነበለ)

አስፈሲታ፡ የምታስፈሳ።አስፌስ" የወንድ፡ "አስፈሲታ" የሴትቅጽልናበቂመኾኑንአስተውል #

አስፈሣ (አስተፍሥሐ) ደስአሠኘአስደሰተ።

አስፈሳ፡ እስኪፈሳመታደበደበ (ፈስአስወጣ)

አስፈረመ፡ ፊርማአስደረገአጻፈ።

አስፈረቀቀ፡ አስፈነቀለኣስፈለቀቀአሠነጠቀአስራቀ።

አስፈረደ፡ ፍረዱአለ (አስበየነ)

አስፈረጀ፡ አዞረ (ነፋስአስቀበለአገርአሳየ)

አስፈረጠ፡ አስመገለ።

አስፈረጠጠ፡ አስሮጠአሸሸአስጋለበአስወነበደአስኰበለለ።

አስፈረፈረ፡ አስደቀቀአስጠቀነ።

አስፈረፈረ፡ አሸረሸረአስማሰ።

አስፈሪ (ዎች) ያስፈራ፣ የሚያስፈራ (አሥጊባለግርማ፡ ጠላትወንበዴመንገድ) (ኢሳ፡ ፵፱፥፳፭)

አስፈሪታ፡ ያስፈራች፣ የምታስፈራ።

አስፈሪነት፡ አስፈሪመኾን።

አስፈራ (አፍረየ) ፍሬአስደረገ።አፈራ" እንጂ (ፈራ) "አስፈራ" ኣልተለመ

አስፈራ (አፍርሀ) አባባአሠጋኣስጠረጠረኣሳሰበ (ሕዝ፡ ፴፫፥፳፰)” ።ባሕርን" እይ።

አስፈራሚ፡ ያስፈረመ፣ የሚያስፈርም።

አስፈራሚነት፡ አስፈራሚመኾን።

አስፈራሪ፡ ያስፈራራ፣ የሚያስፈራራ።

አስፈራራ፡ ወግዱሽሹዘወርበሉአለ (ዕዝ፡ ፬፥፬) (ተረት) "በገዛዐረእባብይዛታስፈራራ"“ረዥምጦርባይወጉበትያስፈራሩበት"

አስፈራጅ፡ ያስፈረደ፣ የሚያስፈርድ (አስበያኝ)

አስፈርጣጭ፡ ያስፈረጠጠ፣ የሚያስፈረጥጥ (አስኰብላይ)

አስፈርፋሪ፡ ያስፈረፈረ፣ የሚያስፈረፍር።

አስፈሺ፡ ያስፈሳ፣ የሚያስፈሳ።

አስፈቀረ (አፍቀረ) አስወደደ (እንዲወድእንዲወደድአስደረገ)

አስፈቀቀ፡ ዕልፍአሠኘ።

አስፈቂ፡ ያስፈቃ፣ የሚያስፈቃ (እስበጪ)

አስፈቃ (አፍቅዐ) አስቈራአስበጣአስጋረጠ።

አስፈተለ፡ አስከረረአስጠመረአስገመደ።

አስፈተለከ፡ በፍጥነትአስፈታአስወጣ (ጥሾ) አሾለከ።

አስፈተረ፡ አሳነቀአስወጠረ።

አስፈተሸ፡ አስበረበረአስመረመረአስቀነቀነ።

አስፈተተ፡ አስቈረሰአስገመሰአስከፈለአስተነተነ።

አስፈተነ (አፍተነ) አስሞከረአስፈተሸአስመረመረ፡ መከራአስቀበለፈተናአሰጠ፡ አስጠየቀ፡ አስጠበሰ (ሉቃ፡ ፭፥፲፬)

አስፈተገ፡ አስወቀጠአሳወደ።

አስፈተፈተ፡ አስራስአስደቀቀ።

አስፈታ፡ ስለችፍታትአስደረገ (ሰዓተሌሊትአሲያዘስም ' አስጠራ)

አስፈታ፡ አስከፈተአስለቀቀአስተወ።ዐባይጠንቋይቤትያስፈታልያስለቅቃል"

አስፈታ፡ አስገለጠአስተረጐመ።

አስፈታ፡ አስጠፋእስፈረሰአስበተነ።

አስፈታሽ (አፍትሐኪ) አስለቀቀሽ።

አስፈታሽ፡ ያስፈተሸ፣ የሚያስፈትሽ (አስመርማሪ)

አስፈታች፡ ያስፈተተ፣ የሚያስፈትት (አስቈራሽ)

አስፈታኝ (አፍታኒ) ያስፈተነ፣ የሚያስፈትን (ያስመረመረ)

አስፈታኝ (አፍትሐኒ) ከእስርቤትአስለቀቀኝ።ፈታን" አስተውል።

አስፈታይ፡ ያስፈተለ፣ ያስፈተለች፣ የሚያስፈትል፣ የምታስፈትል (የፈታይአለቃ) ። ወንድናሴትንለመለየት "አስፈታዬ" "አስፈታይዋ" ይሏል።

አስፈታይነት፡ አስፈታይመኾን።

አስፈታጊ፡ ያስፈተገ፣ የሚያስፈትግ (አስወቃጭአሳጫጅ)

አስፈቺ፡ ያስፈታ፣ የሚያስፈታ፣ የሚያስተው።ሥራአስፈቺ" እንዲሉ።

አስፈነቀለ፡ ኣስገለበጠአስቀረፈ።

አስፈነቸረ፡ አስጣለአስወደቀአስገደለ።

አስፈነከረ፡ ኣስገለጠኣስከፈተኣዘረጋ።

አስፈነከተ፡ አስፈለጠአስገመሰአስተረረ።

አስፈነደሰ፡ አሠነጠቀኣስፈነከተ።

አስፈነደቀ፡ አስደሰተአዘለለአስፈነጠዘ።

አስፈነደደ፡ አስጐነበሰ (ቂጥንለኳስ' አስመከተአስመቸ)

አስፈነገለ፡ አስጣለአስወደቀ።

አስፈነጠረ፡ አስወለቀአስወጣበፍጥነት።

አስፈነጠቀ፡ አስረጪእስነዛአስበተነ።

አስፈነጠዘ፡ አስደሰተ (በልብስበጌጥበምግብበመጠጥ)

አስፈነጯ፡ አዘለለአስቦረቀ።

አስፈንቃይ፡ ያስፈነቀለ፣ የሚያስፈነቅል (አስገልባጭ)

አስፈንካች፡ ያስፈነከተ፣ የሚያስፈነክት።

አስፈንዳጅያስፈነደደ፣ የሚያስፈነድድ (አስጐንባሽ)

አስፈንጋይ፡ ያስፈነገለ፣ የሚያስፈነግል።

አስፈንጣሪ፡ ያስፈነጠረ፣ የሚያስፈነጥር (ቀለሕንፍምን)

አስፈንጣቂ፡ ያስፈነጠቀ፣ የሚያስፈነጥቅ (አስረጪ)

አስፈከረ፣ አስፎከረ፡ አስደነፋ (ግዳይ' አስቈጠረ)

አስፈካሪ፣ አስፎካሪ፡ ያስፈከረ፣ የሚያስፈክር፣ የሚያስፎክር (አስደንፊ)

አስፈወሰ፡ አሳከመ (አሰጠ)

አስፈዘዘ፡ ፈዛዛአስደረገ።

አስፈየደ፡ አስረባአስጠቀመ።

አስፈደነ፡ አሳሰረአስቀፈደደአስወደነ።

አስፈጀ፡ እንዲቃጠልአስደረገ (አስጨረሰአሳለቀአስበላ)

አስፈጅ፡ ያስፈጀ፣ የሚያስፈጅ (አስጨራሽአስበሊ)” ።እልክአስፈጅየልጅልጅእኸልፈጅበኋላምዥብአስፈጅ" እንዲሉ።

አስፈገመ፡ አስደፋአስወደቀ።

አስፈገፈገ፡ አስፋቀአስጠረገ።

አስፈገፈገ፡ ወደኋላአሠኘ።

አስፈግፋጊ፡ ያስፈገፈገ፣ የሚያስፈገፍግ (አስጠራጊ)

አስፈጠመ፡ አስጨረሰ።ንጉሥይሙት" አስባለአሠኘ።

አስፈጠረ፡ አስደረገአሠራ።

አስፈጠነ (አፍጠነ) አስቸኰለአሰቀለጠፈ።

አስፈጠጠ፡ አስጐረጠአስቸኰለ።

አስፈጠፈጠ፡ አስፈነከተአስቈሰለ።

አስፈጣሚ፡ ያስፈጠመ፣ የሚያስፈጥም።

አስፈጣኝ፡ ያስፈጠነ፣ የሚያስፈጥን (እስቸኳይ)

አስፈጣጭ፡ ያስፈጠጠ፣ የሚያስፈጥጥ።

አስፈጪ (አፍጽሐ) አስከረተፈአሸመሸመአሰለቀ።

አስፈጪ፡ ያስፈጩ፣ የሚያስፈጭ (የፈጫይአለቃባለእኸል)

አስፈጪነት፡ አስፈጪመኾን።

አስፊ፡ ያሰፋ፣ የሚያሰፋ ።

አስፋ፡ ሰፊአድርግ ።

አስፋወሰን፡ የሰውስም (ባ፲፰፻ዓ፡ ምየነበሩየሺዋባላባት)

አስፋልት፡ የመጫቅጥራን። አስፋልትበግእዝአስፈሊጦስይባላል፡ በዘመናችንግንከምድርዘይትየሚገኝአተላነው።

አስፋሪ፡ ያሰፈረ፣ የሚያሰፍር (ስቃይአስቀማጭ)

አስፋቀ (አፍሀቀ) ስርቅ ' አሠኘ።

አስፋቀ (አፍሐቀ) አስጩአስጠረገአስጠፋአስላገአስለዘበ።

አስፋቂ፡ ያስፋቀ፣ የሚያስፍቅ (አስላጊ)

አስፋው፡ የሰውስም (ሰፊአድርገውአታጥበውትዳሩንወሰኑንድንበሩን)

አስፋጪ (አፍጽሐ፣ አሕቀየ) ሢጥጥሢጥጥአስደረገ።አስፋጩንአስደራጊለማድረግበፈጪፈንታፋጪብሎይነሧል"

አስፌስ፡ መናኛኮሶፈሳ።

አስፌስ፡ በፈስብቻየሚቀርየማያስቀምጥየማያስቀዝንመናኛኮሶ።

አስፍሐ፡ ፊትበ፫፻ኋላምበ፬፻ዓ፡ ምየነበረየኢትዮጵያንጉሥ ።

አስፎነነ፡ አሠነጠቀአስቈረጠዐጪርአስደረገ።

አስፎናኝ፡ ያስፎነነ፣ የሚያስፎንን (እስቈራጭ)

አስፎከተ፡ አሳከከኣስፋቀ።

አስፎከተ፡ አሳወደአስፈተገ።

አስፎጠረ፡ አሳሰረአሸበበ።

አሶ (አሰወ) ወባንዳድትኩሳትእሳታዊበሽታ።

አሶመሶመ፡ አረተረተ፥ (ሶመሶመ)

አሶምሷሚ፡ ያሶመሶመ፣ የሚያሶመሱም (አረጥራጭ፣ አኰትኳች)

አሶረደ፡ ፅንስንሽልንአስጨነገፈ (ከማሕፀንአለጊዜውአሶጣሴትዮዋንምችአሶረዳት)

አሶር፡ ፪ኛውየሴምልጅ፡ ሶርያንናሱርስትንእይ። አገሩምነገዱምአሶርይባላል።

አሶከሶከ፡ እንደውሻኼደ፡ (ሶከሶከ)

አሶክሷኪ፡ ያሶከሶከ፣ የሚያሶከሱክ።

አረ፡ የፈቃድእብድአደረገራሱን ።

አረመ፡ ነቀለ፥ ዐረመ።

አረመመ፥ ዝምአለ፥ ረመመ።

አረመኔ (አረሚአረማዊ) አራማዊ፡ የአራምነገድናወግን፡ ፊትበኦሪትኋላምበወንጌልያላመነማንኛውምሕዝብ፡ ቁመተገፋፋልብሰአዳፋ፡ ለንትለደንጊያለውሃለፀሓይለጨረቃለኮከብየሚሰግድ፡ ጣዖትአምላኪሐዛብጨካኝ። (ግጥም) ፡ የኦሮልጅኦሮከቶምአረመኔ፡ እንቅልፍወሰደሽወይተለይተሽከኔ።

አረመኔ፡ ሐዛብ፥ አራም።

አረመኔነት፡ አረመኔመኾን፡ ጨካኝነትየአሕዛብሥራመሥራት።

አረመኔዎች (አረማውያን) የኦራምወገኖች፡ ጣፆትአምላኪዎች፡ ጨካኞችክፉዎችአሕዛብ።

አረመደ፡ በንጀራበሥጋድልኸንብትንድልኽንተነቈነተመተመደመደመ ።

አረመደ፡ በውስጥእግሩብዙእሾኸ ።

አረመደ፡ አስነካ፥ ረመደ።

አረመጠ(አርመፀ) ረመጥአደረገ፡ አጋለ ።

አረማመም፡ አፈጋፈግ፡ መራመም ።

አረማመስ፡ አወሻሸቅ፡ መረመስ ።

አረማመደ፡ አስተላለፈ፡ አጋባ፡ አሸጋገረ ።

አረማመድ፡ አካኼድ፡ መራመድ (ምሳ፭' ፭ ። ፴፡ ፳፱) ረመደእንደለመጠከሌላውግስተለይቶበ፰ዐምድመገሰሱንአስተውል ።

አረማመጥ፡ አሸጓጐጥ፡ መረመጥ ።

አረማማጅ፡ ያረማመደ፡ የሚያረማምድ፡ አስተላላፊ ።

አረማረም፡ አረጋገጥ፡ መረምረም ።

አረም (ትግሐባ) አሕዛብ። (መዝ፪፥፩፥፰)

አረም፡ ዝኒከማሁ፡ ኣራምግእዝኛ፡ አረምዐማርኛ።

አረሰ፡ ቀለበ፥ ዐረሰ።

አረሰረሰ፡ አራሰአወረዛአጨቀየ ።

አረሰገመሰ፡ ዐረሰ።

አረሳሳ፡(አስተራስዐ) ፡ አዘነጋን፡ አስተጣጣ ።

አረሳስ:አዘነጋግ፡ መርሳት።

አረሳረሰ፡ አራራሰ ።

አረሳረስ፡ አራራስ፡ መረስረስ ።

አረሳሺ፡ያረሳሳ፡ የሚያረሳሳ።

አረረ (አሪርአረረ) ዐወደሰበሰበለቀመ፡ ጠቀለለ። ማረረንእይ።

አረረ፡ ጠቈረ፥ ዐረረ።

አረረ፡ ጮኸገነታ። እሪንተመልከት፡ የዚህዘርነው።

አረር፡ ርሳስ፥ ዐረረ።

አረቀቀ(አርቀቀ) አቀጠነ፡ አሣሣ፡ አሳነሰ፡ አደቀቀ፡ እላመ፡ እለዘበ ።

አረቀቀ፡ ቃልአወጣ፡ ረቂቅጽፈትጻፈ ።

አረቃረቅ፡ አመታት፡ መረቅረቅ ።

አረቃቀቅ፡ አቀጣጠን፡ መርቀቅ ።

አረቄ፡ የሚያሰክርመጠጥ፥ ዐረቄ።

አረበ፡ ጠለቀ፥አቀላ፡ ዐረበ።

አረበረበ፡ አረበደ (በላይበላዬተናገረ)

አረበረበ፡ አርከፈከፈአረበደረበረበ።

አረበረበ፡ አካፋአንጠባጠበ ።

አረበደ (ሀርበደ) ቸኰለተቈጣ፡ እብድእብድሰውልፍጅአለ፡ ባለማቋረጥለፈለፈተናገረ፡ አረበረበ። ረበደንተመልከት።

አረበደ፡ ቸኰለ።

አረባ (አርብሐ) ከብትንእንዲወልድእንዲረባአደረገ።ኣንዱንግስባ፲ሰራዊትበ፹መደብአበዛዘረዘረ፡ ርባታተማረ"

አረባረበ፡ አራጨ።

አረባረበ፡ አደራረበ፣ አነባበረ።

አረባረብ፡ አደራደር፣ መረብረብ።

አረባበብ፡ እዞረግ፣ መርበብ።

አረባበክ፡ ኣወዛዘፍ፣ መረባክ።

አረባብ፡ አወላለድ፣ አጠቃቀም፣ መርባት።

አረባየ፡ ረገጠ። (ረበየ)

አረባጅ (ጆች) ያረበደየሚያረብድ፡ የሚቸኵልየሚያብድ፡ ቍጡለፍላፊአረብራቢቸኳይ።

አረባጅነት፡ አረባጅመኾን፡ ለፍላፊነት።

አረብራቢ፡ ያረበረበ፣ የሚያረበርብ (አአረብራቢነትኣረብራቢመኾንእረባጅነት)

አረተ፡ መድኀኒትአቃበረ፣ አጠናቈለ ።

አረተ፡ አራትአደረገ።

አረተ፡ አራትአደረገ:አራት ።

አረተ፡ አከበከበበጐረሠእራትበላ።

አረተ፡ አፋፋቀ፣ አቀጣቀጠ፣ ኣባተነ፣ አለያየ።

አረተ፡ ደንቃራ፡ ጣለ (ረተ)

አረተረተ፡ አሶመሶመ (ረተረተ)

አረታ፣ አርትዐ፡ አቀና፡ ቀጥአደረገ፡ አሰላነገርን ።

አረታታ፡ ኣሸናነፈ ።

አረታት፡ አሸናነፍ፡ አቀናን፡ መርታት ።

አረትራች፡ ያረተረተ፡ የሚያረተርት ።

አረነ (ረሐነ) ጫነ፡ ላገሳበአጠበቀ።

አረነ፡ ነዳ፡ ኣሰማራ፡ ኣገደ፡ ጠበቀ፡ ኣስወጣኣስገባ።

አረንቋ፡ ማጥረግረግወልቅጭቃ።

አረንዛ (ዞች) መሬትንውሃንየሚያለብስብዙደንጊያ።

አረንጓዴ (ዎች) የውሃልብስ፡ የኩሬሰፈፍቅጠልያ። በትግሪኛሐምላይይባላል። ፪ኛውንአለተመልከት።

አረንጓዴነት፡ አረንጓዴመኾን።

አረከሰ(አርኰሰ) አሳደፈ፡ ርኩስአደረገ (ሰቈ፪፡ ፪)

አረከሰ፡ ዋጋሰበረ፡ ናቀ፡ አዋረደ፡ ጣለ ። አረከሰ፦ኣባረሰ፡ አበረደ፡ ሻረ፡ አጠፋ ።

አረካ፡ አጠጣ፡ እራሰ፡ አጠገበ (መዝ፻፯፡ ፱)

አረካረክ፡ አወለጋገድ፡ መረክረክ ።

አረካከሰ፡ ጣልጣልአደረገሰውን ።

አረካከስ፡ አበራረስ፡ መርክስ ።

አረካከበ፡ አሳሳጠ፡ አቀባበለ ።

አረካከብ፡ አወጣጥመርከብ ።

አረካካቢ፡ ያረካካበ፡ የሚያረካክብ፡ አተባባይዳኛ ።

አረካካቢነት፡ አቀባባይነት ።

አረካክ፡ አጠጣጥ፡ መርካት ።

አረኸ (አርኀዕብአራኸረዘመ) ከገደልናከተራራበታችያለተዳፋት፡ ወዳቃዘቅዛቃቍልቍለትስፍራ፡ ሲበዛአረኾችይላል።

አረኾ (ዎች) ዘፋኝአማርያትቀንቃኝአውራጅ፡ ባረኸላይኹናዘፈንየምትፈጥርየምታንጐራጕርድምፀረዥምሴት።

አረዋወጥ፡ አሯሯጥ፣ አበራሪር - አሯሯጥ፣ ማባረር ።

አረዘ፡ አነሰ፥ ዐረዘ።

አረዘመ (አርዘመ) ኣበለጠ፡ አበዛ፡ አተረፈ፡ ቁመትንነገርን (ግብ፡ ሐዋ፡ ፳፡፯) - በለጠ፡ አበዛ፡ አተረፈ፡ ቁመትን፣ ነገርን (የሐዋ፡ ሥራ፳፡፯)

አረዛዘም፡ አባላለጥ፣ መርዘም - ማራዘም፣ ርዝመት ።

አረደ፣ አሞራረደ፡ አዘራዘረ፣ አሳሳለ ።

አረደ፡ ዐንገትቈረጠ፥ ዐረደ።

አረዳ (ኦሮ) ከአባትየወረደርስት፡ ባዶወናጕድፋምመሬት።

አረዳ፡ መርዶነገረ፥ ረዳ።

አረዳ፡ ንብዐጥርላይዐረፈሰፈረመኼዱንኣስታወቀ ። ንብላጥርሳያረዳኣይኼድምእንዲሉ ። ዐጥርየተባለባለቤትነው።

አረዳ፡ የችንነገርነገረአወራዕርምኽንአውጣአለ ። (ተረት) ማንይንገር፡ የነበር። ማንያርዳ !የቀበር ።

አረዳደፍ፡ አሰዳደር፡ መረደፍ - አሰላለፍ፡ መደርደር ። መርዱፋንንአስተውል፡ የረደፈዘርነው - መርዱፋንንአስተውል፡ የተደረደረ፣ የተደረበዘርነው ።

አረዳዳ፡ አስተጋዝ፣ አደጋገፈ ።

አረዳድ፡ ኣስተጋዝ፣ መርዳት ።

አረጀ (አሪግአረገ) አሮጌኾነ፡ ሸመገለአፈጀ። (ኢዮ፳፩፥፯) ። ዋጀንእይ። (ተረት) ፡ ሲያረጁአይበጁ። አንበሳቢያረጅየዝንብመጫወቻይኾናል። (ፈራ) ብለኸአፈራንእይ።

አረጃጀት፡ አሸመጋገል፡ ማርጀት።

አረገሠራ፥ ደረገ።

አረገ፡ ወጣ፥ ዐረገ።

አረገረገ (ረገረገ) አንቀጠቀጠ፡ "ልማዱግንተነቃነቀተወዛወዘነው። የክትክታሞፈርያረገጋል" - "ልማዱግንተነቃነቀተወዛወዘነው። የክትክታሞፈርያረገጋል"

አረገረገ፡ ተወዛወዘረገረገ።

አረገበ፡አላላ:አጐረበ

አረገዘ፡ተንዘረጠጠ፣ ተንጠረዘ፣ ተንቀበያያ (የሆድየማሕፀን)” ።ተንጠለጠለሊናድተረበእዘበዘበየግንብየካብ(ተገብሮ)

አረገዘ፡ ፀነሰ፥ ረገዘ።

አረገዘ፡ፀነሰ፣ ቋጠረ (ቢር)

አረገዘ:ቂምያዘ (መዝ፡ ፯፥፲፬)” ።ነገርእረግ" እንዲሉ።

አረገዘች፡ፀነሰች፣ ቋጠረች፣ ያዘች፣ ሙሉኾነች፣ ከበደች (ዘፍ፡ ፬፥፩። ሮሜ፬፥፲) (ተረት) "ያረገችታስታውቅከደረቷትታጠቅ (ገቢር)” ።ባላገርምሴትንአርግዛለችለማለትታማለችይላል፡ ይኸውምየምጥትንቢትነው። ዐመመብለኸታመመንእይ"

አረገደ (ረገደ)፡ መርመርአለ (እሸበሸበ) - (ተረት) "ላለውቅንጭብያረግዳል"

አረገደ፡ ጨፈረ፥ ረገደ።

አረገፈ (አርገፈ) አወደቀ፣ ጣለ፣ አንጠባጠበ (ኢሳ፡ ፶፪፥፪። ዳን፡ ፬፥፲፬)

አረጋ፡ አረጋኸ፣ አረጋኸኝ።የሰውመጠሪያስም። እናትልጅከወለደችበኋላልቧረግቶበባሏቤትመኖሯንያሳያል"

አረጋ፡ አቆመ፣ አሳረፈ፣ አደረቀ፣ አጸና።

አረጋ፡ ደለደለ፣ አገደ።ክተረየምስጢርትርጓሜነው"

አረጋረግ፡ አወዛወዝ፣ መረግረግ፡

አረጋሽ፡ የሴትስም።

አረጋዊ () የአረግያሮጌወገንሮማዊ፡ ከተስዐቱቅዱሳንአንዱ፡ ደብረዳሞላይየዘንዶዥራትይዘውየወጡ፡ ጥንተስማቸውዘሚካኤል። ካነጋገራቸውየተነሣበሕፃንነትስለመነኰሱአረጋዊተባሉይባላል፡ የልጅዐዋቂእንደማለት። አቡነኣረጋይእንዲሉ።

አረጋዊ፡ መንፈሳዊ፡ የሶርያቅዱስ።

አረጋገም፡ አካካድ፣ መርገም።

አረጋገብ፡ አጐራረብ:መርገብ

አረጋገዝ፡ አፀናነስ፣ ማርገዝ።ምርጕዝንአስተውልየዚህዘርነው"

አረጋገድ፡ አጨፋፈር፣ መርገድ።

አረጋገጠ፡ አደላደለ፣ አረጋጋ (የዛር)

አረጋገጥ፡ በመንገድላይየእግርእጣጣል፣ መርገጥ (መዝ፡ ፯፥፭። ፲፰፥፴፯። ኢሳ፡ ፳፯፥፮)

አረጋገፈ፡ ብዙጊዜአረገፈ።

አረጋገፈ፡ አፋታጭነትንባንድበኩልይዞአዋረደ (ጭነትንበአንድበኩልይዞአወረደ)

አረጋገፈ፡ የምንጣፍንዐቧራአባነነ (የምንጣፍንዐቧራአባነነ)

አረጋገፍ፡ አወዳደቅ፣ መርገፍ፡

አረጋጊ፡ ያረጋጋ፣ የሚያረጋጋ (አረጋጋጭመካርቃልቻ)

አረጋጋ፡ አስተዛዘነ፣ አወያየ፣ አጸናና፣ አበረታታዐዘነተኛን።

አረጋጋ፡ አረጋገጠዛርን።

አረጋጋ፡ አጽናና (አይዞሽአለ)

አረጋጋጭ፡ ያረጋገጠ፣ የሚያረጋግጥ (አደላዳይዛርአረጋጊቃልቻ)

አረግ (አሪግአረገአረጀ) ኦሮጌ።

አረግ፡ በቁሙዐረግ።

አረግ፡ የግእዝቃልነው።

አረግራጊ፡ ረግራጊ፣ አንቀጥቃጭ፣ ተነቃናቂተወዛዋዥ፡

አረጠ፡ አሸሸ፣ አከሳ ።

አረጠ፡ አቈረጠዐረጠ።

አረጠ፡ አተረፈ፡ ዐረጠ።

አረጠረጠ፡ ሮጠ፡ አዘጠዘጠ፡ አረተረተ፡ አነጠነጠ ።

አረጠረጠ፡ አዘጠዘጠረጠ።

አረጠበ(አርጠበ)፣ እራሰ፡ አለመለመ ።

አረጣጠበ፡ መላልሶአረጠበ ።

አረጣጠበ፡ ኣሰጣጠ፡ አረዳዳ፡ አስተጋ ።

አረጣጠብ፣ አራራስ፣ አሰጣጥ፡ መርጠብ ።

አረጣጠጥ፡ አስተማመቅ፡ መረጠጥ ።

አረጥራጭ፡ ዘብዛቢጥልቅብዬ ።

አረጥራጭ፡ ያረጠረጠ፡ የሚያረጠርጥ፡ አዘጥዛጭ፡ አረትራች፡ አነጥናጭ ።

አረጨ፡ አፈነጠቀ፣ አበታተነ - አረጨ፣ በተነ ።

አረጭ፡ ኹለተኛየጭሪስም።

አረጮች፡ ጭሪዎች።

አረፈ፡ እፎይአለ፥ ዐረፈ።

አረፈረፈ(ረፈረፈ) ነሰነሰ፡ አርከፈከፈ (ይሁ፡ ፲፫)

አረፈረፈ፡ ነሰነሰ፥ ረፈረፈ።

አረፈረፍ፡ ዝኒከማሁ ። (ግጥም) የጊዮርጊስየለምዱዘርፍወርቅአረፈረፍ ።

አረፈቀ፡ ዐቅምወጣ፡ ደከመበፈርላይተኛበሬው ።

አረፈቀ፡ አበቃ፡ እቤትዋለሽማግሌው ። አገባቡግንአድራጊነትነበር ።

አረፈደ፡ ጊዜውእስኪረፍድቈየ፡ ዘገየ፡ ሳይኼድሳይሠራ ።

አረፋ፡ የንዶድመረቅ፥ ዐረፋ።

አረፋረፍ፡ አጣጣል፡ መረፍረፍ ።

አረፋቂ፡ ያረፈቀ፡ የሚያረፍቅ፡ ደካማ ።

አረፋፈቅ፡ አቋቈንእተማመጥ (ጥፈ) መረፈቅ (ጥረ) መረፈቅ ።

አረፋፈደ፡ የአረፈደድርብ ።

አረፋፈድ፡ ኣቈያየት፡ መርፈድ ።

አረፋፈጥ፣ አረፋፈቅ፡ መረፈ ።

አረፍራፊ፡ ያረፈረፈየሚያረፈርፍነሳሽ ።

አረፍተነገር፡ ፍጹምቃል፡ የተላዞንግግር።

አረፍት (ግእዝ፡ ግድግዳግንብ) የቤተክሲያንንግድግዳወይምግንብተጠግቶበስተውስጥዐልፎዐልፎየተበጀየካህናትየሕዝብየሴቶችማረፊያመቀመጫ።

አሩሲ፡ የኦሮነገድናአገር፡ ከአዋሽወንዝቀጥሎየሚገኝ፡ ከ፲፪ቱጠቅላይግዛቶችአንዱ።

አሩት (ረዐወጠመደአርዑት) ቀንበር፡ ማኅበር፡ በወርበወርየሚደገስድግስ፡ በእያንዳንዱማኅበረተኛባመትባመትየሚደርስ፡ ማኅበረተኛባ፬ሳምንትየሚገባበትየሚጠመድበት። ማነሽባለሳምንት፡ ያስጠምድኸባሥራስምንት፡ እኔነኝየምትልየማሪያምወዳጅእንዲልሙሴ። አለቅሶስንእይ።

አሩት፡ አጣማጅአቻወደርእኩያ። አባትናእናትለልጃቸውስምሲያወጡማንኣሩትኸእንዲሉ።

አሪ (ዕብ) አንበሳ፡ ያንበሳቡችላ።

አሪዘንባባዬ፡ ልጃገረዶችዐንገትላንገትተያይዘውየሚዘፍኑትዘፈን። ምስጢሩጠላትንድልአድርጎበተመለሰጊዜዘንባባይዘውየሚቀበሉትንንጉሥያሳያል። ባለዘንባባየዘንባባአንበሳ (ንጉሥ) ማለትነው። (ዮሐ፲፪፥፲፫)

አሪ፡ ያማረ፣ የሚያሙር (ያኺዶ፣ መሪ፣ ቀላሽ፣ አዟሪ፣ አባት፣ በሬ፣ አማሪናአሯጭ)” ።ማርንናማሮጥንሰውሳያስተምራቸውበተፈጥሮባሕርይተምረውይገኛሉ"

አሪማጥ፡ ሞያቢስሴት፥ ረመጠ።

አሪማጥ፡ የረመጥዐመድየበነነባትጽዳትየሌላትሞያቢስሴት፡ ገልቱጥላትፊት ።

አሪባራ፡ የወፍስም፡ ካካቴ።

አሪታ፡ ያራች፡ ሀራ።

አሪዛዞ፡ ሰማያዊየጥንቈላብርሌ። ዘሩረዘዘይመስላል።

አራ፡ ኰሳ፥ ዐራ።

አራመመ፡ አጣረገ፡ አስተጣጠበ፡ አፌጋ ።

አራመደ፡ አሳለፈ፥ ረመደ።

አራመደ፡ አስኬደ፡ አሳለፈ፡ እሠፃረ፡ አገሠገሠ፡ አስፈጠነ ። (ዐይኑንአራመደ)አሻገረአሻግሮአየ ። አደራራጊሲመስልባስደራጊነትመተርጐሙንልብአድርግ ።

አራማጅ፡ ያራማደ፡ የሚያራምድ፡ አሠጋሪ፡ አገሥጋሽ፡ መንገድመሪ ።

አራም፡ የሴም፭ኛልጅ። (፩ዜና፩፥፲፯) ። አገሩምነገዱምአራምይባላል።

አራምዴ፡ የሰውስም፡ አራምድከሚለውከቅርብወንድትእዛዝአንቀጽየወጣነው ። አስኪድ፡ አሳልፍ፡ አገሥግሥ ።

አራሰ፡ (አርሐሰ) ፡ ነከረ፡ ዘፈዘፈ፡ አረጠበ፡ (ሉቃ፯፥፵፬።

አራስ፡ በቁሙ፥ ዐራስ፡ ዐረሰ።

አራሪ፣ አራኅራኂ፡ ያራራ፡ የሚያራራ ።

አራሪ፡ ዐጫጅሰብሳቢ። (ተረት) ፡ ኣራሪለማራሪ፡ ማራሪለበራሪይተው።

አራራ፣ አራኅርኅ፡ ርኅሩኅአደረገ፡ አሳዘነ ።

አራራሰ(አስተራሐሰ) ፡ አናከረ፡ አራጠበ ።

አራራስ፡ አረጣጠብ:መራስ።

አራራቀ(አስተራሐቀ) አነጣጠለአለያየ ።

አራራቂ፣ አስተራሓቂ፡ ያራራቀየሚያራርቅ ።

አራራቅ፡ አገላለል፡ መራቅ፡ ርቀት ።

አራራብ፡ ኣሞራሞር፣ መራብ።

አራራት፡ የተራራስም፡ የአርማንያተራራ፡ የኖኅመርከብያረፈችበት። (ዘፍ፰፥፬)

አራራይ፡ የዜማስም፡ ፫ኛዜማየመንፈስቅዱስምሳሌ።

አራሽ፡ (አርሓሲ፡ ያራሰ፡ የሚያርስ፡ ነካሪ፡ አጣቢ።

አራቀ(አርሐቀ) አገለለ፡ ወገደ፡ ነጠለ፡ ለየ (፪ዜና፡ ፴፫፡ ፲፭)

አራቀ፡ ከፍአደረገ፡ አመጠቀ ። ኣምላክባወቀሰማዩንአራቀእንዲሉ ።

አራቀቀ፡ ብልኀጥበበኛአደረገ፡ አስፈለሰፈ፡ ረቂቅአኳዃነ ።

አራቂ፣ አርሓቂ፡ ያራቀ፡ የሚያርቅ፡ አግላይወጋጅለየት ።

አራቃቂ፡ ያራቀቀ፡ የሚያራቅቅ ።

አራቈተ፡ ባዶገላአደረገ፡ ዐረቀ።

አራቈተ፡ ገፈፈልብስነሣከለከለአወለቀ (አጋፈፈ)

አራቋች፡ ያራቈተ፣ የሚያራቍት (ገፋፊ)

አራቢ፡ መላጭዐረበ፣ ዐራቢ።

አራቢ፡ ያራባ፣ የሚያራባ (አባዢአጣቃሚ)

አራባ (አስተራብሐ) አዋለደ፣ አባዛ።

አራባ፡ አጣቀመ።

አራባ፡ የባሕርድርናማግ፡ የሐርየጥለትቱባክፍል፡ በባለቀለምክርየተለየ። አንዱቱባበአሥርአራባ፡ አንዱኣራባበሰባትወረርይከፈላል። ኣራባበኦሮምኛምላስማለትነው።

አራባ፡ ጠላንናአንደኛቅራሪንቀላቀለደባለቀአባረዘአላማ።

አራተኛ (ራብዓዊ) ያራትወገን፡ ባራትክፍልረድፍያለ፡ ሩብንርቦንየመሰለ፡ በአኃዝሲጣፍ፬ኛ፡ ሲዘረዝርምአራተኛውአራተኛዪቱአራተኛዬእያለእስከስምንትይዘምታል።

አራተኛው፡ ያአራተኛበተራቍጥርነትላይለማንኛውምነገርበከፊልበቂይኾናል፡ ጊዜንምያሳያል። ካቱባሕርያትእንደኛውመሬት፡ ፬ኛውነፋስነው።

አራቱሊቃነጳጳሳት፡ በሮምበእስክንድርያበአንጾኪያበኤፌሶንየተሾሙ፡ ጴጥሮስማርቆስአግናጥዮስዮሐንስወልደነጐድጓድ።

አራቱባሕርያት፡ መሬትውሃነፋስእሳት።

አራቱወንዞች፡ ጥቍርአባይነጭአባይኤፍራጥስጤግሮስ፡ ኹለቱበአፍሪቃኹለቱበእስያይገኛሉ።

አራቱወንጌላውያን፡ ማቴዎስማርቆስሉቃስዮሐንስ።

አራቱጉባኤ፡ ብሉይሐዲስሊቅመጽሐፈመነኮሳት።

አራቲያ፡ ርቢት።

አራታ፡ አቃና፡ አሳላ ።

አራት (ረብዐአርባዕት) ከ፫በላይያለሙሉቍጥር፡ ኹለትጊዜኹለትአራት፡ የስምንትእኩሌታ። በአኃዝሲጣፍ፬ይባላል።

አራትሕብር፡ ነጭቀይብጫጥቍርቀለምናመልክያለውየአዳምዘርምሳሌቀስተደመና።

አራትማእዘን፡ ምሥራቅምዕራብሰሜንደቡብ።

አራትማእዘን፡ አራትገጽያለውዕንጨትደንጊያመንሰር፡ ባራትወገንትክክልየኾነቤት።

አራትራስአሞራ፡ ኪሩብከወገቡበታችአንድከወገቡበላይአራትመኾኑንያሳያል። (ሕዝ፩፥፮)

አራትዐቅ፡ እራትክንድቅጥብልክ። አራትዐቅሸማእንዲሉ።

አራትዐይና፡ ፍጹምሊቅመምር (ዲፕሎማቲክ) አራቱንጉባኤያወቀ። አራትዐይናጐሹ፡ አራትዐይናክፍሌእንዲሉ።

አራትዐይን፡ ዕጥፍዐይን፡ ዐዋቂ፡ አራትዐይን (ዕውቀት) ያለውጭራቅበጨለማእንዳውሬሰውንየሚሰርቅ፡ ሰውበሌበላዔሰብእ።

አራትአደረገ (ረብዐ) ካራትከፈለ፡ አራትአለ።

አራትእግር፡ ባራትእግርየሚኼድእንስሳአውሬከብት።

አራትገጽ፡ ኪሩቤል፡ አርባዕቱእንስሳ፡ ገጸሰብእገጸላሕምገጸንስርገጸአንበሳ።

አራትነት፡ አራትመኾን።

አራትያ፡ ፬፻ጥርስያለው፡ ዐርብ፬፻ድርየሚቋጥር፡ ድሩምአራትያይባላል።

አራትጌ፡ በጕራጌአገርያለ፬ክፍልየወታደርሰፈር።

አራቶ፡ አራትዮ፡ አራትየኾነውስጠብዙ።

አራች፡ ያረተ፣ የሚያማርት (ጠንቋይ)

አራኝ (ረሓኒ) የሚጭንየሚልግየሚስብየሚያጠብቅ፡ ጫኝአጥባቂ። (ተረት) ፡ ያባያልጅወዳቂ፡ ያራኝልጅአጥባቂ።

አራኞች (ረሓንያን) ጫኞች፡ አጥባቂዎች፡ ጐረደማኖች።

አራከሰ(አረከሰ) አስተዳደፈ፡ አቃለለ፡ አናናቀ ።

አራከበ(ከተበ) ኣመሳቀለተክልን ። አራከበ፦እቀራመተ፡ አካፈለ፡ ኣቃማ፡ አ ።

አራከበ፡ አገናኘ፡ አጋጠመ፡ አዳረሰ ።

አራካሽ፡ ያራከሰ፡ የሚያራክስ፡ አታላይ፡ አናናቂ ።

አራኰተ፡ አስተናነቀ፡ አስታገለ፡ ኣጋፋ ።

አራኰተ፡ አጣላ፡ አከራከረ፡ አተ ።

አራኰተከራከረ፡ አስታገለ፥ (ረኰተ)

አራኳች፡ ያራኰተ፡ የሚያራኵት፡ አከራ ።

አራወጠ፡ አሯሯጠ (ዐብሮጠ) - አባረረ፣ አሽቀዳደመው ።

አራዊት፡ አራዪት፡ ከላይጥርስያላቸውአውሬዎች። እነሱምቀንይደበቃሉሌሊትይወጣሉ። (መዝ፻፬፥፳፥፳፪) ። ሌሊትለአራዊት፡ ቀንለሰራዊትእንዲሉ። (የቤትአራዊት) ፡ ውሻድመትዐይጥ። ወናየተወራራሾችስለኾኑባላገርኣራዪትይላል።

አራዋጭ፡ አሯሯጭ፡ ያራወጠ፣ የሚያራውጥ፣ ያሯሯጠ፣ የሚያሯሩጥ፡ አሽቀዳዳሚ - አሯሯጭ፡ ያባረረ፣ የሚያባርር፣ ያሽቀዳደመ፣ የሚያሽቀዳድም ።

አራዘመ፡ አባለጠ፡ አበላለህ፡ አባዛ፡ አበራከተ - አበለጠ፡ አበዛ ።

አራዛሚ፡ ያራዘመ፣ የሚያራዝም፣ አባዝ፣ አባራካች - ያረዘመ፣ የሚያረዝም፣ አብዝቶየሚያበዛ ።

አራዠ፡ ተየ፡ ነዘነዘ፡ አስጨነቀ፡ ዕረፍትነሣ - ተወ፡ ነዘነዘ፡ አስጨነቀ፡ ዕረፍትነሣው ። ዛሬዓይኔንዐሞኝሲያራዠኝሀደረ - ዛሬዓይኔታሞስታስጨንቀኝዋለ ።

አራዠአናወዘ፡ ራዠ።

አራያ (ርእየአርአየአርኣያ) መልክምስል።

አራያበለል፡ መልከመልካምሰውግብረመጥፎሲኾንእራያበለልይባላል።

አራደ (አርዐያ) አስፈራ፣ አንቀጠቀጠ፣ አብረከረከ (አስፈራ፣ አንቀጠቀጠ፣ አብረከረከ)

አራደፈ፡ አከታተለ፡

አራገመ፣ አረጋገመ፡ እካካደ፣ አለያየ (ዐብሮረገመ)

አራገጠ (አስተራገፀ) ፡ በርግጫኣማ።

አራገጠ፡ አንፈራገጠ (ማር፡ ፱፥፲፰)

አራገጠ፡ አዳካ፣ ኣዋሰነ፣ ኣካላለ።

አራገፈ (አረገፈ)

አራጊ፡ ያራጋ፣ የሚያራጋ (አጻኚ)

አራጋ፡ አዋየ፣ አጻና፣ አበራታ።አራጋውየሰውስም"

አራጋሚ፣ አረጋጋሚ፡ ያራገመ፣ የሚያራግም (ያረጋገመየሚያረጋግምአለያዪአካካጅ)

አራጋቢ፡ያራገበ:የሚያራግብ (ገበሬልቅሶኛ)

አራጋጭ፡ ያራገጠ፣ የሚያራግጥአካላይአዋሳኝ። የወሬ።

አራጋፊ፡ ያራገፈ፣ የሚያራግፍ (ፈቺአውራጅ" - ፈቺወይምአውራጅ)

አራጠበ፡ ርጥባንአቀባበለ ።

አራጠበ፡ አራራሰ (የሽንትውሃአፈሰሰ፡ አረጠበ፡ ምጥዠመረ) ። ገ ።

አራጠጠ፡ አስተማመቀ፡ አማቈነ ። አራጠጠ፦አሸራሸረ፡ ብዙጊዜጐረሠ፡ በላ፡ ተመገበ (ዓሞ፯፡ ፯)

አራጣ፡ ትርፍ፥ ዐራጣ።

አራጣቢ፣ አራጠበ፡ የሚያራጥብ ።

አራጨ (አስተራቀየ) አፈናጠቀ፣ አበተነ፣ አወራወረ - አረጨ፣ በተነ፣ ወረወረ ።

አራፈደ፡ የጧትንሰዓትአስተላለፈ ።

አሬራ (ኦሮ) አዥራሮውሃየተጨመረበትወተት፡ ባዶ።

አሬሮ፡ ያገርስም፡ በወለጋክፍልያለአገር።

አሬዘአቀነቀነ፡ ሪዝ።

አሬዘ፡ አወጣ፣ አቀነቀነሪዝን - ሪዝንአወጣ፣ አበቀለ ።

አርመሰመሰ፡ አንቀሳቀሰረመሰ።

አርመሰመሰ፡ አንቀሳቀሰ፡ አነቃነቀ፡ ግራናቀኝአላወሰእባብንጅራፍን ።

አርመን (ኖች) የነገድስም፡ ከአርያየወረደዘር፡ በእስያውስጥበፋርስናበመስኮብበቱርክአገርአጠገብያለሕዝብ።

አርመን፡ የግንብየካብስፋት፡ ጐን። (ዐማርኛ)

አርመጠመጠ፡ ከረመጥከአመድመላልሶአገባ፡ በአመድበጥላትአለፈለፈ፡ አልከሰከሰ ።

አርማሚ፡ ያረመመ፡ የሚያረምም፡ ዝምተኛጭምትባሕታዊ ።

አርማንያ፡ የአርመንአገር፡ ይኸውምበግእዝነው። በይፋትምኣርማንያየሚባልቀበሌአለ።

አርማጅ፡ ያረመደ፡ የሚያረምድ፡ ተጫኝጨቋኝ ።

አርማጭሆ፡ ያገርስም፡ በበጌምድርክፍልያለአገር።

አርምሞ፡ ዝምታ፡ ጸጥታ ።

አርምዳቸው፡ ተጫናቸውቍናቸው ።

አርምድ፣ አርምዴ፡ የሰውስም፡ ተጭንጨቍንማለትነው ።

አርሞጠሞጠ፡ ዝኒከማሁ ።

አርስ፡ዝኒ፡ ከማሁ፡ ለአራሽ። አንዠትአርስ፡ እንዲለ።

አርስ፡የቅርብ፡ ወንድ፡ ትእዛዝ፡ አንቀጽ ።

አርቃሾ (ትግአርቃይ) ሽመልየላምመንጃ። (መድጐጸላሕም) ። አልቃሾንእይ፡ ከዚህጋራአንድነው።

አርቃቂ፡ ያረቀቀ፡ የሚያረቅቅ፡ ረቂቅጻፊ ።

አርበተበተ፡ አንተባተበ፡ ረበተ።

አርበተበተ፡ አፍንእንተባተበእጅንኣንቀጠቀጠ።

አርበኛ፡ ተጋዳይ፥ ዐርበኛ።

አርበደበደ፡ አስፈራ፥ ረበደ።

አርበደበደ፡ እስፈራእንበደበደእንቀጠቀጠ።

አርቢ (ዎች) ያረባ፣ የሚያረባ። ከበትአርቢእንዲሉ።

አርባ (አርብዓ፵ረብዐ) የቍጥርስም፡ አራትዐሥር፡ ወይምዐሥርጊዜአራት፡ ኹለትጊዜኻያ። ኻያናኻያአርባእንዲሉ።

አርባስምንት፡ በሙግትላይነገርንያጣረሰ (ያቃወሰ) የሚከፍለውዕዳአራትብር።

አርባአንድ (፵፩) እርባናአንድ።

አርባ፡ የችአርባኛቀን፡ ተዝካርየሚወጣበት፡ ኑዛዜየሚፈስበት፡ ሐዘንየሚቀርበት። (ተረት) ፡ ከሜዳወዲያፈረስ፡ ካርባወዲያቄስ።

አርባጦም (ጾመአርብዓ) ያርባቀንጦም፡ ሑዳዴ።

አርባፈሪ፡ ሠላሳዘጠኝ (፴፱) ። አርባሲመላአንድየጐደለው።

አርባኛ (አርብዓዊ) አራተኛዐሥር፡ ወይምሌላነገርአራትንናኹለተኛውን። ረባእይ።

አርባዕቱእንስሳ፡ አራትእንስሶችየግዜርንመንበርተሸካሞች። ገጽንእይ።

አርባዕት () (ረብዐ) ፡ የቍጥርስም፡ ኣራትበግእዝ።

አርባዕት፡ የዜማስም፡ ባ፭ኛውመዝሙርቃልየእያለየሚዠምርዜማ።

አርባጫ (ጮች) የምሥጥቤት፡ ኩይሳያፈርቍልል።

አርቤ፡ ያርበኛወገን፥ ዐርቤ።

አርቲቡርቲቅባጥርሴ። ቡርቲንእይ።

አርነት፡ ነጻነት፡ ዐርነት።

አርና፡ ጭነትጭቈና፡ መጫንማጥበቅመጨቈን። ይህነገርያርናነው።

አርኖ፡ የተራራስም፡ በበጌምድርየሚገኝተራራ። አርኖጋርኖእንዲሉ።

አርእስተነገር፡ ሥረነገር።

አርእስት፡ ራሶችርእስ።

አርእስት፡ ራሶች፣ አለቆች (ግእዝ)

አርእስት፡ በመጽሐፍገጽላይየተጻፈቃል።

አርእስት፡ አባት፣ ዘር (መግደልማወቅ)

አርእስት፡ የመጽሐፍገጽራስ (በኅዳግኣንጻርያለ)” ።ኣርእስትባማርኛብዛትእንደሌለውአስተውል"

አርእስት፡ የቃል፣ የንባብመነሻ፣ መዠመሪያ።ኦሪትዘፍጥረትወንጌልዘማቴዎስራእየዮሐንስሞአአንበሳእንደማለትያለኹሉ"

አርከፈከፈ፡ አረበረበ፥ (ረከፈ)

አርከፍካፊ፡ ያርከፈከፈ፡ የሚያርከፈክፍረብራቢ ።

አርኪ፡ ያረካ፡ የሚያረካ ።

አርካሽ፡ ያረከሰ፡ የሚያረክስ፡ ነውረኛሻር ።

አርካታ፡ ረኸጥመጥፎሴትሞያቢስምጣድየለሽቂልሰነፍ።

አርኳታ፡ ጥዳትአልባዐርኳታ።

አርዋ፡ ሰማያዊየሐርግምጃወይምሐር።

አርዋጺ፡ የድጓምልክት - የድጓ (የቤተክርስቲያንመዝሙር) ምልክት ።

አርዌብርት፡ ሙሴየሠራውየንሓስእባብ፡ በግእዝኔስታሊይባላል።

አርዌ፡ አውሬ።

አርዛሚ፡ ያረዘመ፣ የሚያረዝም፡ ኣብላዩ - ያረዘመ፣ የሚያረዝም፡ በላዩላይያለ ።

አርዝ (ዞች) የንጨትስም፡ እንደጥድናእንደዝግባያለየሊባኖስዛፍ።

አርዝምአደንድን፡ የመድኅኒትስም፡ እስኪትንየሚያረዝምናየሚያደነድን - የመድኃኒትስም፡ እስትንፋስንየሚያረዝምናየሚያጠናክር ። በዚህዕዕራስአሉላጥርሱንሲፍቅወደሆዱገብቶግደለውይላልያጢቲዎድሮስታሪክ - በዚህራስአሉላጥርሱንሲነቅልወደሆዱገብቶግደለውይላልየቴዎድሮስታሪክ ።

አርያ፡ የነገድስም፡ በህንድነገርየነበረሕዝብ። ፪ኛውንዐራእይ።

አርያም፡ የሰማይስም፡ መጨረሻሰማይ። ዘሩበግእዝረዪምሬመነው።

አርያም፡ የዜማስም፡ ከአርባዕትቀጥሎየሚባልዜማ፡ ቅዱስያሬድበተመስጦየደረሰው።

አርዮሳዊ፡ የአርዮስወገን፡ በአርዮስሃይማኖትየሚያምንከሓዲ።

አርዮስ፡ የሰውስም፡ ወልድፍጡርበመለኮቱብሎየካደየግብጥቄስ። ከዚህየተነሣክፉሰውአርዮስይባላል።

አርዴም (ሞች) መጥፎሰው፡ አርዳሚሳዊጣዖታዊ።

አርድ፡ አንቀጥቅጥ፡ ሲያዩትየሚያንቀጠቅጥ (ልብሰበቀል፣ ሞጣሕተግርማ) - አንቀጥቅጥ፡ ሲያዩትየሚያንቀጠቅጥ (የበቀልልብስ፣ የግርማምልክት)

አርድእት፡ በ፲፪ቱሐዋርያትናከ፸፪ቱአርድእትስምየተጻፈልብወለድያስማትየጸሎትመጽሐፍ ።

አርድእት፡ የጌታችንተከታዮች፲፪ና፸፪ሰዎችሌሎችምክርስቲያኖች ። አርድእትየቤተክርስቲያንሰበሰብደገች ።

አርጂ፡ የሚያረጅአረጀ ።

አርጂ፡ ያረዳ፣ የሚያረዳ፣ እከሌሞተባይ ።

አርጃኖ (ዐንጉግ) ገላውሻካራናቅርፍርፍየኾነያዞወይምየገበሎዐይነትአውሬ። (ዘሌ፲፩፥፴) ። አርጃኖገላእንዲሉ። ሲበዛአርጃኖዎችይላል።

አርጃኖ፡ ጨውየሚገኝበት፡ ያዳል (የጥልጣል) አገር፡ የትግሬበረሓ።

አርጆ፡ በወለጋክፍልየሚገኝአገር።

አርገበገበ፡ አንዘፈዘፈ፥ ረገበ።

አርገበገበ፡ አንዘፈዘፈ:ወዘወዘ:ነቀነቀ:አንቀጠቀጠ (እጅንክንፍንሸፋሽፍትን) - "ነጠበብለኸአንጠበጠበንተመልከት"

አርገብጋቢ፡ያርገበበ:የሚያርገበግብ (አንዘፍዛፊ)

አርገደገደ፡ አንገደገደ፥ ረገደ።

አርገደገደ፡ እንገደገደ:አፍገመገመ

አርገፈገፈ፡ በአፉይዞወዘወዘ (ለማራገፍለመብላት" - ለማራገፍወይምለመብላት)

አርገፈገፈ፡ ወዘወዘ፥ ረገፈ።

አርጊ፡ ያረጋ፣ የሚያረጋ (ርጎየሚያዘጋጅ)

አርጋቢ፡ ያረገበ:የሚያረግብ (አላሲአጕራቢ)

አርጋኖ፡ የመጽሐፍስም፡ የጸሎትመጽሐፍ፡ የኢትዮጵያሊቅአባጊዮርጊስከቅዱሳትመጻሕፍትእየጠቀሱበመቤታችንስምየደረሱት።

አርጋኖ፡ የዜማናየዘፈንመሣሪያባለ፯ረድፍ፡ ምልክቱኖትየሚባል፡ ሙዚቃ።

አርጋኖዎች፡ ሙዚቆች፡ መጽሐፎች።

አርጋው፡ የጦርነትጊዜዐልቆሰላምሲዠመርየተወለዱልጆች።አረጋሽአርጋውይባላሉ"

አርጋጅ፡ ያረገደ:የሚያረግድ (ፋሪዘላይ) - "ያርጋጅአናጓጅ" እንዲሉ

አርጋፊ፡ ያረገፈ፣ የሚያረግፍ።

አርግፍ፡ ጠይብቡዳ።ወፍእርግፍ" እንዲሉ።

አርጎባ፡ ያገርስም፡ ባዳልአዋሳኝያለአገር። ሕዝቦቹምአርጎቦችይባላሉ።

አርጎቤ፡ አርጎባዊ፡ ያርጎባተወላጅ፡ ያርጎባቋንቋ፡ ግእዝንትግሬንየመሰለ። ኣርጎቦችናሐረርጌዎችከትግሬየመጡትአንድጊዜነውይባላል።

አርጣቢ፡ ያረጠበ፡ የሚያረጥብ፡ አለምል ።

አርጣጣ፡ ሰነፍ፡ ውዝፍሴትከተቀመጠችበትየማትነሣ ። (ተረት) እህልከዘባጣልጅካርጣጣ ።

አርጣጣ፡ ውዝፍረጠጠ።

አርጩሜ፡ ለመግረፊያመሸምተሪያለበቅአሽንቋጦ።

አርጴ፡ ጣብ።

አርፋጃ፡ ረፋድ ።

አርፋጅ፡ ያረፈደ፡ የሚያረፍድ ። (ተረት) ቤተክሲያንለማላጅገበያላርፋጅ ።

አሮጊት (አረጊት) ከ፷ዓመትበላይያለችባልቴት። ሲበዛአሮጊቶችያሠኛል። መጽሐፍግንባሮጊትፈንታሽማግሊትይላል። (፩ጢሞ፭ - ፪። ቲቶ፪ - )

አሮጊቷ፡ ያችአሮጊት።

አሮጋግት፡ አሮጊቶች።

አሮጋግቶች፡ ዝኒከማሁ፡ የቧልትአነጋገር። (ተረት) ፡ ስምሽማነው፡ ላገርአይመች፡ ማንአወጣልሽ፡ አሮጋግቶች።

አሮጌ (አረግ) ሽማግሌሸበቶ፸ዓመትያለፈውዕድሜየጠኀበለሞትየቀረበ። ትግሮችግንአረጊትይሉታል፡ ጠበልንእይ። ሲበዛአሮጌዎችይላል።

አሮጌቤተክሲያን፡ የቤተክሲያንባድማጠፍባዶ።

አሮጌውሻ፡ እቤትየዋለያረፈቀ፡ መጮኸያቃተውውሻ።

አሮጌነት፡ አሮጌመኾን፡ ሽማግሌነት።

አሮጌው፡ ያአሮጊሽማግሌው።

አሮጌዪቱ፡ የቀድሞዪቱየጥንቲቱኦሪት። (፩ዮሐ፪፥፯)

አሮጠ (አሮጸ) አበረረ፣ አፈጠነ - አሮጠ፡ አፋጠነ ።

አሯጭ፡ ያሮጠ፣ የሚያሮጥ፡ እብራሪ - ያሮጠ፣ የሚያሮጥ፡ ዙሪያውንየሚዞርበሬ (ባማሬአንጻርዳርዳሩንየሚዞርበሬ፡ እሱሲሮጥሌሎቹይሮጣሉና፡ በዚህምክንያትእሯጭተባለ) - በጋጣውስጥዳርዳሩንየሚዞርበሬ፡ እሱሲሮጥሌሎቹይሮጣሉ ። (ማረ) ፡ ብለኸአማረንእይ - በጋጣውስጥያለውንበሬተመልከት ።

አሯጭነት፡ እሯጭመኾን - ሯጭመሆን ።

አሯጮች (አርዋጽያን) የሚያሮጡ - የሚያሮጡ ።

አሸ፡ ቍርስበላ (ደኅናአውለኝ" አለ)

አሸ፡ በቁሙ፥ ዐሸ።

አሸአገነፈለ፡ ()

አሸለ (አኪልኣከለ) እከለጨመረ፡ አቀላአነጣ፡ መጠነለካከነዳቀጠበ።

አሸለለ፡ ሽለላአስደረገ።

አሸለለ፡ አስወሰወሰአስቆረበአሰፋ።

አሸለመ፡ ሽልማትአሰጠ።

አሸለመ፡ አሣለአስመሰለ (ምስልአሠራአስነቀሰ)

አሸለቃቀቅ፡ አላላጥመሸልቀቅ።

አሸለበ፡ አንቀላፋ፥ ሸለበ።

አሸለበ፡ ዠበብአደረገ (አንቀላፋአንጐላቸ)

አሸለተ (ቢር) ፡ አዳነአሳመረ።

አሸለተ (ተገብሮ) ፡ ዳነአማረአሸበረቀ (ታሞየነበረሰው)” ።አሸለተንዳነብሎመተርጐምየስሕተትልማድነው"

አሸለተ (ኣስደራጊ) ፡ አስቈረጠ (የበግንጠጕር) ። መጽሐፍግን "አስሸለተ" ይላልእያሠኝም (ዘፍ፡ ፴፩፡ ፲፱፡ ፪ሳሙ፡ ፲፫፡ ፳፫-፳፬) ። ኣሸለተ፡ አስረበአስላገሹልአስደረገ (ሽብልቅንውሻልን)

አሸለገ፡ አስገመተ። (በቀድሞዘመንባለምድርየሚከፍለውሲያጣልጁንአሸልጎለመንግሥትይሰጥነበር)

አሸላለመ፡ አሣሣለአጊያጊያጠ።

አሸላለም፡ አሣሣልመሸለም።

አሸላለብ፡ የዐይንአከዳዶንማሸለብ።

አሸላለተ፡ መጠራረበአላላ።

አሸላለገ፡ አገማገመአገማመተ።

አሸላለፍ፡ አሸነጋገልመሸለፍ።

አሸላል፡ የሽለላአባባልመሸለል።

አሸላሚ፡ ያሸለመ፣ የሚያሸልም (አለቃሥራ)

አሸላች፡ ያሸለተ፣ የሚያሸልት (አስቈራም)

አሸላይ፡ ያሸለለ፣ የሚሸልል (እስቶራቢ)

አሸላጊ፡ ያሸለገ፣ የሚያሸልግ (አስገማች)

አሸመ፡ ጐነጐነ፡ ዐሸመ።

አሸመቀ (አድራጊ) ፡ ደበቀከለለራሱን።

አሸመቀ፡ ደበቀ።

አሸመቀቀ፡ አሳጠረ (አስጠበበአስጨመደደ)

አሸመቃቀቅ፡ ኦሳሳባአመዳደድመሸምቀቅ።

አሸመተ፡ አስገዛአጄጠአስለወጠ።

አሸመታተር፡ ኣሸነቋቈጥመሸምተር።

አሸመገለ፡ ሽማግሌአደረገ (አስረጀኣሸበተ)

አሸመጋገል፡ አረጃጀትመሸምገል።

አሸመጠጠ፡ አሸለመአስደጐሰ።

አሸመጠጠ፡ አዠመገገአስፈተለ።

አሸመጠጠ፡ ዐጥርአሳጠረበማቀሰብ።

አሸመጣጠጥ፡ ዝመግመሸምጠጥ።

አሸማመቀ፡ አደፋፈጠ።

አሸማመቅ፡ አደፋፈጥመሸመቅ።

አሸማመተ፡ አገዛዛእለዋወጠ።

አሸማመት፡ አገዛዝመሸመት።

አሸማሸመ፡ አከራተፈአፋፊ።

አሸማሸም፡ አፈጫጨትመሸምሸም።

አሸማቀቀ፡ አሳሳበአጣበበአደደ ።

አሸማቂ፡ ያሸመቀ፣ የሚያሸምቅ (አስደፋጭእስደባቂ)

አሸማቂ፡ ያሸመቀ፣ የሚያሸምቅ (ደባቂወጥ)

አሸማች፡ ያሸመተ፣ የሚያሸምት (አስገዥ)

አሸማጠጠ፡ አስተጣጠረአሳሳበሽምጥን።

አሸማጠጠ፡ ኣዠማገገኣፋተለ።

አሸማጣጭ፡ ያሸማጠጠ፣ የሚያሸማጥጥ (የስምጥረዳትአማጋኣፋታይ)

አሸምጣጭ፡ ያሸመጠጠ፣ የሚያሸመጥጥ (አዠምኣስፈታይ)

አሸረሞጠ፡ ሸርሙጣአደረገ።

አሸረሞጠ፡ አሠረጓጐደ።

አሸረሞጠ፡ ኣመንዝራአስደረገ።

አሸረሞጥ፡ አቀነዛዘርመሸርሞጥ።

አሸረረ (አስረረ) ፡ እዠርባላይኣወጣዐዘለ (እንቡቡኣለ)

አሸረቋቈጥ፡ አቀለጣጠፍመሸርቈጥ።

አሸረበ፡ አስደበለአስጠሞረ።

አሸረከተ፡ አስቀደደአዘረከተ (አስደራጊ)

አሸረከተ፡ አጠፋበደለ (እድራጊ)

አሸረካከተ፡ አቀዳደደአዘረካከተ።

አሸረካከት፡ ኣቀዳደድመሸርከት።

አሸረደመ፡ አቈረጠመእበላ።

አሸረገደ፡ አጠፋአጐደለአከፋበደለ።ምንኣሸረገድኩ" እንዲልባላገር።

አሸረጠ፡ አገለደመ፥ (ሸረጠ)

አሸረፈ፡ አስመነዘረ።

አሸረፈ፡ አስነቀለአስመዘዘ።

አሸረፈ፡ ከመንገድወጥቶወደጐንኼደ።

አሸራሞጠ፡ አሸሸአጓደለሠረጐደ።

አሸራረጥ፡ አገለዳደምማሸረጥ።

አሸራረፈ፡ አሰባበረአቈራረሰ።

አሸራረፍ፡ አቈራረስመሽረፍ።

አሸራሸ፡ አደላደለ፥ (ሸረሸ)

አሸራሸ፡ አደላደለአመቻቸአንዘራፈጠ።

አሸራሸረ፡ ኣበራበረአፈራፈረአፋረሰ።

አሸራሸረ፡ ኣጓደለአቃለለአፈፈገ።

አሸራሻሪ፡ ያሸራሸረ፣ የሚያሸራሽር (አጓዳይኣቃላይ)

አሸራቢ፡ ያሸረበ፣ የሚያሸርብ።

አሸራከተ፡ አቃደደአዘራከተ።

አሸራጭ (ጮች) ፡ ያሸረጠ፣ የሚያሸርጥ (አገልዳሚ)

አሸራጭ፡ ያሸራሞጠ፣ የሚያሸራሙጥ።

አሸራፊ፡ ያሸረፈ፣ የሚያሸርፍ (አስቈራሽአስመንዛሪ)

አሸርዳሚ፡ ያሸረደመ፣ የሚያሸረድም (አቈርጣሚ)

አሸርድማ፡ ሆዳም (ሴት - "ገረድመእገረደመ" ብለሽ "አፃርድማን" እይ)

አሸሸ (አስደራጊ) ፡ አስፈገፈገፊትአስመለሰአስበረረአስሮጠአስፈረጠጠአስኰበለለ (ዕብ፡ ፲፩፡ ፴፬)

አሸሸ (አድራጊ) ፡ አራቀወደአኰበለለ (ዘፀ፡ ፱፡ ፳)

አሸሸ፡ አደረቀ (ንሽን)

አሸሸ፡ አጐደለ፣ አበላሸ፣ አደረቀ ።

አሸሸገ፡ አስደፈነአሰወረአስደበቀ።

አሸሻሸግ፡ አደባበቅመሸሸግ።

አሸሻጊ፡ ያሽሽገ፣ የሚያሸሽግ (አስደባቂ)

አሸቀሸቀ፡ ተነቃነቀተንጠለጠለ (አዘበዘበአረገዘ - ግንቡካቡ - እርግጠኛውትርጓሜግን "ነቀነቀአንጠለጠለ" ነው)

አሸቀሸቀ፡ አዘበዘበሸቀሸቀ።

አሸቀጠ፡ ሸቀጥአሺጠአስለወጠ።

አሸቃሸቅ፡ ኣወጋግመሸቅሸቅ።

አሸቃቀጥ፡ አለዋወጥመሸቀጥ።

አሸቈረረ፡ አስጠየፈአሠቀቀ።

አሸቈረረ፡ ዐፋርአደረገ።

አሸቅሻቂ፡ ያሸቀሸቀ፣ የሚያሸቀሽቅ።

አሸበለለ፡ አስጠቀለለ።

አሸበላለል፡ አጠቀላለል፡ መሸብለል።

አሸበላለቅ፡ አወጋግ፡ መሸብለቅ።

አሸበረ፡ በጠበጠ፥ (ሸበረ)

አሸበረቀ (አንጸብረቀ) ፡ አጠራ፣ አበራ፣ አሳመረ፣ አብረቀረቀ፣ አወለወለ።

አሸበረቀ፡ አበራ፥ ሸበረቀ።

አሸበረከ፡ አበረከ፣ አንበረከከ።

አሸበሸበ (አስደራጊ) ፡ አሸነሸነ (ሽብሽቦአሰፋ)

አሸበሸበ (አድራጊ) ፡ ጨፈረ፣ አረገደ፣ ተነቃነቀ፣ ተወዛወዘ (፬ነገ፡ ፫፡ ፴)

አሸበበ፡ አሁጭንአፍንአስጠለፈአሳሰረ።

አሸበተ፡ ጠጕርንአነጣነጭአደረገ።

አሸበደደ፡ አጐነበሰ፣ አጐበደደ።

አሸባለለ፡ አጠቃለለ።

አሸባሪ (ሮች) ፡ ያሸበረ፣ የሚያሸብር (አዋኪበጥባጭ)

አሸባሪነት፡ አሸባሪመኾን (አዋኪነት)

አሸባሸበ፡ አሸናሸነ።

አሸባሸብ፡ አሸናሸን፡ መሸንሸን።

አሸባበር፡ አስተዋወክ፡ ማሸበር።

አሸባበት፡ አነጣጥ፡ መሸበት።

አሸብር፡ አሸበር (የሰውስም - በጦርነትጊዜየተወለደልጅ "አሸብር" ይባላል)

አሸብሻቢ (ዎች) ፡ ያሸበሸበ፣ የሚያ

አሸቦ፡ ጨውዐሸቦ።

አሸተ (አሥወየ) ፡ አፈራኣበሰለእደረሰ።

አሸተተ (ዘፍ፡ ፳፯፡ ፳፯) ፡ ባፍንጫሳበማገአነፈነፈ (አድራጊ) (ተረት - ዐይጥለሞቷየድመትአፍንጫታሸታለች)

አሸተተ፡ ኣሽትአለአሳበአስማተ (አስደራጊ)

አሸታተር፡ አሸላለምመሸተር።

አሸታተት፡ በትንፋሽአሳሳብማሽተት።

አሸነ፡ ከቀፎወደውጭአጣ (ነፋስኣስቀበለንብእውራውን)

አሸነ፡ የሽንትውሃአስፈሰሰአስፈራ።

አሸነሸነ (አስደራጊ) ፡ አሸበሸበ፪አሠነጠቀ።

አሸነሸነ (አድራጊ) ፡ ሸነሸነአጠጋጋታጠቀ (ቀሚስንበመቀነት)

አሸነቀጠ፡ ኰሰተረሰበሰበ (ባጪርአለበሰአስታጠቀአቀለጠፈቀልጣፋአደረገልብስንሰውነትን)

አሸነቃቀር፡ አቀናነፍመሸንቀር።

አሸነቃቀጥ፡ አኰሰታተርመሸንቀጥ።

አሸነቈረ፡ አስበሳአስነደለአስቀደደ።

አሸነቈጠ፡ ኣስገረፈኣስመታ።

አሸነቋቈር፡ አበሳስመሸንቈር።

አሸነቋቈጥ፡ አገራረፍመሸንቈጥ።

አሸነታተር፡ አበጣጥመሸንተር።

አሸነካከፍ፡ አስተጣጠፍመሸንከፍ።

አሸነደረ፡ አንሸዋረረ፥ ሸነደረ።

አሸነዳደር፡ አዘዋወርማሸንደር።

አሸነፈ፡ ድልአደረገ፥ (ሸነፈ)

አሸነፈጠ፡ አደገደገ (የጨዋየማይምን)

አሸነፈጠ፡ ዘቅዝቆታጠቀ (ሸነፈጠ)

አሸነፋፈጥ፡ አዘቃዘቅአስተጣጠቅማሽንፈጥ።

አሸናሸነ፡ አሸባሸበአሠናጠቀ።

አሸናሸን፡ አሸባሸብመሸንሸን።

አሸናነዋ፡ የሽንጥአወጣጥመሸነጥ።

አሸናነፈ፡ ድልአነሣሣአረታታ።

አሸናነፍ፡ አረታትማሸነፍ።

አሸናከፈ፡ አስተጣጠፈአኰራተመአስተሳሰረ።

አሸናፊ (ፎች) ፡ ያሸነፈ፣ የሚያሸንፍ (ድልአድራጊጐበዝ)

አሸናፊ፡ የሰውስም።

አሸናፊነት፡ አሸናፊመኾን።

አሸንጕላስ፡ ዐሸን።

አሸንሻኝ፡ ሸንሻኝ።

አሸንዳ (ዶች) (ሰነዳ) ፡ በውስጡውሃዐረቄጠጅየሚወርድበትደረቅቍልቋልቀርክሓመቃቦምባ።

አሸንዳሪ፡ ያሸነደረ፣ የሚያሸነድር።

አሸንፋጭ፡ ያሸነፈጠ፣ የሚያሸነፍጥ (ዘቅዝቆታጣቂ)

አሸኘ፡ ሸኚሰጠ።

አሸኛኘ፡ አሰነባበተ።

አሸኛኘት፡ ወደመንገድኣመራርመሸኘት።

አሸከ 1፡ አሸደሽደእዘረዘረ።

አሸከመ፡ ራስላይአደረገ፡ (ሸከመ)

አሸከመ፡ ክፉኛሰደበ።

አሸከካ፡ እስወቀጠ።

አሸካሚ (ሞች) ፡ ያሸከመ፣ የሚያሸክም (ነሐ፡ ፬፡ ፲፯)

አሸካሚ፡ ሰዳቢ።

አሸካሚነት፡ አሸካሚመኾን።

አሸካሸከ፡ አሸዳሸደ።

አሸካሸከ፡ አዋቀጠ።

አሸካሸክ፡ ኣወቃቀጥ፣ አሸዳሸድ፣ መሸክሸክ።

አሸካከመ፡ ሸክምንአያያዘአስተጋገዘአረዳዳአወሳሰደአስተዛዘለ።

አሸካከረ፡ ሆድለሆድአቃቃረአቀያየመ።

አሸካከር፡ እንደአሽክርትመኾንመሻከር።

አሸካካሚ፡ ያሸካከመ፣ የሚያሸካክም (አወሳሳጅ)

አሸኳኰት፡ አጸፋፍ፡ መሻኰት።

አሸዋ (ዎች) ጠጠርጅጀትታናናሽጥቃቅንየደንጊያየጭንጫቅንጣትእንደጤፍምርትእንደክርትፍዶቄትያለ፡ በወንዝዳርበባሕርጠረፍበምድረበዳበበረሓየሚገኝ፡ ከኖራጋራለግንብየሚኾን። (ዕብ፲፩፥፲፪) ። አሸዋናኆጻባማርኛ፪ሲኾኑበግእዝአንድናቸው። ኆጻንተመልከት።

አሸዋም፡ አሸዋየበዛበትስፍራባለ።

አሸያየት፡ አጣጣል፡ መሸየት።

አሸያየጥ፡ አሻሻጥአለዋወጥመሼጥ። በ""ናበ"" ምክንያትየሻጠናየሼተደራራጊናኣደራራጊአንቀጽመግጠሙንአስተውል።

አሸደሸደ፡ እስወሰወሰ፣ አሸከሸከ፣ አሸለለ።

አሸዳሸደ፡ አወሳወሰ።

አሸዳሸድ፡ አወሳወስ፡ መሸድሸድ።

አሸገ፡ ዘጋ፡ ዐተመ፡ ደፈነ፡ ላከከ፡ መረገእንዳይከፈትአደረገ፡ የቤትየሣጥንየመዝገብየደብዳቤ።

አሸገሸገ፡ አፈገፈገ፥ሸገሸገ።

አሸገነ፡ አሳመረ፣ ኣስዋበ፣ አቈነዠ።

አሸጋሸገ፡ አፈጋፈገ፣ አራራቀ፣ አቀራረበ፣ አጠጋጋ።

አሸጋሸግ፡ አፈጋፈግ፡ ማሸግሽግ።

አሸጋሻጊ፡ ያሸጋሸገ፣ የሚያሸጋሽግ (ኣፈጋፋጊአራራቂአጠጋጊአቀራራቢ)

አሸጋገረ፡ አስተላለፈ (አደረሰ - "እንኳዕከዘመንእዘመንአሸጋገረዎ" እንዲሉ)

አሸጋገር፡ የውሃላይአካኼድ፡ መሻገር።

አሸጋገት፡ አበሳበስ፡ መሻጋት።

አሸጋገነ፡ አሰማመረ።

አሸጋገን፡ ኣቈነዣዠት፡ መሽገን።

አሸጋጋሪ፡ ተራዛሚመድፍ (ከወንዝባሻገርየሚመታ)

አሸጋጋሪ፡ ያሸጋገረ፣ የሚያሸጋግር (አስተላላፊ)

አሸግሻጊ፡ ያሸገሸገ፣ የሚያሸግሽግ (ኣፈግፋጊ)

አሸጐረ፡ አስቀረቀረ፣ አስደነቀረ።

አሸጓሪ፡ ያሸጐረ፣ የሚያሸጕር (አስቀርቃሪ)

አሸጓጐር፡ አቀራቀር፡ መሸጐር።

አሸጓጐብ፡ ኣቀላለስ፡ መሸጐብ።

አሸፈተ፡ አስከዳሽፍታአስነሣ።

አሸፈነ፡ አስለበሰአስከለለአስጋረደአስጨፈነአስከደነ።

አሸፈጠ፡ አስካደአስከዳአሳበለ (ክፉአሳሰበአስነሸጠ)

አሸፋሸፍ፡ አስተድመሻፍሸፍ።

አሸፋች፡ ያሸፈተ፣ የሚያሸፍት (እስከጂ)

አሸፋጭ፡ ያሸፈጠ፣ የሚያሸፍጥ (አሳባይ)

አሸፋፈት፡ አከዳድመሸፈት።

አሸፋፈን፡ አከላለልመሸፈን።

አሸፋፈድ፡ አሠያየትመሻፈድ።

አሸፋፈጠ፡ አከዳዳአካካደ።

አሸፋፈጥ፡ አከዳድመሸፈጥ።

አሹለከለከ፡ ኣለመንገድበሣርበቅጠልመካከልአስኬደ።

አሹራ፡ ታሥርአንድ፥ ዐሹራ።

አሹቅ፡ ተቈልቶየተቀቀለሾቀ።

አሹቅ፡ ተቈልቶየፈላየተቀቀለያበባእኸል (እየተጠረጠረናሳይጠረጠርየሚበላ)

አሹቅ፡ ትእዛዝአንቀጽ (ለቅርብወንድየሚነገር)

አሻ፡ አስፈለገ፥ ሻ፡ ሻየ።

አሻ፡ አስፈለገ፣ አስፈቀደ፣ አሠኘ (ነሐ፡ ፱፡ ፳፩፡ ማር፡ ፲፡ ፳፩፡ ቲቶ፫፡ ፲፬) (ተረት) "ጌታትኾንእንዳሻኸትናገር"

አሻለ (አስሻለ) ፡ አሻረአዳነ (አስዳነ) ጤናሰጠ (አሰጠ)

አሻለተ፡ አቋረጠአጣረበ።

አሻለገ፡ አስተሳሰበአሳላአጋመተ።

አሻል (ሎች) ተጨማሪድር፡ በኋላየተደራ።

አሻል፡ ቀይናነጭጨውዐሸቦ፡ በዋንጫዐይነትበተሠራባለመክደኛገሣ።

አሻል፡ በመረሬናበቀይዐፈርመካከልያለአቦልሴመሬትዕይር፡ ለስላሳምድር።

አሻል፡ ኣራትእግሩነጭየኾነቀይወይምሌላዐይነትፈረስ፡ በኦሮምኛሙጣይባላል።

አሻልማ (አሻላዊ) ያሻልዐይነት፡ ጥቍርወይምቀይበሬፍየልበግባራትእግሩፍንጣትያለበትየተጨመረበት፡ ድሩንፈረሱንጨዉንየሚመስልባለአሻል።

አሻመቀ፡ አዳፈጠ።

አሻመተ፡ አጋዛአላወጠ።

አሻመደ (ዕብ፡ ሂሻሜድ) ፡ ዐኘከበላ (ጥሬንበብዙ)

አሻመደ፡ ዐኘከ፪ (ሻመደ)

አሻሚ፡ ያሻማ፣ የሚያሻማ (አሚ - የሚያሽምዐሸመ)

አሻማ (አስተማሠጠ) ፡ አናጠቃአቃማጋራኣፋለመ (ለኒነገረለኔነገረእሠኛኘየምስክርንቃል)

አሻማ፡ አናጠቀ፥ ሻማ።

አሻማጅ፡ ያሻመደ፣ የሚያሻምድ (አጋሰስምስንጅርወደልጋዝ)

አሻረ (አስዐረ) ፡ አስጠፋአስፈታኣስፈረሰ።

አሻረ (አሥዐረ) ፡ አዳነፈወሰ።

አሻረ፡ ሹመትንአሶሰደ (ማዕርግንአስገፈፈ)

አሻረ፡ ኮሶንገደለአስወጣቀና።

አሻረበ፡ አጋመደ።

አሻረከ፡ አወዳጄአስተባበረእጋጠመ።

አሻረፈ፡ አመናዘረ።

አሻረፈ፡ አሳበረአቋረሰ።

አሻሪ (አሥዓሪ) ፡ ያሻረ፣ የሚያሽርአዳኝፈዋሽ።

አሻሪ (አስዓሪ) ፡ ያሻረ፣ የሚያሽርግፍ (አድልዎድኻመበደልፍርድማጕደል)

አሻራ (ዎች) (አሠር) አንድነትየተያያዘየተሳሰረየተጠመዘዘየቍንጮያጠጕር፡ ምልክትእምር። ዐረብአሸረብሎአመለከተይላልና፡ አሻራማለትከዚህየወጣነው።

አሻራቢስ፡ ዕድለገደሀብተቢስ፡ አሻራውበግንባሩናበማዥራቱየሚታይ፡ ዘመዱወገኑዐልቆብቻውንየቀረ። ይህኹሉየጠንቋይባህልነው።

አሻራ፡ የውስጥእጅጭረት። ጠነቈለንእይ።

አሻራኪ፡ ያሻረከ፣ የሚያሻርክ (አስተባባሪ)

አሻራፊ፡ ያሻረፈ፣ የሚያሻርፍ (አመናዛሪ)

አሻሮ፡ በቁሙ፥ ዐሻሮ።

አሻሸገ፡ አዳበቀ።

አሻሻ፡ ዐሾHዐሸ።

አሻሻለ፡ አማረጠ፥ ሻለ።

አሻሻለ፡ ዐደሰጠገነአማረጠለዋወጠ (አለዋወጠአሳመረ)” ።አሻሻለ" የአሻለድርብናአደራራጊመኾኑንአስተውል።

አሻሻል፡ አዳዳንመሻል።

አሻሻር፡ አዳዳንመሻር።

አሻሻት፡ አበሳሰልመሸት።

አሻሻይ፡ ያሻሻለ፣ የሚያሻሽል (ዐዳሽጠጋኝአሳማሪ)

አሻሻይነት፡ ዐዳሽነት፣ አሳማሪነት።

አሻሻጠ (አስተሳሐወ) ፡ አታከለ፣ አ

አሻሻጠ (አስተሣየጠ) ፡ አገበያየ፣ አገዛዛ፣ ኣለዋወጠ (ለሸያጭናለገዢመካከለኛኾነ)

አሻሻጠ፡ አለዋወጠ (ሸየጠ)

አሻሻጥ፡ አሰካክ፡ መሻጥ።

አሻሻጭ (ጮች) ፡ ያሻሻጠ፣ የሚያሻሽጥ (አዋዋይደላላ) ። ያሻሻጠችየምታሻሻጥመልከቀናሴት።

አሻሻጭነት፡ አሻሻጭመኾን።

አሻቀበ (አንቃዕደወ) ፡ ፊቱንአቀናአንጋጠጠ (ሰማይሰማይኣየ - ዘፍ፡ ፲፭፡ ፭)

አሻቀበ፡ አንጋጠጠ፥ ሸቀበ።

አሻቅቦ፡ አቅንቶወደዳገትደጋላይ።እረኛውከብቶቹንአሻቅቦነዳወሰደ"

አሻበ፡ አስመዘዘ፣ አስጠመዘዘ፣ አስጠመጠመ።

አሻተረ፡ አጫረ (ሻተረ)

አሻተተ፡ አስተጣጠነአጫጫስአነነፈ።

አሻታሪ፡ ያሻተረ፣ የሚያሻትር (አጫሪ)

አሻታች፡ ያሻተተ፣ የሚያሻትት።

አሻንጕሊት፡ የሕፃንተምሳሊትሸነገለ።

አሻኝ፡ ያሸነ፣ የሚያሸን።

አሻከመ፡ አናሣአዋሰደ።

አሻከረ፡ ሻካራአደረገ። (ተረት) "ጥሬናነገርሆድያሻክር"

አሻካሪ፡ ያሻከረ፣ የሚያሻክር።

አሻኰተ፡ አጻፋሸኰተ።

አሻኰተ፡ እጅለጅእማታአጻፋአወዳደረአፈካከረ።

አሻኳችያሻኰተየሚያሻክት።

አሻዳ፡ እግረወልጋዳዐሻዳ።

አሻገረ፡ ሙላትንአሳለፈ (ሻገረ)

አሻገረ፡ ወንዙንሙላቱንፈፋውንፈረፈሩንጕድባውንአሳለፈ (እጅይዞዐዝሎተሸክሞ - ዘፍ፡ ፴፪፡ ፳፫)

አሻገር (ሮች) ፡ ማዶመካከሉዠማኹኖግራናቀኝያለስፍራአንዱለአንዱአሻገርይባላል።ባሻገሩባሻገርኸ" እያለይዘረዝራል።

አሻገተ፡ አበሰበሰ፣ ለወጠ፣ አበላሸ (ጉምአስመሰለ)

አሻጊ (ዎች) ያሸገየሚያሽግ፡ ዐታሚዘጊደፋኝመራጊ።

አሻጊነት፡ ዐታሚነትመራጊነት።

አሻጋሪ፡ ያሻገረ፣ የሚያሻግር (ዋነተኛ)

አሻጋች፡ ያሻገተ፣ የሚያሻግት (አበስባሽ)

አሻግር፣ ሬ፡ የሰውስም።

አሻጐጠ፡ አዋተፈአዳበቀ።

አሻጠ (አስሐጠ) ፡ አስተከለ፣ እሰካ፣ ኣስቆመ።

አሻጠረ፡ አዋዋለ፣ አሰማማ (ሸያጭናገዢን)

አሻፈረኝ፡ እንቢኝ (ሻፈረ)

አሻፈረኝ፡ እንቢኝእንቢዮ (አልታዘዝምልሠራውላደርገውአልፈቅድም - "ግጥም" - እኔእንቢአሻፈረኝእወጣለኹደጋዐንገቷይመስላልየጠንበለልለጋ)

አሻፈተ፡ አካዳ (ሽፍታንተከተለ)

አሻፈነ፡ አላበሰ።

አሻፈደ፡ አሠየአጐመዠአሻአስፈለገ።

አሻፈጠ፡ አካዳ።

አሻፋጅ፡ ያሻፈደ፣ የሚያሻፍድ።

አሼጠ፡ አስለወጠ።

አሽ (አስ) የማድረግናየማደራረግልማድ። በለበለአሽበለበለ፡ ቈጠቈጠአሽቈጠቈጠ፡ ቀደመአሽቀዳደመ። ተሽንተመልከት።

አሽመደመደ፡ አቅመደመደእጥመለሙለ (ውህኛእባብኛኣስኬደ)

አሽመደመደ፥ አጥመለመለ፥ ሸመደ።

አሽመደመደ:፡አጥመለመለሸ

አሽመድማጅ፡ ያሽመደመደ፣ የሚያሽመይምድ (አጥመልማይጓያምችተስቦ)

አሽሙረኛ (ኞች) ፡ ባሽሙርየሚሳደብ (ባላሽሙርአግቦኛ)

አሽሙር፡ ተዛዋሪነገርአግቦምፀት (ለበጣውሻንሰድቦሰውንእንደመስደብያለ)

አሽሙር፡ አግቦ፥ ሽሙር።

አሽሙቅ (መቃይጽ) ፡ የደባየቅጣትመሪያ።

አሽማጠጠ፡ ሸረደደ፥ ጠጠ።

አሽማጠጠ፡ ሸረደደ፡ በንቀት፡ ሰደበ፡ አቃለለ፡ ቀለደ፡ አለመጠ ።

አሽማጣጭነት፡ አላጋጭነት ።

አሽሞለሞለ፡ በውስጥእጁወሸ፣ አላዘፃአሞለለጭቃን፡ እጅእግርአወጣ (የወፍ፣ የሕፃንምሳሌአበጀእረኛው)

አሽሞለሞለ፥ አላዘገ፥ ሞለሞለ።

አሽቀረቀረ፡ ሸለመአስጌጠ (ሰውነቱንበጌጥውስጥአደረገ)

አሽቀርቃሪ፡ ያሽቀረቀረ፣ የሚያሽቀረቅር (ሸላሚእስኪያጭ)

አሽቀነደረ፡ አስደሰተአቀናጣአዘለለ።

አሽቀነጠረ፡ ወረወረ፥ (ቀነጠረ)

አሽቀንዳሪ፡ ያሽቀነደረ፣ የሚያሽቀነድር (አስደሳች)

አሽቀንጣሪ፡ ያሽቀነጠረ፣ የሚያሽቀነጥር (ወርዋሪ)

አሽቀዳደመ፡ አቀዳደመአሯሯጠ (በሩጫአበላለጠ)

አሽቀዳዳሚ፡ አቀዳዳሚ (ያሽቀዳደመ፣ የሚያሽቀዳድምየሩጫአዛዥ)

አሽቃቃ፡ ክፉኾነ።

አሽቃበበ፡ አሽጓበበ (ከነገርለመግባትዳርዳርአለአሽማጠጠአሽጓበጠ)

አሽቃበበ፡ አሽጓበጠቃበበ።

አሽቃባቢ፡ ያሽቃበበ፣ የሚያሽቃብብ (አሽጓባቢአሽጣጭ)

አሽቃነጠ፡ አረገደ (ቃነጠ)

አሽቃናጭ (ጮች) ያሽቃነጠ፣ የሚያሽቃንጥ (ዘፈንአድማቂአትኮኝየለሽ)

አሽቃጠረ፡ ዘፈነገጠመአወረደለፈለፈጮኸ።

አሽቈለቈለ፡ አቈለቈለአዘቀዘቀወደታችአስኬደ።

አሽቈመቈመ፡ አልበላምአሠኘ።ገደረ" ብለኸ "አግደረደረን" እይ።

አሽቈመቈመ፥ ጠራ (ቈመቈመ)

አሽቈመቈመ፡ ጠራኑኑአለ፡ አውራዶሮጫጩቶችንምግብሊሰጣቸው።

አሽቈጠቈጠ፡ አስፈራቈጠቈጠ።

አሽቈጠቈጠ፡ አስፈራአንቀጠቀጠ፡ እንዲለማመጡትአደረገ።

አሽቈጥቋጭ፡ ያሽቈጠቈጠ፣ የሚያሽቈጥቍጥ (አስፈሪ)

አሽቋንዳ፡ ሰውነተደረቅቈነደደ።

አሽቋንዳ፡ ሰውነተደረቅክሥዲያም።

አሽበለበለ (ባበለ) ለመነደለለአባበለአቈላመጠ፡ ይስበረኝይሠንጥረኝአለ።

አሽበለበለ፡ አቈላመጠ፥ በለበለ።

አሽበልባይ (ዮች) ያሽበለበለየሚያሽበልብልየሚደልልየሚያባብልየሚያቈላምጥ፡ አባባይአቈላማጭ።

አሽበልባይነት፡ ኣባባይነትአቈላማጭነት።

አሽታተተ፡ መላልሶአሸተተ።

አሽታች፡ ያሸተተ፣ የሚያሸት (አነፍናፊ)

አሽኔኪዳነማርያም፡ ብላታአሽኔ (ካጤምኒልክእስከቀዳማዊዐጤኀይለሥላሴየነበሩመንግሥትንበፍጹምልባቸውየሚያከብሩእግዚአብሔርንምየሚፈሩየዘርናየሃይማኖትልዩነትሳያደርጉሰውንኹሉየሚያፈቅሩትሕትናንናታማኝነትንቸርነትንገንዘብኢድርገውየኖሩናቸው)

አሽኔ፡ የሰውስም (ጠላትንአሽንማለትነው)

አሽንቋጦ፡ አርጩሜፊንገርልምጭ።

አሽንቋጦ፥ ጨንገር፥ ሸነቈጠ።

አሽከረከረ፡ ወረወረበሰማይአዞረአሾረ (በመሬትላይአስኬደአንደረደረ - አን)

አሽከር (ሮች፣ አሻክርት) ፡ ከ፯እስከ፲፭ዓመትያለልጅ (ብላቴናታዛዥሎሌአገልጋይተከታይወታደርጭፍራ)

አሽከር፡ ሎሌ፥ ሸከረ።

አሽከርነት፡ አሽከርመኾን (ታዛዥነት - "አሽከርቢያጡየማይረባአሽከርመጥሪያ)

አሽኩቲ፡ ዐጡንባር፡ ኹኔታውበሶብላአበባውብማየሚመስልቅጠል፡ ሽታውጣፋጭ።

አሽካካ፡ ፎከረ (ካካ)

አሽካካ፡ ፎከረ (ደነፋጮኸተበተአሽካካአስካካ)

አሽክላ (ሎች) ከሥርእስከጫፍአንጓናቈላፋእሾኽያለው፡ ለቀፎየሚኾንአረንጓዴመልክዐረግፍሬያማ። በርሱዐይነትየተሠራወጥመድ። (መዝ፲፥፱። ፻፵፫፥፭፥፱። ዐብድ፩፥፯። መክ፯፥፳፮) ። ዘሩናአንቀጹስከለነው፡ ፍሬውንልጃገረዶችየእጅጌጥያደርጉታልና። (ግጥም) ፡ ያሽክላመፋቂያይላልጠጅጠጅ፡ እንዴትነሽበሉልኝያችንጠይምልጅ።

አሽክማ፣ ዋይክማ (ወሎ)

አሽክርት፡ አሰመራ።

አሽክርት፡ አሽክት፥ ሻከረ።

አሽክርት፡ የቅጠልስም (ፍሬውንልጃገረዶችለእጃቸውጌጥየሚያደርጉትኹለንተናውሻካራየኾነሐረጋዊቀጪንቅጠል)” ።አሸክትን" እይ።

አሽክት (አሰከአሰክት) ጭጕኝየጕያጠጕርሻካራቍርንድድ።

አሽክት፡ አሽክርት። ሻከረንእይ።

አሽኰመኰመ፡ አሽቈመቈመ (ባፉምግብይዞጠራየቀኝክንፉንዘረጋዞረአሽኰረመመአጫወተአዳራአውራዶሮው)

አሽኰመኰመ፡ አሽቈመቈመኰመኰመ።

አሽኰረመመ፡ አዳራ፥ (ኰረመመ)

አሽኰረኰረ፡ ጓሚያአበጀኰረኰረ።

አሽኰነተረ፡ አስጌጠ፡ ኰነተረ።

አሽኰንታሪ፡ ያሽኰነተረ፣ የሚያሽኰንትር (አስጊያጭ)

አሽኮኮ፡ ሽኮኮ።

አሽኮኮእንኮኮ (ኮኮ)

አሽኮኮ፡ እንኮኮ (ኮኮ)

አሽኮኮ፡ ያውሬስምሽኮኮ።

አሽኮኮች፡ ሽኮኮዎች (መዝ፡ ፻፬፡ ፲፰፡ ምሳ፡ ፴፡ ፳፮)” ።አሽኮኮአሽኮኮች" የካህናትነው።

አሽጋኝ፡ ያሸገነ፣ የሚያሸግን (አሳማሪ)

አሽጐደጐደ፣ አዥጐደጐደ (ዠጐደ)

አሽጓበበ፡ ነገርንአጠመመ፡ አሽቃበበ፡ አሽጓበጠ ።

አሽጓበጠ፡ አሽጠጠ፡ አሽጓበበ፡ አላገጠ።

አሽጓባቢ፡ ያሽጓበበ፣ የሚያሽጓብብ፡ አጥማሚ፡ አሽቃባቢ፡ አሽጓባጭ ።

አሽጓባቢነት፡ አጥማሚነት፡ አሽቃባቢነት፡ አሽጓባነት ።

አሽጓባጭ (ጮች) ፡ የሚያሽጓብጥ፣ ኣሽጣጭ፣ አላጋጭ ።

አሽጓባጭነት፡ አሽጣጭነት፣ አላጋጭነት።

አሽጣጭ(ጮች) ፡ ያሽማጠጠ፡ የሚያሽጥጥ፡ ሸርዳጅ፡ ሰው፡ ናቂ፡ አቃላይ፡ ቀልደኛ፡ አላጋጭ ።

አሽጣጭ፡ ከሐኔ፡ በላይ፡ ያለ፡ ቀና፡ ያለ፡ የሰገባ፡ ፍ፡ ባለሎሚታና፡ ሎሚታ፡ የሌለው።

አሽጣጭ፡ ጐራዴ፡ እንዲሉ ።

አሾለ (ሰሐለ) ፡ ሹልአደረገ (አቀጠነእሾጠጠ - "አፉንምላሱንኣሾለ" - ለነገርኣቈተመ)

አሾለ (አስሐለ) ፡ ሹልአስደረገ።

አሾለ፡ ሥልጣኑንአሳደሰ።

አሾለ፡ የቄስንሥልጣንዐደሰ።

አሾለቀ፡ ሾለቅአደረገ (እሾጠ)

አሾለከ (አድራጊ) ፡ በፉካኣሳለፈኣወጣ።

አሾለከ (ኣስደራጊ) ፡ እንዲወጣአስደረገአስወጣአሳለፈ።

አሾላለክ፡ ኣወጣጥመሹለክ።

አሾላኪ፡ ያሾለከ፣ የሚያሾልክ (አስወጪንቃቃትቀዳዳ)

አሾመ፡ ማዕርግአሰጠኣስበጀእስመላ።

አሾረ፡ ኣዞረአሠግረአሽከረከረ (እንዝርትንበቅሎንመዘውርን)

አሾቀ፡ ቀቀለአራሰአረሰረሰ።

አሾተለ፡ አደባ፥ ሾተል።

አሾተለ፡ አደባሾተልይዞሸመቀደፈጠ።

አሾታይ፡ ያሾተለ፣ የሚያሾትል (አድቢሸማቂ)

አሾከሾከ፡ በዦሮነገረ፥ (ሾከሾከ)

አሾካሾከ፡ በዦሮአነጋገረ።

አሾካሿኪ፡ ያሾካሾከ፣ የሚያሾካሹክ።

አሾክሿኪ፡ ያሾክሾክ፣ የሚያሾክሹክ (ጋኔንባለቅኔ)

አሾክሿኪነት፡ ኣሾክሿኪመኾን።

አሾጠጠ፡ አቀጠነ፣ አሾለቀ።

አሾፈ፡ አላገጠ፥ (ሾፈ)

አሿሚ፡ ያሾመ፣ የሚያሾም።

አሿሪ፡ ያሾረ፣ የሚያሾር (አዟሪአሽከርካሪ)

አሿሿል፡ አቀጣጠንመሾል።

አሿሿመ፡ ሹመትአቀባበለአሸላለመ።

አሿሿም፡ የሹመትአሰጣጥመሾም።

አሿሿቅ፡ አራራስመሾቅ።

አሿቂ፡ ያሾቀ፣ የሚያሾቅ።

አሿይ፡ ያሾለ፣ የሚያሾል (አቅጣኝባለጅዐናጢ)

አሿፊ፡ ያሾፈ፣ የሚያሾፍ (ቀላጅአላጋጭ)

አሿፊነት፡ አላጋጭነት።

አቀለ፡ ዐዘለ፡ ቀለ።

አቀለለ (ኣቅለለ) አሳነሰአጐደለአላላዕዳንግዞትንንስሓንሐዘንን። (መርከብንአቀለለ)ዕቃንጭነትንሸክምንወደባሕርጣለ (ዮና፡ ፩፥፭፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፳፯፥፲፰)

አቀለለ፡ ኣኰሰሰሰውን።

አቀለመ (ሤረየ) ቀለምእገባነከረ ዐለለ ።

አቀለመ፡ ደወረአዳወረአጠነጠነ፡ በቀለም (ቀሠምላይ) ጠቀለለ።

አቀለማመድ፡ አቀሠፋፈትመቀላመድ።

አቀለማመጥ፡ አጣጣም፣ ማቀላመጥ።

አቀለባበስ፡ አቀናነፍ፣ መቀልበስ።

አቀለዋወጥ፡ አከጃጀል፣ መቀላወጥ።

አቀለዘ፡ አደረቀአከቸለ።

አቀለጠ፡ መታአሰማ።

አቀለጠ፡ ነሣከለከለአስቀረግብርን።

አቀለጠ፡ አአፈሰሰ፡ ናደአፈረሰ (ኢዮ፡ ፳፪፡ ኤር፡ ፱፥፯)

አቀለጠ፡ አሠባአጮመየ።

አቀለጠ፡ አደመቀአሳመረ።ፈርዖንበሰጠመጊዜእስራኤልእልልታውንአቀለጡት"

አቀለጠ፡ ወሰደአጠፋ፡ ሰረቀአሠረገ።

አቀለጠፈ፡ ባጪርሠራ፡ አፈጠነከወነ።

አቀለጣጠም፡ አሰባበር፣ መቀልጠም።

አቀለጣጠጥ፡ አገላለጥ፣ ማንቀልጠጥ፣ መንቀልጠጥ።

አቀለጣጠፈ፡ አከነዋወነአጣጣመ።

አቀለጣጠፍ፡ አፈጣጠን፣ መቀልጠፍ።

አቀላ፡ ቀይአደረገ።

አቀላለል፡ አጐዳደል፣ መቅለል።ሞቀለለን" እይ፡ የዚህዘርነው።

አቀላለም፡ አነካከርአደዋወርመቅለም።

አቀላለስ፡ አመላለስ፣ መቀለስ።

አቀላለብ፡ አመጋገብአያያዝ፣ መቀለብ፣ መቅለብ።

አቀላለተ፡ አረጣጠበ።

አቀላለት፡ አረጣጠብ፣ መቀለት።

አቀላለዝ፡ አደራረቅ፣ መቅለዝ።

አቀላለድ፡ ኣለጋገጥ፣ መቀለድ።

አቀላለጥ፡ አፈሳሰስ፣ መቅለጥ።

አቀላል፡ ደምበርበሬአመሳሰል፣ መቅላት ።

አቀላመደ፡ ቀልማዳአደረገ።

አቀላመጠ፡ አጣጣመ፥ (ቀለመጠ)

አቀላማጭ፡ ያቀላመጠ፣ የሚያቀላምጥ (አጣጣሚ)

አቀላበሰ፡ አቃነፈአሸናቀረ።

አቀላወጠ፡ ለቀላዋጭሰጠአጐረሠ።

አቀላጠፈ፡ አከናወነጨረሰ።

አቀላጣፊ፡ ያቀላጠፈ፣ የሚያቀላጥፍ (አከናዋኝጨራሽ)

አቀል፡ አከላለል፣ መቃጠል።

አቀልጣፊ፡ ያቀለጠፈ፣ የሚያቀለጥፍ (አፍጣኝ)

አቀመ፡ ፊቱንቋጠረአጠቈረአከፋ (ቀጨሞእንደቀመሰሰው)

አቀመሰ፡ በጥፊበበትርመታ።

አቀመሰ፡ አጣመአለከፈ።

አቀመሰ፡ ጣለአወደቀ።የምድርቂጣአቀመሰ" እንዲሉ ።

አቀመቀመ፡ መልሶመላልሶመጠጥሰጠዐደለቸረአጠጣ።

አቀመቀመ፡ ወሬነገረ።

አቀመቀመ፡ ጠጕርአወጣአቀነቀነ።

አቀመጣጠል፡ አጐዳደል፣ መቀምጠል።

አቀማመም፡ አቀላቀል፣ መቀመም።

አቀማመሰ፡ መታታ።

አቀማመሰ፡ ኣለካከፈ።

አቀማመስ፡ አለካከፍ፣ መቅመስ።

አቀማመር፡ አቈጣጠር፣ መቀመር።

አቀማመጠ፡ ቍጭአባባለ፡ አስተራረፈአሸካከመ፡ አኗኗረ።

አቀማመጥ፡ አኗኗር፣ መቀመጥ (ማሕ፡ ፯፥፪)

አቀማማጭ፡ ያቀማመጠ፣ የሚያቀማምጥ (ዳኛንየሚያማክር)

አቀማም፡ አነጣጠቅ፣ መቀማት።

አቀማቀመ፡ መብልአላመደ።

አቀማቀመ፡ አሳፋአዘማዘመ።

አቀማቀም፡ አዘማዘም፣ መቀምቀም።

አቀማቃሚ፡ ያቀማቀመ፣ የሚያቀማቅም (አዘማዛሚ)

አቀማጠለ፡ አንቀባረረ፥ ቀመጠለ።

አቀማጠለ፡ አጓደለአንደላቀቀአንቀባረረአዘናፈለ።

አቀማጣይ፡ ያቀማጠለ፣ የሚያቀማጥል (አንደላቃቂአንቀባራሪ)

አቀምቃሚ፡ ያቀመቀመ፣ የሚያቀመቅም (አቀንቃኝአጠጪ)

አቀሠመ፡ አለቀመአመጠጠ።

አቀሠመ፡ ደወረኣዳወረአቀለመበቀሡምአጠነጠነጠቀለለ።

አቀሰሰ፡ ቅስናሰጠ (ቄስአደረገ)

አቀሠፋፈት፡ አቀለማመድ፣ መቀሣፈት።

አቀሳሰስ፡ ቅስናአቀባበል፣ መቅሰስ።

አቀሳሰር፡ አገታተር፣ መቀሰር።

አቀሳሰት፡ አደጋገን፣ መቀሰት።

አቀሳሰን፡ አጐመዣዠት፣ መቃስን።

አቀሣሠፍ፡ አገዳደል፣ መቅሠፍ።ቀሣፈተን" ተመልከት።

አቀሳቀስ፡ አነቃነቅ፣ መቀስቀስ።

አቀረማመት፡ አከፋፈል፣ ማቀራመት።

አቀረረ፡ ባይኑውስጥእንባአሳየ (ታየ)

አቀረረ፡ ጠላንቅራሪንከላይቀዳአጠለለ፡ ጨረሰ።

አቀረሸ፡ አስቀረሸ፡ አስፈሰሰአስተፋ።

አቀረሻሸት፡ አተፋፍ፣ መቀርሸት።አንቀርሻከቀረሸሊወጣይችላል""ነቀረን" እይ።

አቀረቀረ፡ አዘነበለደፋዐንገትን (ምድርምድርአየ)” ።ቀቀረን" ተመልከት።

አቀረበ (አቅረበ) አስጠጋአገናኘ፡ ባጠገብአቆመአስቀመጠ፡ ባለልአደረገወደደ።እሳትናውሃአቀረብኩልሽ፡ አጅኸንወደወደድኸውጨምር (፩መቃ፡ ፯፥፯)

አቀረና፡ በጥፊመታ።

አቀረና፡ አሸተተአገማ።

አቀረናን፡ አገማም፣ መቀርናት።

አቀረጠ () ፍሬሰጠአዝመራው።

አቀረጠ፡ ቀረጥግብርከፈለገበያተኛው።

አቀረጣጠፈ፡ አጠቃቀነ ።

አቀረጣጠፍ፡ አቈራረጥ፡ መቀርጠፍ ።

አቀረጫጩም፡ አጠረቃቀም፣ ማቀራጨም ።

አቀራመተ፡ አቃረጠአተናተነአራከበአካፈለ።

አቀራሚ !ያቀራመ፡ ጭም፡ ሰብሳቢ፣ አጠራቃሚ።

አቀራማች፡ ያቀራመተ፣ የሚያቀራምት (አካፋይ)

አቀራረም፡ አለቃቀም፣ መቃረም ።

አቀራረር፡ አቀዳድ፣ ማቅረር።

አቀራረበ፡ አጠጋጋአገነኛኘ።

አቀራረበ፡ ጠጋጠጋአደረገ።

አቀራረብ፡ አጠጋግአነዳድ፣ መቅረብ።

አቀራረጠ፡ አሰጣጠአከፋፈለግብሮን።

አቀራረጥ፡ አሿሿል፣ መቅረጥ።

አቀራረጽ፡ አፈላፈል፣ መቅረጽ።ቀረጠን" እይ፡ "ቀረጸየካህናት" "ቀረጠየሕዝብዐማርኛ" ነው።

አቀራረፍ፡ አላላጥ፣ መቅረፍ።

አቀራራቢ፡ ያቀራረበ፣ የሚያቀራርብ (አጠጋፂ)

አቀራር፡ አተራረፍ፣ መቅረት።

አቀራቀር፡ አሸጓጐር፣ መቀርቀር።

አቀራቀበ፡ አስተሳሰረአጠማመረ።

አቀራቀብ፡ አወዳደን፣ መቀርቀብ።

አቀራቀፍ፡ አከራከር፣ መቀርቀፍ።

አቀራጠፈ፡ አቋረጠ፡ አጣቀነ ።

አቀራጣፊ፡ ያቀራጠፈ፡ የሚያቀራጥፍ ።

አቀራጨመ፡ ሰበሰበ፡ (ቀረመ)

አቀራጪመ፡ ሰበሰበአጠራቀመአጠናቀረ።

አቀራጪመ፡ ሰበሰበአጠራቀመአጠናቀረ።

አቀራጪጨ፡ አናከሰ።

አቀርቃሪ፡ ያቀረቀረ፣ የሚያቀረቅር።

አቀሸማመድ፡ አሰባበር፣ መቀሽመድ።

አቀሻሸር፡ አከሻሸንአነፋፍ፣ መቀሸር።

አቀቃቀል፡ አፈላል፣ መቀቀል።

አቀቃቀር፡ አመላለስ፣ መቀቀር።

አቀቃቀት፡ አነፋፈግ፣ መቀቀት።

አቀበ፡ ጠበቀ፥ ዐቀበ።

አቀበለ፡ ሰጠ (ቀበለ)

አቀበለ፡ አጐረሠአጠጣ (የክርስቶስንሥጋናደም)” ።ክርስቶስን" እይ።

አቀበረ፡ ለገመ (ላዩየሻረመስሎበውስጥቈሰለመግልያዘአመረቀዘቍስል)

አቀበታተት፡ አነፋፍ፣ መቀብተት።

አቀበናነን፡ አነፋፍ፣ መቀብነን።

አቀበዣዠር፡ አዘበራረቅ፣ መቀባዠር።

አቀበጠ (አቅበጸ) አጫወተቅብጠትአስተማረቀበጥአደረገ።

አቀበጣጠር፡ አለፋለፍ፣ መቀባጠር።

አቀባቀበ፡ አስተራረሰአለሳለሰ።

አቀባቀበ፡ አቀጣቀጠአስተዳደሰ።

አቀባቀበ፡ አታከለአቻከለ።

አቀባቀብ፡ አቸካከል፣ መቀብቀብ።

አቀባበለ፡ አሰጣጠአረካከበ።

አቀባበለ፡ ደግሞደጋግሞአቀበለ።

አቀባበለ፡ ጥይትንበቃታአማካይነትከጠመንዣአገነኛኘ።

አቀባበል፡ አሰጣጥማቀበልመቀበል።

አቀባበረ፡ እመቃብርውስጥአጨማመረአደፋፈነ።የሠራኸኝሥራአያቀባብርም" እንዲልባላገር።

አቀባበር፡ አደፋፈን፣ መቅበር።

አቀባበጠ፡ መላልሶአቀበጠ።

አቀባበጥ፡ እዘላለል፣ መቅበጥ።

አቀባቢ፡ ያቀባባ፣ የሚያቀባባ።

አቀባባ (አስተቃብዐ) አለቃለቀአደላለሰ።

አቀባባሪ፡ ያቀባበረ፣ የሚያቀባብር (ጎረቤትዘመድ)

አቀባባይ፡ ያቀባበለ፣ የሚያቀባብል (አረካካቢያቀባይናየተቀባይመካከለኛ)

አቀባባይነት፡ አቀባባይመኾን (አረካካቢነት)

አቀባብ፡ አደላለስመቀባት።

አቀባይ (ዮች) ያቀበለ፣ የሚያቀብል (ስጪ)” ።ስንበሌጥእቀባይጭቃአቀባይነገርአቀባይ" እንዲሉ።

አቀባይነት፡ አቀባይመኾን (ሰጪነት)

አቀብሎ፡ ሰጥቶአስረክቦ።

አቀብሎሸሽ፡ በንባብተነግሮበትርጓሜየሚታጣፊደል "" ። ይኸውምበግእዝአገባብ "ለይበልለይኩን" የተባለውን "ይበልይኩን" እያሠኘይነገራል ።

አቀተራ፡ እጮኸ።

አቀታተረ፡ አወዳደረአከራከረኣፈካከረአቋቋመ።

አቀታተር፡ አወጣጠር፣ መቀተር።

አቀታተት፡ ኣደካከም፣ መቃተት።

አቀታታሪ፡ ያቀታተረ፣ የሚያቀታትር (አፈካካሪ)

አቀነቀነ፡ ጢምአበቀለአቀመቀመ።

አቀነበረ፡ አደረቀአጠና።

አቀነባበረ፡ አዘገጃጀአደረጃጀአከነዋወን ።

አቀነባበር፡ አደራረቅእጠናን፣ መቀንበር ።

አቀነባባሪ፡ ያቀነባበረ፣ የሚያቀነባብር (አከነዋዋኝ)

አቀነዛዘር፡ አረዛዘም፣ መቀንዘር።

አቀነዛዘፍ፡ አስተራረድ፣ መቀንዘፍ።

አቀነዳ፡ አደረቀአከረረ።

አቀነዳደል፡ አበጣጥአቈራረጥ፣ መቀንደል ።

አቀነጃጀት፡ አጠማመድ፣ ማቀናጀት።

አቀነጣጠስ - አቀነጣጠብ - መቀንጠስ

አቀነጣጠበ፡ አቀነጣጠሰ።

አቀነጣጠብ፡ አቀነጣጠስ፣ መቀንጠብ።

አቀነጨረ፡ አደረቀአጠነከረ።

አቀነጫጨር፡ አጠነካከር፣ መቀንጨር።

አቀና፡ ራስንወደላይአነሣቀናአደረገ ።

አቀና፡ በጦርኀይልያዘተገዥአደረገአገርን።

አቀና፡ አለማአሳመረጠፍመሬትን።

አቀና፡ አበጀአሰላነገርን።

አቀና፡ ገረፈገራወይፈንን፡ ዕርሻአለመደ ።

አቀና፡ ገዛሼጠለወጠ።

አቀና፡ ፊቱንመለሰአመራ (ዘፍ፡ ፲፰፥፲፮፡ ፳፪)

አቀናቀነ፡ ሙሾንአዣመረ።

አቀናቀነ፡ አመራመረአፋተሸ።

አቀናቀን፡ አመራመርአበላል፣ መቀንቀን።

አቀናቃኝ፡ ያቀናቀነ፣ የሚያቀናቅን (እመራማሪ)

አቀናበረ፡ አዘጋጀአደራጅአከናወነአቋቋመ።

አቀናባሪ (ዎች) ያቀናበረ፣ የሚያቀናብር (አከናዋኝ)

አቀናነስ፡ አነሣሥ፣ መቀነስ።

አቀናነት፡ አስተጣጠቅ፣ መቀነት።

አቀናነፍ፡ አቀለባበስ፣ መቀነፍ።

አቀናና፡ ቀናቀናአደረገአነሣሣ፡ የጐደለንመላአስተካከለ (ማር፡ ፱፥፲፪፡ ፳ተሰ፡ ፭፥፲፬)

አቀናና፡ አመቀኛኘ።

አቀናን፡ አነሣሥ፣ መቅናት፣ ማቅናት።

አቀናዘረ፡ አዋሸመ።

አቀናጀ፡ አንዱንከራሱኹለተኛውንከሌላአምጥቶጠመደዐረሰ።

አቀናጀ፡ ጠመደቀነጀ።

አቀናጂ፡ ያቀናጀ፣ የሚያቀናጅ (ባላንድባሪያ)

አቀናጠሰ - አቀናጠበ - እባጠሰ

አቀናጠበ፡ አቀናጠሰ።

አቀናጣ፡ አወበራ፥ ቀነጣ።

አቀናጣ፡ አወበራአጠገበአዘለለአላፋ።

አቀናጣሽ፡ ያቀናጠሰ፣ የሚያቀናጥስ።

አቀንጭራ፡ ድኻነቀልአባዳማ።

አቀኛኘት፡ የቅኔአሰጣጥ፣ መቀኘት።

አቀኛኘት፡ የዜማአዠማመርአፈቃቀድ፣ መቃኘት።

አቀዋወሰ፡ አዘበራረቀ።

አቀዘቀዘ፡ አበረደ (ቀዝቃዛአደረገ)

አቀዛቀዝ፡ አበራረድ፣ መቀዝቀዝ።

አቀዛዘን፡ አለቃቀቅ፣ መቅዘን።

አቀዛዘዝ፡ አፈዛዘዝ፣ መቅዘዝ።

አቀዛዘፍ፡ አገፋፍ፣ መቅዘፍ።

አቀዝቃዥ (ዦች) ያቀዘቀዘ፣ የሚያቀዘቅዝ (አብራጅ)

አቀዣዠት፡ አጯጯኸ፣ መቃዠት።

አቀየመ፡ ፊቱንአከፋ፥ (ቀየመ)

አቀያየም፡ አኰራረፍ፣ መቀየም።

አቀያየስ፡ አለካክ፣ መቀየስ።

አቀያየረ፡ አለዋወጠአዘዋወረ።

አቀያየር፡ አለዋወጥ፣ መቀየር።

አቀያየድ፡ አገራረድአሰካከል፣ መቀየድ።

አቀያየጥ፡ አቀላቀል፣ መቀየጥ።

አቀያያሪ፡ ያቀያየረ፣ የሚያቀያይር (አለዋዋጭእዘዋዋሪ)

አቀደ፡ ውሳኔአደረገ፡ ዐቀደ።

አቀዳደመ፡ አስተላለፈ።

አቀዳደም፡ አስተላለፍ፣ መቅደም።

አቀዳደሰ፡ አበራረከአመሰጋገነ።

አቀዳደስ፡ አበራረክ፣ መቀደስ።

አቀዳደደ፡ አሸረካከተአሠነጣጠቀአበጫጨቀ።

አቀዳደድ፡ አሠነጣጠቅ፣ መቅደድ።

አቀዳዳሚ፡ ያቀዳደመ፣ የሚያቀዳድም።

አቀዳጂ፡ ያቀዳጀ፣ የሚያቀዳጅ (ካህንነቦይ) ።

አቀጠለ (አቍጸለ) ከተቈረጠናከተመለመለበኋላቅጠልአወጣለመለመ (አለመለመ) አቈጠቈጠ።

አቀጠነ፡ ቀጪንአደረገ፡ ኣነነእሣሣአረቀቀ።

አቀጠጠ፡ አኳያአደረገ።

አቀጠፈ፡ ቀንበጥናቅጠልሰጠ።

አቀጣቀጠ፡ ብረትአሣራ።

አቀጣቀጠ፡ አማታአደባደበአዳቀቀ።

አቀጣቀጠ፡ አዋቀጠ።

አቀጣቀጥ፡ አመታት፣ መቀጥቀጥ።

አቀጣቃጭ፡ ያቀጣቀጠ፣ የሚያቀጣቅጥ (አዋቃ)

አቀጣይ፡ ያቀጠለ፣ የሚያቀጥል (ለምላሚ)

አቀጣጠለ፡ አቈጣጠረአሰፋፋ።

አቀጣጠለ፡ አያያዘአናደደ። ተደራራጊውናአደራራጊውከቀጠለናከ(ቃጠለ) መውጣቱንአስተውል።

አቀጣጠል፡ አጨማመርአቈጣጠርአሰፋፍ፣ መቀጠል።

አቀጣጠበ፡ አጠቃቀሰ (አከነዳዳአለካካ) ።

አቀጣጠብ፡ አለካክ፣ መቀጠብ።

አቀጣጠነ፡ ጠራረበሸላለተ።

አቀጣጠን፡ አሞናነን፣ መቅጠን።

አቀጣጠጥ፡ አቈራረጥአስተባበጥ፣ መቀጠጥ።

አቀጣጠፈ፡ አስተባበለ።

አቀጣጠፈ፡ አቀነጣጠበ።

አቀጣጠፍ፡ አቈራረጥ፣ መቅጠፍ።

አቀጣጣይ፡ ያቀጣጠለ፣ የሚያቀጣጥል (አያያዥ)

አቀጣጣይነት፡ አቀጣጣይመኾን።

አቀጣጥ፡ አቈራረጥ፣ መቅጣት።

አቀጫቀጭ፡ አቈረጣጠም፣ መቀጭቀጭ።

አቀጫጩም፡ የቅጫምአፈራር፣ መቀጨም ።

አቀጫጩት፡ አቈራረጥአቀሣሠፍ፣ መቅጨት።

አቀጮ፡ አክርማናስንደዶሰጠመስኩ ።

አቀጯጯ (አቍጠጠ) አቀጠነአኰሰመነኣሰለተ።

አቀፈ፡ በክንድያዘ፡ ዐቀፈ።

አቀፈዳደድ፡ ኣስተሳሰር፣ መቀፍደድ።

አቀፈፈ፡ አለመነ (ለተማሪተዘከረ)

አቀፋቀፈ፡ አባሳአፈላፈለ።

አቀፋቀፍ፡ አፈላፈል፣ መቀፍቀፍ።

አቀፋፈር፡ አዘረጋግ፣ መቀፈር።

አቀፋፈፍ፡ አከራከምአለማመን፣ መቅፈፍ።

አቍለጨለጨ፡ ዐይኑንአንከባለለ፥ ቈለጨ።

አቍለጨለጩ፡ ዐይኑንአንከባለለ፡ መለስቀለስአደረገ።

አቍላ፡ የጅራፍዕንጨትቀለበት።

አቍላሊ፡ ያቍላላ፣ የሚያቍላላ።

አቍላላ፡ ሽንኵርትንቅመምንቅቤንሥጋንባንድነትጠባበስ፡ ወጥመሥራትዠመረ።

አቍላጥ፡ ኹለትነትያላቸውቈለጦች፣ ቍላዎች።

አቍላጥየካህናትቈለጦችየሕዝብአነጋገርነው።

አቍል፡ ብዙጊዜእንዲቈጭአደረገ።

አቍማዳ (ዶች) ስልቻለቈታቀልቀሎጭልጊካንድበኩልበስፌትየተደፈነ።

አቍማዳ፡ ስልቻ፥ ቈመደ።

አቍማዳ፡ ርኰትራዎትቀርበታየውሃየጠጅመያዣ (ዘፍ፡ ፳፩፥፲፬፡ ፲፭፡ ፲፱፡ ሉቃ፡ ፭፥፴፯፡ ፴፰)

አቍሳይ፡ ያቈሰለ፣ የሚያቈስል (መጫሚያኮርቻቀንበርጭነት)

አቍስል፡ ዝኒከማሁ (አትክርጨቅጫቃ)” ።ልብአቍስል" እንዲሉ።

አቍስጣ (ጦች) በረግረግበባሕርዳርየሚገኝየድመትዐይነትአውሬዓሣበል።

አቍራቢ (ዎች) ያቈረበ፣ የሚያቈርብቄስ።

አቍነጠነጠ፡ አቅበጠበጠቈነጠ።

አቍነጠነጠ፡ አቅበጠበጠወዘወዘ።

አቍዳማ፡ የገዳይምልክት፡ ቍዳማ።

አቁፋዳ፡ የተማሪኰረጆ፥ቀፈደ።

አቂያሚ፡ ያቄመ፣ የሚያቄም።

አቃ፡ በቁሙ፣ ዕቃ

አቃ፡ በጦር፡ ሰራዊት፡ ክፍል፡ የማዕርግ፡ ስም፡ አለቃ፡ ማለት፡ ነው።

አቃ፡ አለቃ፥ ላቀ።

አቃ፡ ዕቃ፥ ዐቃ።

አቃ፡ ገብሩ፡ እንዲሉ ።

አቃለለ (አስተቃለለ) አዋገደአገባደደ።

አቃለለ (አቀለለ) ናቀአዋረደ (ኢሳ፡ ፩፥፬፡ ሰቈ፡ ፩፥፰፡ ሉቃ፡ ፳፫፥፲፩)

አቃለመ፡ እዳወረአጠናጠነአጠቃለለ።

አቃለሰ፡ አጓበጠአዳገነ።

አቃለተ፡ አራጠበ።

አቃለደ፡ አዋዛአታረበ።

አቃለጠ፡ አዳመቀ።

አቃለጠ፡ ኣማታአደባደበ።

አቃለጠ፡ ኣፋሰሰአናናደ።

አቃላይ (ዮች) ያቃለለ፣ የሚያቃልል (ናቂአዋራጅ)

አቃላጅ፡ ያቃለደ፣ የሚያቃልድ።

አቃላጭ፡ ያቃለጠ፣ የሚያቃልጥ (አማቺአደባዳቢ)

አቃልጣ፡ ወሬአዳማቂአጣፋጭ፡ ካገኘውሰውየሚጫወት።

አቃመ (አቅሐመ) ጥሬንገለባንእበላ፡ አቻመአገፈረ።

አቃመመ፡ ቅመምንከቅመምመድኀኒትንከመድኀኒትአገናኘአቀላቀለአደባለቀአዋዋደ።

አቃመሰ፡ አላከፈአዳረሰአባቃ።

አቃመሰ፡ አማታአደባደበ።

አቃሚ (አቅሓሚ) ያቃመ፣ የሚያቅም (እረኛለጓሚ)

አቃሚ፡ ያቃማ፣ የሚያቃማ (አናጣቂ)

አቃማ (አስተቃምሐ) አናጠቀአሻማ።

አቃማሚ፡ ያቃመመ፣ የሚያቃምም (የቀማሚረዳት)

አቃማሽ፡ ያቃመሰ፣ የሚያቃምስ (አማቺ)

አቃሰተ፡ አቃተቀለሰ።

አቃሰተ፡ ኣቃተተኣቃዘነኣጣረአስጨነቀ።

አቃሰተ፡ ኣቃተተኣቃዘነኣጣረአስጨነቀ።

አቃሰነ፡ አጐመዠአቃቃ።

አቃሳች፡ ያቃሰተ፣ የሚያቃስት፣ አቃታች።

አቃሳች፡ ያቃሰተ፣ የሚያቃስት፣ አቃታች።

አቃረ፡ አቃጠለ፡ ቃረ።

አቃረ፡ አተኰሰአቃጠለ።ልብንአቃረ"፡ አጐመዡ (አግኝቼበበላኹትበጠጣኹትአሠኘ፡ ለሐጭንአንጠባጠበ)

አቃረመ፡ አላቀመ፡ አሰባሰበ ።

አቃረረ፡ አቃዳአጫለጠ።

አቃረበ፡ አላጠቀአጣጋአገናኘ።

አቃረበ፡ አናዳአዋሰደ።

አቃረበ፡ አዳረሰአዋገደ።

አቃረጠ፡ መጻፊያብርንአሿሿለኣበጀ።

አቃረጠ፡ ቀረጥተቀባይንረዳ።

አቃረጠ፡ አቀራመተአካፈለ።

አቃረጸ፡ አቃረጠአፈላፈለአናቀሰ።

አቃረፈ፡ አላላጠአማለጠ።

አቃራሚ፡ ያቃረመ፡ የሚያቃርም፡ እላቃሚ።

አቃራሪ፡ ያቃረረ፣ የሚያቃርር (አጫላጭ)

አቃራቢ፡ ያቃረበ፣ የሚያቃርብ (አገናኚ)

አቃራጭ፡ ያቃረጠ፣ የሚያቃርጥ (አቀራማችአካፋይ)

አቃቀለ፡ ኣፋላአባሰለ፡ ወጥአሣራ።

አቃቂ፡ ያቃቃ፣ የሚያቃቃ (አጐምዢ)

አቃቃ፡ አጐመዠአሠየ።

አቃቃም፡ አገታተም፣ መቃም።

አቃቃር፡ አሳሳል፣ መቃር።

አቃቅማ፡ ኵርንችት፡ ዐቃቅማ።

አቃበረ (አስተቃበረ) ሬሳንኦያያዘመሬትንአማለሰአዳፈነ።

አቃበጠ፡ አላፋአቈናጠጠአቈላመመ።

አቃቢ፡ ያቃባ፣ የሚያቃባ።

አቃባ፡ አዳለሰኣላከከ።

አቃባ፡ ደምአፋሰሰአጋደለ።

አቃባሪ፡ ያቃበረ፣ የሚያቃብር።

አቃባጭ (ጮች) ያቃበጠ፣ የሚያቃብጥ ።

አቃተተ፡ አዞረአለፋአደከመ።

አቃታች፡ ያቃተተ፣ የሚያቃትት (አልፊአድካሚ)

አቃች፡ ያቃተ፣ የሚያቅት (ተሳኝ)

አቃች፡ ያቃተ፣ የሚያቅት (ተሳኝ)

አቃና (አስተራትዐ) አሳላአሳካአስተካከለ።

አቃና (አስተቃንአ) አመቃኘ።

አቃናሽ፡ ያቃነሰ፣ የሚያቃንስ (አጓዳይ)

አቃኚ፡ ያቃና፣ የሚያቃና (አስተካካይ)

አቃወመ፡ አጣላአከራከረአገተ።

አቃወሰ፡ አለያየ (አንድነትንኅብረትንአሳጣ) ፡ አሳሳተአጣመመአሳከረአዋሰበአዘባረቀ (ምክርንጸጥታን)

አቃዋሽ፡ ያቃወሰ፣ የሚያቃውስ (አሳሳች)

አቃዘነ፡ አባዘነ፥ ቃዘነ።

አቃዘነ፡ አንከራተተአባዘነ።

አቃዘፈ፡ አጋፋአጋለጠ።

አቃዠ፡ አስጮኸአስለፈለፈ።

አቃየሰ፡ ገመድአዘራጋአላካ።

አቃየረ፡ አላወጠአዛወረ።

አቃየደ፡ አስተሳሰረኣጋዳ።

አቃየዶ፡ አጋረደኣካለለ።

አቃየጠ፡ አዛነቀአቀላቀለአደባለቀ።

አቃያጅ፡ ያቃየደ፣ የሚያቃይድ።

አቃይ፡ ያቃጨለ፣ የሚያቃጭል (ዲያቆን)

አቃደሰ፡ አቋረበ።

አቃደሰ፡ አባረከአመሳገነ።

አቃደደ፡ አሠናጠቀአተናተነ።

አቃዳሽ፡ ያቃደሰ፣ የሚያቃድስ (አባራኪ)

አቃዳጅ፡ ያቃደደ፣ የሚያቃድድ (አተናታኝ) ።

አቃጠለ፡ ተኰሰእነደደአሳረረአገመነ (ዘሌ፡ ፲፥፮፡ ፪ዜና፡ ፴፩፥፭)

አቃጠለ፡ አነደደቀጠለ፡ (ቃጠለ)

አቃጠለ፡ ኣቋጠረአሳፋ።

አቃጠረ፡ ቀጠሮአቀባበለ፡ ወንድናሴትንአነጋገረ፡ "እንድትመጪ፣ እንድትመጣብሎሻል፣ ብላኻለች" አለ፡ አማጣአገናኘ።

አቃጠበ (አስተቃጸበ) አከናዳአላካ ።

አቃጠነ፡ መቃጥንጣለ፡ ቀጠነ።

አቃጠነ፡ መቃጥንጣለአወረደ።

አቃጠነ፡ አሊጥውስጥውሃኣጫመረኣማስለ።

አቃጠነ፡ አፋተለቀጪንን።

አቃጠጠ፡ አቋረጠአሻለተ።

አቃጠፈ፡ አቋረጠአቀናጠበ።

አቃጣ (አስተቃጽዐ) አማታኣጋረፈ ።

አቃጣ፡ አቋረጠአማቀሰ።

አቃጣሪ (ሮች) ያቃጠረ፣ የሚያቃጥር (አገናኚ)” ።አመንዝራሲያረጅአቃጣሪይኾናል" እንዲሉ ።

አቃጣሪነት፡ አቃጣሪመኾን።

አቃጣኝ፡ ያቃጠነ፣ የሚያቃጥን (አዋሻኪ) ።

አቃጣይ (ዮች) ያቃጠለ፣ የሚያቃጥል (አንዳጅ) (ዓሞ፡ ፯፥፲)

አቃጣይነት፡ አቃጣይመኾን።

አቃጣፊ፡ ያቃጠፈ፣ የሚያቃጥፍ።

አቃጨለ፡ ቃጭልንመታ፥ ቀጨለ።

አቃጨለ፡ ቃጭልንወዘወዘመታአከለለአስጮኸ።

አቃጨለ፡ አማታአጋጨ።

አቃጩ፡ አጋጨአላተመ።

አቃፈፈ፡ አላመነ።

አቃፈፈ፡ አከራከመ።

አቃፊ፡ ኣቋረጠአናጩአገናጠለ።

አቄለ፡ ቂልአደረገ፡ አሞኘአታለለእንደልጅ።

አቄመ፡ ለገመአቀበረአመረቀዘ፡ የቍስል።

አቄመ፡ ቂምያዘ።

አቄመ፡ ቂምያዘ፥ (ቀየመቄመ)

አቄደረ፡ አኰራአተቤተ።

አቄዳደር፡ አኰራር፣ መቄደር።

አቈለ፡ ገለጠአጠራአበራአጐላ።

አቈለማመም፡ አቀላለስ፣ መቈልመም።

አቈለማመጥ፡ አመሰጋገን፣ ማቈላመጥ።

አቈለቈለ፡ ዘቀዘቀ (ቈለቈለ)

አቈለባበጥ፡ አስተናነስ፣ መቈልበጥ።

አቈላ፡ ቍላአኰረተአሳየዘረጋአወረደአንጠለጠለ።

አቈላለል፡ አከማመር፣ መቈለል።

አቈላለፈ፡ አገነኛኘአጣላ።

አቈላለፍ፡ አዘጋግ፣ መቈለፍ።

አቈላላፊ፡ ያቈላለፈ፣ የሚያቈላልፍ (አጣይነገረሠሪ)

አቈላል፡ አስተማመስ፣ መቍላት።

አቈላመመ፡ አጠማዘዘእቃለሰአዳራ።

አቈላመጠ፡ ውዳሴከንቱሰጠ (ቈለመጠ)

አቈላማሚ፡ ያቈላመመ፣ የሚያቈላምም።

አቈላማጭ፡ ያቈላመጠ፣ የሚያቈላምጥ (አመስጋኝተለማማጭ)

አቈላማጭነት፡ አመስጋኝነትተለማማጭነት ።

አቈላማጮች፡ አመስጋኞችተለማማጮች ።

አቈላቈል፡ አዘቃዘቅ፣ ማቈልቈል።

አቈላዘመ፡ አጐናዘለ፡ (ቈለዘመ)

አቈላዘመ፡ አጐናዘለአዘናፈለአጠላለፈ ።

አቈልቍሎ፡ ዘቅዝቆአዘቅዝቆአጐንብሶ (መዝ፡ ፻፪፥፲፱)

አቈልቋይ፡ ያቈለቈለ፣ የሚያቈለቍል (ቅዛቂ) ።

አቈልቋይገበታ፡ አውራጅ፡ ከላይወደታችየሚዘረጋሞላላገበታ፡ ባላ፬እግር፡ ፪ና፫እግርያለውምአለ።

አቈማመድ፡ አደራረት፣ መቈመድ።

አቈማመጥ፡ ኣቈራረጥ፣ መቍመጥ።

አቈሰለ፡ ነካላጠእደማ (፪ነገ፡ ፰፥፳፱። ፱፥፲፭)

አቈሰለ፡ አሳዘነ።

አቈሳሰለ፡ መላልሶአቈሰለ፡ የቍስሉንብዛትያሳያል።

አቈሳሰል፡ አደማም፣ መቍሰል።

አቈሳቈሰ፡ አዋጋአጋደለ።

አቈሳቈሰ፡ አጋፋአመረ።

አቈሳቈስ፡ አጨማመር፣ መቈስቈስ።

አቈሳቋሽ፡ ያቈሳቈሰ፣ የሚያቈሳቍስ (አዋጊ)

አቈረ፡ ዐቀፈ፥ ዐቈረ።

አቈረማመደ፡ አጨባበጠ፣ አኰረማመተ።

አቈረማመድ፡ አኰረማመት፣ ማቈራመድ።

አቈረቈዘ፡ አሳነሰአሳጠረ።

አቈረበ (አቅረበ) ለባለጤናወይምለበሽተኛሥጋወደሙሰጠአቀበለ።

አቈረበጨ፡ አጐረበ፥ ቈረበ።

አቈረበጯ፡ አጐረበ።

አቈረኛኘት፡ አስተሳሰር፣ ማቈራኘት።ቈረኘተን" እይ።

አቈረጠ፡ አቆመተወ (ስጦታንዝናምንደምንመውለድን)

አቈረጠመ፡ ቈሎአበላ።በቁምኸ፪ማሪያምቈሎታቈርጥምኸ" እንዲሉ።

አቈረጣጠም፡ አከረታተስ፣ መቈርጠም።

አቈረፈደ፡ አደረቀአሻከረ።

አቈረፋፈድ፡ አደራረቅ፣ መቈርፈድ።

አቈራመደ፡ ጨበጠ፡ (ቈረመደ)

አቈራማጅ፡ ያቈራመደ፣ የሚያቈራምድ።

አቈራረም፡ አመታት፡ መቈረም።

አቈራረሰ፡ አገማመሰአከፋፈለ።

አቈራረብ፡ አቀዳደስ፣ መቍረብ።

አቈራረዝ፡ አሸራረብ፣ መቈረዝ።

አቈራረጠ፡ አጠሳላአለያየ (ብዙጊዜመንገድንአቋረጠ)

አቈራረጥ፡ አጐማመድ፣ መቍረጥ።

አቈራረፍ፡ አጨራረፍ፣ መቈረፍ።

አቈራራጭ፡ ያቈራረጠ፣ የሚያቈራርጥ (አሳባቂዥብእማስጥ)

አቈራር፡ አበጣጥ፣ መቈራት።

አቈራቈሰ፡ አፋተነ፥ ቈረቈሰ።

አቈራቈሰ፡ አፋተነአከራከረአከረአዣመረአማታአዋጋአጋጩ (ሰውንዱላን)

አቈራቈስ፡ አዠማመር፣ መቈርቈስ።

አቈራቈር፡ አመሠራረት፣ መቈርቈር።

አቈራቈዝ፡ አስተናነስ፣ መቈርቈዝ።

አቈራቋሽ፡ ያቈራቈሰ፣ የሚያቈራቍስ (አማቺአዋጊ)

አቈራኘ (አድራጊናአደራራጊ) አሰረኣስተሳሰረአያያዘ።

አቈራኘ፡ አሳደረአዋሐደ።

አቈራኚ፡ ያቈራኘ፣ የሚያቈራኝ (አስተሳሳሪአያያዥ)

አቈራፈደ፡ አዳረቀአሸካከረ።

አቈሸሸ፡ አሳደፈበከለአለፈለፈ።

አቈሻሸሽ፡ አስተዳደፍ፣ መቈሸሽ።

አቈቈጭ፡ አስተጋገል፣ መቈጭቈጭ።

አቈበረ፡ አበሳጨ (ዐመለቍርንጭአደረገ)

አቈበቈበ (አጐሰጐበ - አኰበኰበ) አጐረበአቈረበ።

አቈበቈበ፡ ሰለፈ፥ ቈበቈበ።

አቈበቈበ፡ ሰለፈ (ዳርዳርአለለመኼድለመናገር)

አቈባቈብ፡ አጐራረብ፣ ማቈብቈብ።

አቈብቋቢ፡ ያቈበቈበ፣ የሚያቈበቍብ (ሰላፍአጐብጓቢ)

አቈተመ፡ አጓጓ፥ ቈተመ።

አቈታተም፡ አሰላለፍ፣ መቈተም።

አቈታተም፡ አሰላለፍ፣ መቈተም።

አቈታተም፡ አሰላለፍ፣ መቈተም።

አቈታቸ፡ አወራረደ (እሰጥአገባአባባለ)

አቈታቺ፡ ያቈታቸ፣ የሚያቈታች (አወራራጅ)

አቈነዠ፡ አሳመረአስዋበ፡ ቈንዦአደረገ) ።

አቈነዣዠት፡ የውበትአኳዃን፣ መቈንዠት።

አቈነዳደድ፡ አገራረፍ፣ መቈንደድ።

አቈነጣጠር፡ አነካከስ፣ መቈንጠር።

አቈነጣጠጥ፡ አለመዛዘግ፣ መቈንጠጥ።

አቈነጫጨት፡ አለቃቀም፣ መቈንጨት።

አቈነጻጸል፡ አኰሰታተር፣ መቈንጸል።

አቈናቈነ፡ አሣሠተአቋጠሰአንቈጣቈጠ።

አቈናቈነ፡ አካተፈአተናተነ።

አቈናቈን፡ አቈጣጠብ፣ መቈንቈን።

አቈናነስ፡ አገማም፣ መቈነስ።

አቈናነን፡ አጐናጐንአሰፋፈር፣ መቈነን ።

አቈናደደ፡ አጋረፈ።

አቈናጠረ፡ አቅበጠበጠአቍነጠነጠአፈናጠረ።

አቈናጠረ፡ አናከሰ።

አቈናጠጠ(ሥራትዳርኣሲያዘ)

አቈናጠጠ፡ አለማዘገአቃጣ።

አቈናጠጠ፡ አናከሰአባላ።

አቈናጠጠ፡ አጠቃለለአማገረ።

አቈናጠጠ፡ እግርንናርካብንአገናኘአያያዘ።

አቈናጣሪ፡ ያቈናጠረ፣ የሚያቈናጥር (አናካሽአፈናጣሪ)

አቈናጣጭ፡ ያቈናጠጠ፣ የሚያቈናጥጥ (ትዳርአሲያዥ)

አቈናጨ፡ አላቀመአጐላጐለ።

አቈዛዘም፡ አስተዛዘን፣ መቈዘም።

አቈዛዘር፡ አጐሳሰር፣ መቈዘር።

አቈየ፡ አስቀመጠአዘገየ።

አቈያየት፡ አዘገያየት፣ መቈየት።

አቈጋግ፡ አገራረፍ፣ መቈጋት።

አቈጠቈጠ፡ የቈጠቈጠተቃራኒ፡ አለመለመጨበጨበአፈጠፈጠአጀፈጀፈቍጥቋጦኣወጣ፡ አቀጠለ።

አቈጣቈጥ፡ አቈራረጥ፣ አስባለብ፣ መቈጥ ።

አቈጣጠረ፡ አስተሳሰበአሳላ።

አቈጣጠር፡ አስተሳሰር፣ መቋጠር።

አቈጣጠር፡ የቍጥርአደራረግአሠራር፡ መቍጠር።

አቈጣጠብ፡ የገንዘብአያያዝ፣ መቈጠብ ።

አቈጣጠጥ፡ አኰሳስ፣ መቈጠጥ።

አቈጣጣሪ፡ ያቈጣጠረ፣ የሚያቈጣጥር (አስተሳሳቢ)

አቈጣጥ፡ አገሣሠጽ፣ መቈጣት።

አቈጨባበር፡ ኣበሰጫወት፣ መቈጫበር።

አቈጨጭ፡ አስተናነስ፣ መቈጨጭ።

አቈጫበረ፡ አበሳጩ፥ ቈጨበረ።

አቈጫጨት፡ አጸጻጸት፣ መቈጨት።

አቈፈናነን፡ አስተጣጠፍ፣ መቈፍነን።

አቈፋጠነ፡ አዘጋጀኣደራጀአሳመረአስጌጠ።

አቈፋፈር፡ አማማስ፣ መቈፈር።

አቅ፡ ልክ፥ ዐቅ።

አቅለሰለሰ፡ አደከመ።

አቅለሰለሰ፡ አደከመአሰለተ።

አቅለሸለሸ፡ አጥወለወለ፥ (ቀለሸ)

አቅለበለበ፡ አስገበገበ፥ ቀለበ።

አቅለበለበ፡ አክለበለበአስገበገበ።

አቅለብላቢ፡ ያቅለበለበ፣ የሚያቅለበልብ (ኣስገብጋቢ)

አቅለጠለጠ፡ አወዛ፥ ቀለጠ።

አቅለጠለጠ፡ አወዛወዛምአደረገ።

አቅሊ፡ ያቀላ፣ የሚያቀላ።

አቅላሊ፡ ያቅላላ፣ የሚያቅላላ (ሸላሚአዥጐርጓሪ)

አቅላላ (አቅየሐይሐ) ደምኣስመሰለወደቀይነትለወጠ፲ሸለመአዥጐረጐረ (ዘፍ፡ ፴፪፥፳፮)

አቅላሚ፡ ያቀለመ፣ የሚያቀልም (ቀለምአግቢነካሪዐላይ)

አቅላሚ፡ ደዋሪአዳዋሪአጠንጣኝ።

አቅላይ፡ ያቀለለ፣ የሚያቀል።

አቅላጭ፡ ያቀለጠ፣ የሚያቀልጥ (አፍሳሽ) (ምሳ፡ ፳፭፥፬)

አቅሌሳ (አቅሌስያ) ቤተክሲያን።

አቅሌሳ፡ የሴትስም፡ ያቡነገብረመንፈስቅዱስእናት። ቤተክሲያንስላሳደገቻቸውእናቴአቅሌሳናት፡ አባቴስምፆን (ጴጥሮስ) ነውአሉይላልገድላቸው።

አቅሌሳ፡ የዝንብስም፡ እጠላውስጥየገባችዝንብበካህናትፈሊጥአቅሌሳትባላለች።

አቅል፡ ዕውቀት፥ ዐቅል።

አቅልጥ፡ ሌባእጀኛአጥፊእሥራጊ።

አቅልጥ፡ ዝኒከማሁ።ብርድአፍንጫአቅልጥ" እንዲሉ ።

አቅመደመደ፡ እባብኛአስኬደ። (ቀመደ)

አቅመድማጅ፡ ያቅመደመደ፣ የሚያቅመደምድ (በሽታወገብሰባሪዥብሪ)

አቅማሚ፡ ያቅማማ፣ የሚያቅማማ (አመንቺ) ።

አቅማማ፡ አመነታ፥ ቀማ።

አቅማማ፡ አመነታአመቀመቀ፡ ልቀማልተውላድርግአላድርግአለ።

አቅማሽ (ሾች) ያቀመሰ፣ የሚያቀምስ (የወጥቤትያሳላፊአለቃ)

አቅማሽነት፡ አቅማሽመኾን።

አቅሳሽ፡ ያቀስሰ፣ የሚያቀስ።

አቅራሪ፡ ያቀረረ፣ የሚያቀር (አጥላይ)

አቅራሪ፡ ያቅራራ፣ የሚያቅራራ፣ የሚሸልል (ሸላይ)

አቅራሪነት፡ አቅራሪመኾን (ሸላይነት)

አቅራራ፡ ሸለለ፡ ቀረረ።

አቅራራ፡ አክላላሸለለ።ገረረ" ብለኸ "አገረረን" እይ።

አቅራቢ (ዎች) ያቀረበ፣ የሚያቀርብ (አስጠጊአገናኚ)

አቅራቢነት፡ ኣቅራቢመኾን።

አቅራቢያ፡ ሩቅያልኾነስፍራ።

አቅበዘበዘ - ኣቅነዘነዘ፡ አናወዘአባከነአዞረ (ኢዮ፡ ፲፪፥፳፬ - ፳፭)

አቅበዘበዘ፡ አናወዘ፥ ቀበዘ።

አቅበዝባዥ፡ ያቅበዘበዘ፣ የሚያቅበዘብዝ (አቅነዝናዥአባካኝ)

አቅበጠበጠ፡ አቍነጠነጠበጠ።

አቅበጠበጠ፡ አቍነጠነጠአወራጨወዘወዘነቀነቀ (ኣበሳጩ)” ።ማርቢሰጡትወተት፡ ጠጅቢሰጡትጠላአሠኘ"

አቅባሪ፡ ያቀበረ፣ የሚያቀብር (ልግመኛ)

አቅባጭ (ጮች) ያቀበጠ፣ የሚያ

አቅባጭነት፡ አቅባጭመኾን።

አቅነዘነዘ፡ አፍነዘነዘ፡ (ቀነዘ)

አቅነዘነዘ፡ አፍነዘነዘአክለፈለፈአንቀዠቀዠ።

አቅኒ ( - ) ያቀና፣ የሚያቀና (አልሚሸያጭ)

አቅኒነት፡ አቅኒመኾን።

አቅኒዎች፡ ያቀኑ፣ የሚያቀኑ (ነገሥታትመኳንንት፡ ሸያጮችገበያተኞች)

አቅዘመዘመ፡ አምዘገዘገ፡ (ቀዘመ)

አቅዘምዛሚ፡ ያቅዘመዘመ፣ የሚያቅዘመዝም (አምዘግዛጊሜዳ)

አቅጠለጠለ፡ አከታተለ።

አቅጠለጠለ፡ አከታተለ፥ ቀጠለ።

አቅጣኝ (ኞች) ያቀጠነ፣ የሚያቀጥን (ያቀጠነች፣ የምታቀጥንሴትሸረሪች) (ተረት)"አፍጣኝናአቅጣኝእመዳሮእንገናኝዞሊጥን"

አቅጣጫ፡ አንጻርአፍዛዣ።ገጠጠን" አስተውል።

አቅጣጫ፡ አኳያ፥ ቀጠጠ።

አቅጨለጨለ፡ መላልሶአቃጨለ፡ ቅጭልቅጭልአደረገ።

አቆመ (አቀመ) ታመኼድከለከለገተረአገደ።

አቋለለ፡ አካመረአጓቸ።

አቋለፈ፡ አገናኘአያያዘ።

አቋላ፡ አጋረፈአማታ።

አቋላ፡ አጣበሰአባሰለ።

አቋላይ፡ ያቋለለ፣ ያካመረ፣ የሚያቋልል (አካማሪ)

አቋላፊ፡ ያቋለፈ፣ የሚያቋልፍ (አገናኝአያያዥ)

አቋመጠ፡ አጐመዠአሠየ።

አቋሚ (ዎች) ያቆመ፣ የሚያቆም (ገቺ)

አቋማጭ፡ ያቋመጠ፣ የሚያቋምጥ (አጐምዢ)

አቋም፡ በግድግዳመካከልዐልፎዐልፎየቆመወጋግራ፬ማእዘን።

አቋም፡ የቋምብዢነው።

አቋም፡ የማንኛውሥራየሕንጻኹኔታአኳዃን።

አቋም፡ የቆመውሃኩሬ።

አቋሰለ፡ አማታአዋጋአፈናከተአዳማ።

አቋረሰ፡ አፋተተአጋራአካፈለአሳተፈ።

አቋረጠ፡ መንገድአሳጠረአሳበረመስቀልኛኼደ።

አቋረጠ፡ ተወአስቀረ።

አቋረጠ፡ ኣዋዋለአጻጻፈ (በቍርጥሰጠሥራን)

አቋረጠ፡ የቤትንውስጥከፈለመከተጋረደ።

አቋረጠ፡ የያዘውንትቶሌላውንጣልቃአግብቶሠራ።

አቋራሽ፡ ያቋረሰ፣ የሚያቋርስ (አካፋይዐብሮበላ)” ።ድፍንአቋራሽ" እንዲሉ።

አቋራሽነት፡ ኣቋራሽመኾን።

አቋራጭ፡ የቤትንወለልየሚከፍልግንብግድግዳመከታ።

አቋራጭ፡ ያቋረጠ፣ የሚያቋርጥሰው (አዋዋይ)

አቋሸ፡ ዐኘከ። (ቋሸ)

አቋቋመ፡ መቆምንአስተባበረ (ተባበረ)” ።ልጄንክርስትናሳስነሣእንድታቋቁሙኝትላለችእናት"

አቋቋመ፡ አበጀአሳካአቀናበረ።

አቋቋሚ (ዎች) ያቋቋመ፣ የሚያቋቁም (ኣቀናባሪ)

አቋቋም፡ አነሣሥ (መቆምቁመና) (፩ነገ፡ ፲፥፭)

አቋቋም፡ ዝማሜናጽፋትመረግድዚቅሥርዐተማሕሌትቁመውየሚሉት።

አቋች፡ ያቋተ፣ የሚያቍት (ደቃኝ)

አቋች፡ ያቋተ፣ የሚያቍት (ደቃኝ)

አቋነነ፡ አላካአሳፈረ።

አቋነነ፡ አሻረሰአጐናጐነ።

አቋደሰ፡ አቋረሰአካፈለአሳተፈመቋደሻ ።

አቋዳሽ፡ ያቋደስ፣ የሚያቋድስ (አቋራሽአካፋይ)

አቋጠረ፡ ፩ - - አባባለ። (መቊጠርንረዳ)” ።ጐንደሮችግንአቋጠረንዐሰበይሉታል"

አቋጠረ፡ አስተሳሰረ (መቋጠርንረዳ)

አቋጣ (አስተቋጥዐ) አጋሠጸአገላመጠ ።

አቋጣሪ፡ ያቋጠረ፣ የሚያቋጥር።

አቋጨ፡ አካረረ (ቍቲትን)

አቋጩ፡ ቍጭትንአሳሰበአነሣሣ።ቋጨን" ተመልከት።

አቋፈ፡ ቈነነ፥ (ቋፈ)

አቋፈረ፡ አማማሰኣኰታኰተ።

አቋፋሪ፡ ያቋፈረ፣ የሚያቋፍር (የቍፋሮረዳት)

አበ(አብ) ፡ መነኵሴ:የመነኵሴስምናመጥሪያ። አባ። አበአመእንዲሉ - ሕፃናት።

አበልጅ፡ የክርስትናአባትናእናትቀኝአውራጣትየሚይዝየምትይዝየሃይማኖትባለቃልኪዳን። ሴትንኣበልጅማለትባልናሚስትአንድአካልአንድአምሳልስለሚባሎነው።

አበማኅበር፡ ሙሴየማኅበረተኛሹም ።

አበማኅበር፡ የማኅበርመምርየነኮሳትአሳዳሪ፡ (ግእዝ)

አበምኔት፡ ዝኒከማሁ፡ የገዳምእባት፡ (ግእዝ)

አበሱዳ፡ ጥቍርአዝሙድ፡ ፍጹምጥቍር፥ከሱዳንየመጣቅመም።

አበሱዳን፡ የጥቍሮችጌታ፡ ጊዮርጊስ፥ንጉሠኖባንየመሰለ። ሱዳንንእይ።

አበነፍስ፡ የነፍስየንስሓአባት።

አበደም፡ ባለደም፥ደመኛ (ደበኛነፍሰገዳይወይምየቕወገንተበቃይ)

አበጋዝ(አበጋእዝ) ፡ የንጉሥበጦርዋናአዛዥ፥አዝማች፥አለቃ፥ደምሳሽ፥ጠቅላይፈታውራሪ፡ የሰልፍ፥የዘመቻ፥የጠበ፥የጥልመሪ፡ የክርክርጌታ፥ባለቤት። ጋዘብለኸጋዝንእይ።

አበጋዝነት፡ አበጋዝመኾን፥ያበጋዝሹመት። ጠጅየሌለበት-አበጋዝነትእንዲሉ ።

አበጋዞች፡ የጦርአለቆች፥ፊታውራሪዎችየአዝማቾች።

አበለዋሻ፡ ዐበለ።

አበለሰ፡ኣበለዘ፡ በለስ፡ አስመሰለ።

አበለሳሰስ፡አሰለጣጠጥ፡ መበልሰስ።

አበለሻሸ፡(አደራራጊ) ፡ አጣፋ፡ አጠፋፋ።

አበለሻሸት፡አጠፋፍ፡ መበላሸት።

አበለቃቀጠ፡ ኣከፋፈተአፈራቀቀ።

አበለቃቀጥ፡ አለያየትአከፋፈት፡ መበልቀጥ።

አበለዘ፡ ኣዘጐነዛጐል፡ አስመሰለ፡ እበረሰአበለሰ።

አበለገ፡ አዘነመ፡ በልግሰጠ።

አበለጠ፡ አረዘመአላቀ፡ አከበረከፍአደረገ፡ አበዛአፈደፈደ። (መክ፪፥፬)

አበለጠገ፡ አከበረ፡ አጌተየ፡ ሀብታምአደረገ።

አበለጣጠጥ፡ አገላለጥአከፋፈት፡ መበልጠጥ።

አበለጥ፡ ያበለጠያበዛያፈደፈደ። ዐውድማለመለጥ፡ ምስክርላበለጥ።

አበለጨ (አብረጸ) አበራ፡ ብልጭአደረገ፡ ገለጠ።

አበለጬአበራበጬለ

አበላ (አብልዐ) አጐረሠአዋጠሴሰየመገበአመሳ። (ተረት) ፡ ለሰውልጅሲያበሉለውሻልጅያብሉ። (ከዕርምአያበላም) ፡ ያየውንየሰማውንበቶሎይናገራል።

አበላ (ኣብልኀ) አፈጠነአሰላአሾለ፡ ስለትአወጣ። ኣፌንአበላኹ፡ አንደበቴንኣሰላኹ፡ ትርጓሜሕዝቅኤል (፪፥፲፪) (ዐይጥኣበላ) ፡ በገበጣጨዋታአሸነፈ። (ዐሩንኣበላው) ፡ ክፉኛደበደበው።

አበላፈሳሽ፡ ዐበላ።

አበላለት፡ አነጣጠልአለያየትአከፋፈል፡ መበለትማደኸየት።

አበላለዝ፡ አዘጓጐንአጠቋቈር፡ መብለዝ።

አበላለጠ፡ አላላቀአራዘመ።

አበላለጥ፡ አስተዳደግአላላቅአረዛዘም፡ መብለጥብልጫብልጠት።

አበላላ፡ አብላላ፡ መላልሶአበላ፡ ብዙጊዜእንዲበላአደረገ፡ ምግብአስደፈረ። የበላንያብላላዋል፡ የለበሰንይበርደዋልእንዲሉ።

አበላላጭ፡ ያበላለጠየሚያበላልጥየሚያላልቅ።

አበላል፡ አጐራረሥአስተኛኘክአዋዋጥ፡ መብላት። (ግጥም) ፡ ከመከራኋላምክርመገኘቱዳቦዬተበላኣበላለከንቱ።

አበላሸ፡(አድራጊ) ፡ አጠፋ፡ ባዶ፡ አደረገ፡ (ዘዳ፱፡ ፲፪። ኢሳ፷፭፡ ፰)

አበላሸአጠፋ፡ በለሸ።

አበላሺ፡ ሽ፡ ያበላሸ፡ የሚያበላሽ፡ የሚያጠፋ፡ ኣጥፊ። ስምንተኛው፡ ሺ፡ ሰው፡ አበላሺ፡ (መዝ፲፩፡ ፩፬) ። ጐረሠ፡ ብለኸ፡ ጐራሽን፡ ተመልከት።

አበላቀጠ፡ አጋለጠአለያየኣካፈተአላቀቀ።

አበላጩ፡ ደንጊያንበደንጊያገጯመታሰበረ፡ አጋጨአሳበረአለያየ፡ ሻፎአደረገ።

አበል፡ ለሹምለሠራተኛየሚገባገንዘብወግ።

አበል፡ ወግ (በላ)

አበሰ (አብሶአበሰ) በቁሙ፡ ጠረገ፡ እማጠጠ፡ ወለወለ። (ኢሳ፳፭፥፰። ሉቃ፯፥፵) (ፊቱንበቅቤአበሰአወዛ) ። ዐሠሠንተመልከት። ተረቴንመልስ፡ አፌንበጨውአብስ። የራሷንአበሳበሰውአብሳ። ጳጕሜቢወልስጐተራኸንእብስ።

አበሰ፡ በደለ፥ደፈረ፥ከዳ፡ ኀጢአትሠራ፡ ሲያውቅበድፍረት።

አበሰለ (አብሰለ) ተኰሰጠበሰቀቀለጋገረአነፈረ፡ አደረቀ።

አበሰለ፡ በጣምተማረ።

አበሰለ፡ ዐየመቀበቀበአለሰለሰዕርሻን።

አበሰለ፡ እጅግዐመመጐዳ፡ በሽታሰውን።

አበሰቈለ፡ አጐሰቈለ።

አበሰቋቈል፡ አጐሰቋቈል፡ መበስቈል።

አበሰበሰ፡ አረጠበአራሰ፡ በሶንበውሃዐሸአገላበጠ፡ ለምግብነትአበጀአዘጋጀ።

አበሰበሰ፡ አበሸቀጠአበላሸ። (ዳን፬፥፴፫)

አበሰና፡ ለወጠአገማአከረፋ።

አበሰኛ (ኞች) ያበሰየበደለ፥ኃጥእወንጀለኛ።

አበሰጪ፡ አጣላአቋጣአጋጨ።

አበሰጫጩት፡ አስተዛዘንአቈጣጥ፡ መበሳጨት።

አበሳ፡ በቁሙ፡ ዕዳ፥በደል፥ጥፋት፥ኀጢእት፥ክሕደት።

አበሳሰል፡ አጐመራር፡ መብሰል።

አበሳሰስ፡ አሰባበቅመስበቅማሳበቅ።

አበሳሰክ፡ ኣቈራረጥአበጣጠስ፡ መበስክ።

አበሳስ፡ ኣሰራሰርአፈላፈልአሸነቋቈር፡ መብሳት።

አበሳበሰ፡ አራራሰኣስተሻሸ።

አበሳበስ፡ አራራስአረጣጠብአሸጋገትአለዋወጥ፡ መራስመበስበስ።

አበሳውንታይተቀበለ(፩ጴጥ፬፥፳)

አበሳጪ፡ ያበሳጩየሚያበሳጭየሚያስቈጣ፡ አሳዛኝአስቈጪ።

አበስ፡ ዝኒከማሁ። ሀይቦየሚባልበፊቀንዱሰማይጠቀስ፡ ጭራውምድርኣበስእንዲሉ።

አበስገበርኩ (አበሳገበርኩ) በይልኹ፡ አጠፋኹ።

አበስባሽ፡ ያበሰበሰየሚያበሰብስየሚያርስ።

አበረ፡ አንድኾነዐበረ።

አበረሰ (በረዘ) ሻረአጠፋአረከሰ።

አበረሰ፡ አበረደአቀዘቀዘ።

አበረረ፡ አሮጠኣከነፈአስቸኰለአጣደፈአሸሸአስጋለበ።

አበረቀ (አብረቀ) ብልጭአደረገአበራአጸደለአንጸባረቀ።

አበረቃቀሰ፡ እበታተነአለያየ።

አበረቃቀስ፡ አነዳደልአጣጣስ፡ መበርቀስ።

አበረቈጠ፡ አበረከተአበዛጨመረአከለአረዘመ፡ ዐደሰ። እከሌነገርያበረቍጣልእንዲሉ።

አበረቋ፡ አነጣአገረጣ፡ አበሰለአደረሰ።

አበረታ፡ አጠናአጠነከረአጐለበተአባሰ። (ሕዝ፳፬፥፳፭)

አበረታታ፡ አጠናናአጠነካከረ።

አበረከ (አብረከ) በጕልበትአቆመራሱንሰውነቱንወይምሌላውን። በረከተንበረከከ፡ አበረከአንበረከከአንዳንድወገንናቸው።

አበረከተ፡ አቀረበሰጠ፡ ትንሹንእንደትልቅ። (፩ሳሙ፲፯፥፲፰) (ተረት) ፡ መሶብሰፍቼለዐጤአበርክቼ።

አበረከተ፡ አበዛአረባ፡ አተረፈአፈደፈደ፡ አደለበ፡ ጥቂቱንብዙአደረገ፡ በጸሎትበታምራት።

አበረካከት፡ አበዛዝአደላለብአረባብ፡ ብርከታመበርከት።

አበረየ፡ አበረገገአወገሸአበረረ።

አበረደ፡ ጠብንጥምንአስታገሠ።

አበረደደ፡ አበረታአጸናአከበደ።

አበረዶ (አብረደ) ኣቀዘቀዘ፡ በረዶአደረገ። እግዜርአለእሳትአነደደ፡ አለውሃአበረደ።

አበረገገ፡ አበረየገታ፡ ወደኋላአለ።

አበረጋገድ፡ አከፋፈትአከፋፈል፡ መበርገድመፍለጥ።

አበረጋገግ፡ አደነጋገጥአደነባበር፡ መበርገግ።

አበራ (አብርሀ) አሳየገለጠአስረዳ። (ማቴ፲፯፥፪) ። ጨለማንአራቀ፡ ዐይንንአዳነ።

አበራ፡ አንድየውጭአገርሰውላበደረውኢትዮጵያዊየሚከፍለውቢያጣማታመብራትያዘ፡ (አታለለ)

አበራ፡ የሰውስም።

አበራረስ፡ አረካከስአበራረድአቀዛቀዝ፡ መብረስ። በረዘናበረሰአንድዘርናቸው።

አበራረር፡ አሯሯጥአሸመጣጠጥአጠዳደፍ፡ መብረር። ፪ኛውንብርእይ፡ የዚህዘርነው።

አበራረከ (አስተባረከ) አመሰጋገነአመራረቀ።

አበራረክ፡ አመራረቅአቀዳዶስ፡ መባረክመቀደስ።

አበራረደ፡ መላልሶአበረዶ፡ እፍፍአለ።

አበራረድ፡ አቀዛቀዝ፡ መብረድበረዶመኾን።

አበራር፡ ብርሃንመኾን፡ መብራት።

አበራሽ፡ የሴትስም።

አበራበረ፡ አበዛበዘአዛረፈ፡ ብርባሮረዳ፡ ኣገላበጠ።

አበራበር፡ አበዛበዝኣወራረርአዘራረፍኣገለባበጥ፡ መበርበርመገልበጥ።

አበራባሪ፡ ያበራበረየሚያበራብር።

አበራታ፡ አጣናአጠናከረ።

አበራከተ፡ አባዛአታረፈአራባአዋለደ።

አበራካች፡ ያበራከተየሚያበራከትየሚያባዛ።

አበራየ፡ አኼደረገጠ፡ በነዶላይበሬነዳእዞረ።

አበራየያውድማ፡ አረባየየርሻነው። ረበየንተመልከት።

አበራገገ፡ አደናገጠኣደናበረ።

አበራገገ፡ አፈናከተአሳበረ።

አበርቋጭ፡ ያበረቈጠየሚያበረቍጥ፡ ጨማሪነገርአብዢ።

አበርባራ፡ የሳማዐይነት፥ በረ።

አበርባራ፡ የሳማዐይነትቅጠል፡ እንደበርበሬየሚለበልብየሚያንገበግብ፡ ልጡገመድየሚኾንጋሎችዶቢየሚሉትረዥምሳማ።

አበርቺ፡ ያበረታየሚያበረታየሚያጠና፡ መጥኔ።

አበርካች፡ ያበረከተየሚያበረክትየሚያደልብ፡ አድላቢ።

አበርክታ፡ የምታበረክት፡ አበርካችቈጣቢ፡ ጥቂቱንብዙየምታደርግየምታብቃቃሴት።

አበሸራረክ፡ አቀዳደድአሸረካከት፡ መበሽረክ።

አበሸቀ፡ አሳዘነአበሳጨአናደደ።

አበሸቀጠ፡ ፈጽሞአራሰአረሰረሰአበሰበሰአበከተ፡ አረከሰ።

አበሸቃቀጠ፡ አነቃቀፈአሰዳደበ።

አበሸቃቀጥ፡ አረሳረስመበሽቀጥ።

አበሻ፡ የነገድስም፥ ሐበሻ።

አበሻቀጠ፡ ናቀነቀፈአቃለለ፡ ኣጸየፈአዋረደአራከሰ።

አበሻቃጭ፡ ያበሻቀጠየሚያበሻቅጥ፡ አቃላይአዋራጅ።

አበሽቃጭ፡ ያበሸቀጠየሚያበሸቅጥየሚያርስ፡ አጸያፊአርካሽዋረጃ።

አበቀ፡ በኀይልወጋ። እቶእከሌደህናውንእዱርቢያገኘውበጦርእበቀው።

አበቀ፡ ታመመ፡ ከከ፡ (ግእዝ)

አበቀ፡ እደቀቀ፥ዐመቀ፥መረመላረጠጠ፡ እብቅን፥ዶቄትን፥ኣሸዋን፥ደቃቅነገርንኹሉ ። (ምንላብቅበት) ፡ ልጫምርበት፥ለምላበትረጣ።

አበቀለ (አብቈለ) አቀነቀነአቀመቀመ፡ አጐመጐመአወጣአሠረጸ፡ አጸደቀ፡ አስገኘ። ጥልአበቀለእንዲሉ። መጣብለኸ፪ኛውንመጭእይ። (ሕዝ፴፩፥፬)

አበቀለ፡ ጨለለ።

አበቃ (አብቍዐ) ጠገበተወ፲አደረሰጨረሰ። (በልቶሲያበቃ) ፡ ሲጠግብሲጨርስሲተው። (ሰውለመኾንቢያበቃኝ) ፡ ቢያደርሰኝ።

አበቃ፡ ደከመአረጀአፈጀአረፈቀ (ተገብሮ)

አበቃ፡ ጻድቅቅዱስፍጹምኣደረገ (ገቢር)

አበቃቀለ፡ መላልሶአበቀለ።

አበቃቀል፡ አወጣጥአጸዳደቅ፡ መብቀል።

አበቃቀት፡ አነዛነዝ፡ መበቀት። ኦሮምበቀቴብሎሸሸይላል።

አበቃቃ (አብቃቃ) የአበቃድርብ፡ እንዳያንስእንዳይጐድልጥቂቱንእንደብዙአደረገ፡ አስተነተነ። ፈጀብለኸአፍጃጀንተመልከት።

አበቃቅ፡ አስተዳደግአጠቃቀም፡ መብቃት። አከለንጠቀመንረባንአንቃንእይ።

አበቅ፡ እብቅ፡ ነጭዕከክ፡ (ግእዝ) (ዳን፪፥፬፭) ። ፎከተንተመልከት።

አበቅቴ፡ ጭማሪተውሳክ፡ የቍጥርማማያማስተካከያ (ያመትትራፊትርፍፍድፋጅ) ። አበቅቴናመጥቅእንዲሉበረ።

አበበ(አቢብአበጸገየ) ፡ ፈካ፥ፈነዳ፡ እበባያዘ፡ ለበሰ፡ ሳበባ፡ አጌጠ፥ተሸለመ፥ተቀዳጀ፡ አማረ፥ደመቀ፥አሸበረቀ፡ ለማፍራትሰመውለድ፡ የዓትየትክቶ (ግዳጅ) ፡ የሙሽራየልብስየጌጥ (መክ፲፪ - ) (ማሕ፪፥፲፪። ፪፥፲፫። ሕዝ፯፡ ፲፱) (ግጥም) ፡ አበበችመስከረምጠባቕ። እቴሸንኰሬ፡ ጕላሽአብቧል፡ ዛሬአባናአብየአበበዘሮችናቸው።

አበበ፡ የሴትልጅስም።

አበበ፡ የወንድመጠሪያስም። አበበአረጋይአበባቢቂላእንዲሉ።

አበበች፡ የሴትመጠሪያስም።

አበቡት፡ ይህበእንስትሲነገርነው። አበቡቴአበባየተቀረጸባትትንሽጠብኛዳቦ። ቈሎባቡቴቢልግንእንደዔሊያለችእንክብልኀብስትማለትነው። አበቡቴነጭየቈላስንዴ፡ ጣይሶፊያቡንእግር።

አበቢላ (አበባላቲ) አበባአላት፡ ያበባባላሰባ። አበቢላየመስከረምጠላእንዲሉ ።

አበባ(በቁሙ) ጽጌ፡ ከፍሬየሚቀድምየዕፀዋትጌጥ፡ (ማሕ፪፥፲፪) ። ሻሽንእይ። አበባዬሆይአበባዬ፡ ርግፍበሸማዬ። አበባስቫስሻስሻ፡ ሊበላኝነበርየባብውሻ። አበባስሻበየዱሩ፡ ባልንጀሮቼወልደውዳሩ። (ልጃገረዶችየንቍጣጣሽለት) ። አበባዬአበባዬሆዬ፡ መስከረምጠባዬእንዲሉወንዶችየደመራለቅ። (ተረት) ፡ ላበባየለውገለባ።

አበባ(ትክቶ) ግዳጅ፡ ልጅ። አበባሽበሳ፥አልልብዬልግባእንዲልየመስቀልዘፋኝ።

አበባምንጣፍ፡ አበባያለበትየተሣለበትየተጠለፈበትምንጣፍስጋጃ።

አበባሸያጭ (ጮች) አበባንችቦናማቶትአክሊልእያስመሰለየሚሼጥያበባነጋዴ። በፈረንጅኛፍሎሪስትይባላል።

አበባ፡ ታላቅእት። እቴአበባሽ። አቴአበባዬእዩ። እቴአበባዬእንዲሉልጃገረዶች።

አበባም፡ ዐደይን፥ጽጌ፥ረዳንየመሰለማንኛውምቍጥቋጦወይምዛፍአበባእየተናበበየዘርፍነትናየቅጽልእፈታትይፈታል። አበባጎመን፡ ኣበባያለውባላበባ (የባሕርጎመን)

አበባዊት(የኔአበባማለትነው)

አበባዋ፡ አበባዬቱ፡ ያችአበባ፥አበባዋ፡ የርሷአበባ።

አበባው፡ ያአበባ፥የርሱአበባ።

አበቦች፡ በቁሙአበባቅርጾችጌጦች፡ (ማቴ፮፥፳፰። ሉቃ፲፪፥፳፯። ፩ነገ፲፥፰)

አበተ (ዕብዐቤትወፈቀጨመረ) በቁሙ፡ ጠለፈ፥ኣሰረ፥አንጠለጠለ፥ሰቀለ።

አበተ፡ አባባአለ፡ አባትአደረገ።

አበተ፡ አባባእለአበታ፡ ታላቅጦርቅጠለሰፊያባትምስጢርአለበት። አበታጦርእንዲሉ ። ለሰውምይነገራል ። በጦርነትጊዜአሰታአበታውዐልቆጭንጋፍጭንጋፉይቀራል።

አበተሬ፡ መተሬ።

አበታተነ፡ አዘራዘረአራጩአፈናጠቀ።

አበታተከ፡ አበጣጠሰኣቈራረጠ።

አበታተክ፡ አቈራረጥ፡ መበሰክ፡ ቈረጣብጠሳ።

አበት፡ ታናሽየሚዛን። ከ፪አበት፩ተረን፡ ፪ተረን፩ቀመት፲፬ቍሙት፩ድሪም፲፭ድሪም፩እላድ፡ ፪አላድ፩ወቄትነውይላልጕይዲ።

አበነነ፣ አስወገደትቢያን (ሉቃ፡ ፲፥፲፩) - ትቢያንአበነነ፣ አስወገደ (ሉቃ፡ 1011) "ሌላውመጽሐፍግንበእራገፈፈንታአረፈይላል" (ነሐ፡ ፭፥፲፫። ማቴ፡ ፲፥፲፬) - ሌላውመጽሐፍግንበእራገፈፈንታአረፈይላል (ነህ፡ 513፡ ማቴ፡ 1014)

አበነነአቦነነአተነነኣበለለ፡ አጨሰለነፋስሰጠአጠፋ።

አበናነን፡ አጠፋፍመብነንመበተን።

አበከረ (አብኰረ) ወንድሴትንተወ፡ ተራክቦንአቈረጠ።

አበከረ፡ ሥጋማሪያምአጠለቀ።

አበከረች (አብኰረት) ወንድተወች፡ ምንኵስናፈለገች።

አበከተ፡ ተዝካርሳይበላቀረ፡ አበላሸ።

አበከተ፡ አራሰአበሸቀጠአገማአሸተተ።

አበከከ፡ አፈረሰ፡ አበላሸ።

አበካከል፡ አኰላለፍ፡ መበከል ።

አበካከር፡ አወላለድ፡ ማብከር።

አበካከት፡ አራራስአበሳበስ፡ መብከት። በተከንእይ፡ በከተያማርኛ፡ በተከየግእዝነው።

አበካከነ፡ አቅበዘበዘአጐዳደለበተነ።

አበካከን፡ አበታተንአዘራር፡ መባከንማባከን።

አበዛ (ኣብዝኀ) አተረፈአፈደፈደአረባአበረከተ። አማረንንእይ።

አበዛ፡ ጋጋሪ፡ ዐበዘ።

አበዛበዘ፡ አዛረፈአቃማ።

አበዛዘቅ፡ አዘበራረቅ፡ መባዘቅ።

አበዛዘት፡ አፈለቃቀቅአቦጫጨቅመባዘትማባዘት።

አበዛዝ፡ አረባብአወላለድአበረካከት፡ መብዛት።

አበዣገደ፡ አሳሳተቅጥአሳጣ።

አበያየድ፡ አደላለዝአመራረግአደፋፈን፡ መበየድ።

አበይ፡ ሌሊትከ፲እስከ፲፪ሰዓትከብትጠባቂዘበኛ። ጊዜውምኣበይይባላል።

አበደ(አቢድአብደ) ፡ በቁሙ፡ ኽተቈጣ፡ አእምሮወጣ፡ ተማረ፡ ላባናስሪቱበራሱላይሻጠወበሸተነሣሣ፡ አፈፍአፈፍአለ፡ ወፈፈጠፋ፡ ተበላሸልቡናላው፡ ራሱዞረ፡ ከስካርናከበሽታካስማትከመዳኒትየተነሣልብሱንጣለ፡ ሮጠሓረጠጠ። (ኤር፶፩፥፯። ሉቃ፰፥፴፫። ግብሐዋ፳፮፥፳፬፥፳፩) ። ኳስአበደችእንዲሉ። ወፈፌንእይ። አበደበት፡ ጮኸበት፥ተቈጣው። አበደሰንጋአለ፡ ጠብእነሣ።

አበደረ (አብደረ) ዐረጠአለቃሰጠ፡ አጋደደአዋሰ። (ዘዳ፳፰፥፲፪። ሉቃ፮፥፴፭)

አበደረ፡ አለቃ፡ በደረ።

አበደነ (አብደነ) አፈዘዘአደነዘዘ፡ ሬሳአደረገ።

አበዳሪ (ሮች) ያበደረየሚያበድርየሚያርጥየሚያጋድድየሚያውስ። (ምሳ፳፪፥፯። ኢሳ፳፬፥፪። ሉቃ፯፥፵፩)

አበዳደለ፡ አጐዳዳአጨቋቈነ።

አበዳደል፡ አስተማመፅአገፋፍ፡ መበደል።

አበዳደረ (አስተባደረ) አዋዋለአስማማአቀባበለ።

አበዳደረ፡ መላልሶአበደረ።

አበዳደር፡ አለቃቅ፡ ማበደርመበደር።

አበዳደን፡ አፈዛዘዝ፡ መብደን፡ በድንነት።

አበድ፡ ዝኒከማሁ፡ የሚጮኸየሚለፈልፍ፡ ሲያውቅአበድእንዲሉ።

አበጀ፡ ሠራአዘጋጀአሰመረአሳመረአስዋበ። (ኢሳ፷፩፥፭። ዕብ፲፩፥፯) (ተረት) ፡ አባትያበጀውለልጅይበጀው። አንቺአበጀሽአበጀሽዛሬእንዲልሰርገኛ። አበጀ፡ ደግአደረገ። (አላበጀም) ፡ ደግአልሠራም፡ አጥፍቷል።

አበጀ፡ የሰውስም።

አበጀኹ፡ እንኳንሠራኹ። ባልብለኸባለጊዜንእይ።

አበጃጀ፡ መላልሶሠራእሰማመረአከናወነኣሻሻለ።

አበጃጀት፡ አሠራርአከናወን፡ ማበጀትበጀማለትእጅንያሳያል።

አበገነ፡ አደረቀአከረረ፡ አገመነአሳረረ።

አበገደ፡ ከሰላማበፊትየነበረጥንታዊየግእዝፊደል።

አበጋበግ፡ አገራረፍ፡ መበግበግ።

አበጋዝየጦርአለቃ

አበጋገር፡ አሞካከርአፈታተንአነዳደፍአመጣጠን፡ መበገርመድፈር።

አበጋገን፡ አደራረቅአከራረርአገማመን፡ መብገን። በገነያማርኛ፡ ገመነየግእዝነው።

አበጠ፡ ተቀበተተወበጠ።

አበጠለለ (አባጠለ) አባጩነቀፈአጸየፈ።

አበጠረ፡ አነፈሰአጠራእኸልን፡ ስንዴንከንክርዳድገብስንከሲናርለየ። መየደአጐተነአቆመ፡ ጠጕርን።

አበጠራረቅ፡ አነዳደልአበሳስ፡ መበጥረቅ።

አበጣሪ፡ ያበጠረየሚያበጥር፡ የሚያነፍስ፡ መያጅተን።

አበጣበጠ፡ አጣመቀአባረዘአማታ፡ አጣላአፋጀ።

አበጣበጥ፡ አጠማመቅአበራረዝ፡ ብጥበጣመበጥበጥ።

አበጣጠሰ፡ አቈራረጠ፡ አጣላአለያየ።

አበጣጠስ፡ ኣቈራረጥ፡ መበጠስ።

አበጣጠረ፡ አነጣጠረአነጋገረአለያየ።

አበጣጠር፡ አነፋፈስአነቃቀስ፡ ማበጠር። አበጠረበሰፌድ፡ አነፈሰበነፋስናበትንፋሽምጭምርነው።

አበጣጣሽ፡ ያበጣጠሰየሚያበጣጥስ፡ አቈራራጭአሳባቂ።

አበጣጥ፡ አፈቃቅአቈራርአተፋተፍአሠነታተር፡ መብጣት።

አበጨጨ፡ ብጫአስመሰለአወረቀ።

አቡመቀስ፡ ባለመቀስ፡ የመቀስጌታ፡ እግሩናእጁእንደመቀስያለጐርምጥ፥ሸርጣን፥የባሕርተንቀሳቃሽ።

አቡሻህር፡ ባለወር፥ወርቈጣሪ፡ የወርጌታመጽሐፍ፡ የመጽሐፍስም ።

አቡቅዳዴ፡ ባለቅዳጅ፡ የቅዳጅጌታ። በራሱሳይቀይየሚያስርየተሸለሐርበኛወታደር፡ ዐላማየሚጠመጥምዝኆንግዳይበወገቧብየምትታጠቅየዝኆንግዳይሚስት።

አቡአቢአባአብ፡ አባት፥ባለቤት፥ጌታ፥አዛዥ። አራቱኹሉእየተናበበይነገራሉ ። ባልንተመልከት። አብእንደግእዝልማድዘርፍይዞሲነገር።

አቡጀዲድ፡ ባላዲስ፥ዐዲስልብስ።

አቡጀጂ፡ ባለፍየል፡ የፍየልጥቦትበላዬያለበትየተሣለበትልብስከባሕርየመጣ። በአረብኛማንአቡአባቴማለትነው።

አቡነ (አቡአብ) አባታችንጌታችንያስተማረውጸሎትመዠመሪያ። አባታችንየተባለምእግዜርነው።

አቡነሰላማ፡ ከሣቴብርሃንፍሬምናጦስ፡ ብርሃነኣብካልእሰላማ።

አቡነቀሲስ (ቀሲሰአቡን) የአቡንቄስእስነባቢቄሳሹንናዛቋኙንየሚመረምርበግእዝንባብ።

አቡነአረጋይ፡ ዘሚካኤል (የደብረዳሞው)

አቡነዘለብ (እቡዘነብ) ባለዘለበትወዴላባለዥራት። ዘሐብንእይ።

አቡነዘበሰማያት፡ በሰማዮችየምትኖርአባታችን። ይኸውምየጸሎትኹሉመጨረሻናመደምደሚያነው።

አቡነዜናማርቆስ፡ የሞረቱየደብሩ።

አቡን፡ አስቀድሞእየተነገረየስምቅጽልሲኾንመንፈሳዊአባትነትናመምርነትምንኵስናቅስናቅድስናላለውይነገራል።

አቡንአቡንአለ፡ አቡነዘበሰማያትንደገመ፥ዘከረ፥አሳረገ።

አቡን፡ የዜማስም፡ የድጓመዝሙር።

አቡን፡ የጳጳስናየኤጲስቆጶስስም፡ ፍችአባት። ያቡንየጌከብትበየወገኑይከተት።

አቡንነት፡ አቡንመኾን፡ ጳጳስነት።

አቡኖች፡ አባቶች፥ጳጳሶች።

አቡዳ፡ የተማሪዕዳእንዲሉ ።

አቡድ (ዐረአብየድ) ባንኮበርሚካኤልየሚገኝነጭየፍየልበጐዛከባሕርየመጣደረ።

አቡጊዳ፡ ዝኒከማሁ (መነሻውንሳይለብጥሌላውንበማሰፍኖ - በማነቅየተጸፈ)

አቢላም(አበላሕም) ፡ ሰለላምላም፥ዐሳቢ፥ላምጠባቂእረኛየላምጌታሹም (ጸሓፌላሕም) ። ሲበዛአቢላሞችይላል። በዕብራይስጥናበአረብኛግንአቢእባቴማለትነው።

አቢሲኒያ (አቢሳዊ) የአቢስ (ያማራ) አገር፡ ሐበሻ። ይኸውምስምከ፸ሊቃናትበፊትነበረ። አቢሲኒያማለትፈረንጅኛነው።

አቢስአቢሳ (ከለው) የሰውስም፡ የኵሽሰባተኛልጁ፡ የናምሩድታናሽ፡ የነሂድስም።

አቢብ፡ የስውስምአሳቡላ፡ ፍችውየሚያብብየሚያፈራ። አቡነአቢብእንዲሉ ።

አባሆይ(ቃለአክብሮናየስምምትክለቅርብመነኵሴ) ። አባሆይትወዱኛለኾይ፡ እንዳልታቦትዘፋኝ።

አባለነፍሱ፡ መንፈሳዊ (መናኝመነሲ)

አባለከርሡ፡ ሥጋዊዓለማዊመነኵሴ።

አባመላ(የውቀትየጥበብየማስተዋልባለቤት) ። አባምኑታውቆያዘው።

አባ፡ መነኲሴ፡ የመነኵሴስም፡ ፍችውአባት። (ተረት) ፡ ለይቶትአባንጉሧ። አባሲኖበብየፈረስስም፥ሳይናበብየስምቅጽልይኾናል።

አባሞገድ፡ ሞገደኛ፥ኀይለኛ፥እልከኛሰው።

አባሰላማ(ቅጽል) ፡ መዠመሪያየኢትዮጵያሐዋርያቅዱስፍሬምናጦስከሣቴብርሃነ። በዚህጊዜአባአባትመነኵሴተብሎይተረጐማል።

አባሰላማ፡ ንኡስዕላማ፥ብርሃነአዜብባጤሰይፈአርዓድጊዜወደሐበሻየመጣጳጳስ።

አባሰራን፡ የሰራንባለቤት፥የሰራንጌታ።

አባሰንጋ፡ የሰንጋባለቤት (ሰንጋገባሪ) ። በሰንጋ (ፈረስ) ተቀምጦርስቱንስለሚካለልየኦሮውባላባትነትአባሰንጋተባለ። ዳማንእይ።

አባሰንጋ፡ ድንገተኛበሽታመጋኛ።

አባሰይጣን፡ የሰይጣንጌታ፥ደጃችወልደገብሬ።

አባሰጕድ፡ የሰጕድባለቤት፡ ንጉሥወልደጊዮርጊስ።

አባሻንቆ፡ የሻንቆጌታ፡ ንጉሥሚካኤል ።

አባሻውል፡ የሰውስም፡ የሻውልአባት፥የሻውልአዛዥማለቅነው።

አባቀማው፡ የሺዋክፍልባላባትራስቢትወደድተሰማ።

አባቀማው፡ የቀማውጌታየጐዣምባላባትራስደስታ።

አባቀስቅስ፡ ልዑልራስእምሩኀይለሥላሴ።

አባቀስቅስ፡ የቀስቅስጌታ፡ ልዑልራስካሳኀይሉ።

አባቃኘው፡ ልዑልራስመኰንን (የቃኘውባለቤት)

አባበዝብዝ፡ ዮሐንስርባናቢስፈሎወይምሌላአይረባ፡ የበዝብዝጌታ፥ዐጤ።

አባቡላ(ቅጽል) ፡ ቡላ (ጳውሎስ) የሚባልእንደኛመዠመሪያየክርስቲያንባሕታዊ፥የባሕታዊዎችአባት። አቢብንእይ።

አባቢላዋ፡ ባለቢላዋ፡ የቢላዋጌታ፡ በጕያውቢሳዋደብቆየያዘባለሾተል። ፈነከተብለሽፍንክችንአስተውል።

አባባሕርይ፡ የኦሮንታሪክበግእዝየጻፈ፡ የብርብርማሪያምመነኵሴዘ።

አባብያ፡ ያገርአባት፥ዋኖያገርቀንድ፥አሳዳሪየጕልማሳጌታ። ብያንተመልከት። (ግጥም) ፡ ዐማቻችንአባብያነው፡ አባብያዐመድይቅማልእንዴህያ።

አባተክሌ(ቅጽል) ፡ አቡነተከለሃይማኖትየእቲሳውጻድቅመነኵሴ፡ በ፯፻ዓመተምሕረትየነበሩ። አባዬንእይ።

አባታቦር፡ የታቦርጌታ፡ ደጃችአባታቦር (የመጠሪያስም)

አባታጠቅ፡ የታጠቅባለቤት (የታጠቅጌታ) ዐጤቴዎድሮስ። ከዚህየቀረውንየፈረስስምክቡርብላቴንጌታኅሩይበጻፉትየሕይወትታሪክተመልከት።

አባነብሮ፡ የነብሮባለቤት፥ፊታውራሪአባነብሮ (የመጠሪያስም)

አባነጋ፡ የነጋጌታራስአሉላ።

አባነፍሶ፡ የነፍሶባለቤትደጃችባልቻምዷታቸውንምያሳያል። ሮዛአብአበበ።

አባናዳ፡ የናዳባለቤትእቶክብረትየመራቤቴሐርበኛ።

አባንፋው፡ የንፋውጌታ፡ ወሬኛ፥ወፊወዳድ።

አባአይረባ፡ ቢስ፥ዓለመኛመነኵሴለአባቅጽልነው።

አባኵራራ፡ የራራጌታ፡ የደራባላባትወሰኑወዳጅ። ዳሌንእይ።

አባክብሪት፡ ቍጡትንታግመነኵሴወይምሌላ።

አባኰራን፡ የኰራንባለቤትፊታውራሪአባኰራን (የመጠሪያስም)

አባወራ፡ ባለቤት፥የቤትጌታ፥ኣሳዳሪ፥ቤትአባት፡ (ኦሮምኛ) (ግጥም) ፡ አባወራሽክፉውሻሽ፥ተናካሽ፡ ሹልክብዬልግባባተካሪስሽ።

አባዋጠው፡ የዋጠውጌታየወሎባላባት።

አባዘባሪቆ(ዘባራቂ) ፡ ሲናገርየሚዘባርቅሰው።

አባዝናብ፡ የዝናብጌታ (ቸርሊጋስ)

አባይትረፍ፡ የይትረፍጌታ (ቸር) ራስአባተ።

አባደልድል፡ የደልድልባለቤትራስዘውዴ።

አባደበሎ፡ ዶበሎለባሽመነኵሴ።

አባደባደቦ፡ ድሪቷምባለድሪቶ።

አባደፋር፡ የደፋርእባትዓለማዊሰውወይምመነኵሴ።

አባዱላ፡ አብጋዝ፡ የዘመቻጌታባለዘመቻየጦርአዛዥ፥አዝማች (ኦሮምኛአባደላጎ፡ ደላጎለባሽባለደላጎመነኵሴ)

አባዲና፡ የዲናጌታ፡ ሣህለሥላሴንጉሡሺዋ።

አባዳማ፡ የዳማጌታአፌንጉሥነሲቡ። በርበሬየሚመስልቅጠልዐረም፡ አቀንጭራድኻነቀልአንበጣዐራሽ። ሐረርጌዎችዐረመባልቻይሉታል።

አባዳምጠው፡ የዳምጠውባለቤትኀይለመለኮትንጉሠሺዋ።

አባዳኛው፡ የዳኛውባለቤትዐጤምኒልክ።

አባድክር፡ የድክርጌታ፥ኣቶበዛብኸ።

አባጅፋር፡ የጅፋርጌታባላባት (የጅማአባጅፋርእንዲሉ) ። ጌጣምባለጌጥማለትነው።

አባገሥጥ፡ የጎሥጥጌታ፡ የግጥባለቤትራስ። አበበአረጋይአባግራኝ !የግራኝጌታ (እንደግራኝያለጐበዝግራቀኙ (ቅዱስገብርኤል) የደጃችሰባጋዲስፈረስስምነውይላሉ። አባግራኝሞተየሆዴወዳጅየሚያበላኝሥጋየሚያጠጣኝጠጅእንዳለበገናመቺ።

አባጊዮርጊስ(ቅጽል) የኢትዮጵያተወላጅናሊቅባለብዙድርሰት፡ አገራቸውጋሥጫ (ዐምባሰል)

አባጋተው፡ የጋተውባለቤት፥ቀኛዝማችመኰንንወልደገብሬ።

አባግርሻ፡ የግርሻጌታራስዳርጌ።

አባጐማዴ፡ ስልብመነኵሴ።

አባጐንዳ (ቈማጣ) ፡ የቈማአለቃ፥የጁናየግሩትረግፎግንዶሹብቻየቀረ፡ ላሊበላ።

አባጠቅል፡ የጠቅልጌታ፡ የጠቅልባለቤት፥ቀዳማዊዐጤኀይለሥላሴ።

አባጠና፡ የጠናባለቤትንጉሥተክለሃይማኖት፥ደጃችይልማ፥መኰንን።

አባጠጣው፡ የጠጣውባለቤትራስወሌ።

አባጢጋዛብ፡ አባቅጽል፥ጢጋዛብስም። ጠጋኝእይ።

አባጣለው፡ የጣለውጌታጐበዝ (ጋኔን)

አባጣርማ፡ እባሕፃንሞአየደብረበግዑ። አባጣርማያማርኛ፡ ሕፃንሞአየግእዝስምነው። ከበሬጋራተጠምደውምስትፌርስላወጡአባጣርማተባሉ ። ጣርማንእይ።

አባጥጉ፡ የጥጉጌታ፡ የጥጉባለቤትራስጐበና።

አባጨብራሬ፡ ጠጕራምትል፡ ባለጠጕር። (አባጨጓሬ)

አባጨጓሬ፡ ጭገራምትል፡ ጠጕሩእንደጨጓራየኾነ። (አባጨብራራ)

አባለ፡ ዘር፡ ኅፍረት፡ የወንድብልት፡ ሙርጥ። በግእዝአባለዘርዕይባላል፡ የዘርብልትዘርየሚዘራማለትነው።

አባለቀ፡ አጠለቀ፡ አፈለቀ፡ ዘርአርፈሰሰ።

አባለተ፡ ዐሠሠወለወለዐደፈ።

አባለገ፡ ባለጌአደረገ፡ ሳይቀጣአሳደገ፡ አበላሸከሕግአራቀአስወገደ።

አባለጠ፡ አዛነፈ።

አባላ (አስተባልዐ) አያያዘአናከሰአጋመጠአናጪአቋረሰ።

አባላመታ፡ ቋንዣቈረጠተከበሰ። (መቃ፭ - )

አባላቋንዣ፡ ፩ዋናየደምሥር።

አባላተመታ፡ ቋንዣውተቈረጠ። (ለመቃ፲፯፥፬)

አባላሽኝ፡ ችጋር፡ ዘመነረኃብ። ሴትባሏንስላናፈገችውነውይባላል።

አባላጊ፡ ያባለገየሚያባልግ።

አባሎ፡ የንጨትስምፍልው፡ ለጠላናለወተትዕቃየሚታጠንዛፍ።

አባሰ (አብአሰ) አጠናአከፋ፡ ክፉመጥፎአደረገ።

አባሰለ፡ አቃቀለ፡ አጋገረአጣበሰ።

አባሳ፡ አሸናቈረአናደለአቃደደ።

አባረረ (አበረረ) አሳደደአሸሸአከነፈ። (ዘፀ፲፬፥፱። መሳ፬፥፲፮። ኢሳ፷፮፥፭)

አባረቀ፡ ተኰሰአጮኸ። ሆድንበጥይትበካራበጦርአማሰለ፡ አበላሸቀደደ።

አባረከ (አስተባረከ) አቃደሰአማረቀ።

አባረዘ፡ አቀላቀለአደባለቀአካለሰ።

አባረደ፡ አባረዘአቀዛቀዘ፡ አዳከመ።

አባራ፡ አቆመ፡ ቀጥተግአደረገ። ዝናሙአባራእንዲሉ። ልማዱግንተገብሮነው።

አባራሪ (ዎች) ያባረረየሚያባርርየሚያሸሽ፡ አሳዳጅአጣዳፊአሸናፊ። አባራሪጐበዝእንዲሉ።

አባራሪነት፡ አባራሪመኾን፡ ጕብዝናጐበዝነትሐርበኛነት።

አባራኪ፡ ያባረከየሚያባርክ፡ አቃዳሽ።

አባራዥ፡ ያባረዘየሚያባርዝ፡ አቀላቃይ።

አባሽ (አባሲ) ያበሰየሚያብስ፡ ጠራፂበዳይ።

አባሽ (አብኣሲ) ያባሰየሚያብስየሚያበረታ።

አባቀተ፡ አጨቃጨቀአነታረከ።

አባቍልቶች (ትግአባቅል) በቅሎዎች። (፩ነገ፬፥፳፰)

አባቂ፡ የሚያባቃየሚያሰላች። አበቀንንተመልከት።

አባቂ፡ ያበቀየሚያብቅ፥ዐማቂ፥ጨማሪ።

አባቃ፡ አዳከመአሰላቸአጣገበ፡ አጣቀመአስተካከለአዳረሰ።

አባበለ፡ ለመነ፡ ባበለ።

አባበለ፡ አሽበለበለአቈላመጠእንደድመትበወተትእንደልጅበቀለበትለመነ። ዕሽባቦአለ። (ምሳ፩፥፲። ሆሴ፪፥፲፮። ማቴ፳፯፥፳። ግብሐዋ፲፰፥፲፫)

አባበሰ፡ ጠራረገ፥ወላወለ።

አባቢ፡ የሚያብብ፥ፌኪ።

አባባ(አባአባ) አበአብ) ፡ ያባትአባትወንድአያትወይምአባት።

አባባ (አባሕብሐ) አስፈራአሠጋአባነነአገነገነ። (ኢዮ፳፫፥፲፮)

አባባአለ፡ መናገርዠመረ፡ አባቱንራሕፃኑ። ዳባንእይ።

አባባለ (አስተባሀለ) አነጋገረአገተአከራከረ።

አባባለ፡ አማታአደባደበአዋጋ።

አባባሰ (አስተባአሰ) አጣላአጠላላ፡ አከፋፋአማረረ።

አባባሰ (አባባሰ) (ግጥም) ፡ ይሻላታልብዬገዳምብሰዳት፡ ያዝረድእያሉአባባሱባት (አባባሱባት)

አባባስ፡ አጠናንአከፋፍአበረታት፡ መባስ።

አባባሽ፡ ያባባስየሚያባብስየሚያጣላየሚያጠላላ።

አባባባ፡ ሕፃናትአፋቸውንበውስጥእጃቸውእየተመተሙየሚያሰሙትየጨዋታድምፅ፡ ፫ቱምባይላል።

አባባዬ (አባአባየ፡ አበአቡየ) ያባቴአባትአያቴወይምአባቴ።

አባባይ (ዮች) ያባበለየሚያባብልየሚያሽበለብልየሚያቄላምጥየሚለማመጥ። ቤትዐባይ፡ ቤትኣባባይእንዳለታቦትዘፋኝ።

አባባይ፡ ያባባለየሚያባብልየሚያግትየሚያማታ፡ አነጋጋሪ።

አባባይነት፡ አሽበልባይነትደላይነት።

አባብዬ፡ ዝኒከማሁ፡ የኔአባባ።

አባተ (አብሐተ) አሠረቀአገባዠመረ፡ ወርን፡ ሌሊትንበጨረቃ፡ መዓልትንበፀሓይቈጠረ።

አባተ፡ ሾመአሠለጠነ።

አባተታናሽ፡ የድኻየመናጢየለማኝየቧጋችልጅ።

አባተ፡ አሸነፈበላይኾነ፡ ዐየለበረታ።

አባተ፡ አሸነፈባተ።

አባተ፡ የሰውስም።

አባተለ፡ ብቸኛአደረገአለፋአደከመ።

አባተነ፡ አዛራአለያየአሠራጩ።

አባታችን (አቡነ) ወላጃችንመምፊችንጌታችንሽማግሊያችንአቡናችንጳጳሳችን።

አባታነስ (አባትአነስ) ልጁዐምባራስ፡ አባቱንጉሥ።

አባታደግ (አባትአደግ) ልጁንጉሥ፡ አባቱዐምባራስ።

አባቴ (አቡየ) የግብርናየነብርስም። ወላጅነትሽበትናማዕርግምንኵስናላለውከልጆችከታናናሾችአፍየሚሰጥ፡ የኔአባትማለትነው። በትግሪኛአቦይይባላል። አባቴዋአባቴሆይ።

አባት፡ ሴትየቤት (አዛዥመጋቢአሳዳሪ) ። ይኸውምበእናትፈንታ - የሃባነው። ቤትአባትእንዲሉ ። አመመብለኽእሙንእይ።

አባትበሬ፡ አሪወይፈንአቅኒ።

አባትነፍጠኛ፡ ትልቅዋና፡ ሽማግሌወታደር።

አባትአልባ፡ አባቱያልታወቀልጅ።

አባትዐርቶ፡ አባትያልሠራውያላቈየው፡ ባባትየሌለደንብናሥራትእዛዝ፡ እንደዐይነምድርየተጣለማለትነው።

አባትዘር፡ አርእስትመኼድመምጣት።

አባት፡ ደንብአገባብሥርዐት። ከአባትሲያያዝየመባ። አላባትጎመንባጓት። አላባትዦሮበጡጫ።

አባትነት (አብና) አባትመኾን።

አባትናእናት፡ አዳምናሔዋን፡ ሞግዚቶች፡ ወላጅነትላለውፍጡርኹሉይነገራል ።

አባትያ፡ የጋረዳጌታ፡ ዋናየኀዋትዳኛ። አባቴና፡ ቃለመሐላ።

አባቶቻችን (አበዊነ) ወላጆቻችን፡ ቅዱሳንአብርሃምይሥሐቅያዕቆብነቢያት።

አባቶቼ (አበውየ) ወላጆቼሽማግሎቼመምቼጴጥሮስጳውሎስሰላማከሣቴብርሃኑተክለሃይማኖትዜናማርቆስ።

አባቶች (አበው) ወላጆችየቀድሞሰዎች፡ አያትቅድምአያትያርሽማግሎችሠምራንሊቃውንት።

አባች፡ ያበቀየሚያብት፡ ጠላፊ።

አባነነ፡ አጫጫሰ።

አባከነ፡ አባዘነአቃበዘአዛበረዘራበተነአጐደለ፡ ገንዘብንልብን። (ምስጢርአባከነ) ፡ አወጣገለጠ፡ ለማንምነገረ።

አባካኝ (ኞች) ያባከነየሚያባክንየሚያባዝን፡ በታኝ። (ግጥም) ፡ አባካኝአለችኝ፡ አባካኝስእሷ፡ እያበካከነችባይንናበጥርሷ።

አባዘቀ፡ አቀላቀለአደባለቀአዘባረቀአማሰለ።

አባዘተ፡ ዐማነቀፈስምአከፋ።

አባዘነ፡ አዞረአንከራተተአዛበረ።

አባዛ (አስተባዝኀ) ተበራከተኣዋለደኣራሳአበራከተ። እምብዛንንእይ።

አባዛቂ፡ ያሳዘቀየሚያባዝቅየሚያደባልቅየሚያዘባርቅ።

አባዛች፡ ያባዘተየሚያባዝትየሚቦጭቅ፡ እጀሥራአግቢ፡ ባዛች፡ ዐሚተኛ።

አባዛኝ፡ ያሳዘነየሚያባዝን፡ አንከራታች።

አባዜ (አብአኃዜ) (አባዜይዞታል፡ አዛዚያምእንዲሉ)

አባያ (ኣበየአባዪ) እንቢተኛ፥ዳተኛ፥በፌርላይየሚተኛ፥ያልቀናወይፈን። (ኤር፴፩፥፲፰) ። አባያቢቀኖቤትያቀኖ። ሰውምበስንፍናውአባያይባላል። (ምሳ፯፥)

አባዬ (አባየአቡየ) አባቴየኔ።

አባይ (ሐረር) እት።

አባይ (ኤፌሶን) አባያየወንዞችአባት። ከ፬ቱወንዞችእንደኛውመዠመሪያውመንዝ፥ታላቅዠማ። በግእዝአዋልድፈለማአባዊይባላል። እሱምበዳሞትሰከላሚካኤልከሚባልአገርከደንገዛተራራሥርፈልቆጐምንይከባል። ምንምግሼአባይይባላል፡ በጣናላይዐልፎወደከርቱምከዚያምወደምከርይኼዳል። ፈሳሹምሰማይመስሎስለሚታይጥቍርኣባይይሉታል። (ተረት) ፡ አባይማደሪያየለው፥ግንድይዞይዞራል። አባይንያላየምንጭያመሰግናል። ኤፍራጥስንናሣሮስንእይ።

አባይ (ጊዮን) በደቡብአፍሪቃኒያንዛከሚባልሐይቅየሚወጣወንዝ፡ ከ፬ቱወንዞችኹለተኛው፡ ውሃውነጭየኾነ። ነጭአባይእንዲሉ ። እሱምከጥቍርአባይጋራበከርቱምይገጥማል።

አባይመስኩ፡ ዋነተኛአባይንበዋናየሚቈርጥ፡ በአባይላይየሚንፈላሰስ።

አባይነሽ፡ የሴትስም።

አባይነኸ፡ የወንድስም።

አባይ፡ የወንድናየሴትስም። አቶአባይእመትአባይእንዲሉ ።

አባይጋረደሽ፡ የሴትስም።

አባይጣና፡ የጣናአባይ፡ ከነጭአሳይለመለየትአባይጣናይባላል።

አባዮች፡ ኤፌሶን - ማዮን፡ ፭ቱዝሞች።

አባደ (አብዐደ) ለየነጠለአራቀወገደ።

አባደለ፡ አጓዳአጫቈነ።

አባጀ፡ አሣራ።

አባጀ፡ አስቀመጠአቈየ።

አባጀኸኝ፡ የጐመንስም፡ የበጋጐመንአይደርቄ። በጋውንኣቈየኸኝኣሳለፍከኝማለትነው።

አባጀኸኝጐመን፡ ባጀ።

አባጅ (አባዲ) የሚያብድየሚወገሽ።

አባጠለ (ኣብጠለ) እጠፋአፈረሰፈታሻረ።

አባጠለ፡ ዐማ፡ ስምአከፋ።

አባጠሰ፡ አቋረጠአማተረ።

አባጠረ፡ አናፈሰ።

አባጠጠ፡ አዘለለአስፈነጪ፡ አቀማጠለ።

አባጣ (አስተባጥሐ) አተፋተፈአሠናተረ።

አባጣይ፡ ያባጠለየሚያባጥልየሚያፈርስየሚያበላሽ፡ አጥፊ።

አባጨበ፡ ተባበረ፣ አዳመቀ (ጭብጨባንረዳአስ)

አባጯ፡ ለየከፈለ፡ በተነ፡ አላገጠ።

አቤ(ኦሮ) ፡ አባትሽ። አሳላፊ - አሴእንዲሉ ።

አቤል፡ የሰውስም፡ የአዳም፪ኛልጅ። መስክአልቃሽ። (ኪወክአቤልናቃልእንዲሉ)

አቤሜሌክ፡ የሰውስም፡ አንጉሥየንጉሥአባትማለትነው። ዐብድንእይ።

አቤተኾን (አበቤትኮነ) ቤትአባትባለቤትጌታየነገድየወገንአባትአሳዳሪመሪኾነ፡ ከበረገነነ።

አቤቱ (እግዚኦ) ንኡስአገባብ፡ ቃለአጋኖወይምቅጽል። አቤቱጌታዬማረኝ። (ኤር፲፬፥፳)

አቤቱአቤቱ፡ ጌታውጌታው። (ማቴ፳፭፥፲፩)

አቤቱታ፡ አቤትማለት፡ የተበደለድኻለበላይዳኛወይምለንጉሥየሚያቀርበውጩኸት፡ ይግባኝምጥንታ፡ እግዜርያሳይዎመልአኩያመልክትዎ።

አቤቱታዎች፡ ጩኸቶችይግባኞች።

አቤት (አበቤት) ሆይወይ፡ ተጠሪለጠሪውየሚመልሰውየከበሬታቃል፡ ቤትአባትባለቤትጌታሲጠሩኸአቤት፡ ሲልኩሽወዴትእንዲሉ። እየተደጋገመሲነገርናበአንቀጽሲሳብ፡ አቤትአቤትአለ፡ ወደፈጣሪጸለየተማለለ። አቤትአለ፡ ወይአለ፥ጮኸለዳኛነገረአሰማበደሉን።

አቤትባይ፡ አቤትየሚል፡ ወይባይ፡ ጯኺ።

አቤቶኹን (አበቤትኩን) የቤትአባትየቤትጌታኹን፡ እደግግዛንዳ፥ብዛ፡ ተባዛ። አቶንተመልከት፡ የዚህዘርነው።

አቤቶ፡ የስምቅጽል። አቤቶሣህለሥላሴ፥ኣቤቶዳርጌ፥ኣቤቶሰይፉ። ጌቶጌታውማለትነው።

አብ፡ እግዜር፡ የግዜርስም፡ ከቅድስትሥላሴአንዱመዠመሪያውአካል። ዓለምሳይፈጠርወልድንአለ። እናትስለወለደአብይባላል፡ አባትማለትነው። (ግጥም) ፡ አብንተዉትናንፃሩትለወልድ፡ ተወግሯልተሰቅሏል፡ እሱያውቃልፍርድ። አቡንንአብነትንአባትንአስተውል። አብናወልድ፡ አባትናልጅ። ፪ዮሐ፩ - ፱።

አብለጠለጠ፡ የአበለጠድርብ፡ አካቶፈጽሞመላልሶአበለጠ፡ ብልጥአደረገ፡ አትኰረኰረ።

አብለጨለጨ፡ የአበለጨድርብ፡ አሸበረቀአብረቀረቀ። (ሉቃ፱፥፳፱)

አብሊ (አብላዒ) ያበላየሚያበላየሚመግብየሚቀልብ።

አብላሊ፡ የሚያበል፡ አጥፊ።

አብላሊት፡ አለብላቢት፡ ለበለበ።

አብላሊትአለብላቢት፡ በለለ።

አብላሊት፡ አለብላቢት፡ አብላሊትግእዝኛነው።

አብላጭ (ጮች) የሚያበልጥየሚያረዝምየሚያልቅ፡ አለቃየሚያደርግ።

አብሰለሰለ፡ ቈጩአንገበገበኣትከነከነ፡ ኣወጣአወረደ።

አብሰከሰከ፡ አንበሸበሸአቀማጠለ።

አብሲት (አብኣሲት) ቡሖንየሚያበረታእንጀራንየሚያሳምር፡ በፍልውሃየተላቈጠበማማሰያተልጎበጣባየተጣለገንፎመሳይ።

አብሲት፡ በቁሙ፡ ባሰ።

አብሳይ፡ ያበሰለየሚያበስልየሚቀቅል፡ ቀቃይጋጋሪሊጥአፍሳሽወጭትጠባሽ፡ ዐበዛ፡ ወጥቤት።

አብሳዲ፡ የሰውስም፡ በእንሳሮየነበረሊቅ።

አብስል፡ የሚያቃጥልየሚያናድድ፡ አቃጣይአናዳጅ። ልብአብስልእንዲሉ።

አብሶ፡ አጥንቶአክፍቶ፡ ይልቅማለትነው። ንኡስአገባብምይኾናል።

አብረቀረቀ፡ አብለጨለጩኣፍለቀለቀአንተገተገአንጸባረቀ፡ ውሃናመስተዋትጥሩብረትከፀሓይሲገናኝነው።

አብረቅራቂ፡ ያብረቀረቀየሚያብረቀርቅ፡ ነጭልብስሐርወርቅኖራ።

አብረንታንት፡ የገዳምስምሀረዥ።

አብረከረከ፡ መላልሶፈጽሞአበረከ፡ ዕጥፍዕጥፍአደረገ፡ ጕልበትንአንቀጠቀጠ፡ ኀይልአሳጣ፡ አዛለአደከመ።

አብረዠረዠ፡ ረዥበረ።

አብረዠረዠ፡ ጨፈነአጥበረበረ፡ አንገደገደአንቦዠቦዠ።

አብሪ (አብርሂ) የቅርብሴትትእዛዝአንቀጽ። (ኢሳ፰፥፩)

አብሪ (ዎች) (አብራሂ) ያበራየሚያበራ፡ ፋናወጊ፡ ገላጭአስረጅ። መብራትአብሪእንዲሉ።

አብሪነት፡ መብራትያዥነት፡ ፋናወጊነት።

አብራ (አብራሂ) ያያንሐኪም። ዐይንአብራእንዲሉ።

አብራቅዳ (አብርህቅዳሕ) መብራትአብራ፡ መጠጥቅዳ። አብራቅዳሲልዐደረእንዲሉ።

አብራሪ፡ ያበረረየሚያበርየሚያከንፍየሚያሮጥጥያራነጂ።

አብራራ፡ ገላለጠመላልሶአስረዳ።

አብራሽ፡ ያበረሰየሚያበርስ፡ አርካሽ።

አብራከሥላሴ፡ የሥላሴኀይልናጸጋበጥምቀትልጅነትንየሚሰጥ።

አብራክ፡ ጕልበቶች።

አብራጃ፡ አየር፡ ነፋሻቦታ፡ ቀዝቃዛስፍራ።

አብራጅ፡ ያበረዶየሚያበርድየሚያቀዘቅዝ፡ አቀዝቃዥ።

አብርሀ፡ የሰውስም። አብርሀአጽብሐእንዲሉ። ትርጓሜውአበራማለትነው።

አብርሃም፡ ታላቅአባት። በዕብራይስጥአብራሃምይባላል።

አብርል፡ የገነትወፍ።

አብርር፡ ጠንቋይበሥጋደግሞላሞራየሰጠውአስማተኛመድኀኒትሰውንየሚያበርየሚያንከዋርር።

አብርቅ፡ ተላላፊየከብትበሽታከፀሓይሙቀትየሚመጣ፡ እንደአባሰንጋበፍጥነትይገድላል።

አብሻት፡ ጥዋዐፈሠ።

አብሽ፡ ምረቱየባሰ፡ እንደኮሶየኾነቅመም፡ ልጅንየሚያፋፋየሚያወፍር። አብሽወጭት፡ ምንቸትአብሽየሚሠራበትድስት፡ እንደጣባያለክብባለዦሮ።

አብሽቅመም፡ ባሰ።

አብሽወጭት፡ ድስት፥ ባሰ።

አብሽሎ፡ ቀለጦበሰለ።

አብሽሎ፡ የጠላቂጣቀለጦጥሬውተንተብትቦየተፈጨ።

አብሽሬ (ጕራጌ) አስደሳች።

አብሽር፡ ትልቅብራብሮቀለመነጭ።

አብሽቅ፡ አሳዛኝአናዳጅ። ልብአብሽቅእንዲሉ።

አብሾ፡ በቁሙ፥ ባሰ።

አብሾ፡ አብሽመሳይ፡ ፍሬውንሲቀምሱትየሚያስወገሽወፈፍየሚያደርግየሚያስቈጣየሚያሳብድአእምሮለዋጭቅጠል።

አብሿም፡ አብሾየጠጣ፡ ባላብሾበጥቂትመጠጥየሚሰክር፡ ሰካርእብድቍጡወፈፍተኛደፋርተማሪደብተራ።

አብቂ፡ ያበቃየሚያበቃ፡ ልክትክክልየሚያደርግ።

አብቃቂ፡ ያብቃቃየሚያብቃቃ፡ አስተንታኝ።

አብቃይ (ዮች) ያበቀለየሚያበቅል፡ የሚያጸድቅ።

አብቃይነት፡ አጽዳቂነትአስገኝነት።

አብተከተከ፡ በታተከበጣጠሰቈራረጠ። ዐይንአበጀአሳመረ፡ የንጀራ።

አብታ (ቶች) ያረግስም፡ በንጨትኹሉላይየሚታበትየሚንጠለጠልዐረግ፡ የጠንበለልዐይነት።

አብቹ፡ የኦሮባላባት፡ የሱአገርናዘርበስሙይጠራል። አብቹናገላንእንዲሉ።

አብቺው፡ የሴትስም።

አብነት (አብና) አባትነት (አባትመ)

አብነት፡ ምሳሌነት፥መምርነት።

አብነትቀምሷል፡ ኮሶወይምሌላመዳኒትጠጥቷልውል።

አብነትነሣ፡ ከሥነፍጥረትየሥፈንምሳሴናዐይነትወሰደ፥እስመስሎሠራ።

አብነት፡ የትርጓሜባህልልዩነት።

አብነት፡ ፍቱንመዳኒት፡ (መድኀኒት) ፡ ገቢርልይኩን። (የዶምኣብነት) ፡ ደምዕርጥያለው።

አብነቶች፡ መዳኒቶች።

አብናኝ፡ ያበነነየሚያበን፡ አጫሽ።

አብከነከነ፡ የአበካከነድርብ።

አብካሪ፡ ያበከረየሚያበክርየሚያቈርጥየሚተውየሚያቆም።

አብዛኛ (ኞች) ያብዢወገንብዙ። አብዛኛውንአትናገር።

አብዝቶበሰረካ (ጠጣከለለበሰወዶ'ተቀበለእከሌስድቡንለብሶትዐደረእንዲሉ ። ሠራብለኸሥራትንፈረደብለኸፍርድንእይለብሰኸፍጀውዐዲስልብየለበሰውንሰውእንዲህይሉታልፍጀውጨርሰውማለትነውለባሽ) (ሾች)

አብዢ (አብዛኂ) የሚያበዛየሚያተርፍየሚያበረክትየሚያረባ፡ አትራፊአርቢ። አብዢ፡ ተጨማሪፊደልምእላድ። ዎችንተመልከት።

አብዢነት፡ አትራፊነትአበርካችነት።

አብዢዎች፡ የሚያበዙ፡ አትራፎች።

አብዬ፡ የጋሼታላቅወንድምስም፡ በ፫ኛልጅአፍየሚነገርአባቴማለትነው። ኣቡብለኸእብንእይ።

አብዱ፡ የድኝጭቃ።

አብጅር፡ የነጋሪትድምጥ።

አብጅር፡ የነጋሪትድምፅ፡ ሩጥቅደምማለትንያሳያል። አብጅርቀብዥርእንዲሉ። ዳግመኛምአብጅርከበገረቢወጣአስበግርተብሎይፈታል።

አብጋኝ፡ ያበገነየሚያበግንየሚያደርቅየሚያከርየሚያገምን፡ አክራሪ።

አብግን፡ ዝኒከማሁ፡ አግምን። ልብአብግንእንዲሉ።

አብጠለጠለ፡ በጫጨቀቈራረጠቀጠቅ።

አብጠሰጠሰ፡ አበላሸከንቱአደረገ፡ ዐመልንጠባይን።

አቦ(ኣባትሆይ) ፡ አቡነገብረመንፈስቅዱስ። በኦሮምኛግንሰውዮማለትነው፡ ትግሮችምአባትሲሉኣቦይላሉ። አቦዬንእይ።

አቦሰጡኝ፡ ዝኒከማሁ፡ እናትያቦንገድልዐዝላተስላየወለደችውየወለደቻትልጅ።

አቦረቱኝ፡ የወንድናየሴትስም (ምክነቴንአሸነፉልኝማለትነው)

አቦአቦአለ፡ ኣክሪ - አኀነነ፡ ከፍከፍአደረገ፡ ያባትነትናየጌትነትየመምርነትማዕርግሰጠ።

አቦእገሌ፡ ስመጥርመነኵሴ።

አቦለድ (ዶች) ወገን፡ ዐይነት፡ ተመሳሳይ። ዝንጀሮከእንዳሞድ፡ ጕሬዛከጨኖ፡ ቀበሮከተኵላእንዲመሳሰሉ፡ ይህምእንደዚያነው። ነገዱአንድሲኾንመለያየቱንያሳያል።

አቦል (ዐረአወል) አንደኛመዝሙራያ፥ፊት። አቦልዘራፍ። አቦልቡናእንዲሉ።

አቦልሴ፡ሰርገኛ፡ የሚባል፡ ጤፍ፡ ዕይር፡ መሬት። በረዘን፡ እይ

አቦልሴ፡ ድብልቅበለሰ።

አቦልዜ፡ አቦልሴ፡ በለሰ።

አቦራረቅ፡ አዘላለልአፈነጫጨት፡ መቦረቅቡረቃ።

አቦራቦር (አበራበር) አጐራጐርአፈላፈል፡ መቦርቦርባዶማድረግ።

አቦቃቀር፡ አለጫጩት፡ መቦቀር። ወረበንንእይ።

አቦብላት፡ ብልኀተኛ፡ አቦ።

አቦነነ፡ እንዳህያመታጠዘለ።

አቦካክ፡ ኣለዋወስአስተሻሸት፡ መቡካት።

አቦኸየ፡ መለጠገለጠቡሓአደረገ፡ አነጣ።

አቦዘ፡ አዘነጋአፈዘዘ። ቦዘነንንተመልከት፡ የዚህዘርነው።

አቦዘነ፡ አሰነፈአሳረፈዞላአዋለሥራአስፈታ፡ ከለከለአስቀረአስታጐለአቆመአቈረጠ።

አቦዘነአቦዘነች፡ የወንድናየሴትስም።

አቦዛኝ፡ ያቦዘነየሚያቦዝንየሚያሰንፍ፡ ሥራአስፈች።

አቦዛዘን፡ ኣሰናነፍ፡ መቦዘን።

አቦየ፡ ማሰቈፈረገመሰ፡ ቦይአወጣ።

አቦዬ (አቡየ) የሰውስም፡ አባቴየኔአባት። ያቦነኽየኔአቦተብሎምይተረጐማል። ቆቅ፡ ማሪ፡ እቦዬ፡ እንዲሉ።

አቦዳደስ፡ አለማመስአጐማመድ፡ መቦደስ።

አቦጋገት፡ አለማመን፡ መቧገት።

አቦጣጠጥ፡ አሞጣጠጥ፡ መቧጠጥ።

አቦጫጨር፡ አሞጫጨር፡ መቧጨር።

አቦጫጨቅ፡ አስተጫጨድ፡ መቦጨቅ።

አቧለተ፡ አፌዘ፡ ቧለተ።

አቧለተ፡ አፌዘተረበዘበተቀለደ፡ ዋዛፈዛዛተናገረ።

አቧላች፡ ያሷለተየሚያቧልትየሚተርብ፡ ተራቢቀላጅ።

አቧራ፡ ያፈርብናኝዐቧራ።

አቧደነ፡ እጣመረአያያዘአቀናጅ፡ አጋጠመ።

አቧዳኝ፡ ያቧደነየሚያቧድን፡ ቡድንመራጭናወዲህየሚል።

አቧገተ፡ አቀለተአለመነ፡ ዘግኖሰጠከምርት።

አቧጋች፡ ያቧገተየሚያቧግትየሚያቀልትየሚዘግን፡ አቀላችዘጋኝ።

አቧጨቀ፡ አባዘተአናከሰአባላአቃማ።

አተ(ማችን፡ ረዳ፡ ዐገዘ)አማች፡ ያተ፡ የሚያሙት።

አተለ (አንተለጥሕለትግሐተለ) ደፈረሰ፡ አተላኾነከላይወደታችወረደ፡ ዘቀጠዘገጠ።

አተለለ (አጽለለ) ፡ አጠራእጠለለ።

አተለለ፡ ኣወረደአፈሰሰ።

አተለቀ፡ አላቀ፡ ትልቅ፡ አደረገ ።

አተላ (ትግሐተላ) የጠላየጠጅየቅቤየኮሶየብረትዝቃጭ፡ አንቡላዐርወደውጭየሚፈስየሚጣል። (ኤር፵፰፥፲፪)

አተላ፡ አበዛአተረፈአፈደፈደ።

አተላ፡ አወጣአፍለከለከኣርመሰመሰትልን(ዘኍ፡ ፭፡ ፳፩)”።ዕጭን" አስተውል።

አተላለመ፡ እዠማመረኣስተራረሰ።

አተላለም፡ ኣስተራረስመትለም።

አተላል፡ የትልተፈጥሮአኳዃንመትላት።

አተላም፡ አተላየፈሰሰበትያለበትስፍራ።

አተላተለ፡ ኢቃደደአሠናጠቀአባጣ።

አተላተላ፡ ኦተራተረአማዘዘ።

አተላተል፡ አተራተርመተርተር።

አተል (ጥሒል) ማተልመደፍረስ።

አተልአለ፡ አተለ፡ ደፍረስአለ።

አተመ፡ በቁሙዐተመ።

አተመመ፡ አጮኸአናረ።

አተመከ፡ ሰገደሠረጐደ።

አተማመም፡ እኸልመትመም።

አተማተመ።

አተማተመ፡ አላተመአጋጨአዋጋ።

አተማታሚ፡ ያተማተመ፣ የሚያተማትም (ኣላታሚአዋጊቲቲቲባይእረኛ)

አተረ፡ ተቋጠረ፥ ዐተረ።

አተረማመሰ፡ አበጣበጠአመሰቃቀለ።

አተረማመስ፡ አበጣበጥማተራመስ።

አተረማማሽ፡ ያተራማመሰ፣ የሚያተረማምስ (አበጣባጭ)

አተረተረ፡ ዘርዘርአደረገበተራአቆመሰደረደረደረአሰለፈ። ልማዱግንተገብሮነው (ተሰደረተደረደረ)

አተረተረ፡ ደረደረ፡ ተረተረ።

አተረካከክ፡ አሠነጣጠቅመተርከክ።

አተረኳኰስ፡ አኰሰታተርመተርኰስ።

አተረጓጐመ፡ አመላለሰ።

አተረጓጐም፡ አፈታትመተርጐም።

አተረፈ (አትረፈ) ፡ ኣዳነፈታፈወስተወኣስቀረ።

አተረፈ፡ አበዛትርፍሰጠኣከለጨመረ(፪ነገ፡ ፬፡ ፵፫፣ ፵፬፡ ኤር፡ ፵፰፡ ፮)(ቂምአተረፈ" - አቈየ)

አተረፋፈስ፡ አዘጋገንመተርፈስ።

አተራመሰ፡ አሸበረ፥ (ተረመሰ)

አተራመሰ፡ ኣወከበጠበጠአሸበረዐመሰአፋጀአመሳቀለ።

አተራማሽ፡ ያተራመሰ፣ የሚያተራምስ (አዋኪበጥባጭዐማሽኣመሳቃይ)

አተራረር፡ አሠነጣጠቅመተረር።

አተራረብ፡ አቀላለድመተረብ።

አተራረት፡ አመሳሰልመተረት።

አተራረክ፡ የታሪክአነጋገርመተረክ።

አተራረፍ፡ አዳዳንመትረፍ።

አተራተረ፡ አጨፋለቀ።

አተራተረ፡ አፋታአለያየ። አተራተረ፡ አሠናጠቀአፈናከት።

አተራተር፡ አፈታትመተርተር።

አተራከመ፡ ሰበሰበአጠራቀመ።

አተራካሚ፡ ያተራከመ፣ የሚያተራክም (ሰብሳቢአጠራቃሚ)

አተራጐመ፡ አገላበጠአማለሰአፋታ።

አተርትሮ፡ ሰድሮደርድሮ (ተሰድሮተደርድሮ" - "ዐረፈ" ብለኸ "ምዕራፍን" ተመልከት)

አተበ፡ ቈረጠ፡ ዐተበ።

አተባ (ኣትብዐ) ፡ ሞረደጨውነሰነሰእውሃአገባነከረአጠነከረአሰላኣሾለ።

አተባብ፡ አፈጣጠንመትባት።

አተባተበ፡ አጠላለፈአስተሳሰረአያያዘአወሳሰበ።

አተባተብ፡ አጠላለፍመተብተብ።

አተቤተ፡ አኰራ ።

አተተ (አቲትአተተራቀ) ወገደአራቀነጠለአስገለለ።

አተተ፡ ተቸዐተተ።

አተቻቸት፡ አስተታተትመተቸት።

አተነነ፡ አበነነአጨሰ። አትናኝ፡ ያተነነ፣ የሚያተን (አብናኝ)

አተነኳኰል፡ አጐዳድመተናኰል።

አተነኳኰስ፡ አለኳኰፍመተንኰስ።

አተናተነ፡ አካፈለአከፋፈለ።

አተናተን፡ አከፋፈልመተንተን።

አተናታኝ፡ ያተናተነ፣ የሚያተናትን (አከፋፋይ)

አተንክ (ኮች) ፡ ፈጣንክፉጠንቀኛተንኰለኛ።

አተንክ፡ ሙቀትሐሩር።

አተንክ፡ ጠንቀኛ፡ ተንክ።

አተኛ፡ አስተኛአጋደመ(መክ፡፭፡፲፪)

አተኛኘት፡ አስተኛኘትአገዳደምመተኛት።

አተከረ፡ ነዘነዘ፥ ተከረ።

አተከረ፡ ጨቀጨቀነዘነዘ።

አተከነ፡ አበገነአናደደአቃጠለ።

አተከዘ፣ አስተከዘ፡ አሳዘነወዘንአሳደረ።

አተካረኛ፡ ዝኒከማሁ።

አተካሪስ፡ ድንድን፡ ተካሪስ።

አተካራ፣ አተኻራ፡ ንዝንዝጭቅጭቅ።

አተካራም፡ ጭቅጭቃም (ልብአቍስል)

አተካተክ፡ አጠቃጠቅመተክተክ(ቶክቶከ)

አተካከል፡ አቸካከልመትከል።

አተካከር፡ አነዛነዝማትከር።

አተካከት፡ አደካከምመታከት።

አተካክ፡ አወካከልመተካት።

አተኰሰ፡ እሞቀኣወበቀ።

አተኰረ፡ ተኰረ።

አተኰነ፡ ትዃንአፈራአበጀ።

አተኳሪ፡ ተኳር።

አተኳኰሰ፡ ላኳኰሰአቀጣጠለአየያዘ።

አተኳኰስ፡ አለኳኰስመተኰስ።

አተኳኰር፡ የጥንቃቄአስተያየትመተኰር።

አተኳኰን፡ የትዃንአፈጣጠርመተኰን።

አተጋ (አትግሀ) ፡ አሠጋአነቃጐተጐተ (ዕረፍትነሣ - መክ፡ ፩፡ ፲፫)አትጊ (አትጋሂ) ፡ ያተጋ፣ የሚያተጋ (አሥጊጐትጓች)

አተጋተግ፡ አራረፍመተግተግ።

አተጋገብ፡ አቀዛቀዝመተገብ።

አተጋገን፡ ኣጀጓጐልመተን።ችግኝንእይ - የተገነዘርነው"

አተጋጋ፡ አነቃቃአሳሰበ።

አተጋግ፡ አሠጋግመትጋት።

አተፈተፈ፡ ቸኰለፈጠነተክተፈተፈ።

አተፈተፈ፡ ቸኰለተፈተፈ።

አተፋተፈ፡ አባጣአቋረጠአሠናተረ።

አተፋፍ፡ ኣቀረሻሸትመትፋት።

አተፍተፍ፡ አሰጣጥመተፍተፍ።

አተፍታፊ፡ ያተፈተፈ፣ የሚያተፈትፍ (ተፌከተፎ)

አቱ (አቲውአተወ) መምጣትመግባት። መምጣትከናትወዳባት፡ መግባት። ካባትወደናትነው። በአባትናበእናትመካከልቁሞመመላለስንያሳያል።

አቱሥግራታቱሥግራ(አቲወተአቱ፡ ሥግርአ) ፡ መምጣትትመጣለኸ፡ መግባትትገባለኸ። ሥገራተራመዳ፡ ሥርተራመድ።

አቱች (ቾች) የቅጠልስም፡ ሥሩለጠጅናለንጥልመድኀኒትየሚኾን፡ የጠጅንመበላሸትየንጥልንመውረድየሚያርቅየሚያሶግድ።

አቲከም (ኦሮ) (ኣቲከሚ) አንተየየትነኸ። መንገሻአቲከምእንዲሉ።

አታለለ፡ አሞኘ፡ (ታለለ)

አታለመ፡ አዣመረፈርአዋጣ።

አታላሚ፡ ያታለመ፣ የሚያታልም ።

አታላይ፡ ያታለለ፣ የሚያታልል (ደላይሸንጋይዋሾቀጣፊመልቲ - "አታላይሌባ" እንዲሉ)

አታላይነት፡ አታላይመኾን።

አታላዮችቲዎች (ሮሜ፡ ፩፡ ፴)

አታሞ (ዎች) ፡ የክበሮቂጥእማሪት።

አታሞ፡ አማሪትተመመ።

አታሞ፡ ኣፉበለፋቈዳየተለጐሠ(የታሰረ)እንስራገንቦ።

አታሞ፡ ዋሻ (እረኞችደበሎጠቅለውበውስጧሲመቱእንደአታሞየምትጮኸዋሻ - ይህችውምበላይኛውወግዳክፍል "ጐሽውሃ" በሚባልአገርትገኛለች)

አታረተ፡ ተረትአነጋገረምሳሌአመሳሰለ።

አታረፈ፡ አባለጠአባዛ።

አታተረ፡ አተጋአለፋ።

አታተተ (ተሐተ) ተመረመረተተቸ።

አታት፡ ዐራጣወለድ፡ ሰውካገሩተወግዶእባዕድአገርኺዶየሚያተርፈውትርፍላበዳሪየሚከፍለውገንዘብ። ውርኝትትንእይ።

አታች፡ ያተተየሚያትት፡ አስገላይ።

አታከለ፡ አቻከለአካሰሙ(አትክልትመትከልንረዳ)

አታከተ፡ አለፋአደከመእሰነፈአስለቐ(ሚል፡ ፪፡ ፲፯፡ ማቴ፡ ፳፮፡ ፲)

አታካችአስናፊ።

አታካይ፡ ያታከለ፣ የሚያታክል ።

አታክልት፡ አትክልትዛፎችኵትኵቶች።አትክልት" የግእዝ "አታክልት" ያማርኛነው (በባላገርግንስለተክልይነገራል)

አታኰሰ፡ አላኰሰአለባለበ።

አታኳሽ፡ ያታኰሰ፣ የሚያታኵስ (አዋጊ)

አታጊ፡ ያታጋ፣ የሚያታጋ (አነቃቂ)

አታጋ (አስተታግህ) (ጥነ)አነቃቃ።

አቴቴ (ዶሮ) ዛር፡ በሴትስምየምትጠራውቃቢ፡ ዐማሮተከጋሎችየወረሷት፡ ጨሌየሚያጠልቁላት፡ አቴቴግንቢአቴቴሐራአቴቴዱላእያሉእንቀትየሚቀቅሉላትአምልኮባዕድ። ትርጓሜውጠባቂማለትይመስላል። ወሌንተመልከት።

አቴት፡ ሀብትዕድልገንዘብከብት፡ ባል። ሚስትምለባሏአቴትትባላለች።

አቴና (ኖች) ከመቃናከቀርክሓየተሠራሣጠራየመሬትልባጥ። ሥራውከአቴናስለመጣአቴናተባለይላሉ። ደብተራወገቡንረግራጊ፡ አቴናወጊ። (ዐጤቴዎ)

አቴና፡ የጣዖትስም፡ ሴትአምላክ።

አቴና፡ ያገርስም፡ የግሪክአገር።

አቴፈ፡ አነሣአንሳፈፈአንካፈፈ።

አቴፈው፡ አንሳፈፈው።

አት (ኢት) በትንቢትናበትእዛዝአንቀጽየሚገባአሉታናአፍራሽ። አትወርድአትወጣ፡ አትኼድአትመጣ፡ (አንተእሷ) ። አትስረቅአታመንዝር፡ አትንካአትቅመስአትቅረብ። (ቈላ፪፥፩) ። ኮነንእይ።

አት፡ ለሩቅሴትየአንቀጽዝርዝር። እሱእሷንዐወቃት። ፭ኛውንያእይ።

አት:የነፍስ፡ አወጣጥ፡ መሞት ።

አትሊ፡ ያተላ፣ የሚያተላ።

አትላንቲክ፡ ባውሮጳናበአሜሪካበአፍሪቃመካከልያለውቅያኖስ፡ ስፋቱሦስትሺማይል (ዐምስትሺኪሎሜትር) ነው።

አትላይ፡ ያተለለ፣ የሚያተል (እጥላይ)

አትመሰመሰ፡ አድበሰበሰአድመሰመሰአመቀመቀእርበተበተ።

አትመከመከ፡ አድበስበስሳያሰማተናገረ (መከመከን" እይ)

አትማሚ፡ ያተመመ፣ የሚያተም (ከበሮመቒ)

አትምጣ(ኢትምጻእ) ፡ ባለኸበት፡ ርጋ፡ እዚያው፡ ኹን ።

አትራፊ (ፎች) ፡ ያተረፈ፣ የሚያተርፍ (አዳኝኣብዢነጋዴ)

አትሮንሰማርያም፡ ከግራኝበፊትየነበረችየወሎቤተክሲያን።

አትሮንስ፡ መንበር (ግእዝ)

አትሮንስ፡ ዐጪርናረዥምየመጽሐፍወንበርየቅምጥየቁምባለኹለትመልሕቅባላራትእግር፡ መጽሐፍተዘርግቶየሚደገምበትናየሚነበብበት፡ ታጥፎየሚቀመጥበት። (ኪወክ) ። በግእዝግንዙፋንማለትነው።

አትቢ፡ ያተባ፣ የሚያተባ (ኣስሊነካሪአጠንካሪባለጅጠይብ)

አትባራ፡ በሱዳንክፍልያለአገር፡ ተከዚየሚወርድበት። የግእዝመጽሐፍፈለገአትባራእንዲል።

አትንኩኝ፡ የፈትልስም (ቀጪንየባሕርድር)

አትከነከነ (ከነከነ) ፡ አብስለሰለአግመነመነ (በልብውስጥእጕላላ)

አትከነከነ፡ ተትከነከነ (አብሰለሰለተብሰለሰለተከነ)

አትከነከነ፡ አብሰለሰለ፥ ተከነ።

አትካሪ፡ ያተከረ፣ የሚያተክር (ነዝናዥ)

አትካኝ፡ ያተከነ፣ የሚያተክን (አቃጣይአናዳጅ)

አትክልተኛ (ኞች) ፡ ያትክልትሠራተኛ (ባላትክልትኰትኳችዐጋይ)

አትክልት፡ ተካይ (ዮች) ፡ አትክልትየሚተክል። ፈረንጆች "ዣርዲኜ" ይሉታል።

አትክልት፡ ተክሎች።

አትክር፡ ዝኒከማሁ (ጨቅጫቃነዝናዛልብአውልቅ)

አትክን፡ ዝኒከማሁ (ልብአብግን)

አትኮኝ፡ የለሽ (እንደዶሮአንዳውሬእንደበሬየሚጮኸሰውተምሳሊተብዙበፈረንጅኛባንትሪሎግይባላል)

አትኳር (ሮች) የንጨትስም፡ ያንፋርዐይነትዛፍየተኰረዘርይመስላል።

አትጋፊኝ፡ ወደግፉዓንጠበልመውረጃየደብረሊባኖስጠባብሥርጥ "በዚህገደልባልሚስቱንአትጋፊኝአለይላሉ” ።

አቶ (አቤቶ) በዕድሜናበማዕርግከፍታላለውሰውየሚሰጥየስምቀዳሚቅጽል፡ በአያናበአቤቶመካከልያለ፡ ፍችውጌታባለቤት፡ ምስጢሩቃለአጋኖነው። አአባት፡ ቶቤት (ኣበቤት) ከማለትየመጣነው። እመትንተመልከት፡ አመመ።

አቶበዛብኸየተዋጉበትአሽከሮቻቸውየተጋደሉበትሜዳ (የመንዝክፍል)

አቶመቆመ፡ አጕረመረመ፥ (ቶመቶመ)

አቶምቷሚ፡ ያቶመቶመ፣ የሚያቶመቱም (አጕረምራሚ)

አቶሰቶሰ፡ አቶከቶከአሳበቀ።

አቶሰከ፡ በቀስታፈሳ።

አቶሳል (አቶሳል) የስንዴስም፡ ሙቁእንትክትኩከብቅልናከድብርቅፍሬጋራለሳልለጕንፋንመድኀኒትየሚኾንጥቍርስንዴማርማርየሚል። አንዳንድሰዎችሣህሌየሚባልሰውከሌላስፍራወደሺዋስላመጣውኣቶሣልተባለይላሉ፡ እውነትመኾኑንእንጃ።

አቶስቲሽ፡ አሳባቂ።

አቶራረብ፡ አሸዳሸድመቶረብ።

አቶከቶከ፡ አሾከሾከ፡ (ቶከቶከ)

አቶከቶከ፡ ከሰውበታችኹኖድምፁንበማሳነስተናገረነገርንደገፈእሥርእሥርአለአሾክሾክአሳበቀ።

አቶክቷኪ፡ ያቶከቶከ፣ የሚያቶከቱክ (አሾክሿከ)

አቷረበ፡ አወሳወሰአሸዳሸደ።

አቸላለስ፡ አከነባበልመቸለስ።

አቸማቸም፡ ኦቸራቸምመቸምቸም።

አቸሳሰር፡ ኣደኒሳሰርመትሰር።

አቸረ (አኄረወ) ፡ ቸርአደረገ።

አቸረቸረ (ቸረረ) ፡ ላይላዩንዐለፈተንደረደረሳይየጦርያንካሴ።

አቸረቸረ፡ ሳይወጋዐለፈ፥ ቸረቸረ።

አቸራቸም፡ አሰባበርመቸርቸም።

አቸራቸር፡ ኦተናተንመቸርቸር።

አቸራቻሪ፡ የቸራቸረ፣ የሚያቸራችር (አሻሻጭ)

አቸርቻሪ፡ ያቸረቸረ፣ የሚያቸረችር።

አቸባቸብ፡ አመታትአወቃቅመቸብቸብ።

አቸነካከር፡ አወጋግመቸንከር።

አቸናቧ፡ አማታአንቦጫረቀውሃንበእግሩ።

አቸናቧ፡ አንቦጫረቀ፡ (ቸነቧ)

አቸናቧ፡ እናፈረገላን።

አቸናኘን፡ እጀናነንመቸነን።

አቸናከረ፡ ችንካርንልብውሃትንአማታአታከለ።

አቸኛ፡ አቻምባላቻ፡ እኩያነትያለውወደረኛ።

አቸካቸክ፡ አወጋግመቸክቸክ።

አቸካከል፡ አቀባቀብመቸከል ።

አቸኰለ፡ ኣፈጠነጐተጐተ።

አቸኳኰል፡ አጠዳደፍመቸኰል።

አቸጋገር፡ አጨናነቅመቸገር።

አቸፈር፡ በአገውውስጥያለአገር።

አቸፋቸፈ፡ አጨቃጨቀእነዛነዘ።

አቸፋቸፍ፡ አጨቃጨቅመቸፍቸፍ።

አቻ (ቾች) (ወላሞጥርስ) ጓድወደርእኩያባልንጀራግጥሚያ፡ የፍቅሩኹናቴእንደጥርስየተጋጠመየተካከለ። (ተረት) ፡ ኣላቻጋብቻ፡ ቈይብቻቈይብቻ። አቻግእዝአተወአታዊካለውየወጣነው። አቻም፡ ኦቻያለው።

አቻለሰ፡ አከናበለአዳፋአፋሰስ።

አቻላሽ፡ ያቻለሰ፣ የሚያቻልስ (እፋሳሽ)

አቻመ፡ እቃመ።

አቻሜ፡ የወንድናየሴትስም፡ የአቻምወገንማለትነው።

አቻምየለሽ፡ አቻሽማነው፡ የሴትስም።

አቻምየለኽ፡ የወንድስም።

አቻቻለ (አስተካሀለ) ፡ እሸካከመአወሳሰነአስተጋጉ።

አቻቻለ፡ አጣወረአካልንሰውነትን።

አቻቻለ፡ አጣጣአማላዕዳን።

አቻቻል፡ አወሳሰንመቻል ።

አቻቻም፡ አቃቃምመቻም።

አቻቻይ፡ ያቻቻለ፣ የሚያቻችል።

አቻቻይነት፡ አቻቻይመኾን።

አቻከለ፡ አታከለአቀባቀበ።

አቻኰለ፡ አጣደፈአፋጠነአጐታጐተ።

አቻኳይ፡ ያቻኰለ፣ የሚያቻኵል (አጣዳፊአፋጣኝአጐታጓች)

አነሰ(አኒስ፡ አነሰ) ፡ በቁሙ፡ ኰሰሰ፡ ቀጠነ፡ ተዋረደ፡ ዝቅ፡ አለ፡ ጐደለ፡ ዐጠረ፡ የመጠን፡ ያካል፡ የማዕርግ። አነሰ፡ ሲሉት፡ ተቀነሰ። ባ፭ኛው፡ ዓለም (ኦስያንያ) ፡ ክፍል፡ በፓሲፊክና፡ በህንድ፡ ውቅያኖስ፡ ውስጥ፡ የነበሩ፡ ጥንተ፡ ባላገሮች፡ ፈረንጆች፡ ከገቡባቸው፡ በኋላ፡ ባረቄና፡ በጨብጥ፡ በልዩ፡ ልዩ፡ ተንኰል፡ ዐልቀው፡ ቍጥራቸው፡ አነሰ ።

አነሰጐደለ ' ዐጸጸዐለቀሣሣ።

አነሣ፡ መዘነ፣ ሰቀለ፣ አንጠለጠለ ።

አነሣ፡ ሾመ፣ አከበረ፣ አጌተየ ።

አነሣ፡ በቃ፣ አገመረ፣ ቻለ፣ አስቀመጠ (ዘፍ፡ ፴፮፥፯፡ ፩ነገ፡ ፯፥፴፰፣ ፰፥፷፬፡ ፪ዜና፡ ፯፥፯)

አነሣ፡ ብድግአደረገ (ከዳቦከሥጋወገን - "የወደቀንአንሣየሞተንቅበር" እንዲሉ - (እማኝአነሣ) - ቈጠረ - (ስምአነሣ) - በደግወይምበክፉአመሰገነዐማ)

አነሣ፡ ብድግ፡ አደረገ፡ ነሣ ።

አነሣ፡ አስታወሰ፣ አሳሰበ (ነገርንነገርያነሣዋል" እንዲሉ - ዘፍ፡ ፵፩፥፱፣ ፲፫)

አነሣ፡ አቀና (ዐይኑንአነሣ" እንዲሉ)

አነሣ፡ አንሳፈፈ፣ አንካፈፈ ።

አነሣ፡ ዕዳውንአመነ፣ ተቀበለ (እከሌስለተረታዳኝነቱንአነሣ)

አነሣ፡ ከመሪቀጥሎበቀኝበግራአንገርጋሪንአዜመ ።

አነሣ፡ ዠመረ (ነገርአነሣጦር'አነሣ" እንዲሉ)

አነሣ፡ ጨረሰ (ይህዱቄትብዙውሃያነሣል)

አነሣሣ (አስተናሥአወሐከ) ጐተጐተ (በልአድርግአትተውአለአደፋፈረ)

አነሣሣ፡ መላልሶአነሣ ።

አነሣሣ፡ አከላከለ ።

አነሣሥ፡ አከላከልመንሣት (መሣን" ተመልከትየዚህዘርነው)

አነሣሺ፡ ያነሣሣ፣ የሚያነሣሣ (አደፋፋሪ)

አነሳነስ፡ አበታተን ' መነስነስ።

አነስ፡ አለ፡ ጐደል፡ አለ፡ አነሰ ።

አነስ፡ ያነሰ፡ የተዋረደ ። አባት፡ ኣነስ፡ እንዲሉ።

አነስ፡ ጐደል ።

አነስተኛምጣድ፡ ከመኩብሽየምትበልጥ - ከመኩብሽየምትበልጥትንሽምጣድ ። ዘሩረጋነው - ቅርፁክብነው ።

አነስተኛ፡ የትንሽ፡ ወገን፡ ዝቅተኛ፡ መለስተኛ ።

አነረነረ፡ አነጠነጠ፡ (ነረነረ)

አነረነረ፡ አደዘደዘ ' አነጠነጠ።

አነር(ሮች) ፡ የነብር፡ ዲቃላ፡ ኹለተኛ፡ ስሙ፡ ጐለጐነው ። (ተረት) ፡ ጕድባ፡ መዝለል፡ ስላቃተው፡ ከናቱ፡ ከነብር፡ ተለየ፡ ይባላል ። ዴሮን፡ እይ ።

አነሻሸጥ፡ አነሣሥ ' መነሸጥ።

አነቀዐንገትን፡ ያዘ፡ ዐነቀ ።

አነቀረ፡ ጨርሶ፡ ቀዳ፡ (ነቀረ)

አነቀሸ፡ ሰበረ፣ ቀለጠመ።

አነቀሸ:ሰበረ፡ ነቀሸ ።

አነቀበ፡ ዝኒከማሁ (ለነቀሰ)

አነቀተእንቀት፡ ቀቀለ፡ (ነቀተ)

አነቀዘ፡ ነቀዝአስበላ (ጥንጣንአደረገ - ማቴ፡ ፮፥፲፱፣ ፳)

አነቀፈአሰናከለ፡ ዐነቀፈ።

አነቀፈ፡ እግርንመታዐነቀፈ ።

አነቀፈ፡ እግርንመታዐነቀፈ ።

አነቃ (አንቅሀ) ቀሰቀሰ፣ አስነሣ ።

አነቃ (አንቅዐ) ሠነጠቀ፣ ለየ፣ ከፈለ (ቄሱኅብስቱንከላይወደታችያነቃዋል)።

አነቃ፡ አመነጨ፣ አወጣ፣ አፈለቀ፣ አስገኘ (ነሐ፡ ፯፥፰ - "አከሌነገርንከልቡአንቅቶካፉአውጥቶይናገራል)

አነቃ፡ አተጋ ።

አነቃቀልአመነጋገል፡ መንቀል ።

አነቃቀስ፡ አቀናነስ ' መንቀስ።

አነቃቀር፡ አጨላለጥ (ማንቀር)

አነቃቀት፡ አከረታተፍ፣ አቀቃቀል (ማንስከር)

አነቃቀዝ፡ አጠናጠን (መንቀዝ)

አነቃቀፈ፡ አሰዳደበ፣ አወቃቀሠ ።

አነቃቀፈ፡ አሰዳደበ፣ አወቃቀሠ ።

አነቃቀፍ፡ አሰዳደብ ' መንቀፍ (ነከፈን" ' አስተውል)

አነቃቀፍ፡ አሰዳደብ ' መንቀፍ (ነከፈን" ' አስተውል)

አነቃቃ፡ ቀሳቀሰ፣ አተጋጋ፣ ጐተጐተ ።

አነቃቃፊ፡ ያነቃቀፈ፣ የሚያነቃቅፍ ።

አነቃቃፊ፡ ያነቃቀፈ፣ የሚያነቃቅፍ ።

አነቃቅ፡ አሠነጣጠቅ (መንቃት)

አነቃነቀ፡ አንቀሳቀሰ፣ አወዛወዘ ።

አነቃነቅ፡ አወዛወዝ ' መነቅነቅ (ነወጠን፣ ቀነቀነን" ተመልከት)

አነቃናቂ፡ ያነቃነቀ፣ የሚያነቃንቅ (አወዛዋዥአንቀሳቃሽ)

አነቈረ (ነቈረ) ደነቈለ፣ አወጣዐይንን (በደንውስጥስኼድድንገትዕንጨትዐይኔንአነቈረኝ)

አነቈረ፡ ደነቈለ፡ ነቈረ ።

አነቈጠ፡ አነጠበ (ነቍጣጣፈ)

አነቋቈር፡ አነካከስመንቈር ' ማንቈር።

አነበረ፡ አስቀመጠ፣ አቈየ፣ አኖረ ።

አነበረረ፡ አስረጀ፣ አከሳ፣ አደረቀ፣ አሰለ ።

አነበራረር፡ አረጃጀት (መነብረር)

አነበበ (አንበበ) ንባብተማረ፣ አ ።

አነበበ፡ ሠነጠቀ፣ ተረተረ ።

አነበነበ፡ ለፈለፈ፡ ነበነበ ።

አነበነበ፡ ፈጥኖአነበበ (ነገርኣበዛ፣ ለፈለፈ)

አነበዘ፡ አመነቸከ፣ አቀለመ (ጥራትናጽዳትአሳጣ)

አነበጃጀል፡ አነኈራረጥ፡ መነባጀል

አነባ (አንብዐ) አለቀሰ፣ አፈለቀ፣ አፈሰሰ (፪ሳሙ፡ ፩፥፲፪፡ መክ፡ ፬፥፳)

አነባ፡ አለቀሰ፡ ነባ።

አነባረረ፡ ዐጒልኛአስጮኸ፣ አስለቀሰ፣ አንዠባረረ ።

አነባበሰ፡ አጫጫሰ።

አነባበረ፡ አደራረበ፣ አገጣጠመ (ዕቃን፣ ጠላትን)

አነባበረ፡ አደነጋገረ።

አነባበር፡ አኗኗር፣ አደራረብ (መንበርማነባበር - ድንበርንተመልከት)

አነባበሮ (ዎች) ኹለቱንናሦስቱንእንጀራአነባብረውየጋገሩትወይነብሩት ።

አነባበብ፡ የንባብአነጋገር (ማንበብ)

አነባበዝ፡ ኣቀማም፡ መንበዝ ።

አነባባሪ፡ ያነባበረ፣ የሚያነባብር (አደራራቢደርቦገዳይ)

አነባብ፡ አለቃቀስ፡ ማንባት ።

አነባነበ፡ እነዛነዘ፣ አለፋለፈ ።

አነባነብ፡ አነዛነዝ፡ ማነብነብ ።

አነባጀለ፡ አነኋረጠ ።

አነባጀለ፡ አነኋረጠ፡ ነበጀለ።

አነብናቢ፡ ያነበነበ፣ የሚያነበንብ ።

አነተ(አመመ) ፡ እናት፡ አደረገ፡ እማማ፡ አለ ። ነትን፡ እይ

አነተራረክ፡ አነዛነዝ ' መነትረክ።

አነተፈ፡ አነፋ ።

አነታረከ፡ አጨቃጨቀ፣ አባቀተ ።

አነከለ፡ ዐነከሰ፡ ነከለ።

አነከሰ፡ ባንድእግሩረገጠ፡ ዐነከሰ ።

አነከሰ፡ ዐንካሳ፡ ኾነ:ዐነከሰ።

አነከረ (አንከረ) አደነቀ (ዕጹብ)

አነከረ፡ አደነቀ፡ ነከረ ።

አነከተ፡ ሰበረ፣ አደቀቀ ።

አነከተ:ሰበረ፡ ነከተ።

አነካነክ፡ አበላል (መነክነክ)

አነካከል፡ ኣነካከስ (ማንከ)

አነካከሰ፡ አዘበታተረ፣ አቦጫጨቀ ።

አነካከስ፣ አነካከል፡ ማንከስ። ባስደራጊውናበሳቢዘሩዐመጐረዱንአስተውል (ነከሰን" እይ)

አነካከስ፡ አዘነታተር (መንከስ)

አነካከር፡ አዘፋፈቅ (መንከር)

አነካከተ፡ ሰባበረ፣ አደቃቀቀ።

አነካከት፡ ኣደቃቀቅ (መንከት - "ከተከተን" እይ) ጣይ ።

አነካካ (ዎች) ያነካካ፣ የሚያነካካ (ኣቀያያሚ - "በረከን" እይ)

አነካካሽ፡ ያነካከሰ፣ የሚያነካከስ ።

አነካክ፡ አደሳሰስ (መንካት)

አነኰረ፡ ገለበጠ፡ (ነኰረ)

አነኰተአቃጠለ፡ ነኰተ።

አነኰተ፡ አቃጠለ፣ አበሰለ (አነከተ)

አነኳኰረ፡ ገለባበጠ ።

አነኳኰር፡ አገለባበጥ (ማንኰር - "ኰረኰረን" እይ)

አነኳኰተ፡ አበሳሰለ (አነካከተ)

አነኳኰት፡ የንኵቶአደራረግ (መንኰትማንኰት) ፍሬ ።

አነኾለለ (አንኮለለ) አደነቈረአዞረ ።

አነኾለለ፡ አዞረ፡ ነኾለለ ።

አነኾላለል፡ አደነቋቈር (መነኹለል - "ነጐለለን" እይ)

አነዃለለ፡ አደናቈረ ።

አነወረ (አንወረ) ክፉስምሰጠነውረኛአደረገ ።

አነወረ፡ ነውረኛ፡ አደረገ፡ ነወረ ።

አነዋሪ፡ ያነወረየሚያነውርስም (አጥፊ)

አነዋወረ፡ አወጣጣገመናን ።

አነዋወር፡ ዝኒከማሁ (የነውርአወራርማነወር)

አነዋወዝ፡ አዟዟር (መናወዝ)

አነዋወጥ፡ እነቃነቅ (መናወጥ፣ ማናወጥ)

አነዘረ (አንዘረ) እንዝርትንበጭኑጸፋ፣ አሾረ (ድርፈተለወዘገ)

አነዘረ፡ በገናን፣ ክራርንመታ፣ አስጮኸ ።

አነዘረ፡ ፈተለ፡ ነዘረ።

አነዘዘ (አሕዘዘ) ባፍንጫአወጣ (ምግብንመጠጥንሰረነቀ)

አነዘዘ፡ ባፍን፡ አወጣ፡ ነዘዘ ።

አነዛ (አንዝሀ) ነሰረ፣ አፈሰሰ ።

አነዛነዘ፡ አጨቃጨቀ፣ አነታረከ ።

አነዛነዝ፡ አነተራረክ (መነዝነዝ)

አነዛናዥ፡ ያነዛነዘየሚያነዛንዝ (አጨቃቂ)

አነዛዘር፡ ኣወራወር (መንዘር)

አነዛዘዝ፡ የኑዛዜአነጋገር (መናዘዝ)

አነዛዝ፡ አበታተን (መንዛት)

አነደ(አኒድ፡ አነደ) ፡ አንድ፡ እለ፡ አንድ፡ ኣደረገ፡ ቍጥር፡ ዠመረ ።

አነደደ (አንደደ) ቦግ፣ ቧአደረገ (አቃጠለ)

አነዳደል፡ አሸነቋቈር (መንደል)

አነዳደቅ፡ አገነባብ (መንደቅ)

አነዳደድ፡ እቀጣጠል (መንደድ - "በለበለን" እይ)

አነዳደፍ፡ አጠዛጠዝ (መንደፍ)

አነዳድ፡ አቀራረብ (መንዳት)

አነገለ፡ ነቀለ = አፈለሰ ።

አነገሠ፡ ቀሳንጉሥአደረገ (አሠለጠነ፣ አገነነ፣ አከበረ - ፪ዜና፡ ፴፮፥፬)

አነገሠ፡ በቤተክሲያንዙሪያታቦትአዞረ ።

አነገሠ፡ አበዛ፣ አበረታ ።

አነገረ፡ እንገርዐለበ ።

አነገረ፡ እንገር፡ ዐለበ፡ ነገረ ።

አነገረ፡ ኰሽምንየቅሞፍሬንበመሬትውስጥቀብሮጠበሰ፣ አበሰለ (እንገርኣስመሰለ) ላቢ ።

አነገበ፡ ያዘ (አብዝቶተሸከመ - ሐርበኛውጋሻውንበክንዱአንግቧል)

አነገበ፡ ያዘ፡ ነገበ።

አነገተ፡ ባንገት፡ ተሸከመ፡ ዐነገተ።

አነገነገ፡ አኖቀኖቀ፣ ጮኸ (ወፍራምየሚያስፈራድምጥሰጠ፣ አሰማ - ነብሩአንበሳውሰጐጡዐዶከቢሩ)

አነገነገ፡ ድምጥ፡ አሰማ፡ ነገነገ።

አነጋ፡ አጠባ (ሌሊቱንአሳለፈክረምቱን - ፪ሳሙ፡ ፪፥፴፪)

አነጋ፡ የሰውስም ።

አነጋገል፡ አፈላለስ (መንገል - "መነገለን" ተመልከትየነገለመስምግስነው)

አነጋገሡ፡ አከባበረ፣ አደናነቀ፣ አዘመነ ።

አነጋገሥ፡ አሠለጣጠን (መንገሥ)

አነጋገረመልካም፡ ስብቅልተለማማጭ ።

አነጋገረ፡ አባባለ፣ አገተ፣ አከራከረ ።

አነጋገረ፡ አጫወተ፣ አጨዋወተ (ኣስተረጐመ)

አነጋገር፡ አወራር (ካያያዝይቀደዳልካነጋገርይፈረዳል" - ወስላታናደኅናሰውባነጋገሩይታወቃል)

አነጋገብ፡ አሸካከም (ማንገብ)

አነጋገት፡ የደረትአያያዝ (ማንገት) ። ባስደራጊውናበተደራጊውበሳቢዘሩዐመጐረዱንአስተውል (ዐነጠጠንናዐነከሰን" እይ)

አነጋገድ፡ ኣገዛዝ፣ አሻሻጥ (መነገድ)

አነጋገፍ፡ አጠነዋወት፣ መጨንገፍ።

አነጋጋሪ (ዎች) ያነጋገረ፣ የሚያነጋግር፣ የሚያጫውት (አጫዋች፣ አስተርጓሚ "ስማበለው)

አነጋጋሪነት፡ አጫዋችነት፣ አስተርጓሚነት ።

አነጋግ፡ አጠባብ (መንጋት)

አነግናጊ፡ ያነገነገ፣ የሚያነዝንግ (በጩኸቱምድርንየሚያነቃንቅ)

አነጐላለል፡ አደነቋቈር (መነጕለ)

አነጐረ፡ አቀለጠ፡ ነጐረ።

አነጐረ፡ አፈላ፣ አቀለጠ፣ አፈሰሰ ።

አነጐተዕንጐቻ፡ ጋገረ፡ ዐነጐተ ።

አነጐደ፡ በኀይልመታ፣ አጨናፈረ (የጥፊ፣ የምች፣ የንቅፋት)

አነጐጠ፡ ነጐለ። ነካነጐጠ።

አነጐጠ፡ ዐነቀፈ፣ ነካ፣ ወጋ (በነገር)

አነጓ (አንጕዐ) ሰበረ፣ ቀለጠመ፣ ኣፈሰሰ ።

አነጓ፡ ቀለጠመ፡ ነጓ።

አነጓለለ፡ አደናቈረ፣ አነፋለለ ።

አነጓጐል፡ አሰነካከል፣ ማጨናጐል።

አነጓጐር፡ አፈላል (መንጐር)

አነጓጐት፡ የዕንጐቻአገጋገር (ማንጐት) ። ባስደራጊውናበተደራጊውበሳቢዘሩዐመጐረዱንልብአድርግ።

አነጓጐድ፡ አካኼድ (መንጐድ - "ጐነደን" ተመልከት)

አነጓጐጥ፡ አወጋግ (ማንጐጥ)

አነጠ፡ ጠረበ፥ላገ፡ ዐነጠ።

አነጠሰ፡ በቁሙ፡ ዐነጠሰ።

አነጠረ (አንጠረ) ወረወረ (እመሬትላይመታአናረአዘለለአጓነ)

አነጠረ (አንጸረ) አሳየ፣ አመለከተአስረዳ (እውነትአደረገአሳመነ - "እከሌየእከሌንሌብነትአነጠረበት)

አነጠረ፡ በቅመምአፈላ፣ አቀለጠ፣ እፈሰሰ፣ ለየ፣ አጠራ፣ አጣፈጠ (ቅቤን) ፈተነ፣ መረመረ (ማዕድንንልብንኵላሊትን - መዝ፡ ፲፯፥፫፣ ፳፯፥፪)

አነጠበ፡ ነጥብጣለጸፈ ።

አነጠነጠ፡ አረጠረጠ፡ ነጠነጠ ።

አነጠነጠ፡ አዘጠዘጠ፣ አረጠረጠ (ንግዴዳርዳሩንያነጥንጥሣህለሥላሴምካልጋውአይናወጥ)

አነጠዘ፡ ከቁምጣለ (እስኪሰበርናእስኪሠነጠቅድረስ)

አነጠዘ፡ ጣለ፡ ነጠዘ።

አነጠጠ፡ ፋቀ፡ ዐነጠጠ ።

አነጠፈ፡ በተወሰደመሬትፈንታሌላተካሰጠ ።

አነጠፈ፡ ዘረጋ፡ (ነጠፈ)

አነጠፈ፡ ጣለ፣ ገደለ (ጠላትን)

አነጣ፡ አጠራ፣ ነጭአደረገ፣ አጸዳ (ያነጣወዳድ" - ድኻንወርቀለባሽንየማይወድ - ያዕ፡ ፪፥፬)

አነጣነጥ፡ አደባደብ (መነጥነጥ፣ ማነጥነጥ - የነጠነጠሥርበግእዝነጢጥ፣ ነጠነው)

አነጣጠል፡ አለያየት፣ አለጣጠጥ (መነጠል)

አነጣጠስ፡ ዕንጥስታ (ማንጠስ) ። በጥሬውናባስደራጊውበሳቢዘሩዐመጐረዱንተመልከት።

አነጣጠረ (አስተናጸረ) ነገርንከነገርአስተያየ፣ አመሳሰለ (አገተአከራከረአስተማመነአለያየ)

አነጣጠረ፡ ፊትለፊትአኳዃነ (አደረገዐለበቀስትንጠመንዣን)

አነጣጠር፡ አናናር (መንጠር)

አነጣጠቀ፡ አቀማማ ።

አነጣጠቅ፡ አቀማም (መንጠቅ - "ነጠቀየመነጠቀከፊልነው)

አነጣጠብ፡ ኣወዳደቅ (መንጠብ)

አነጣጠፈ፡ እዘረጋጋ ።

አነጣጠፈ፡ ዘረጋጋ፣ አሰጣጣ ።

አነጣጠፍ፡ አዘረጋግ (ማንጠፍ)

አነጣጠፍ፡ አደራረቅ (መንጠፍ)

አነጣጣ፡ አጸዳዳ ።

አነጣጣሪ፡ ያነጣጠረ፣ የሚያነጣጥር (ዐዳኝተኳሽአጋችአከራካሪዳኛ)

አነጣጣፊ፡ ያነጣጠፈ፣ የሚያነጣጥፍ ።

አነጣጥ፡ ኣጸዳድ (መንጣት)

አነጥናጭ፡ ያነጠነጠ፣ የሚያነጠንጥ (አረጥራጭአዘጥዛጭ)

አነጨ፡ አነቃቀለ ።

አነጨቀ፡ ከጡንቻወደትከሻ፣ ከራስወደንቃከፍዝቅአደረገ (ወይምበትከሻናበራስላይሚዛንአድርጎተሸከመያዘዕንወትን)

አነጨቀከፍ፡ አደረገ፡ ነጨቀ።

አነጩት፡ አነቃቀል (መንጨትመላጥ)

አነጫነጨ፡ ኣበሳጩ፣ አጨቃጨቀ ።

አነጻ (አንጽሐ) ኣጠራ ' አጠዳ (ነጭንጹሕአደረገከኀጢአትለየ)

አነጻ፡ ከለምጽአዳነ፣ ፈወሰ (የሰውንገላአቀላእጠየመአጠቈረ - ይህቃልለምጽበኦሪትርኩስመባሉንያሳስባል)።ማንጻት፡ ማጥራት፣ ማጥዳት ።

አነጻጸረ፡ አስተያየ፣ አመሳሰለ ።

አነጻጻሪ፡ ያነጻጸረ፣ የሚያነጻጽር (አመሳሳይ)

አነፈላለል፡ አደነቋቈር (መነፍለል)

አነፈሰ (አንፈሰ) ፍሬንከገለባበሰፌድለየእፍእፍአለለነፋስሰጠአበጠረ ።

አነፈረ፡ አለመጠንአፈላ፣ አሞቀ፣ አፍለቀለቀ (አበሰለ)

አነፈረ፡ አፈላ፡ ነፈረ ።

አነፈረቀ፡ አመለ፣ አሞቀሞቀ ።

አነፈረቀ፡ ኣስለቀሰ፣ አንሠቀሠቀ፣ አስረቀረቀ ።

አነፈረቀ፡ ፈረቀ።

አነፈራረቀ፡ አመጋገለ ።

አነፈራረቅ፡ አለቃቀስ (መነፍረቅ)

አነፈነፈ (አነፈ) ኣፈነፈነ o ኣሸተተ (ለመብላትለመተኛትለመጣላት - ግብ፡ ሐዋ፡ ፱፥፳ - "ፈነፈነን" እይ - "አነፈነፈየሕዝብአፈነፈነየካህናትነው)

አነፈነፈ፡ አሸተተ:ነፈነፈ።

አነፈነፈ፡ አጋጠ፣ ኣበላ ።

አነፋ፡ በኀይልአገሣ፣ ተነፈሰ (አንበሳው)

አነፋለለ፡ አደናቈረ ።

አነፋረቀ፡ አላቀሰ (ልማዱግንአስለቀሰነው)

አነፋረቀ፡ አነኋረጠ ።

አነፋነፈ፡ አሻተተ ።

አነፋነፈ፡ አነኋረጠ (ባፍንጫአናገረ)

አነፋነፍ፡ አነኈራረጥ (መነፍነፍማነ) ፍነፍ ።

አነፋፈሰ፡ አበጣጠረ ።

አነፋፈስ፡ የነፋስአካኼድ (መንፈስ)

አነፋፈረ፡ አጣላ፣ አማረረ ' አባባሰ

አነፋፈር፡ አረጋገጥ (ማናፈር)

አነፋፈር፡ አፈላል (መንፈር)

አነፋፈቀ፡ አፈላለገ (የሠራኸኝሥራአያነፋፍቅም)

አነፋፈቅ፡ አፈላለግ (መናፈቅ)

አነፋፈግ፡ አሠሣሠት (መንፈግ)

አነፋፈጥ፡ የንፍጥአወጣጥ (መናፈጥ)

አነፋፍ፡ የነፋስ፣ የትንፋሽአሰጣጥ (ንፋት) ።

አነፋፍ፡ የወንፊትአዟዟር (መንፋት)

አነፍራቂ፡ ያነፈረቀ፣ የሚያነፈርቅ (አምጋይአስለቃሽ)

አነፍናፊ፡ ያሸተተ፣ የሚያሸት (አሽታችእንስሳኣውሬ)

አነፍናፊ፡ ያነፈነፈ፣ የሚያነፈንፍ (የሚያበላየሚያግጥ)

አኒሳ(ሶች) ፡ ከዥራት፡ አንጓ፡ እስከ፡ ጭራ፡ ያለው፡ ግንዶሽ፡ ጥንካሬው፡ ከአጥንት፡ ያነሰ፡ እንደ፡ ሥጋ፡ ልል፡ እንዳጥንት፡ ጥጥር፡ ያይዶለ ።

አናሣ(ካንድበኩልማንሣትንረዳ) አቃና (የሳንሳእያያዘአዋሰደ)

አናረ፡ አነጠረ፣ አጓነ ።

አናረተ፡ እማታ፣ አጣዘለ ።

አናሪ፡ ያናረ፣ የሚያንር (አጓኝ)

አናሸረ:አማረረ፡ ነሸረ ።

አናሸቀ፡ አጋጠመ ' አጣላ ' አቀያየ ' አናሸረ።

አናሸቀአጣላ፡ ነሸቀ ።

አናሺ፡ ያናሣ፣ የሚያናሣ ።

አናሽ፡ የሚያንስ፡ ጐዳይ።

አናቀለ፣ አነቃቀለ፡ አማዘዘ፣ አመናገለመንቀል ' መንቀል ' መንቀያጊዜምክንያትዶማዐንካሴ ' ሹልብረት ።

አናቀሰ፡ አመሳከረ ።

አናቀሰ፡ አናቀለ ።

አናቀሰ፡ አጠቃጠቀ፣ አጣቈረ ።

አናቀዘ፡ አጠናጠነ ።

አናቀፈ፡ አሳደበ፣ ኢናወረ፣ አቋጣ፣ አዋቀሡ ።

አናቃሽ፡ ያናቀሰ፣ የሚያናቅስ (አመሳካሪ)

አናቃፊ፡ ያናተፈ፣ የሚያናቅፍ ።

አናቈረ፡ አጣላ፣ አናከሰ፣ አዋጋ።

አናበ፡ ንብ፡ አረባ፡ ናበ።

አናበለ፡ እዘለለ፣ አስጨፈረ ።

አናበበ፡ መጻፍንከመጻፍአስተያየ ።

አናበበ፡ ቃልንከቃልአዛረፈ ።

አናባ (አስተናብዐ) አላቀሰ ።

አናባቢ፡ ያናበበ፣ ያያያዘ፣ የሚያናብብ (አያያዥ)

አናተረከ፡ አነዘነዘ፣ አጨቃጨቀ፣ አበቃ ።

አናት፡ ማድረግ፡ አናት፡ ቍንጮ፡ ያ፡ ዐናት ።

አናትርኪ፡ ያናተረከ፣ የሚያናትርክ ።

አናች፡ አናካሽ ።

አናና (አናሕንሐ) አበዛ (ኣፈላአ)

አናና፡ አሠየ፣ አጐመዡ ።

አናና፡ አጐመዠ፡ (ናና)

አናናሰ፡ አባጀ፣ አገናባ ።

አናናስ፡ የተክል፡ ስም፡ ሥጋማ፡ ተክል፡ ጣፋጭ።

አናናስ፡ የናስአሠራር፣ አገነባብ (መናስ" - ፪ዜና፡ ፮፥፲፰)

አናናረ፡ አዛለለ፣ አጓጓነ ።

አናናር፡ አዘላለል (መናር)

አናናቀ፡ አጠላላ፣ እኳሰሰ (አደገ" ብለኸማደግንእይ)

አናናቅ፡ አጠላል (መናቅ)

አናናደ፡ አዘራጠጠ፣ እፋረሰ ።

አናናድ፡ አዘረጣጠጥ (መናድ)

አናናጥ፡ አገፋፍ (መናጥ - "ዋለለን" እይ)

አናከሰ፡ አዘናተረ፣ አባላ፣ አቧጨቀ ።

አናከሰ፡ አጋጠመ፣ አገናኘ፣ አያያዘ (አጣላ)

አናከረ፡ አዛፈቀ፣ አዳፈቀ፣ አራራሰ ።

አናኪ፡ ያናካ፣ የሚያናካ (ኣጋጣሚ) "

አናካ፡ አረመደ (በድልኸእያናካበላ)

አናካ፡ አጣላ፣ አጋጠመ ።

አናካሽ፡ ያናከሰ፣ የሚያናክስ ።

አናኮ፣ በደብረ፡ ሊባኖስ፡ ገዳም፡ ዕንጨት፡ የሚፈልጥ፡ ውሃ፡ የሚቀዳ፡ ዓለማዊ፡ ረድኤት፡ ደጐባ ።

አናኰረ፡ አገላበጠ (ማንኰርንዐገዘረዳ)

አናኮዎች(አናኵዕ) ፡ ረድኤቶች፡ ደጐቦች።

አናኳሪ፡ ያናኰረ፣ የሚያናኵር ።

አናወረ፡ የነውርንወሬአዋጣ፣ አዋራ ።

አናወተ፡ ኣንከራተተ ።

አናወዘ፡ ኣዞረ፣ ኣባከነ፣ አዋተተ ።

አናወጠ፣ አነዋወጠ፡ አናጋ፣ አነቃነቀ ።

አናወጠ:አናጋ፡ ነወጠ ።

አናወጥ፡ የሰውስም (አገርበተናወጠጊዜየተወለደልጅነውጡ፣ ነውጤ፣ ነውጠኛ፣ አናወጥተብሎይሰየማል) ነቅ ።

አናዋዥ፡ ያናወዘ፣ የሚያናውዝ (አባካኝ)

አናዋጭ፣ አነዋዋጭ፡ ያናወጠ፣ የሚያናውጥያነዋወጠ፣ የሚያነዋውጥ (አናጊ፣ አነቃናቂ)

አናዎር፡ አኗኗር ።

አናዘረ፡ አዛዘነ፣ ኣዞረ፣ አስጮኸ ።

አናዘዘ፡ የሠሩትንእናገረ (የኅጢአትስርየትሰጠ)

አናዛዥ (ዦች) ያናዘዘ፣ የሚያናዝዝ (ባለሥልጣንየንስሓአባት)

አናደለ፡ አለመጠንጠገበ (ከዚህየተነሣዘለለ፣ ጨፈረወር፣ መርአለአነጠነጠ - "ነደረን" ተመልከትከዚህጋራአንድነው)

አናደለ፡ ኣባሳ፣ አሸናቈረ ።

አናደለዘለለ፡ ናደለ ።

አናደደ፡ አያያዘ፣ አቀጣጠለ ።

አናደደ፡ ኣበሳጩ ።

አናደፈ፡ አባተነ፣ አጠዛጠዘ፣ አዋጋ ።

አናዳ (አስተናድአ) አቃረበ፣ አዋሰደ ።

አናዳይ፡ ያናደለ፣ የሚያናድል (ጥጋበኛዘላይ - "አናዳይእንቧይጥሶገዳይ" - "ይሁዳ - ኣናዳይጌታውንጉዳይ" እንዲሉ)

አናዳጅ፡ ያናደደ፣ የሚያናድድ "

አናገሠ፡ አባዛ፣ አበራታ ።

አናገሡ፡ አቃባ፣ አጋነነ፣ አዳነቀ ።

አናገረ(አስደራጊ) ነገርአስወጣ፣ አስቀባጠረ፣ አስለፈለፈ፣ አስለፈፈ፣ አስነገረ (ኣስ፡ ፩፥፳፪ - "ዐዋጅአናግረ" እንዲሉ)

አናገደ፡ አገዛዛ፣ አሻሻጠ፣ አለዋወጠ ።

አናጋ፡ አነቃነቀ፡ ነጓ።

አናጋሪ፡ ያናገረ፣ የሚያናግር (ዐለንጋ፣ ጅራፍ)

አናጋሪነት፡ አስለፍላፊነት ።

አናጋሽ፡ ያናገሠ፣ የሚያናግሥ (አጋናኝ)

አናጋጅ፡ ያናገደ፣ የሚያናግድ (አሻሻጭ፣ ኣለዋዋጭሸሪክ) ወጥ ።

አናጐረ፡ አፋላ፣ አቃለጠ ።

አናጐደ፡ አካኼደ፣ አማታ፣ አፈረ፣ አበራታ ።

አናጓጅ፡ ኣካኺያጅ፣ ኣማቺ (አጫፋሪ - "ያርጋጅአናጓጅ" እንዲሉ)

አናጠለ፣ አነጣጠለ፡ አለያየ ።

አናጠረ (ጥና) አቃለጠ፣ አፋሰሰ ።

አናጠረ፡ ዘለለ፡ (ናጠረ)

አናጠቀ፡ አቃማ፣ አሻማ ።

አናጠጠ፡ አዘለለ፣ አስፈነጨ ።

አናጠፈ፡ አዘራጋ፣ አሳተረ ።

አናጣ፡ እናጻ ።

አናጣሪ፡ ያናጠረ፣ የሚያናጥር (ዘላይወፋሪ)

አናጣቂ፡ ያናጠቀ፣ የሚያናጥቅ (አሻሚ)

አናጣይ፣ አነጣጣይ፡ ያናጠለ፣ የሚያናጥልያነጣጠለ፣ የሚያነጣጥል)

አናጣፊ፡ ያናጠፈ፣ የሚያናጥፍ ።

አናጯ፡ አበሳጨ፣ አጨቃጨቀ ።

አናጯ፡ አናቀለ ።

አናጻ፡ ዐጠበ፣ አስታጠበ፣ አስተጣጠበ "

አናፈለ፡ አወደቀ፣ ጣለ (አስጨነቀትንፍስትንፍስአደረገዕረፍትነሣ - "እከሌብርቱበሽታይዞትያናፍለዋል (ያስጨንቀዋል)

አናፈሰ፡ ልብስንግምጃንማንኛውንምብልየሚበላውዕቃኹሉከተከተተበትወደውጭአወጣ (በገመድላይሰቀለበሜዳዘረጋከነፋስአገናኘ)

አናፈሰ፡ አባጠረ (ማንፈስንረዳ)

አናፈረ፡ በእግሩዐፈርጫረ (በቀንዱመነቀረውጊያፈለገጠብአሸተተቧጠጠመላልሶወጋረገጠበሰውበከብትላይጨፈረውሻውበሬውጋቦ)

አናፈረ፡ ዐፈር፡ ግረ፡ ናፈረ ።

አናፈገ፡ አነፋፈገ፣ አሣሠተ፣ አከላከለ (ኣቋረሰ፥ኣሻማ)

አናፈጠ፡ አለውድበግድገንዘብአስከፈለ ።

አናፈጠ፡ አስከፈለ፡ ነፈጠ።

አናፈጠ፡ እንፍአሠኘ (አናጻ - የልጅንአፍንጫ - "እከሌየተወጋአያናፍጥም) አናፈጠ፡ የተወቃእኸልንኣዘራለነፋስሰጠ (አጣራ)

አናፈጠ፡ እንፍ፡ አሠኘ፡ ነፈጠ።

አናፊ፡ ያናፋ፣ የሚያናፋ (ጯኺ)

አናፋ (ነቀወ) ኣፉንከፈተ፣ ጮኸ (ሀሀአለአህያው)

አናፋ፡ ሀሀአለ፣፡ ነፋ (ነፍኀ)

አናፋሪ፡ ያናፈረ፣ የሚያናፍር (ወጊ ' )

አናፋሽ፡ ያናፈሰ፣ የሚያናፍስ (አባጣሪ)

አናፋጊ፡ ያናፈገ፣ የሚያናፍግ (አከላካይአሻሚዐብሮበልአቋራሽ)

አናፋጭ፡ ያናፈጠ፣ የሚያናፍጥ (አስከፋይ)

አን(ኢን) ፡ እኛ፡ ለሚሉ፡ የትንቢትና፡ የትእዛዝ፡ አንቀጽ፡ አፍራሽ፡ አሉታ። አንዘነጋ፡ አንዘነጋም፡ አንዘንጋ።

አን፡ የማድረግ፡ ልማድ ። ይኸውም፡ ደጊመ፡ ቃል፡ ባለው፡ ግስ፡ ገበገበ፡ አንገበገበ፡ ገፈገፈ፡ አንገፈገፈ፡ ደበደበ፡ እንደበደበ፡ ጠፈጠፈ፡ አንጠፈጠፈ፡ ቀረቀበ፡ አንቀረቀበ፡ ተከተከ፡ አንተከተከ፡ በማለቱ፡ ይታወቃል። ቀሰቀሰ፡ አንቀሳቀሰ፡ ቢል፡ አደራራጊነትን፡ ያሳያል ። አዕማድን፡ ተመልከት፡ (ቍጥር - ) ። እንን፡ እይ፡ የዚህ፡ ዘር፡ ነው ። እንደዚሁም፡ ተን፡ ኣን፡ በገባበት፡ በተደራጊነት፡ ይገባል ።

አንሖጫሖጪ፡ አንሿሿአቃጨለ (የብርድምፅአሰማ)

አንሰለጀጀ፡ አደከመ፡ ኣፈዘዘ፡ አንሰዋለለ ። በተገብሮነትምይፈታል ።

አንሰለጀጀአፈዘዘ፡ ሰለጀጀ ።

አንሰረሰረ፡ ቀቀለ፡ ሰረሰረ።

አንሰረሰረ፡ በጣምቀቀለአበሰለአነፈረ (ሰረሰርንሌላውንምዐጥንት) ። በተገብሮነትምይፈታል።

አንሰረተተ፡ ልብስን፡ ጐተተ፡ (ሰረተተ)

አንሰራራ፡ ከድካምከሞትዳነተመለሰነፍስዘራ።

አንሰራፋአሰፋ፡ (ሰረፋ)

አንሰርሳሪ፡ ያንሰረሰረ፣ የሚያንሰረስር (ቀቃይአንፋሪ)

አንሠቀሠቀ፣፡ አስለቀሰ፡ ሠቀሠቀ።

አንሠቀሠቀ፡ አስረቀረቀ፣ ካንዠትአስለቀሰ፣ አንፈቀፈቀ።

አንሰዋለለ፡ አንቀዋለለ፡ (ሰወለለ)

አንሰዋለለ፡ እንቀዋለለ፡ እንከዋረረ፡ አንሰለጀጀ ።

አንሰገሰገ፡ አስገበገበ፡ ሰገሰገ።

አንሰገሰገ፡ ኣስገበገበ፡ ቶሎቶሎኣስበላ፣ አስዋጠ ።

አንሰፈሰፈ፡ አንዘፈዘፈሰፈፈ።

አንሢያጠጠ፡ አስጮኸ (ቀጪንድምፅአሰማ)

አንሣ፡ ብድግአድርግ ።

አንሣ፣ አንሺ፡ ብድግአድራጊ (ቤትአንሣግልገልአንሣ" እንዲሉ)

አንሳተተ፡ ሰፊአደረገ (ዘረጋ)

አንሳፈፈ፣ አሰፈፈ

አንሳፈፈ፡ አንካፈፈ፡ ሰፈፈ።

አንሳፋፊ፡ ያንሳፈፈ፣ የሚያንሳፍፍ።

አንስተኛ፡ ሴታዊ፡ ሴትማ፡ ሴትኛ ።

አንስት፡ ሴት፡ ከወንድ፡ የምታንስ፡ (ግእዝ)

አንሶ፡ ተዋርዶ ። ማን፡ ከማን፡ አንሶ፡ እንዲሉ።

አንሶከሶከ፡ አስኬደ ።

አንሶከሶከእንደ፡ ውሻ፡ አስኬደ፡ (ሶከሶከ)

አንሸልፋእንሻፎ፡ ብርድ፡ የመታው፡ እኸል፡ ወሰስ:ቀላል፡ ዘሩ፡ ሸፈፈ፡ ነው።

አንሸልፋ፡ ዝኒከማሁ።

አንሸረሸረአሠገረ፡ ሸረሸረ።

አንሸረሸረ፡ ኣሠገረ (በቅሎን)

አንሸረሸረ፡ ኣሾረ (እንዝርትን)

አንሸረሸረ፡ ወደመንገድይዞኼደ (አዞረእናፈሰነፋስአስቀበለ - ሚስቱንወይምሌላዋን)

አንሸራተተ፡ አዳለጠ፣፡ (ሸረተተ)

አንሸራታች፡ ያንሸራተተ፣ የሚያንሸራትት (ተዳፋትገልባጭእኸልሸያጭ)

አንሸርሻሪ፡ ያንሸረሸረ፣ የሚያንሸራሽርገር።

አንሸቀሸቀ፡ አስፈራአራደአንቀጠቀጠ።

አንሸቀሸቀአራደ፡ ሸቀሸቀ ።

አንሸቅሻቂ፡ ያንሸቀሸቀ፣ የሚያንሸቀሽቅ (አስፈሪአንቀጥቃጭ)

አንሸዋረረ፡ አጣመመሸወለለ።

አንሸዋረረ፡ አጣመመ፣ አንጋደደ።

አንሺ፣ ሽ፡ ያነሣ፣ የሚያነሣ (አዚያሚደብተራ)

አንሺ፡ ቈስቋሽ፣ ዠማሪ (ጠብአንሺ" እንዲሉ)

አንሺነት፡ አንሺመኾን ።

አንሻለለ፡ አንሯቀቀእንሻረረ (በፍጥነትአስኬደ)

አንሻረረ፡ ወረወረ፡ ሸረረ።

አንሻረረ፡ ወረወረአንሻለለ (ከመቅጽበትአሳለፈ)

አንሻተተአንሸራተተ (ሻተተ)

አንሻፈፈ፡ አስነከሰዐንካሳአደረገ።

አንሻፈፈ፡ ወደ፡ ጐን፡ አስረገጠ፡ ሸፈፈ።

አንሾካሾከ፡ አሾካሾከ።

አንሾካሿኪ፡ አሾካቯኪ።

አንሿከከአሳበቀሾከከ ።

አንሿከከ፡ አሳበቀነገርሠራሾካካአደረገ።

አንሿካኪ፡ ያንሿከከ፣ የሚያንሿክክ (አሳባቲነገረሠሪ)

አንቀለቀለ፡ ልብሱንነበልባልአስመሰለ ።

አንቀለቀለ፡ በጣምአረዘመ።

አንቀለቀለ፡ አንበለበለ፡ አናወዘ:(ቀለቀለ)

አንቀለቀለ፡ አዞረአንቀዠቀዠአንቀወቀወ፡ እናወዘ።

አንቀለጠጠ፡ ገለጠ፡ ቀለጠጠ።

አንቀላበሰደገፈ፡ ቀለበሰ።

አንቀላበሰ፡ ደገፈአንተራሰ፡ ራስጌናግርጌአለ።

አንቀላባሽ፡ ያንቀላበሰ፣ የሚያንቀላብስ ደጋፊ ።

አንቀላፊ፡ ያንቀላፋ፣ የሚያንቀላፋ (ሰውድካምምሽት)

አንቀላፊኝ፡ የቀበሌስም፡ በተጕለትክፍልያለሜዳ።

አንቀላፋ፡ ዐረፈሞተ (፩ነገ፡ ፪፥፲፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፯፥፷፡ ፩ቆሮ፡ ፲፭፥፳)

አንቀላፋ፡ አሸለበ (ቀለፋ)

አንቀላፋ፡ አሸለበገረዘዘአንጐላቸእንቅልፍሰውን።

አንቀልቃይ፡ ያንቀለቀለ፣ የሚያንቀለቅል (አንዳጅአናዋዥ)

አንቀልባ (ዎች) የልጅማዘያመሸፈኛከለፋቈዳየተሰፋከወደላይግራናቀኝመጥለፊያ(ማሰሪያ)ጠፍርናዘለበትያለው።

አንቀልባ:የልጅ፡ ማዘያ፡ ቀለበ።

አንቀሳቀሰ፡ አነቃነቀአላወሰ (፪ሳሙ፡ ፳፬፥፩። ኢዮ፡ ፵፩፥፪። ኤር፡ ፲፰፥፲፮። ዮሐ፡ ፭፥፴፫፥፴፰)

አንቀሳቃሽ፡ ያንቀሳቀሰ፣ የሚያንቀሳቅስ (አነቃናቂኣላዋሽ)

አንቀረሰሰ፡ አንቈረሰሰ፡ ኣዘገመ፡ (ቀረሰሰ፡ ቈረሰሰ)

አንቀረቀበ፡ አንቀጠቀጠአናወጠአንጠረጠረ (ብድግብድግአደረገምድርን) ። ወዘወዘአንገዋለለ፡ ክርትፍንከደቃቅሰበርንእብቅንከጤፍበሰፌድለየ። በተገብሮነትምይፈታል።

አንቀረቀበ፡ አንጠረጠረ፡ ቀረቀበ።

አንቀረበበ፡ አንቀረደደ፡ (ቀረበበ)

አንቀረደደ፡ አንቀረፈፈ፡ ቀረደደ።

አንቀረፈፈ፡ አረዘመ፦ (ቀረፈፈ)

አንቀራበጠ፡ አዛወረ (ቀረበጠ)

አንቀራባጭ፡ ያንቀራበጠ፣ የሚያንቀራብጥ (ኣዛዋሪ)

አንቀራባጭነት፡ አንቀራባጭመኾን (አዛዋሪነት)

አንቀራጩ፡ ቈረጠመ፡ (ቀረጨ)

አንቀራጪ፡ ያንቀራጩ፣ የሚያንቀራጭ (ቈርጣሚ)

አንቀር፡ አሸዋሻክላ።

አንቀርሻ፡ ደምቅልቅልሽንትናእውክታ (ጥቍርየዘንጋዳውሃ - "ደመናውሠራዊቱአዝመራውአንቀርሻመስሎይታያል" - "እከሌየኾነውንእንጃአንቀርሻየሚመስልነገርአስታወከው" - "ጥቀርሻን" እይ)

አንቀርሻ:የዘንጋዳ፡ ውሃ፡ (ነቀረ)

አንቀርቃቢ፡ ያንቀረቀበ፣ የሚያንቀረቅብ (እንገዋላይ)

አንቀርባቢ፡ የሚያንቀረብብ።

አንቀርፋፊ፡ ያንቀረፈፈ፣ የሚያንቀረፍፍ (አንከርፋፊ)

አንቀሸረረ፡ አከሳአደረቀሰውነትን።

አንቀሸረረ፡ አደረቀ፡ ቀሸረረ ።

አንቀሻቀሸ፡ ሰባበረ፡ (ቀሸቀሸ)

አንቀሻቀሸ፡ ሰባበረ፣ አንከታከተ። በተገብሮነትምይፈታል።

አንቀበቀበ፡ አሠሠተ፡ ቀበቀበ ።

አንቀበቀበ፡ አንገበገበአስነፈገአሠሠተ ።

አንቀበደደ፡ ሆድን፡ ነፋ፡ ቀበደደ።

አንቀበደደ፡ አስረገዘነፋአሳበጠ። በተደራጊነትምይፈታል ።

አንቀባረረ፡ አቀማጠለ፡ (ቀበረረ)

አንቀባራሪ፡ ያንቀባረረ፣ የሚያንቀባርር (አያትሞግዚት)

አንቀወቀወ፡ አንከወከወ፡ (ቀወቀወ)

አንቀዋለለ (አንገዋለለ) አዞረአንከዋረረአንሰዋለለ፡ አረዘመ።

አንቀዋለለ፡ አዞረ፡ (ቀወለለ)

አንቀዋላይ፡ ያንቀዋለለ፣ የሚያንቀዋልል።

አንቀዠቀዠ፡ አክለፈለፈ፡ (ቀዠቀዠ)

አንቀጠቀጠ (አንቀጥቀጠ) አንጠረጠረአንጠበጠበነቀነቀወዘወዘአንዘፈዘፈአብረከረከአራደአስፈራ (ኢሳ፡ ፲፬፥፲፮) ። በተደራጊነትምይፈታል።

አንቀጠቀጠ፡ አንዘፈዘፈ፡ ቀጠቀጠ።

አንቀጥቃጢ፡ የዜማምልክት፡ () ሲያዜሙትየሚያንቀጠቅጥ።

አንቀጥቃጭ፡ ያንቀጠቀጠ፣ የሚያንቀጠቅጥ (ንጉሥኀይለኛሰውወባ)

አንቀጥቅጥ፡ ዝኒከማሁ።አርድአንቀጥቅጥዕምስአንቀጥቅጥ" እንዲሉ ።

አንቀጫቀጨ፡ ቈሎቈረጠመ።

አንቀጫቀጨ፡ ጥርሱንአጋጨአፋጩ።

አንቀጸ፡ ብርሃን፡ የጸሎት፡ ስም፡ ቅዱስ፡ ያሬድ፡ በውዳሴ፡ ማርያም፡ መጨረሻ፡ የጨመረው፡ ድርሰት። ቅዳሴ፡ ማርያምም፡ የርሱ፡ ሳይኾን፡ አይቀርም ።

አንቀጸ፡ ብርሃን፡ ደጀ፡ ብርሃን፡ የቤተ፡ ልሔም፡ በር፡ በስተምሥራቅ፡ ያለ፡ (ሉቃ፪፡ ፬)

አንቀጸ፡ ተዐቅቦ፡ ስለ፡ ጌታችን፡ ባሕርያት፡ አለመቀላቀል፡ አለመደባለቅ፡ የሚናገር፡ የሃይማኖተ፡ ኣበው፡ ክፍል።

አንቀጸ፡ ተዋሕዶ፡ ስለ፡ ጌታችን፡ አካል፡ ፩፡ መኾን፡ የሚናገር፡ የሃይማኖተ፡ አበው፡ ክፍል ።

አንቀጺ፡ ዐበዘ፡ (ኀበዘ) ፡ ነው።

አንቀጽ(ነቂጽ፡ ነቅጸ፡ ደረቀ) ፡ በር፡ መግቢያ ። አንቀጽ፡ መቃንና፡ ጕበንን፡ ያሳያል።

አንቀጽ፲የመጻፍ፡ ክፍል፡ ትርጓሜው፡ የንባብ፡ የቃል፡ በር፡ ማለት፡ ነው ።

አንቀጽ፡ ሃሌታ፡ ቍጥሩ፡ ከአንድ፡ እስካሥር፡ የሚደርስ፡ ሥረይነት ' ያለውና፡ የሌለው፡ ሃሌታ። የዜማ፡ በር፡ ስለ፡ ኾነ፡ አንቀጽ፡ ተባለ።

አንቀጽ፡ መዠመሪያ፡ በሩቅ፡ ወንድ፡ ቀጥሎ፡ በሰባት፡ ሰራዊት፡ በኀላፊና፡ በትንቢት፡ በዘንድ፡ በትእዛዝ፡ የሚነገር፡ ግስ፡ የቃል፡ ማሰሪያ። ዘማች፡ አንቀጽ፡ ነባር፡ አንቀጽ፡ እንዲሉ (ዐቢይ፡ አንቀጽ) ፡ ገደለ ። (ንኡስ፡ አንቀጽ) ፡ መግደል፡ አገዳደል ። (ቦዝ፡ አንቀጽ) ፡ ገድሎ ። (የወንድና፡ የሴት፡ አንቀጽ) ፡ ዐወቀ፡ ዐወቀች ።

አንቀጽ፡ ተቀባይ፡ ባለቤት፡ ይኸውም፡ የነገር፡ የጕዳይ፡ ነው ።

አንቀጽ፡ አስቀረ፡ እንዳያስር፡ አደረገ፡ ዐቢይ፡ አገባብ፡ ግስን ።

አንቀጽ፡ አኰቴት፡ አንቀጸ፡ ብርሃን፡ ተደግሞ፡ የሚደረግ፡ ተረፈ፡ መሥዋዕት ።

አንቀፈረረአረዘመ፡ ቀፈረረ ።

አንቀፈደደ፡ አንቀረደደ። በተደራጊነትምይፈታል።

አንቀፈደደ፡ አንቀረደደ፡ ቀፈደደ።

አንቍር፡ ዝኒከማሁ (ወፍን" እይ)

አንቂ (አንቃሂ) ያነቃ፣ የሚያነቃ (ቀስቃሽአስነሺአትጊ)

አንቂ (አንቃዒ) የሚያነቃ፣ የሚሠነጥቅ (አመንጪ - "አንቃን" እይ)

አንቂ፡ ከደብረሊባኖስበስተሰሜንያለአገር (የቅዱስሚካኤልኣጥቢያ)

አንቂ:ያገር፡ ስም፡ ነቃ ።

አንቂደኛ (ኞች) ታሪከኛድንቅአድራጊተናጋሪ ።

አንቂደኛታሪከኛ፡ ነቀደ።

አንቂድ፡ ታሪክ፡ ነቀደ።

አንቂድ፡ ታሪክድንቅነገርበትጋትየሚገኝ ።

አንቃ(አንቅዕ) ፡ የዛፍ፡ ስም፡ ቀላል፡ ዕንጨት። (ተረት) ፡ አንቃ፡ ለራሱ፡ አይበቃ። ዘሩ፡ ነቃ (ነቅዐ) ፡ ይመስላል። የሙጫው፡ ሽታ፡ ከዕጣን፡ ይበልጣል፡ ይባላል፡ ከዚህ፡ የተነሣ፡ አንቃ፡ አመንጭ፡ ተብሎ፡ ሊተረጐም፡ ይችላል።

አንቃረረ፡ ጮኸቀረረ ።

አንቃረረ፡ ጮኸአገረረ (አንቃሩእስኪታይድረስ)

አንቃሪ፡ ያነቀረ፣ የሚያነቅር (ጨላጭ)

አንቃሪ፡ ያነቀረ፣ የሚያነቅር (ጨላጭ)

አንቃራሪ፡ ያንቃረረ፣ የሚያንቃርር (ፊኺአግራሪ)

አንቃር (አንቀር) የእንጥልስም (እንጥል) ። ቀረረ ብለኽ አንቃረረን ተመልክት ።

አንቃር፡ ላይኛውየጕረሮአፍ ።

አንቃርመታው፡ አስታወከው (እውክታውበኀይልአንቃሩንእየመታወጣ)

አንቃር፡ የሚዛንመርፌ ' ወይምልሳን ።

አንቃቂ፡ ያንቃቃ፣ የሚያንቃቃ።

አንቃቃ፡ አሞቀአመጠጠአደረቀአቀነበረ፡ አጕላላ።

አንቃች፡ ያነቀተ፣ የሚያነቅት (ፈጪ ' ቀቃይ)

አንቃች፡ ያነቀተ፣ የሚያነቅት (ፈጪ ' ቀቃይ)

አንቃዥ፡ ያነቀዘ፣ የሚያነቅዝ)

አንቃፈፈ - አንጋፈፈ - አንከረፈፈ

አንቃፈፈ፡ አንከረፈፈ፡ ቀፈፈ ።

አንቄ፡ ጭላት፡ ጭልፊት፡ ገዲ።

አንቈላለጠ፡ ላይሰጥአሳየ፡ አሳይቶነሣ፡ ኣሠየአጐመዠ።

አንቈላለጠ፡ አሠየ፡ ቈለጠ ።

አንቈላላጭ፡ ያንቈላለጠ፣ የሚያንቈላልጥ ። 

አንቈላጰላጠሰ፡ አከበረ፡ (ቈለጰለጠሰ)

አንቈረቈረ፡ መረ፡ ቈረቈረ ።

አንቈረቈረ፡ አስተካክሎአዜመ።

አንቈረቈረ፡ አፈሰሰአወረደጨመረቀዳመላአሳለፈዐደለሰጠመጠጥን።

አንቈረበበአቈረበጪ (ቈረበበ)

አንቈረዘዘ፡ አንጠለጠለ፡ (ቈረዘዘ)

አንቈራባ፡ ቈዳንአንኳኳአንኰራፋ።

አንቈራባ፡ አንኳኳ፡ ቈረባ ።

አንቈራጠጠ፡ አላሳርፍ፡ አለ፡ (ቈረጠጠ)

አንቈራጣጭ፡ ያንቈራጠጠ፣ የሚያንቈራጥጥ (አንጐራዳጅ)

አንቈራፋ - አንኰራፋ - አንቈራባ፡ መቋረፊያውን።

አንቈራፋ፡ አንኰራፋ፡ ቈረፈ ።

አንቈርቋሪ፡ ያንቈረቈ፣ የሚያንቈረቍር (አሳላፊዐዳይ)

አንቈሻበለ፡ ለመነ፡ (ቈሸበለ)

አንቈጠቈጠ፡ ሸለመ፡ -ቈጠቈጠ።

አንቈጠቈጠ፡ ካባላንቃድርብሽለመአስጌጠ። በተገብሮነትምይፈታል።

አንቈጣቈጠ - አቈናቈነ፡ አሠሠተ።

አንቈጨቈጪአደቀቀ፡ ቈጪ።

አንቈጫቈ፡ ኣነጫነጩ።

አንቈጫቈጪ፡ አነጫነጩ፡ ቈጨቈል።

አንቈጯቈል፡ አደቀቀአንከታከተ።

አንቋለጠ (አፍተወ) አቋመጠወነገወሰጠወዘወዘ።

አንቋለጠ፡ ወነገ፡ ቈለጠ ።

አንቋለጠች፡ ወደቈለጥአስጠጋችወዘወዘችገላዋን።

አንቋሊት፡ ዐይብ ።

አንቋሊት፡ ዐይብ ።

አንቋሊት፡ ዐይብ፡ ነቀለ።

አንቋላጭ፡ ያንቋለጠ፣ የሚያንቋልጥ።

አንቋሰሰ - አንቈረሰሰ፡ ጐተተ።

አንቋሰሰጐተተ፡ (ቈሰሰ)

አንቋረረ፡ በንቅልፍልብእንቍራሪትኛጮኸ፡ ቃዠአላዘነ።

አንቋረረ፡ አላዘነ፡ ቈረረ ።

አንቋሪ፡ ያነቈረ፣ የሚያነቍር ።

አንቋራሪ፡ ያንቋረረ፣ የሚያንቋርር (አላዛኝ)

አንቋር (አንኳር) ድብልብልዕጣንወይምእንኵሮ።ነኰረን" ተመልከት።

አንቋቊ፡ ያንቋቋ፣ የሚያንቋቋ (ተጫኝጠምዛዥ)

አንቋቋ፡ አጮኸወገብንጣትንአሰማማ።

አንቋቋጣትንአጮኸ፡ ቋቋ ።

አንቋጠጠ፡ አኰራ፡ ቈጠጠ ።

አንቋጠጠ፡ ኰሰተረ፡ አኰራከመድራትአራቀ።

አንበለበለ (አንበልበለ) አንቦገቦገ፡ ቦግቦግአደረገ፡ አነደደኣቃጠለ።

አንበለበለ፡ አነበበ፡ ኣነበነበ።

አንበለበለ፡ አነደደ፡ በለበለ ።

አንበላይ፡ ባለጥሩር፡ ዐምበላይ ።

አንበላጠጠ፡ አገላመጠአስፈራ።

አንበል:የጭፍራ፡ አለቃ፡ ዐምበል ።

አንበልጋ፡ ፈሪ፡ ቡከን፡ ሴታውል።

አንበሲት፡ ወንዲት፡ ዐጅሪት።

አንበሳ(በስበሰ) ፡ በዱር፡ በበረሓ፡ የሚኖር፡ የድመትና፡ የነብር፡ ወገን፡ አውሬ፡ ልበ፡ ሙሉ፡ ደፋር፡ በኵርማው፡ የበሬ፡ ዠርባ፡ የሚሰብር፡ አሸናፊ፡ የዠግና፡ የሐርበኛ፡ የንጉሥ፡ ምሳሌ። ተባቱም፡ እንስቱም፡ አንበሳ፡ ይባላል። ለይቶ፡ ለመናገር ።

አንበሳ፡ መደብ፡ ዐዘቅተ፡ ኵስሕ፡ ዘንጉሥ።

አንበሳ፡ ውድም፡ ባ፲፻፡ ዓ፡ ም፡ የነበረ፡ የኢትዮጵያ፡ ንጉሥ፡ የውድማ፡ አንበሳ፡ ማለት፡ ነው።

አንበሳያለውየተሰጠው (መጠኑየነብርኦሮ ' በጕዳ ' ይለዋልበጋራጐርፎይገኛል)

አንበሳዋ፡ የርሷ፡ አንበሳ ። አንበሳዋ፡ አንበሳዪቱ፡ ያች፡ አንበሳ፡ (ኢዮ፴፰፡ ፴፱)

አንበሳው፡ ያ፡ አንበሳ፡ የርሱ፡ አንበሳ።

አንበሴ፡ አንበሳዊ፡ የኔ፡ አንበሳ ። የወንድና፡ የሴት፡ ስም።

አንበስ፡ አንበሳ፡ መሳይ፡ በሬ።

አንበስ፡ የሰው፡ ስም፡ አባ፡ አንበስ፡ (ስንክሳር)

አንበስማ፡ ያንበሳ፡ ዐይነት፡ አንበሳ፡ መልክ።

አንበሶች(አናብስት) ፡ ፪ና፡ ከ፪፡ በላይ፡ ያሉ፡ ተባቶችና፡ እንስቶች፡ (ማሕ፬፥፰)

አንበሶች፡ ዠግኖች፡ ሐርበኞች።

አንበረበረ፡ በረበረ።

አንበረከከ (አብረከ) አበረከአሸበረከአስተኛ።

አንበሪ፡ ታላቅ፡ ዓሣ፡ ዐንበሪ ።

አንበራሌ፡ የዋሊያ፡ ዐይነት፡ የበረሓ፡ ፍየል፡ ቀንዱ፡ የረዘመ፡ የተጠመዘዘ። አንበራሌ፡

አንበራጠጠ፣ አጓደደ፡ በረጠጠ ።

አንበራጠጠ፡ አጓደደ፡ አንበጣረረ።

አንበርብር፡ የሰው፡ ስም፡ በረበረ።

አንበርብር፡ የሰውስም፡ በርብርውረርዝረፍማለትነው።

አንበርካኪ፡ ያንበረከከየሚያንበረክክየሚያስተኛየሚያሸበርክግመለኛ።

አንበሸበሸ፡ ደስአሠኘአስደሰተ። መላልሶሰጠ፡ በብዙአጠጣአጠገበ።

አንበሸከከ-አንቀባረረ:-(በሸከከ)

አንበቀበቀ (አንበቅበቀ) አጮኸ፡ ሳጥጣጥቈረጥአደረገ፡ አንዛረጠ፡ መላልሶፈሳ።

አንበከበከ፡ አንደከደከአንደገደገአፈላአዘለለ።

አንበደበደ (አንበድበደ) አስፈራአንቀጠቀጠ፡ በተደራጊነትምይፈታል።

አንበደበደ፡፡ አስፈራ:በደበደ ።

አንበዲያት፡ የገብስ፡ ስም፡ በግንቦት፡ ተዘርቶ፡ በጳጕሜ፡ የሚደርስ፡ የሚታጨድ፡ ገብስ፡ ግንቦቴ ።

አንበጠረረ፡ አኰራአስታበየ።

አንበጠረረ፣ አኰራ:በጠረረ።

አንበጣ(ጦች) (ዐረ፡ ነበጠ፡ ፈላ፡ ገነፈለ፡ በዝቶ፡ ወጣ) ፡ በቁሙ፡ በበረሓ፡ አሸዋ፡ ውስጥ፡ ተፈልፍሎ፡ የሚፈላ፡ አኰብኳቢ ' ባላ፬፡ እግር፡ ባለ፪፡ ክንፍ፡ ክንፉ፡ ሲጠና፡ ባየር፡ የሚበር፡ ሣርና፡ ቅጠል፡ እኸል፡ የሚበላ። አንበጣ፡ ሆዳም፡ ሰው፡

አንበጣ፡ ደፈር፡ አንበጣ፡ የሚመጣበት፡ ከፍታ፡ ይኸውም፡ በደብረ፡ ብርሃን፡ ኣቅራቢያ፡ ይገኛል ።

አንበጨበጨ፡ አፈለቀእመነጨ፡ አስጮኸ።

አንቡላ፡ አንብላ፡ (ትግ፡ ቡላ) ፡ የጠጅ፡ አተላ። ቡላን፡ ተመልከት።

አንቡጋድ(ትግ፡ በገድ:ኀፍረተብእሲት) ፡ ፈሪ፡ ሴታውል፡ ቡከን ።

አንባ፡ መንደር፡ ዐምባ።

አንባ፡ ራስ፡ ያምባ፡ ራስ፡ ዐምባ፡ ራስ ።

አንባ፡ ገነን፡ ያምባ፡ ጌታ፡ ዐምባ፡ ገነን።

አንባ፡ ጓሮ፡ ጠብ፡ ክርክር፡ ዐምባ፡ ጓሮ።

አንባ፡ ጓሮኛ፡ ጠበኛ:ዐምባ፡ ጓሮኛ።

አንባላነጭ፡ ወፍ፡ ዐምባላ።

አንባላይ፡ ነጭ፡ ፈረስ፡ ዐምባላይ።

አንባሰል፡ አገር፡ ዐምባሰል ።

አንባረቀ -በኀይል፡ ጮኸ፡ ባረቀ ።

አንባር (ሮች) የእጅጌጥ (ክብናሰፊወፍራምቀለበትከወርቅናከብርከንሓስከመዳብየተበጀማልደያቢተዋየእጅቦራየልካ - ዘፍ፡ ፳፬፥፳፪፡ ፴፰፥፲፰ - ተረት"ሲያረጁአንባርይዋጁ" - ብርንእይ - የአንባርምስጢርከጥንትየነበረመኾኑንያሳያል)

አንባርማያ፡ አንባርየሚውልበት፣ የሚደረግበትየእጅክፍል ።

አንባርየእጅጌጥ፡ ነበረ ።

አንባሻ፡ የትግሬ፡ ኅብስት፡ ጢብኛ፡ ሙልሙል፡ ጌጠኛ፡ ድፎ፡ (፩ሳሙ፲፡ ፫)

አንባቀቀ (አብቀወአንባሕቀወ) አዛጋአፋሸገ፡ ኣአለ፡ አፉንአለልክከፈተአላቀቀ።

አንባቀቀ፡ አዛጋ፡ በቀቀ ።

አንባቢ (ቦች) ያነበበ፣ የሚያነብ (ማቴ፡ ፳፬፥፲፭ - "ሃይማኖተኣበውአንባቢ""ፍታነገሥትአንባቢ" እንዲሉ) ተነ ።

አንባቢነት፡ አንባቢመኾን ።

አንባባ (አንቤበየ) አሠየእጐመዥአናወዘአቅበዘበዘ፡ አስጮኸለስሪያለዝሙት። ያንባባኸኵ(ቍርንቢእንዲሉ። ዳግመኛምበተገብሮነትይፈታል።

አንባባጮኸ፡ አስጮኸ፡ ባባ ።

አንባዛ፡ ቅርፊትየሌለውታላቅዓሣ (ሌላውንታናሽዓሣየሚውጥ፣ የሚሰለቅጥ - ምዥልግንእይ)

አንባዛ፡ ዓሣ፡ ነበዘ ።

አንብር፡ የምልክትስም (የዜማምልክት - "ባጭርተውአስቀምጥ" ማለትነው - ርንእይ)

አንቦ፡ የማዕድን፡ ዐፈር፡ ዐምቦ ።

አንቦ፡ ጨውጨውየሚልዐፈርወይምውሃ (ዐምቦ" ተብሎቢጻፍግንትርጓሜውሌላነው)

አንቦረቀቀአሰፋ፡ (ቦረቀቀ)

አንቦዠቦዠአስደሰተ፡ (ቦዠቦዠ)

አንቦገቦገ -አንበለበለ፡ -(ቦገቦገ)

አንቦጨቦጪ፡ በጠበጠወዘወዘ፡ አፈሰሰ።

አንቦጫረቀ፡ አንደፋደፈ፡ አንደፋረሰአማታአንቧቸ።

አንቦጫቦጨአወዛወዘ፡ ቦጪቦል።

አንቦጫቦጨ፡ ኣወዛወዘአማታ፡ ኣፋሰሰ።

አንቧለለ፡ አሰፋሰፊአደረገ። አሰአትጐለጐለ።

አንቧለለ፡ አሰፋ፡ አጨሰ፡ ቦለለ ።

አንቧቀሰ፡ አደከመአሰለተአጠወለገ።

አንቧቧአንፋፋ (ቧቧ)

አንቧተረ:-አንገራበደ (ቧተረ)

አንቧታሪ፡ የንቧተረየሚያንቧትር፡ እንገራባጅአንፋሻፊጕረኛ።

አንተሆይ፡ ሰውዮ፡ ቃለ፡ አጋኖ፡ ነው ።

አንተ፡ ት፡ የቅርብ፡ ወንድ፡ ዐጸፋና፡ ቅጽል፡ በቂ ። አንተ፡ ና፡ ዐጸፋና፡ በቂ ። አንተ፡ ሰው፡ ቅጽል ። ትርጓሜው፡ እስኸ፡ ርስኸ፡ ራስኸ፡ ቅልኸ። በግእዝም፡ እንደዚሁ፡ አንተ፡ ይባላል።

አንተ፡ ትብስ፡ አንተ፡ ትብስ፡ ተባባለ፡ ተከባበረ፡ በሥራ፡ በነገር፡

አንተላከሰ፡ አመቀመቀ፡ አመነታ ።

አንተላከሰ፡ አደከመ፡ ለከሰ።

አንተላከሰ፡ አደከመ፡ አሰነፈ፡ አታከተ።

አንተሰተሰ፣ አስፈራ፣ (ተሰተሰ)

አንተረከረከ፡ አንከባለለ ።

አንተረከከ፡ አሠባአወፈረ (ሙክትንፍሪዳን)

አንተረከከአፈራ፡ ተረከከ ።

አንተረከከ፡ አፈራኣበሰለ (ደረከከ" ብለኸ "አንደረከከን" እይ)

አንተረፈ (አንትርፎ) አተረፈ፡ አበዛ፡ አስረፈ።

አንተረፈረፈ፡ አትረፈረፈ ።

አንተረፈፈ፡ መላ፡ (ተረፈፈ)

አንተራሰ፣ ራስንአስደገፈ፡ ራሰ።

አንተራሰ፡ ትራስሰጠ፡ አስደገፈ፡ ቀናአደረገ ።

አንተራሽ፡ ያንተራሰ፡ የሚያንተርስ፡ ኣሽከርሎሌልጅእናት ።

አንተራፋ፣፡ ሰበረ፡ (ተረፋ)

አንተራፋ፡ ሰበረፈለቀኣማለቀ (ውሃያለበትእንስራንየሰውንራስ) (የዱሮግጥም" - ድንጋይካፋፍወርዶእዘብጥያርፋል - አዎንያርፋል - ሰውያገኘእንደኹያንተራፋል - አዎንያንተራፋል)

አንተርፋ፣ ወተታም፡ ቅጠል፣ (ተረፋ)

አንተርፋ፡ የቅጠልስም (ለመጋኛበጠጡትጊዜየሚያስቀምጥናየሚያስታውክዐረፋየሚያወጣዐረግ)

አንተበተበ፡ በቀላልቈላ(ተቈላ)

አንተበተበ፡ በቀላል፡ ቈላ፡ ተበተበ

አንተባተበ፡ ለንባዳአደረገ (ኣኰላተፈ)

አንተባተበ፡ አኰላተፈ፣፡ ተበተበ።

አንተብታቢ፡ ያንተበተበ፣ የሚያንተብትብ።

አንተከተከ (አንሳዕስዐ) ፡ አሞቀአፈላእነፈረአንጠቀጠቀ(ኢዮ፡ ፵፩፡ ፳፫)። በተገብሮነትምይፈታል።

አንተከተከአነፈረ፡ ተከተከ ።

አንተክታኪ፡ ያንተከተከ፣ የሚያንተከትክ (ኣፍሊ)

አንተገተገአብረቀረቀ:ተገተገ።

አንተገተጉ (ነቲግ፣ ነትግ) ፡ ኣብረቀረቀኣብለጨለመቦግቦግአደረገአበራ።

አንቱ፡ የቅርብ፡ ወንድና፡ ሴት፡ ከበሬታ፡ እስዎ፡ ርስዎ። ደረገመን፡ እይ።

አንቱም፡ ርስዎም። ኣንቱም፡ አንቱም፡ አትዋሹ፡ ወደ፡ ጓሮ፡ ልትሸሹ።

አንቱታ:ርስዎታ፡ ከበሬታ፡ አንቱ፡ ማለት ።

አንቱዬ፡ የኔ፡ አንቱ ።

አንታታ፡ በጠሰባለማቋረጥጥይትተኰሰ (አንጣጣ)

አንታፊ፡ አነፋፊ ።

አንትርክራኪ፡ የሚያንከባል ።

አንትርፍራፊ፡ የሚያተርፈረፍ ።

አንቸለቸለአነበበ፡ (ቸለቸለ)

አንቸሰቸሰአጨሰ፡ (ቸሰቸሰ)

አንቸረፈፈ፣፡ አስኰረፈ፣፡ (ቸረፈፈ)

አንቸበቸበአንተገተገ፡ ጠበሰቸበቸበ።

አንቸበቸበ፡ ጠበሰአበሰለአቃጠለ።

አንቸከቸከ፡ ሥጋንበቅቤበዘይትጠበሰ (ተከተከ" ብለኸ "አንተከተከን" እይ)

አንቸከቸከ፡ ሸነአንፎከፎከ።

አንቸከቸከ፡ ጠበሰ፥ሸነ፡ ቸከቸከ።

አንቺ፡ ሆይ፡ ሴትዮ፡ ቃለ፡ አጋኖነው።

አንቺ፡ ች፡ (አንቲ) ፡ የቅርብ፡ ሴት፡ ዐጸፋና፡ ቅጽል፡ በቂ ። እስሽ፡ ርስሽ ። ባላገርም፡ ጠንቋይን፡ አምኖ፡ ሴቷን፡ አንተ፡ ወንዱን፡ አንቺ፡ ይላል ።

አንቺዬ፡ የኔ፡ አንቺ።

አንቻረረ፡ አዘለለ (ቸረረ)

አንቻሮ፡ በወሎክፍልያለአገር (አዘልሎ" ማለትነው)

አንቻቻአስጮኸ፡ (ቻቻ)

አንኦሮይ፡ ሐኪም፣ ወጌሻ (ወይምሌላ)

አንከሊስ፡ የኵፍኝስም (በሽታውከፈንጣጣየሚያንስስለኾነእንከሊስተባለአንከሊስደካማጕልበቱያለቀሰውዐቅመቢስ)

አንከሊስ፡ ደካማ፡ ከለሰ።

አንከሊሶች፡ ደካሞች (ዐቅሙቢሶች)

አንከላወሰ፡ አንጠራወዘ፡ (ከለወሰ)

አንከረደደአዞረ፡ ከረደደ።

አንከረጠጠሆድን፡ ነፋ (ከረጠጠ)

አንከረፈፈ፡ አንቀረፈፈ (ከረፈፈ)

አንከራበተ፡ አንገላታ፡ ከረበተ ።

አንከራተተ፡ አዞረ (ከረተተ)

አንከርት፡ ምድጃ፡ ዋግንቦ (ከረተተ)

አንከሸለለ፡ አደረቀከሸለለ ።

አንከበለለ፡ አድበለበለ (አከበበ)

አንከበከበ፡ አድበለበለ (አንከበለለየፍትፍትየቅቤየማርየሊጥየኮሶየመድኀኒትየጭቃክብአደረገ)

አንከበከበከበበ።

አንከባለለ፡ ናዳሰደዶአገላበጠ (እንደባለለየጋማከብትን)

አንከባለለ፡ አቍለጨለጨ (አዥገረገረዐይኑን)

አንከባለለ፡ አገላበጠ፡ ከበለለ ።

አንከባላይ (ዮች) ፡ ያንከባለለ፣ የሚያንከባልል (አገላባጭእንደባላይ)

አንከብካቢ፡ ያንከበከበ፣ የሚያንከበክብ (አድበልባይሥሥትየተባለተንቀሳቃሽአንከብካቢ)

አንከተከተ፡ አሣቀከተከተ ።

አንከታከተ፡ ሰባበረከተከተ ።

አንከዋተተ፡ አንከራተተ፡ (ወተተ)

አንከዋታች፡ ያንከዋተተ፣ የሚያንከዋትት (አንከራታች)

አንከፈረረ፣፡ አደረቀ፡ ከፈረረ።

አንከፈከፈአላስረግጥ፡ አለ፡ ከፈከፈ።

አንካላ (ሎች) ያነከለ፣ የሚያነክል (ዐንካሳ)

አንካሴበቁሙ፡ ዐነከሰ ።

አንካረረ፡ አንጋለለ፡ ከረረ።

አንካሪ፡ ያነከረ፣ የሚያነክር (አድናቂ)

አንካቦ (ዎች) ፡ ፬ብርሌጠላወይምጠጅየሚይዝ (የሚችል) ከቀንድናከንጩትየተበጀዋንጫ ።

አንካቦ፡ በአንካቦዐይነትየተሠራረዥምኩባያተሳክቶተደራርቦየሚቀመጥ ።

አንካቦ፡ ትልቅ፡ ዋንጫ፡ ካበ ።

አንካቦ፣ ከገሣየተታታአዳሎችናሱማሌዎችዐሸቦየሚያመጡበትዋንጫመሳይሞላላአኩፋዳ "

አንካች፡ ያነከተ፣ የሚያነክት (ሰባሪአድ)

አንካካ፡ ዐሰበ (ጠረጠረያለፈውእንቀጽየሚመጣውስምመኾኑንአስተውልአንካካዐሳብቅርታጥርጥርእከሌአንካካገብቶታል ።)።

አንካካ፡ አሣቀ (አንከተከተ)

አንካካ፡ ገደል፡ ሰደደ (ካካ)

አንካካ፡ ጥርጥር:(ካካ)

አንካፈፈ (አጽለለ) ኣቀለለ (እነሣአሰፈፈአንሳፈፈበላይአደረገታንኳ)

አንካፈፈ፡ አንሳፈፈ፡ ከፈፈ።

አንካፋፊ፡ ያንካፈፈ፣ የሚያንካፍፍ።

አንክሮ፡ ሥነፍጥረትንእያዩፈጣሪንማድነቅ (መዝ፡ ፻፬፥፬፣ ፳፭)

አንክሮ፡ ንኡስአገባብ (ሆይዎ)

አንኮ(አንኵዕ) ፡ ኵብኵባ፡ ግልገል፡ አንበጣ፡፡

አንኮ፡ የዝንጀሮ፡ ጅር ።

አንኮላ(ሎች) ፡ የዕቃ፡ ስም፡ ውሃ፡ መቅጃ፡ ሞላላ፡ ቅል። አንቀጹ፡ ነቀለ፡ ነው።

አንኮላ፡ ሞኝ፡ ቂል፡ እንከፍ፡ እንቆል።

አንኰላኰለ፡ ወይፈንንአቀና (ሥራዠመረ)

አንኰላኰለወይፈንን፡ አቀናኰለኰለ።

አንኰረኰረ (አንኰርኰረ) ኣገላበጠ (አሽከረከረበዙሪያአስኬደ) (ምሳ፡ ፳፡ ፳፮)

አንኰረኰረ፡ አገላበጠ፡ ኰረኰረ።

አንኰረፈፈ፡ አስኰረፈ፡ (ኰረፈፈ)

አንኰራኰረሰባበረ፡ ኰረኰረ ።

አንኰራኰረ፡ አደቀቀ (ሰባበረፈረፈረበተገብሮነትምይፈታልነኰረንተመልከት) ።

አንኰራኳ፡ አንከባለለ፣፡ (ኰረኳ)

አንኰራፋ -አንገራበደ (ኰረፋ)

አንኮበር(በረ፡ አንኵዕ) ፡ የከተማ፡ ስም፡ (ተረት) ፡ የትም፡ ተወለድ፡ አንኮበር፡ እደግ። አንኮ፡ ከበረሓ፡ የሚመጣውን፡ ኵብኵባ፡ ያሳያል።

አንኮበሮች፡ ያንኮበር፡ ሰዎች፡ ወይም፡ ተወላጆች "

አንኰታኰተአደቀቀ፡ ኰተኰተ።

አንኰፈኰፈ፡ አስቈጣ (አስኰረፈአስተንኰፈኰፈተቈጣአኰረፈሮጠሽማግሌው)

አንኰፈኰፈ፡ አስኰረፈ፣፡ (ኰፈኰፈ)

አንኳለለ (አንኮለለ) ኮለልአደረገ።

አንኳለለአፈሰሰ (ኮለለ)

አንኳረፈ (ከረፈፈ)

አንኳሪ (ዎች) ያነኰረ፣ የሚያነኵር (ገልባጭ)

አንኳራ፡ ጠበኛሰው (ሰንኰርቱን" እይ)

አንኳራጠበኛ (ነኰረ)

አንኳር (ሮች) ድብልብል (ጨውዕጣንድኝ)

አንኳር፡ ድብልብል፡ (ነኰረ)

አንኳች፡ ያነኰተ፣ የሚያነኵት (አቃ)

አንኳኲ፡ ያንኳኳ ' የሚያንኳኳ።

አንኳኳ፡ በር፡ መታ፡ ኳኳ)

አንኳፈፈ፡ አሰፈፈ፡ (ኰፈፈ)

አንዘለዘለ፡ አንጠለጠለ፡ ዘለለ።

አንዘለዘለ፡ አንጠለጠለዝልዝልን።

አንዘለዘለ፡ አዞረ፣ ኣባለገ (ባለጌአደረገአለቅጣትአሳደገመረንሰደደለቀቀበተደራጊነትምይፈታል)

አንዘልዛይ፡ ያንዘለዘለ፣ የሚያንዘለዝል (አንጠልጣይ)

አንዘረበበ- አንጠለጠለ (ዘረበበ)

አንዘረበበ፡ አንጠለጠለወደታችአለ (የከንፈር፥የለንቦጭ ' በተደራጊነትምይፈታል)

አንዘረዘረ፡ አዘራ፡ ዘረዘረ ።

አንዘረዘረ፡ እንደቆመበወንፊትነፋ፣ እንቀጠቀጠ፣ እዞረ፣ አዘራ።

አንዘረገገ፡ ጐተተ (ተጐተተ)

አንዘረጠጠ፡ አንቀበደደ፡ ዘረጠጠ።

አንዘረጠጠ፡ አንጠረዘዘ፣ አንቀበደደ፣ አስረገዘ፣ ነፋ (ነፍኀ) በተደራጊነትምይፈታል)

አንዘረፈፈ፡ አረዘመ፡ ዘረፈፈ ።

አንዘራጋበዠርባ፡ ጣለ፡ ዘረጋ።

አንዘራጋ፡ ክፉኛበዠርባጣለ፣ አወደቀ፣ አንፈራገጠ (ጋኔንሰውንካታ)

አንዘራፈጠ፡ አሸራሸ፡ ዘረፈጠ ።

አንዘራፈጠ፡ አደላድሎአስቀመጠ (አሸራሸአሰፋአንሰራፋ)

አንዘገዘገ፣ አምዘገዘገ፣ ኣውዘገዘገ፣ አቅዘመዘመ፡ ወረወረ፣ ለቀቀ።

አንዘፈዘፈ (አንዘፍዘፈ) ፡ አርገበኀበ፣ እንቀጠቀጠ (ማር፡ ፩፡ ፳፯)

አንዘፈዘፈ፡ አንቀጠቀጠ፡ ዘፈዘፈ።

አንዘፍዛፊ፡ ያንዘፈዘፈ፣ የሚያንዘፈዝፍ (አርገብጋቢ)

አንዛረጠ፡ ሀረጥአደረገ (ዘለለ)

አንዛረጠ፡ ፈሳ፡ ዘለለ፡ ዘረጠ ።

አንዛሪ (መአንዝር) ያነዘረ፣ የሚያነዝር (ፈታይክራርመቺ)

አንዛራጭ፡ ያንዛረጠ፣ የሚያንዛርጥ (ዘማንዛረጥመፍሳትመዝለ)

አንዛዛ፡ አንከዋረረ፣ አዞረ።

አንዛፈፈ፡ አሰፋ፣ አንሰራፋ፣ ዘረጋ (ዛፍአደረገአሳደገአረዘመ)

አንዠረገገ፡ ብዙአፈራ (አንጨረገገአወረደአንጠለጠለእንዘረፈፈበተደራጊነትምይፈታል)

አንዠረገገ፡ አንረገገ፡ ዠረገገ።

አንዠቀዠቀአፈሰሰ (ዠቀዠቀ)

አንዠባረረ፡ አሰከረ፡ ዠበረረ።

አንዠባረረ፡ አስቸረ፣ አለገሰ (አንቀባረረ)

አንዠቱ፡ ቅቤ፡ ጠጣ፡ ጠላቱን፡ ስለ፡ ጐዳ፡ ተደሰተ ።

አንዠቴን፡ አርሰው፡ ምታልኝ፡ በልልኝ፡ ደስ፡ አሠኘኝ።

አንዠት(ቶች) (ማዑት) ፡ በቁሙ፡ በሆድ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ የመብልና፡ የመጠጥ፡ ውሳጣዊ፡ አሸንዳ፡ ቀሠም፡ መተላለፊያ። ወተትን፡ እይ። የበግና፡ የፍየል፡ እንዠት፡ ይከርና፡ ሲደርቅ፡ ዥማት፡ ዠገዠግ፡ ይባላል፡ ለጥጥም፡ መንደፊያ፡ ይኾናል። (ተረት) ፡ ካንዠት፡ ካለቀሱ፡ እንባ፡ አይገድም።

አንዠት፡ ራቀው፡ መናገር፡ አቃተው፡ ደከመሰለተ፡ ከምግብ፡ ማጣት፡ ከበሽታ፡ የተነሣ።

አንዣለለ፡ አሾጠጠ፡ (ዠለለ)

አንዣረረ፡ ሸነ፣ ለቀቀ፣ አፈሰሰ፣ አወረደ (አቀጠነ)

አንዣረረ፣ ሸነ፡ ዠረረ።

አንዣበበ (ጸለለደበበ) ፡ ክንፉንዘረጋ፣ ወጠረ፣ አርገበገበ (በአየርአዞረአሰፈፈአስኬደኹለንተናውን)

አንዣበበ፡ በአየር፡ ዞረ፡ ዠበበ ።

አንደላቀቀ፡ አሞላቀቀ፣ ደለቀቀ ።

አንደላቀቀ፡ አቀማጠለ፣ አንቀባረረ፣ ኣሞላቀቀ፣ አባለገ (አያትየልጅልጁን)

አንደረሰሰ፡ አዘገመ፡ (ደረሰሰ)

አንደረበበ፡ አመተረበ (ደረበበ)

አንደረከከ፡ አመረተ፣ አንገለጠጠ።

አንደረደረ፡ ቍልቍልአስሮጠ፡ ደረደረ።

አንደረደረ፡ ቍልቍልአሮጠ።

አንደርሶ3፡ ጦር፡ ነቀል፡ ሐርበኛ፡ ጋሻውን፡ መክቶ፡ 3፡ ጦር፡ የመለሰ፡ ማለት፡ ነው ።

አንደርቤ(ደርበየ) ፡ በቁሙ፡ ምትሀት፡ በጨለማ፡ የሚወረወር፡ ደንጊያ፡ ወርዋሪው፡ የማይታይ፡ የማይታወቅ ። በማእድ፡ ላይ፡ የሚወድቅ፡ ፋንድያ፡ ዐይነ፡ ምድር፡ ዐፈር፡ ጕድፍ። አንደርቤ፡ ተደገመበት። (ጸሎት፡ በአንተ፡ አንደርቤ) ። ደረባን፡ እይ ።

አንደርቦሽ፡ ዝኒ፡ ከማሁ ።

አንደርዳሪ፡ ያንደረደረ፣ የሚያንደረድር።

አንደርዶ፡ አጐንብሰውበተደረደሩልጃገረዶችላይተንደርድሮናዘሎመውጣት (የዝላይጨዋታ)

አንደርዶ፡ ዝላይ፡ -ደረደረ ።

አንደቀደቀ፡ ሰውንአስቈጣ፣ አስፎከር።

አንደበሰሰ፡ አንደበዘዘ:(ደበሰሰ)

አንደበቱተዘጋ) መናገርአቃተው (ሉቃ፡ ፩፡ ፳፪)

አንደበታም፡ ምላሰኛ፡ ነገረኛ፡ ለፍላፊ፡ ተናጋሪ ።

አንደበት(ነደበ) ፡ ልሳን፡ ምላስ፡ ተናጋሪ፡ ሕዋስ ። የሰይፍ፡ የመጥረቢያ፡ የጦር፡ ስለት ። ያንደበት፡ ምስጢር፡ ጥበት፡ ነው ።

አንደበቶች፡ ምላሶች፡ ስለቶች ።

አንደበዘዘ፡ አሰነፈ፡ ደበዘዘ ።

አንደበደበ (አደብደበ) ፡ አሳከከ (ደባደቦአስመሰለኣጕረበረበሳማአባጨጓሬአለብላቢትገላንአካልንኾነ ።)።

አንደበደበ፡ አጕረበረበ፡ ደበደበ።

አንደባለለ:አንከባለለ፡ ደበለለ።

አንደኛ(ኣሐድ) ፡ መዠመሪያ፡ ፊተኛ፡ በኵር። ሴም፡ ከኖኅ፡ ልጆች፡ አንደኛ፡ ነው ።

አንደኛቸው(ኣሐዲሆሙ) ፡ መዠመሪያቸው፡ ፊተኛቸው ። ለሐዋርያት፡ አንደኛቸው፡ ቅዱስ፡ ጴጥሮስ፡ ነው።

አንደኛዋ፡ አንደኛዪቱ፡ (ኣሐት) ፡ መዠመሪያዪቱ፡ ፊተኛዪቱ ። ከትእዛዞች፡ አንደኛዪቱ፡ ፍቅረ፡ እግዚኣብሔር፡ ናት።

አንደኛው፡ መዠመሪያው፡ ፊተኛው ። ከያዕቆብ፡ ልጆች፡ አንደኛው፡ ሮቤል፡ ነበረ ።

አንደዬ፡ አለ፡ መታ፡ ጠዘለ ።

አንደዬ፡ አንድ፡ ጊዜ፡ አንድ፡ አፍታ ። እባክኸ፡ ኣንደዬ፣ ና ።

አንደገደገ፡ ቈላ (አንደቀደቀ)

አንደፋረሰ፡ አቸናቧ፣ አበጣበጠ፣ አማታውሃን።

አንደፋረሰአቸናቧ፡ ደፈረሰ ።

አንደፋራ፡ አንደፋደፈ፡ (ደፈራ)

አንደፋደፈ፡ አንፈራፈረ፣ አንፈራገጠ፣ አንዘፈዘፈ፣ ኣንደፋራ።

አንደፋደፈ፡ አንፈራፈረ፡ ደፈደፈ።

አንደፋዳፊ፡ ያንደፋደፈ፣ የሚያንደፋድፍ (አንፈራጋጭ)

አንዱ(አሐዱ) ፡ ሌላው፡ አንዱም፡ አንዱአንዱ፡ ባንዱ፡ እንዱ፡ ላንዱአይቦዝንም ። መለዮ፡ የተባለው፡ ካዕሱ፡ እንደ፡ ኾነ፡ ኣስተውል። (እያንዳንዱ) ፡ እየራሱ። (እያንዳንዳቸው) እየራሳቸው ።

አንዱ፡ በቃኝ፡ የሚያሰክር፡ መጠጥ፡ ለመናኛም፡ ይነገራል ።

አንዱንያለአባመቻል፡ የመቻልጌታ (ፊታውራሪሀብተጊዮርጊስ (አባመላ)

አንዱን፡ ያዢው፡ ምጡን፡ ወይም፡ መብሉን።

አንዲቱ፡ ቷ፡ አንዷ ። ከሎጥ፡ ዘንድ፡ አንዲቱ፡ ስቶጣ፡ አንዲቱ፡ ገባች ። አንዲቱን፡ ባንዲቱ፡ ይዤ ። አንድ፡ ምእላዶች፡ ኛ፡ ው፡ በመድረሻው፡ ተጨምረው፡ የተራ፡ ቍጥር፡ ሲኾን፡

አንዲት(ኣሐቲ) ፡ የሴት፡ ቅጽልና፡ በቂ ። አቤሜሌክን፡ አንዲት፡ ሴት፡ ገደለችው ። አንዲት፡ ቀረችኸ ።

አንዲዮ፡ አንድነትያለው፡ ውስጠ፡ ብዙ ።

አንዳሰሰ፡ በቀስታአስኬደ።

አንዳሰሰ፡ አደራለመጠዳስአስመሰለ።

አንዳሪያ፡ የገብስ፡ ስም፡ ፍሬው፡ ትልልቅ፡ የኾነ፡ ገብስ።

አንዳርጋቸው፡ ረኃብ፡ የችጋር፡ ስም ።

አንዳርጋቸው፡ አንድ፡ አድርጋቸው ። ከፈረሰኞች፡ የምናውቃቸው፡ በሻኸ፡ አቦዬ፡ ኀይሌ፡ አንዳርጋቸው።

አንዳርጌ፡ የሰው፡ ስም፡ ፍችው፡ አንድ፡ አድርግ ። (ጥሩር፡ አንዳርጌ) ፡ የጥሩር፡ አንዳርጌ ።

አንዳቅ(አንድ፡ ዐቅ) 4፡ ክንድ፡ ሸማ።

አንዳቸው(አሐዶሙ) ፡ ከሦስቱ፡ አንዳቸው፡ ይምጣ ።

አንዳች፡ ምናልባት (ማቴ፳፮፡ ፳፪)

አንዳችምንም፡ አንድ።

አንዳች፡ አይፈታሽ፡ አንዳች፡ አልባ፡ ባዶ፡ እጅ፡ (ኢዮ፳፪፡ ፱)

አንዳች፡ አይፈታሽ፡ እግር፡ ብረት፡ ዥቦ፡ ከሞረድ፡ በቀር፡ ምንም፡ የማይፈታው "

አንዳች፡ የብትን፡ ኹሉ፡ ቅጽልና፡ በቂ፡ ፍችው፡ ምንም፡ (ዘፀ፳፪፡ ፲፬ ። ፴፬፡ ፳)አንዳች፡ ነገር፡ እንዲሉ።

አንዳችን(አሐድነ) ፡ አንዳችን፡ በቀኝኸ፡ አንዳችን፡ በግራኸ፡ እንቀመጥ።

አንዳንድ፡ ጊዜ፡ አንዳንደግዜ፡ ድርብ፡ ቅጽልና፡ ንኡስ፡ አገባብ፡ ነው፡ አለማዘውተርን፡ ያስረዳል ። አንድ፡ አንድ፡ ጊዜ፡ ተብሎ፡ ቢጻፍ፡ ግን፡ ዐማርኛው፡ ብትክ፡ ይኾናል ።

አንዳከከ፡ በቅርብበቅርብእዚያውእዚያውአስረገጠ፣ አስኬደ (እንደቈፋሪዶማ)

አንዳይና(አንድ፡ ዐይና) ፡ ባላንድ፡ ዐይን፡ ባንድ፡ ዐይን፡ የሚያይ ። ናኦስ፡ አንዳይና፡ ነበረ ።

አንዳጅ፡ ያነደደ፣ የሚያነድ (አቃጣይ - "እሳትአንዳጅ" እንዲሉ)

አንድ(እሒድ፡ አሐደ፡ አሐድ) ፡ የቍጥር፡ ስም፡ መዠመሪያ፡ ቍጥር፡ የቍጥር፡ ኹሉ፡ ጥንትና፡ መሠረት፡ መነሻ ። መዠመሪያነቱ፡ ከ፪፡ እስከ፡ ዝም፡ ላለ፡ ቍጥር፡ ኹሉ፡ ነው። በአኃዝ፡ ሲጻፍ፡ 1፡ ይባላል። (ተረት) ፡ አንድ፡ ያላት፡ እንቅልፍ፡ የላት። አንድ፡ ከስምና፡ ከግብር፡ ከነገር፡ አስቀድሞ፡ እየገባ፡ ቅጽል፡ ብቻውን፡ ሲነገር፡ በቂ፡ ይኾናል ። አንድ፡ በሬ፡ ስቦ፡ አንድ፡ ሰው፡ ዐስቦ፡ ቅጽል ። አንድ፡ አይነድ፡ አንድ፡ አይፈርድ፡ በቂ "

አንድ፡ ላንድ፡ ብቻ፡ ለብቻ ። ዳዊት፡ ጎልያድን፡ አንድ፡ ላንድ፡ ገደለው ።

አንድ፡ ላይ፡ አንድ፡ ቅጽል፡ ላይ፡ ስፍራ ። ሳኦልና፡ ዮናታን፡ አንድ፡ ላይ፡ ሞቱ ።

አንድ፡ ሠሪ፡ ፍጹም፡ አምላክና፡ ፍጹም፡ ሰው፡ የኾነ፡ ጌታችን፡ ኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ አንድ፡ ሠሪ (አሐዱ፡ ገባሪ) ፡ ነው።

አንድ፡ ሰው፡ በመዠመሪያ፡ አዳም፡ አንድ፡ ሰው፡ ነበረ።

አንድ፡ ቀንጃ፡ ነጠላ ።

አንድ፡ ቃል፡ የገጠመ፡ የተባበረ፡ የብዙ፡ ሰው፡ ነገርና፡ ድምፅ ። ሠለስቱ፡ ምእት፡ እንዳንድ፡ ቃል፡ ተናጋሪ፡ እንዳንድ፡ ሰው፡ መስካሪ፡ ናቸው።

አንድ፡ በቀል፡ ታናሽና፡ ታላቅ፡ የሌለው፡ ልጅ፡ አንድ፡ ለጊዜ፡ ሲቀጸል፡

አንድ፡ ባሕርይ፡ እግዜር፡ ቅድስት ' ሥላሴ፡ ባለሦስት፡ አካል፡ ባላንድ፡ ባሕርይ። ኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ ባምላክነቱ፡ ከአብ፡ ጋራ፡ አንድ፡ ባሕርይ፡ በሰውነቱ፡ ከኛ፡ ጋራ፡ አንድ፡ ባሕርይ። ኹለትን፡ እይ።

አንድ፡ ባሕርይ፡ የጌታችን፡ የኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ ሰውነት፡ ወዳምላክነት፡ ተለወጠ፡ ተቀላቀለ፡ የሚል፡ አውጣኪ፡ ያወጣው፡ ሃይማኖትና፡ ባህል፡ ቅዱስ፡ ዲዮስቆሮስ፡ በታሰረ፡ ጊዜ፡ ግብጦች፡ ኋላም፡ ባገራችን፡ ቅባቶችና፡ ያልተማሩ፡ ሰዎች፡ የተቀበሉት፡ (ቱሳሔ፡ ውላጤ)

አንድ፡ ነገር፡ በቁሙ፡ ዕቃ ። አንድ፡ ነገር፡ ተናገረ፡ አንድ፡ ነገር፡ ይዞ፡ መጣ ።

አንድ፡ አማራጭ፡ ቃል፡ ወይም። አንድከደግ፡ ተወለድ፡ አንድ፡ ከደግ፡ ተጠጋ ።

አንድ፡ አምላክ፡ አብ፡ ወልድ፡ መንፈስ፡ ቅዱስ፡ አንድ፡ አምላክ፡

አንድ፡ አምሳል፡ አንድ፡ መልክና፡ አንድ፡ አርኣያ ። ዳዊትና፡ ሰሎሞን፡ አንድ፡ አምሳል።

አንድ፡ አንድ፡ ሕፃን፡ እጁን፡ ተይዞ፡ የሚራመደው ' ርምጃ፡ ቍጥር፡ ፪፡ ጊዜ፡ 12

አንድ፡ አካል፡ ኢየሱስ፡ ክርስቶስ፡ አንድ፡ አካል፡ ነው ።

አንድ፡ ዐይነት፡ ሕብሩ፡ ቀለሙ፡ አንድ፡ የኾነ፡ ሌላ፡ 2ኛ፡ 3ኛ፡ ያልተደባለቀበት።

አንድ፡ አደረገ:(አሐደ) ፡ ጠመረ ' አዋሐደ፡ መንታነትን፡ አጠፋ ።

አንድ፡ ኾነ፡ ተባበረ፡ ተዋሐደ፡ ተሰማማ፡ ተሳተፈ። ኣምላክ፡ ከማርያም፡ ሥጋ፡ ነሥቶ፡ ከኛ፡ ጋራ፡ አንድ፡ ኾነ።

አንድ፡ ወጣት፡ ዘንባባ ።

አንድ፡ ዘንግ፡ አንድ፡ ፈርጅ፡ የነጠላ፡ እኩሌታ፡ 6፡ ክንድ፡ የቀሚስ፡ 12

አንድጊዜ፡ አንደግዜ፡ አንድ፡ ወር፡ አንድ፡ ዘመን፡ አንድ፡ ሌሊት፡ አንድ፡ ዕለት፡ አንድ፡ ዓመት፡ አንድ፡ ቀን፡ አንድ፡ ሳምንት፡ አንድ፡ ሰዓት፡ እንዲህ፡ ኾነ፡ ተደረገ፡ ይላል፡ (ፊልጵ፬፡ ፲፯) ፡ ተደራርቦ፡ ሲነገር፡

አንድፍሬ) ዕድሜውመጠኑበጣምያነሰሕፃን።አንድፍሬልጅ" እንዲሉ።

አንድም፡ ም፡ ዋዌ፡ ነው፡ ፍችው፡ ስንኳ። (ግጥም) ፡ ለወቀጣ፡ አንድም፡ ሰው፡ አልመጣ፡ ለመጠጡ፡ ከየጐሬው፡ ወጡ።

አንድም፡ የልዩ፡ ልዩ፡ ትርጓሜና፡ ምስጢር፡ መነሻ፡ ፍችው፡ ወይም። ሦስተኛውን፡ አንድ፡ እይ ።

አንድስ፡ ቅጤ፡ ያንድስ፡ ወገን፡ ፍጥረቱ፡ ዐይነቱ፡ ቅጡ፡ እንደ፡ አንድስ፡ የኾነ፡ እባብ፡ የእባብ፡ ዐይነት፡ ኹሉ ። ቀጣን፡ እይ ።

አንድስ፡ ትልቅ፡ ዘንዶ፡ አንድ።

አንድስ፡ ያውሬ፡ ስም፡ ያልታወቀ፡ አውሬ፡ ወይም፡ ትልቅ፡ ዘንዶ ። አንድስ፡ መሳይ፡ ኣንድስ፡ ያኸላል፡ እንዲሉ። አንድስ:መጥፎ፡ ለኾነና፡ ለማያምር፡ ይነገራል።

አንድነት(ኅብረት) ፡ የሐዋርያት፡ ንብረት፡ ጽኑ፡ የገዳም፡ ሥርዐት፡ አንድ፡ ዐይነት፡ ልብስ፡ መልበስ፡ ባንድ፡ ገበታ፡ ዐብሮ፡ መብላት፡ መጠጣት፡ ጥሪት፡ ቍሪት፡ አለመለየት፡ እንደ፡ ማኀበረ፡ ሥላሴ ።

አንድነት(ዋሕድና) ፡ አንድ፡ መኾን፡ በባሕርይ፡ በግብር፡ መሳተፍ፡ መተባበር፡ መጣመር፡ (ዘካ፲፩፡ ፯፡ ፲፬። ኤፌ፬፡ ፫) ። ለፈጣሪ፡ የባሕርይ፡ አንድነት፡ ያካል፡ ሦስትነት፡ አለው፡

አንድና፡ ብዙ፡ አጫፋሪ ። ሰው፡ ሰዎች፡ ቤት፡ ቤቶች። አንድ፡ በመለዮ፡ መድበል፡ ቍጥርና፡ በቂ፡ ሲኾን፡

አንድያ፡ አንድ፡ ብቻ፡ ጭራሽ። አንድያውን፡ ኼደ ።

አንድዬ፡ በባሕርዩ፡ አንድ፡ የኾነ፡ አምላክ፡ አንድ፡ ብዬ፡ የማምንበት፡ ፈጣሪ፡ የኔ፡ አንድ። አንድዬ፡ ያውቃል፡ ሳለ፡ አንድዬ።

አንድድ፡ ዝኒከማሁ (መጠጥ - "አንድልብአንድድኹለትልብአብርድ" እንዲሉ - "ቈሽትን" ተመልከት)

አንድጋ(ኅቡረ) ፡ አንድነት፡ ኅብረት፡ አንድ፡ ዘንድ፡ አንድ፡ ስፍራ ። ዳግመኛም፡ ጋ፡ ጋራ፡ ከማለት፡ ሊወጣ፡ ይችላል። አንድጋ፡ በሉ፡ አንድጋ፡ ሞቱ።

አንዶ፡ አንድያ።

አንዶ:እንዶ፡ እንደ ። ጥፍርን፡ ተመልከት።

አንዶለዶለአወረደ፡ (ዶለዶለ)

አንዷ(አሐቲ) ፡ ከብዙ፡ ቈንዦ፡ አንዷን፡ ምረጥ፡ ካንዷ፡ ጋራ፡ ኑር ።

አንጀበኛ(ኞች) ፡ አንገራባጅ፡ ጕረኛ፡ የሚዝት። ይህ፡ ቋንቋ፡ በሐረርጌ፡ አውራጃ፡ ይነገራል ።

አንጀባ(ዐረ፡ ሀንጀመ፡ ፎከረ) ፡ ማንገራበድ፡ ፉከራ፡ ዛቻ፡ ጕራ ።

አንጃ(አንጕዕ) ፡ የተለየ፡ ልዩ፡ ስፍራና፡ ፊና፡ ወገን፡ በኩል። (ባንጃው፡ ባንጃኸ) ፡ የሰው፡ ስም፡ በፊናው፡ በፊናኸ፡ ማለት፡ ነው።

አንጃ(እንዳዒ) ፡ እንጃ፡ አላውቅምእከሌና፡ እከሌ፡ አንጃ፡ ግራንጃ፡ ተነጋገሩ ።

አንጆ(አነዳ) ፡ የከሳ፡ የኰሰሰ'ሥጋው፡ ዐልቆ፡ በቈዳና፡ በዥማት፡ ባጥንት፡ የቆመ፡ ከሻዋ፡ ከሲታ፡ በሬ።

አንገለጀጀአንሰዋለለ፡ (ገለጀጀ)

አንገለጠጠ፡ አመረተ፣ አንቀለጠጠፍምን (በተገብሮነትምይፈታል)

አንገለጠጠ፡ አንቀለጠጠ፡ ገለጠጠ።

አንገላታ፡ አጕላላ፡ (ገለታ)

አንገላቺ፡ ያንገላታ፣ የሚያንገላታ (ጐጂጨቋኝ)

አንገላወደ፡ ሥራአስፈታ፣ አንቀዋለለ።

አንገላወደአንቀዋለለ፡ -ገለወደ።

አንገረር፡ የበጋጐመን "አባጅኸኝአይደርቄ” ።

አንገረር፡ የበጋጐመን፡ ገረረ ።

አንገረበበ፡ አንከረፈፈ፡ (ገረበበ)

አንገረብ፡ የወንዝ፡ ስም፡ የበጌምድር፡ ዠማ።

አንገረገረ (አንገርገረ) ፡ አንገደገደ፣ አፍገመገመ፣ አዘመመ (ወለምዘለምአደረገ)

አንገረገበ፡ ሳይቈላ፡ አፈላ፡ (ገረገበ)

አንገረገበ፡ ጠላትንበውጊያጐዳ።

አንገረገፈ፡ አንቀጠቀጠ፡ (ገረገፈ)

አንገራ፡ አሳሳተ፣ አጭበረበረ (ጥልዐሰበአልታዘዝአለ)

አንገራበደ፡ አንኰራፋ፡ ገረበደ ።

አንገራበደ፡ አፉንከፍቶፎከሪአስፈራራአንኰራፋጕራተናገረአንቧተረአገኝዐጣውንቀባጠረለፈለፈ።

አንገራባጅ (ጆች) ፡ ያንገራበደ፣ የሚያንገራብድ (አንቧታሪጕረኛፎካሪአንጀበኛ)

አንገራገረ፡ አመነታ፡ ገረገረ።

አንገራገረ፡ አጕረመረመ፣ አመነታ፣ አወላወለ፣ አወጣ፣ አወረደ።ቅንሰውበታዘዘጊዜአያንገራግርም” ።

አንገራገረ፡ አጠራጠረ (አላሰማአለ "እከሌዦሮውያንገራግረዋል ።)።

አንገራጋሪ፡ ያንገራገረ፣ የሚያንገራግር (አጕረምራሚአመንቺአወላዋይአጠራጣሪ)

አንገራጠጠ፡ አኰሰሰ፡ ገረጠጠ ።

አንገራጣጭ፡ ያንገራጠጠ፣ የሚያንገራጥጥ (ናቂአኰሳሽ)

አንገራጨአሳሳተ፡ ገረጨ።

አንገርበብአለ፡ ተንገረበበ።

አንገርባቢ፡ ያንገረበበ፣ የሚያንገረብብ።

አንገርጋሪ፡ የዜማስም (ፊትመስቀልይዞየሚመራኋላምበመቋሚያየሚዘመምምልጣንደብተራንግራቀኝየሚያንገረግርአዝማሚአንገድጋጅማለትነው)

አንገርጋቢ፡ ያንገረገበ፣ የሚያንገረግብ (የሚጐዳጐጂ)

አንገሸገሸነቀነቀ፡ (ገሸገሸ)

አንገበገበ፡ አቃጠለ፡ ገበገበ።

አንገበገበ፡ እታጠለ፡ ለበለበ፡ ቈጠቈጠ፡ አስገበገበ ።

አንገብጋቢ፡ የሚያንገበግብ፡ የሚያቃጥል፡ እቃጣይ፡ ለብላቢ (እሳት) ፡ ዐለንጋ፡ ጅራፍ፡ አርጩሜ፡ ኢበት፡ ልምጭ (ወንዝ) ፡ ችጋር፡ ራብ ።

አንገታገተ፡ አመላለሰ፣ አንገዛገዘ።

አንገትበቁሙ፡ ዐንገት ።

አንገቸገቸዘከዘከ፡ (ገቸገቸ)

አንገዋ፡ የወረዳ፡ ስም፡ በመንዝ፡ ማማ፡ ምድር፡ ያለ፡ ቀበሌ።

አንገዋለለ፡ ለየ፣፡ ገወለለ ።

አንገዋለለ፡ ዐይኑንመለስቀለስእያረገ።

አንገዋላይ፡ ያንገዋለለ፣ የሚያንገዋልል፣ የሚለይ (ለዪ)

አንገዛገዘ፡ አንገታገተ፣ ለንባዳአደረገ (እእአሠኘ)

አንገደገደ፡ አግተረተረ፡ ገደገደ ።

አንገደገደ፡ ወዘ፣ ነቀነቀ፣ አግተረተረ፣ አፍገመገመ፣ አርጎደጎደ፣ አንቀጠቀጠ (እንዳልተማገረግድግዳማለትነው)” ። በተገብሮነትምይፈታል” ።

አንገዳገደ፡ አወዛወዘ፣ አነቃነቀ።

አንገድጋጅ፡ ያንገደገደ፣ የሚያንገደግድ።

አንገገ፡ አጋጨ፣ አንቀጫቀጨ፲ቀንድለቀንድወይምቀንዱንከቀንበርጋራአማታአስጮኸ።

አንገፈለለ፡ አረዘመ፡ -(ገፈለለ)

አንገፈገፈ፡ ሰለቸ፣ ጐፈነነ፣ አሠቀቀ፣ ነቀነቀ፣ አንገሸገሸ (ፊትአስቋጠረ)

አንገፈገፈ፡ ጐፈነነ፡ ገፈገፈ ።

አንገፈጠጠአንቀበደደ፡ (ገፈጠጠ)

አንገፍጋፊ፡ ያንገፈገፈ፣ የሚያንገፈግፍ (ኮሶመራራነገርአሠቃቂ)

አንጕላ፡ ዝኒከማሁለአንጐል (አንጕሎውንጅር" - ጓለለ)

አንጕሎ፡ ያይጥዓሣውንጅር።

አንጕሎውንጅር (ጓለለ)

አንጕዝ፡ ጠባሳ። ነጐደ፡ ብለኸ፡ አነጐደን፡ እይ ።

አንጕይ(ጐየ) ፡ በታችኛው፡ ወግዳ ' ያለ፡ አገር፡ የማሪያም፡ አጥቢያ ። አንጕይ፡ ማሪያም፡ እንዲሉ ።

አንጕድ፣ አንጕዝ

አንጕጥ፡ ዝኒከማሁ ።

አንጋለለ፡ አንካረረ (በዠርባአስተኛ)

አንጋሪ፡ ያነገረ፣ የሚያነግር (እንገርዐላቢ)

አንጋራ(ሮች) ፡ ወዳጅ፡ ባልንጀራ፡ ጓደኛ፡ ወንፈለኛ ። አን፡ ከኣንድ፡ መጥቶ፡ ከጋራ፡ ተደርቧል፡ (ሉቃ፭፡ ፲)

አንጋራ፡ ምንደኛ፡ ሎሌ ። በግእዝ፡ ዐሳብ፡ ይባላል።

አንጋራ፡ በጣና፡ ውስጥ፡ ያለ፡ ያቡነ፡ ተክለ፡ ሃይማኖት፡ አጥቢያ፡ (ገዳም)

አንጋሬ፡ ተጐትቶየተወጠረደረቅየፍየልቈዳ።

አንጋሬየፍየል፡ ቈዳ፡ ገረረ ።

አንጋር፡ በመንዝ፡ ክፍል፡ ከጌሥ፡ በታች፡ ያለ፡ ዘባጣ፡ ቀበሌ ።

አንጋሽ፡ ያነገሠ፣ የሚያነግሥ (አሠልጣኝ - "ዛርአንጋሽ" እንዲሉ)

አንጋቢ፡ ያነገበ፣ የሚያነግብ (ተሸካሚ)

አንጋተት፡ አንጋፈፈ፣ አንከረፈፈ።

አንጋይ፡ ያነገለ፣ የሚያነግል (ነቃይ)

አንጋደደ፡ አጣመመ፣ አወላገደ፣ አወላቀመ።

አንጋዳ፡ ገዳዳ፡ ገደደ ።

አንጋዳ፡ ገዳዳናጠማማጕድጓድ።

አንጋዳጅ፡ የሚያንጋድድ (አጣማሚ)

አንጋጋ (አንጎገወ፣ አንጃጃ) ፡ ረባ፣ ኣበዛ፡ ኣብዝቶነዳ፣ አሰመራ።

አንጋጋ፡ አቃጠለ፣ አነደደ ።

አንጋጠጠ፡ አሰገገ፡ ገጠጠ ።

አንጋጠጠ፡ አሻቅቦ፡ አየ፡ ገጠጠ።

አንጋፈፈ፡ አንቀረፈፈ፡ ጋፈፈ።

አንጋፈፈ፡ አንቃፈፈ፣ አንቀረፈፈ።

አንጋፋ(ኦሮመዠመሪያ፡ ልጅ) ፡ በኵር።

አንግሥ፡ የመጠጥስም (ሞኝእንግሥ" እንዲሉ)

አንግዳመቀበያ) ቤትምግብ።

አንጐለቢስ፡ ዕውቀት፣ ማስተዋልየሌለው ።

አንጎለላ፡ ያገር፡ ስም፡ በላይኛው፡ ወግዳ፡ ያለ፡ ቀበሌ ። ንጉሥ፡ መጡ፡ ካንጎለላ፡ ምን፡ ሊበሉ፡ የማር፡ ወለላ፡ እንዲሉ፡ ልጆች ።

አንጐላቸ (በፀወ) ፡ ተቀምጦአንተላፋ (ዐንገቱንደፋቀናአደረገ)

አንጐላቸአንቀላፋ፡ ጐለተ።

አንጐል (ናላ) በራስቅልውስጥያለወፍራምቅባት (የዕውቀትምንጭ - አንጐላም፡ ካፍንጫውንፍጥየማይልይ - "መነጐለን" ተመልከት - "መነገለ" የነገለመስምግስእንደኾነ "መነጐለም" የነጐለመስምአንቀጽነው)

አንጐል፡ በቁሙ ነጎለ ።

አንጐራደደ፡ አንቈራጠጠ (መለስቀለስአደረገ)

አንጐራደደ፡ አንቈራጠጠ:(ጐረደደ)

አንጐራዳጅ፡ ያንጐራደደ፣ የሚያንጐራድድ (አንቈራጣ)

አንጐራጐረ (አንጐርጐረ) ፡ አጕረመረመረ (ሰቈ፡ ፫-፴፱)” ።ብዙጊዜምመጽሐፍበአንጐራጐረፈንታአንጐረጐረይላል" (ዘፀ፡ ፲፭፡ ፳፬፡ ፲፯፡ ፪፡ ሉቃ፡ ፲፭፡ ፪፡ ዮሐ፡ ፯፡ ፴፪)

አንጐራጐረ፡ ዘፈነ፣ ቈዘመ።

አንጐራጐረ፡ ዘፈነ፡ ጐረጐረ።

አንጐራጓሪ፡ ያንጐራጐረ፣ የሚያንጐራጕር (አጒረምራሚዘፋኝቈዛሚ)

አንጐር፡ ያገር፡ ስም፡ በደብረ፡ ሊባኖስ፡ ደቡብ፡ ያለ፡ ቀበሌ ።

አንጐርባ፡ የሰውናየከብትበሽታባለቈበር (ጠጕርንየሚያቆምገላንየሚያሳብጥመድኀኒቱጥፍርአንዶ)

አንጐርባ፡ የከብት፡ በሽታ፡ ጐረበ።

አንጐበደደ፡ አጐበደደ ።

አንጎት፡ የወሎ፡ ጥንታዊ፡ ስም፡ (ድርሳነ፡ መድኀኔ፡ ዓለም)

አንጐደጐደ (አንጐድጐደ) ፡ ኣስጮኸ፣ አሰማ (የነጐድጓድ) (ኢዮ፡ ፴፯፡ ፭፡ መዝ፡ ፲፰፡ ፲፫)

አንጐደጐደ፡ አመጣ፣ አወረደ (የቅኔ)

አንጐዳጐደ፡ በማጀትአሮጠ፣ አመላለሰ።

አንጐፈጐፈ-አሮጠ፡ -(ጐፈጐፈ)

አንጐፈጠጠ፡ አስረጀ፣ አደከመ (ጨባጣአደረገበተደራጊነትምይፈታል)

አንጓ (አንጕዕ፣ መሌሊት) የእጅአንባር፣ ያኵርማ፣ የጣትክፍል፣ የእግርቍርጭምጭሚት፣ ጕልበት ።

አንጓ፡ ዐጥቅ፡ ነጓ።

አንጓ፡ የመቃ፣ የሽመል፣ የቀርክሓ፣ የጐሽመቃ፣ ያገዳ፣ የሸንኰራገዳዐጥቅመለያ (ከዐጥቅእስከዐጥቅያለውምቀጥታመለልታባንድነትኣንጓይባላል)

አንጓለለ፡ አንገዋለለ፡ (ጓለለ)

አንጓላይ፡ ያንጓለለ፣ የሚያንጓል።

አንጓሌ፡ የሰውስም "አንጓልማለትነው” ።

አንጓሰሰ፡ አንቋሰሰ፣ አንቈረሰሰ፣ ጐተተ።

አንጓሪ፡ ያነጐረ፣ የሚያነጕር (ቅቤአቅላጭ)

አንጓበበ፡ ጐንባሳ፣ ቀላሳአደረገ ።

አንጓጅ፡ ያነጐደ፣ የሚያነጕድ (መቺ)

አንጓጒ፡ ያንጓጓ፣ የሚያንጓጓ (ጐርባጭ)

አንጓጓ (አንኳኳ፣ አንቋቋ) ፡ ሆድንጐረበጠ፡ ደንጊያንእገላበጠ፡ አስጮኸ ።

አንጓጓ፡ ቈዳን፡ አስጮኸ፡ ጓጓ።

አንጓጠጠ -አሽማጠጠ፡ -(ጓጠጠ)

አንጓጣጭ፡ ያንጓጠጠ፣ የሚያንጓጥጥ፣ የሚያሽጥጥ (አጐጣጭ፣ አሽጣጭ፣ አቃላይ)

አንጓጭ፡ ያነጐጠ፣ የሚያነጕጥ (ነኪ)

አንጠለጠለ፡ ሰቀለ፡ (ጠለጠለ)

አንጠላጠለ፡ ኣወጣ፣ አስተዛዘለ።

አንጠልጣይ፡ ያንጠለጠለ፣ የሚያንጠለጥል (ሰቃይሰቅጣጭአንዘልዛይ)

አንጠልጥሎ፡ ሰቅሎ፣ አንዠርጎ (ማሕ፡ ፯፡ ፲፫)

አንጠሰጠሰ፡ ቈላ፡ ጠሰጠሰ።

አንጠሰጠሰ፡ ዐመሰቈላ።

አንጠረረ፡ አቈረጠ ።

አንጠረበበአከበደ:(ጠረበበ)

አንጠረዘዘ፡ አንገፈጠጠ፡ (ጠረዘዘ)

አንጠረጠረ፡ አንቀረቀበ (ለየየተወቀጠተልባን)

አንጠረጠረአንቀረቀበ፡ ጠረጠረ ።

አንጠረጠረ፡ አንቀጠቀጠ፣ አንጠበጠበ።

አንጠረጠረ፡ አጮኸ።

አንጠራራ፡ በእግርጣትአቆመ (እጅንወደላይአዘረጋአንድነገርለማሲያዝለማስጨበጥ (የነብርናየጦጣተረት) አአአንጠራራኝእኔንምሰውጠራኝ)

አንጠራወዘ፡ አንከላወሰ፡ (ጠረወዘ)

አንጠራወዘ፡ አወጫመደ፣ አንከላወሰ።

አንጠርጣሪ፡ ያንጠረጠረ፣ የሚያንጠረጥር (አንቀጥቃጭአንቀርቃቢ)

አንጠቀጠቀ፡ አንተከተከ፣ አፈናጠረ።

አንጠቀጠቀ፡ አንተከተከ፡ ጠቀጠቀ ።

አንጠቀጠቀ፡ አንተገተገ፣ አብረቀረቀ፣ ኣስጌጠ፣ ሸለመ፣ አንቈጠቈጠ።

አንጠቀጠቀ፡ አፈላ፣ ኣበሰለ።

አንጠበጠበ (አንጠብጠበ) አንቀጠቀጠ፣ አንጠረጠረ፣ አንቀረቀበ (ዛሬሌሊትእከሴንብርድሲያንጠበጥበውዐደረ)

አንጠበጠበአንቀጠቀጠ፡ ነጠበ።

አንጠበጠበአንቀጠቀጠነጠበ

አንጠባጠበ (አንጠብጠበ) ጠብጠብአደረገ (ጥቂትጥቂትአዘነበአንጠፈጠፈበቀላልዘራ - በተደራጊነትምይፈታል - መጽሐፍግንበአንጠባጠበፈንታአንጠበጠበይላል - መዝ፡ ፷፰፥፰፡ ኢሳ፡ ፵፭፥፰)

አንጠባጠበጠብጠብአደረገነጠበ

አንጠባጠበ፡ ጠብ፡ ጠብ፡ አደረገ፡ ነጠበ።

አንጠባጣቢ፡ ያንጠባጠበ፣ የሚያንጠባጥብ (ደመናቤት)

አንጠፈጠፈ (አንጸፍጸፈ) አፈሰሰ፣ አንጠባጠበ (ጠብጠብአደረገውሃንደምንማርንበተገብሮነትምይፈታል ።)።

አንጠፈጠፈ፡ አፈሰሰ፡ ጠፈጠፈ።

አንጠፍጣፊ (ዎች) ፡ ያንጠፈጠፈ፣ የሚያንጠፈጥፍ (አንጠባጣቢ)

አንጡራ፡ ሰውጥሮግሮወዙንአፍስሶያገኘውጥሩገንዘብ (ኦሮ)

አንጣ፡ መና፡ ነ፡ ተወራራሽ፡ ስለ፡ ኾኑ፡ አምጣ፡ በማለት፡ ፈንታ፡ አንጣ' ይባላል። ባላንጣ፡ እንዲሉ ።

አንጣ፡ ነጭአድርግ ።

አንጣ፡ ነጭ፡ አድርግ፡ ነጣ ።

አንጣ፡ አምጣመጣ ።

አንጣለለ (ጦለለ፣ አንጦለለ) አፈሰሰ፣ መሬትአለበስ፣ ኣሰፋ፣ ዘረጋ፣ ኣስተኛ፣ አበዛ፣ ኣበረከተ።

አንጣለለ፡ አሰፋ፡ ጠለለ።

አንጣረረ፡ ፈሳፈሱንለቀቀ (አስጮማንጣረርመፍሳት)

አንጣረረ:ፈሳ፡ ጠረረ።

አንጣሪ (ዎች) ያነጠረ፣ የሚያነጥር (ቅቤአንጣሪ" እንዲሉ)

አንጣሪ፡ የሚያቈርጥ ።

አንጣሪያ (አንጻራዊ) የእንጻር (በመሬትላይበቀጥታበያንጻሩእያደገየሚዘምትቅጠልተቀቅሎየሚበላ - "አንጣሪያላንጣሪያቢደጋገፍተያይዞዘፍ" - ተረት)

አንጣሪያሆድ፡ አንጣሪያበልቶሆዱየተጐሰረሰው (ሆደአንጣሪያ)

አንጣሪያ፡ ቅጠል፡ ነጠረ።

አንጣር (አንጻር)ትይዩ፣ አኳያ፣ አፍዛዣ (ፊትለፊትያለስፍራአቅጫጫ)

አንጣርጣይ (አንጻረፀሓይ) በፀሓይአንጻርያለጊዜ (፮ሰዓትቀትርጠራራዳግመኛምፀሓይበአንጻርየሚታይበትየሰማይመካከልማለትነው - "ባንጣርጣይኣትኺድ" እንዲልባላገር)

አንጣጣ (አንጣእጥአ) ቈላ፣ አናረ (አዘለለ)

አንጣጣ፡ ቈላ፡ ጣጣ ።

አንጣጣ፡ ፈሳ (ፈሱንለቀቀአጮኸአንጣጣአስቀባጠረአስለፈለፈ)

አንጣፊ (ዎች) ያነጠፈ፣ የሚያነጥፍ (አንጣፊጋራጅ" እንዲሉ)

አንጣፊነት፡ አንጣፊመኾን ።

አንጥረኛ (ኞች) አንጥርያለው (ባለአንጥርየአንጥርአለቃወይምርሱራሱወርቅናብርአፍሳሽአቅላጭየማዕድንጌጥናሽልማት፥ዐልቦናድኰትአንባርናቀለበትድሪናማርዳሙጣናጣፋጫሜአክሊልዘውድሠራተኛጃንሸላሚ - ኢሳ፡ ፶፬፥፲፮፡ ዘካ፡ ፩፥፳)

አንጥረኛወርቅና፡ ብር፡ አፍሳሽ:ነጠረ።

አንጥረኛነት፡ አንጥረኛመኾን ።

አንጥር፡ ዝኒከማሁ (ዳግመኛም "አንጥር" ለቅርብወንድትእዛዝአንቀጽይኾናልትርጓሜውም "አንርአቅልጥ" ማለትነው)

አንጦለጦለ፡ አንቀዠቀዠ (ጦለጦለ)

አንጦርጦስ፡ የታች፡ ታች፡ መጨረሻ፡ ታች፡ ሲኦል፡ ገሃነም ።

አንጦዘጦዘአንከወከወ (ጦዘጦዘ)

አንጨረገገ፡ አጠቈረ (የፊትበተደራጊነትምይፈታል)

አንጨረገገ፡ አፈራ፡ (ጨረገገ)

አንጨረጨረ፡ አለምጣድ፡ በፍም፡ ላይ፡ ቈላ፡ (ጨረጨረ)

አንጨረጨረ፡ አስጮኸ።

አንጨርፋፊ፡ ያንጨረፈፈ፣ የሚያንጪረፍፍ (ጠጕርአሳዳጊ)

አንጨበረረ፡ አቃጠለ፡ በበረረ።

አንጨበረረ፡ አቃጠለ፣ አደረቀ፣ አቆመ (አንጨፈረረ)

አንጨፈጨፈ (አንጠፈጠፈ) በአለትላይመናኛዕጥበትዐጠበ።

አንጨፈጨፈ፡ አወዛ፣ አቅለጠለጠ።

አንጨፈጨፈ፡ ዐጠበ፡ አቅለጠለጠ፡ ጨፈጨፈ።

አንጨፈጨፈ፡ ወቀሠ፣ ዘለፈ።

አንጨፍጫፊ፡ ያንጨፈጨፈ፣ የሚያንጨፈጭፍ (ዐጣቢ)

አንጪቈረር) በግወዳዋዩበሚባልአገርውስጥያለገበያ።

አንጫ፡ አንቻቻ፡ ()

አንጫረረ፡ አሳረረ፣ አንጨበረረ፣ አገመነ፣ አኰማተረ (ገረፈአጮኸ)

አንጫረረ፡ አሳረረ፡ ወረረ ።

አንጭት(አንቄ):ገዲ፡ ደረተ፡ ነጭ፡ አሞራ፡ ወይም፡ ሳቢሳ ። ድንኳኑ፡ አንጭት፡ መስሏል፡ እንዲሉ።

አንጸባረቀ፡ አብረቀረቀ (ጸበረቀ)

አንጻር (ሮች) ፊትለፊትያለስፍራ (አንጣር) ሳሳይ ።

አንጻር፡ አቅጣጫ፡ ነጸረ ።

አንጻር፡ ያገባብናየቅኔስም ።

አንፈላሰሰ፡ አገላበጠ፡ (ፈለሰሰ)

አንፈላሳሽ፡ ያንፈላሰሰ፣ የሚያንፈላስስ።

አንፈሳለቀአንፈላሰሰ፡ (ፈሰለቀ)

አንፈረከከ፡ ጭኑን፡ አለያየ፡ (ፈረከከ)

አንፈረዘዘ፡ አጠገበ፡ (ፈረዘዘ)

አንፈረፈረ፡ አግፈለፈለ፡ ፈረፈረ።

አንፈረፈረ፡ እንጀራፈርፍሮበወጥሠራአግፈለፈለ።

አንፈራገጠ፡ ዕጥፍ፡ ዘርጋ፡ አደረገ:(ፈረገጠ)

አንፈራጠጠ፡ እግሩንአራራቀአዋቀረ (ብዙስፍራያዘ) (አዝማሪ)"ከጐበዝደግሞጐበዝይበልጣል፡ እኒያሲመጡ፡ ያንፈራጥጣል"

አንፈራጠጠ፡ እግሩን፡ አራራቀ፡ ፈረጠጠ ።

አንፈራጣጭ፡ ያንፈራጠጠ፣ የሚያንፈራጥጥ (እልከኛሞገደኛ)

አንፈራፈረ፡ አንደፋደፈአንዘፈዘፈአንቀጠቀጠ (ጋኔንወባሰውን፡ ድመትወፍንዐይጥን)

አንፈራፈረ፡ አንደፋደፈ፡ ፈረፈረ።

አንፈራፋሪ፡ ያንፈራፈረ፣ የሚያንፈራፍር (አንደፋዳፊአንዘፍዛፊ)

አንፈቀፈቀ፡ አፈላ፡ ፈቀፈቀ።

አንፈጨፈጨ፡ አፈላፈጨፈጪ።

አንፋለለ፡ አወደቀ፡ ፈለለ።

አንፋለለ፡ ኣረዘመአወረደአወደቀጡትን።

አንፋሰሰ፡ እንደፈሳሽአስኬደ።

አንፋሪ፡ ያነፈረ፣ የሚያነፍር (ቀቃይአብሳይ)

አንፋር(ሮች) ፡ የዛፍ፡ ስም፡ ዐመድማ፡ ዕንጨት ።

አንፋሮ(ዎች) ፡ ያንበሳ፡ ጠጕር፡ የራስ፡ ጌጥ፡ (፩ሳሙ፡ ፲፯፡ ፴፭) ። ጐፈርን፡ እይ።

አንፋሸረ፡ አንገራበደ (ፋሸረ)

አንፋሻሪ፡ ያንፋሸረ፣ የሚያንፋሽር (አንገራባጅጕረኛ)

አንፋሽ፡ ያነፈሰ፣ የሚያነፍስ (የወቃጭአንፋሽ" እንዲሉ)

አንፋሽነት፡ አንፋሽመኾን ።

አንፋቀቀበቂጥ፡ አስኬደ:(ፎቀቀ)

አንፋቀቀ፡ ነገርአዛመተአዋሰደአዋሸከአሳበቀ።

አንፋቃቂ (ዎች) ያንሯቀቀ፣ የሚያንፍቅቅ (ነገረኛአሳባቂአዋሻኪ)

አንፋከከ፡ ወዲያና፡ ወዲህ፡ አስረገጠ፡ (ፈከከ)

አንፋፋዐለበአወረደ፡ (ፋፍ)

አንፎርሻ፡ ድፍርስውሃ (መሬትፈርሶተንዶየወደቀበት - ብጥብጥፈሳሽ) (ኢሳ፡ ፳፬፥፫)

አንፎርሻ፡ ድፍርስ፡ ፈረሰ ።

አንፎሸፎሸአቀለለ፡ (ፎሸፎሸ)

አንፎከፎከ፡ ሸነ (ፎከፎከ)

አኖረ፡ አስቀመጠ፣ አቈየ፣ አከረመ (ግብ፡ ሐዋ፡ ፭፥፪ - "ድንትያኑርኸ" እንዲሉ)

አኗሪ፡ ያኖረ፣ የሚያኖር (አስቀማጭ)

አኗኗር፡ አቈያየት (መኖር)

አኘከአላመጠ፡ ዐኘከ ።

አኞ፡ አንጆ፡ ዐኘከ ።

አአ፡ ከመጋኛናከውጋትከጭንቅየተነሣመኸማቃሰት። አአወጋኝ። አአአንጠራራኝእንዲሉ ።

አኡ፡ ፈዷል፥ቈጠራ።

አእበልኡኡ(ቊቁ) ፡ የሐዘንናየጭንቅየመከራጩኸት። ኡኡናቊቁበግእዝኦኦይባላል።

አእላፋት(፻፻፻) ፡ መቶ፡ ጊዜ፡ እልፍ:ዐሥር፡ መቶ፡ ሺ፡ (ሚሊዮን)

አእላፍ(፲፻፻) ፡ እልፍ፡ ጊዜ፡ እልፍ፡ ወይም፡ መቶ፡ ሺ።

አእላፍ:ብዙ። ወፍን፡ እይ።

አዕማደምስጢር፡ የምስጢርምሰሶዎች (ዐይነተኞችዋኖች) - እነዚሁምምስጢረሥላሴ' ምስጢረሥጋዌ' ምስጢረጥምቀት' ምስጢረቍርባን' ምስጢረትንሣኤሙታንናቸው)

አዕማድ፡ ዐምዶችምሰሶዎችደገፎች "

አዕማድ፡ አድራጊአስደራጊተደራጊ '

አእምሮ፡ ዕውቀት።

አእምሮ፡ ዕውቀት፡ (ማሳወቅ) ። አእምሮ፡ ገዛ፡ ልቡ፡ ተመለሰለት፡ ዕውቀትን፡ ገንዘብ፡ አደረገ (ሉቃ፰፡ ፴፭)

አእምሮ፡ ጠባይዕ፡ የባሕርይ፡ ዕውቀት፡ ሰው፡ ከእንስሳ፡ የሚለይበት። ፈረንጆች፡ ሞራል፡ የሚሉትን፡ ይመስላል።

አኦሮጭ (ጮች) ፡ ያጋለጠ፣ የሚያጋልጥ (ጥሎሸሺ)” ።ፈረንጆች 'ደዜርተር' ይሉታል” ።

አከለ(አኪል፡አከለ):  ዐጕልናገቢር።በቁሙአደገ፥ላቀ፥ከፍአለ፥ጐለመሰአካልጨመረ።

አከለ፡ ልክ፥ትክክልኾነ። አባትናእናትልጆቻቸውንማንያኸልኻልማንያኸልሻልእንዲሉ ።

አከለ፡ በላ፥ተመገበ፥ጐረሠ፥ቃመ፥አላመጠ፥ዋጠ፥ሰለቀጠ።

አከለ፡ ጨረሰ፥ፈጸመ፥ደመደመ።

አከለለ (አሕለለ) እከልአገባ (ነከረአጠቈረትርጓሜአረጋዊመንፈሳዊገጽ፲፪ተመልከትከላብለኸ፪ኛውንከልአስተውልከዚህየወጣነውደቀ)

አከለለ፡ አቀዳጀ (በራስላይአደረገአክሊል (ሎች) የነገሥታትተወላጅነትያላቸውመኳንንትናወይዛዝርበቤተክህነትምመምህራንናዲያቆናትየሚቀዳጁትከብርናከወርቅየተሠራክብየራስዙሪያጌጥማዕርጉበዘውድናበራስወርቅመካከልየኾነበግእዝግንዘውድአክሊልይባላል)

አከለለ፡ አደረቀ (አቀለለአጮኸ)

አከለበ፡ ውሻአደረገ (አሮጠአቸኰረአቀለለ)

አከላለል፡ አደራረቅ (አጯጯኸመክ)

አከላለል፡ አገራረድ (መከለልደነበረንአስተውል)

አከላለስ፡ አጨራረስ (መከለስ)

አከላለብ፡ አቸኳኰል፡ መክለብ ።

አከላለፍ፡ አቀማም (መከለፍ)

አከላል፡ አከላከል (መክላት)

አከላከለ፡ ተውተውአባባለ (ይህንብትሰጥምንትውጥአለንፍገትአስተማረ)

አከላከል፡ አከላል (መከልከ)

አከላካይ (ዮች) ፡ ያከላከለ፣ የሚያከላክል።

አከመ፡ መድኀኒትአደረገ፡ ዐከመ።

አከመቻቸ፡ አጠረቃቀመ።

አከመቻቸት፡ አስተካከብ (ማከማቸት)

አከማመር፡ አጐቻቸት (መከመር)

አከማቸ፡ ሰበሰበ (አከበአጠራቀሙሰራዊትንገንዘብን) (፪ዜና፡ ፳፰፡ ፳፬)

አከማቸ፡ ሰበሰበ፡ (ከመቸ)

አከማቺ፡ ያከማቸ፣ የሚያከማች (ሰብሳቢኣካቢ፥አጠራቃሚ)

አከማከም፡ አከፋከፍ (መከምከም)

አከሣሠት፡ አገላለጥ (መከሠት)

አከሳስ፡ አቀጣጠን (መክሳት)

አከረ(እኂር፡ አኀረ። ዕብ፡ ሀካር፡ ቈፈረ) ፡ ለወጠ፡ አቈየ፡ አዘገየ፡ ወደ፡ ኋላ፡ አደረገ፡ የርሻ፡ ያዝመራ ። ያበባ፡ እኸል፡ ዘራ፡ ዐደሰ፡ መሬትን ።

አከረተ፡ አቃጠለ፡ ከረተ።

አከረታተስ:አቈረጣጠም ።

አከረቻቸም:አስተሳሰር ።

አከርካሪ፡ የሽንጥ፡ ዐጥንት፡ ከረከረ።

አከበረ፡ ሾመ፡ ሸለመ፡ አበለጠገ፡ ከዕጦትከችግርአራቀ፡ ከበሬታሰጠ፡ ከሰውአላቀ ።

አከበረ፡ ዐረፈ፡ ሥራተወ፡ በዓልአደረገ።

አከበበ፡ (ከበበ) ፡ ክብሥራሠራ ።

አከበደ፡ ከባድአደረገ፡ ሸክምንአበዛ፡ አገዛዝአጸና (፩ነገ፡ ፲፪፡ ፬) "

አከባበስ፡ አጠማጠም (መከበስ)

አከባበረ፡ እንዲከባበሩአደረገ ።

አከባበር፡ አበለጣጠግ፡ መክበር ። ()ከበር፡ (ዐረ፡ ኸበር) ፡ ወሬነገር።

አከባበብ፡ አስተጃጀብ (መክበብ)

አከባበት፡ አደባበቅ (መከበት)

አከባበደ፡ አጨቋቈነ፡ አመነዛዘለ።

አከባበድ፡ መደበት።

አከባበድ፡ አጨቋቈን፡ መክበድ።

አከባከበ፡ አሰራረገ (አመጋገበ)

አከባከብ፡ አሰራረግ (መከብከብ)

አከተ(ትግ፡ ዛገ፡ አደፈ፡ ቸከ) ፡ ሰበሰበ፡ አከማቸ፡ አጠራቀመ፡ አረተ፡ ጠበቀ ።

አከተ፡ ልክ፡ ትክክል፡ አድርጎ፡ ቈረጠ፡ ዕንጨትን ።

አከተመ፡ ጨረሰ፥ደከመ፡ ከተመ።

አከተመ፡ ጨረሰ፡ ደከመ፡ ከተመ ።

አከታተለ (አለጣጠቀአቀጣጠለአራደፈአጠባበቀ)

አከታተር፡አስተጋገድ፡መክተር።

አከቴ:የቸከ፡ ችካም፡ እድፋም፡፡ ጥርሱ፡ ቃሞ።

አከት፣ ችክ፡ የጥርስ፡ እድፍ።

አከቸረ፡አከቸቸ።

አከቻማ፡ ክቾ፡ ከቸመ ።

አከቻማ፡ ክቾ:ከቸመ ።

አከቻቸር፡አከቻቸች።

አከነበለ፡ አክንባሎአደረገ (አበጀሠራአጠፈጠፈ)

አከነባበል፡ አደፋፍ (መከንበል)

አከነታተር፡ አገዳደል (መከንተር)

አከነዋወነ፡ አቀለጣጠፈ።

አከነዋወን፡ አቀለጣጠፍ (ማከናወን)

አከነዳዳ፡ አለካካ።

አከነዳድ፡ አለካክ (መከንዳት)

አከነፈ፡ በክንፍአበረረ (አስቸኰለአጣደፈአሮጠ)

አከነፈሰ፡ ቀባጠረ፡ (ከነፈሰ)

አከናነበ፡ አጐናነሰ (አሸፋፈነአከናነበብዙስድብሰደበአከናናቢያከናነበየሚያከናንብ)

አከናነብ፡ አሸፋፈን (ማከናነብ)

አከናከን፡ ኣለባለብ (መከንከን)

አከናወነ (ኣጣእጥአስለጠ) አቃና (አሳካአሳላአቀላጠፈፈጸመአጣጣመተከናወነናአከናወነተደራራጊናኣደራራጊሲመስልበተደራራጊናበተደራጊባደራራጊናባድራጊመፈታቱሥርወቀለሙግእዝተከታዩራብዕስለኾነነው)

አከናወነ፡ ዐረደ (በለተጠባአወራረደአዘጋጀ) (መሳ፡ ፮፡ ፲፱)

አከናወነ፡ አቀላጠፈ፡ (ከነወነ)

አከናዋኝ፡ ያከናወነ፣ የሚያከናውን (አጣጣሚ)

አከናዳ፡ አላካ።

አከንፋሽ (ሾች) ፡ ያከነፈሰ፣ የሚያከነፍስ (ቀባጣሪሸውሻዋቀባብለኸቅቤንእይ)

አከከ፡ አበሰለ፡ ሙክክአደረገ ።

አከከ፡ ፎከተ፡ ዐከከ።

አከካክ፡ አፈነካከት (መከካት)

አከየ(አክይ፡ አከየ) ፡ ከፋ፥ክፉኾነ፡ ለገመ።

አከዳደነ፡ አሰላለተ (አከፋከፈ)

አከዳዳ፡ አካካደ።

አከዳድ፡ አሸፋፈት (መክዳት)

አከጃጀለ፡ አመኛኘ (አፈላለገ)

አከጃጀል፡ አፈላለግ (መከጀ)

አከፈ፡ ዐፈሠ፡ ዛቀ፡ ጠረገ፡ ጋፈ ።

አከፈከፈ፡ አኰፈኰፈውስጥእግር።

አከፋ፡ አባሰ (አጠናአጨከነክፉአደረገስምአጠፋ (ፊቱንአከፋ) አቀጨመቋጠረአጠቈረ)

አከፋከፈ፡ አካደነ (አማታክፍክፋትንአንከፈከፈአላስረግጥአለአሠቀቀአንገፈገፈካከመንተመልከት)

አከፋከፍ፡ የክዳንአመታት (መከፍከፍ)

አከፋፈለ፡ ኣለያየ (ዕዳንልቆንደምንአመላለሰአቀባበለአከፋፋይያከፋፈለየሚያከፋፍልብድርአመላላሽ)

አከፋፈል፡ አለያየት (መክፈል)

አከፋፈት፡ ኣወላለል (መክፈት) (ሕዝ፡ ፵፪፡ ፬)

አከፋፈን፡ አጠቀላለል (መከፈን)

አከፋፈፍ፡ የክፈፍአሠራር (መከፈፍ)

አከፋፊ፡ ያከፋፋ፣ የሚያከፋፋ (አቀያያሚ)

አከፋፋ፡ ሆድአባባሰ (አቀያየመአካከነ)

አከፋፋ፣ አክፋፋ፡ የአከፋድርብ።

አከፋፍ፡ አጨካከን (መክፋት)

አኵለፈለፈ፡ በካከለ፡ ኰለፈ።

አኵለፈለፈ፡ ብዙጊዜመልሶመላልሶኰላለፈ (በካከለአጠፋፋአጥረከረከ)

አኵላላ፡ ፈጋፈገ (አለዛዘበዐዲስሸክላን)

አኵስማይየአኵስም፡ ሰው።

አኵስም፡ ኵሻውያን፡ የኵሽ፡ ልጆች፡ ኵሽን፡ እይ ።

አኵስም፡ ጥንታዊት፡ የነገደ፡ ኵሽ፡ መዲና፡ በትግሬ፡ ያለች ።

አኵስም፡ ጽዮን(የአኵስም፡ ጽዮን) ፡ በቅዱስ፡ አትናቴዎስ፡ እጅ፡ ተባርካ፡ ከታቦተ፡ ሚካኤል፡ ጋራ፡ ለከሣቴ፡ ብርሃን፡ ሰላማ፡ የተሰጠች፡ የማሪያም፡ ታቦት፡ በአኵስም፡ ዐምባ፡ ያለች፡ ነብሪድ፡ ይሥሐቅ፡ ግን፡ የሙሴ፡ ጽላት፡ ይላታል። አኵስም፡ የጽዮን፡ ዘርፍ፡ ነው። ጽዮነ፡ ኣኵስም፡ እንደ፡ ማለት፡ ጽዮንን፡ ተመልከት ።

አኵስሞች፡ የአኵስም፡ ተወላጆች።

አኵሪ፡ ያኰራ፣ የሚያኰራ (አጓዳጅሴትአኵሪእንዲሉ)

አኵራሪ፡ ያራራ፣ የሚያራራ (የልብልብሰጪ)

አኵነሰነሰ፡ በያይነቱልብስኣለባበሰ (ሸላለመአሽቀረቀረአሻንጕሊትአስመሰለ)

አኩነሰነሰ፡ አሽቀረቀረ፡ ኰነሰ ።

አኩፋዳ፡ አቁፋዳ፡ ቀፈደ።

አካብሪኝ፡ የቅርብሴትትእዛዝአንቀጽነው ። ተመልሰኸመዠመሪያውንክብርተመልከት ።

አካለመጠን፡ የ፴ዓመትጕልማሳ፥ያ፲፭ዓመትቈንዦ፥ፍጹምምሉእአካል፡ ዐቅመአዳም፥ዐቅመሔዋን።

አካለጐደሎ፡ ዐይኑየጠፋ፥አፍንጫው፥ከንፈሩየተፎነነ፥ዦሮው፥እጅ፥እግሩየተቈረጠ።

አካለለ፡ አጋረደ (አቃየደአካለለአዋሰነአዳካ)

አካለበ፡ አሯሯጠ (አቻኰለአጣደፈአፋጠነ)

አካላሽ፡ ያካለሰ፣ የሚያካልስ (አቀላቃይ)

አካላቢ፡ ያካለበ፣ የሚያካልብ (አቻኳይአጣዳፊ)

አካላት፡ አካሎች፡ ገላዎች። አካላትየግእዝ፡ አካሎችያማርኛ። (የሠራአካላት) ፡ ኹለመና።

አካላዊቃል፡ ወልድ።

አካላዊ፡ አካልማ፥አካላም።

አካላይ (ዮች) ፡ ያካለለ፣ የሚያካልል (አዋሳኝየወሰንየድንበርዳኛ)

አካል (ሎች) ፍጹምገጽ፥ፍጹምመልክያለው፡ ራሱንየቻለ፥ለራሱየበቃ፥እኔየሚልነባቢ፡ ቁመት፥ቁመና፥ገላ፥ኹለንተና - ከራስጠጕርእስከእግርጥፍርያለህላዌየባሕርይየግብርየስምባለቤት። አካልባማርኛለእነባቢእንስሳምይነገራል።

አካልገዛ፡ አበጀ፡ ሙቶተነሣ።

አካመረ፣ አከማመረ፡ አደራደረ (አጓቸአቋለለ)

አካማሪ፡ ያካመረ፣ የሚያካምር (አቋላይ)

አካሰሙ፡ አታከለ (አቀባቀበአገዳገደአዋጠረማካሰምማታከልማቀባቀብአከሳሰምአተካከልመከሰምከሰመቅርፊትያዘሻረዳነጠፋጠቈረየኩፍኝየፈንጣጣየጕድፍየቂጥኝየዕከክ) (ተገብሮ)

አካበረ፡ አሿሿመ፡ አሸላለመ:(ላለውሰጠ)

አካበበ፡ በጠላትባውሬዙሪያአቋቋመ።

አካበበ፡ ክበብንአሣራ (አባጀ)

አካበተ (አመክዐበ፣ አካዕበተ) እየቈጠበከተተ (አጠራቀመአጠናቀረኣደለበ)

አካበደ፡ (አስተካበደ) ፡ ሸክምንባዛ፡ አመናዘለ፡ ርስበርሱእንዲካበድአደረ።

አካቢ፡ ያከበ፥የሚያክብ፡ ሰብሳቢ።

አካባቢ፡ በወሰንዙሪያያለስፍራቀበሌ።

አካባቢ፡ ያካበበ፣ የሚያካብብ።

አካባቢዎች፡ የሚያካብቡ (ባካባቢያሉሰዎች)

አካባች (ቾች) ፡ ያካበተ፣ የሚያካብት (አጠራቃሚ)

አካብሪኝ፡ ለሀብታምየሚሰጥ ።

አካተረ፡አደላደለ፡አካበበ፡አስተጋገደ፡አባዛ።

አካተበ፡ ኣጻጻፈ (ኣባጣአሠናተረ)

አካተፈ:አማተረ (አቋረጠአዳቀቀ)

አካታሪ፡ያካተረ፡የሚያካትር።

አካት(ትግ፡ ሐባ) ፡ የደጓዕሌ፡ ፍሬ፡ አዝራር፡ የሚኾን ። ዛፉን፡ ሱማሌዎች፡ ቆኔ፡ ይሉታል ።

አካች፡ ሌሊት፡ ከሰባት፡ እስከ፡ ዘጠኝ፡ ሰዓት፡ ከብት፡ ጠባቂ፡ ዘበኛ። ጊዜውም፡ አካች፡ ይባላል።

አካች፡ ያከተ፡ የሚያክት፡ አጠራቃሚ ።

አካንዱራ፡ መጫወቻ፡ ልጆች፡ ባጥንት፡ በሥንጥር፡ እየወጉ፡ የሚጫወቱበት፡ ልትና፡ ቱልት፡ ይኸውም፡ የጦርነት፡ ምሳሌ፡ ነው። በኦሮምኛ፡ aka dura፡ እንደ፡ ፊተኛው፡ ማለት፡ ነውና፡ ከኦሮምኛ፡ የመጣ፡ ይመስላል።

አካከለ፡ ጨማመረ።

አካከመ፡ ጐዳ (አሳመመአንከፈከፈቅባትሆድያካክማል)

አካኪ፡ የሚያክ፡ ዐከከ።

አካካበ፡ አመሰጋገነ ።

አካካበ፡ የካብሥራአሣራ፡ ደንጊያንአንዱንባንዱላይአዳረገአዳረበ ።

አካካደ (አስተካሐደ) አረጋገመ (አለያየ)

አካካደ፡ አሸፋፈጠ።

አካካድ፡ አረጋገም (መካድ)

አካካጅ፡ ያካካዶ፣ የሚያካክድ (አረጋጋሚ)

አካኺያጅ፡ ያካኼደ፣ የሚያካኺድ (ሥራ ' አቀናባሪአፋጣኝ)

አካኼደ፡ አቃና (አቀናበረአፋጠነ)

አካኼድ፡ አረማመድ (መኼድ) (ምሳ፡ ፭፡ ፮)

አካወሰ፡ አነቃነቀ (አበጣበጠኮሶንእይየዚህዘርነው)

አካየደ (አስተካየደ) አዋዋለ (አማማለቃልኪዳንአጋባ)

አካይ፡ ያከለ፥የሚያክል፥የሚጨምር፡ ጨማሪ።

አካይስት (አክይስት) እባቦች።

አካደነ (አሻፈነ)

አካደነ፡ አሳለተ (አከፋከፈእድሞኣሣራቈርቈሮኣማታ)

አካዳ፡ አሻፈተ።

አካዳኝ፡ ያካደነ፣ የሚያካድን (የክዳንረዳትዐጋዥ)

አካጀለ፡ አፋቀደ (አፋለገ)

አካፈለ፡ አጋራ (አፋለመአዳረሰአራከበአተናተነዋዩንነገረአዋየ)

አካፈተ፡ መክደኛንአያያዘ (መክፈትንረዳ) አካፋችያካፈተየሚያካፍትቢከፍቱተልባርባናቢስትዳርውስጠባዶ)

አካፋ (ነፍነፈ) ካፊያጣለ (እዘነመበአተራአካፋንእይ)

አካፋ፡ ማፈሻ፡ የላይዳና፡ የማንካ፡ ዐይነት፡ ብረት፡ መዛቂያ። ሥሩ፡ ወከፈና፡ ካፍ፡ ነው።

አካፋ፡ ባካፋ፡ ቈፈረ፡ ኰተኰተ። ይህ፡ ቋንቋ፡ በሐረርጌ፡ ይነገራል።

አካፋ፡ ካፊያ፡ ጣለ፡ ካፋ ።

አካፋይ፡ አጋማሽቍና።

አካፋይ፡ ያካፈለ፣ የሚያካፍል (አለቃርስትሰጪ) (ሉቃ፡ ፲፪፡ ፲፬)

አካፋዮች፡ ያካፈሉ፣ የሚያካፍሉ (መሳ፡ ፭፡ ፲፩) አካፋይነትአካፋይመኾን)

አኬለ (አዔለ) አዞረ (አሽከረከረ)

አክ(አህ) ፡ የጕረሮድምፅ። አክአለ፡ ምራቁንበትንፋሽከጕረሮለየአወጣ።

አክእንትፍአለ፡ አክእንትፍብሎተፋ። (ግጥም) ፡ አያበቅለውየለሠኔናግንቦት፡ አክእንትፍአክእንትፍምኑንበላኹት።

አክለበለበ፡ የአከለበድርብ (እክለፈለፈ)

አክለፈለፈ፡ ክልፍልፍአደረገ (አክለበለበ)

አክለፍላፊ፡ ያክለፈለፈ፣ የሚያክለፈልፍ (ኣክለብላቢ)

አክሊለሦክ፡ አይሁድየስቅለትለትለጌታችንያቀዳጁትየሾኸአክሊል።

አክሊለብርሃን፡ የብርሃንአክሊል።

አክሊለጽጌ፡ ያበባአክሊል (ልጃገረዶችየደመራለትበራሳቸውላይየሚያደርጉትዐደይ)

አክሊል፡ በምርትላይያለምልክት (በላይዳየተሸለመ)

አክሊል፡ በቁሙ፥ ከለለ።

አክላላ፡ ሸለለ (፡ ከለለ)

አክላላ፡ አቅራራ (ሸለለለናረተወራራሾችስለኾኑአቅራራበማለትፈንታአክላላይላልከላንአስተውል)

አክላላ፡ እንዳይሰጥአደረገ (መካከረ)

አክሳይ (ዮች) ያከሰለየሚያከስ።

አክስል፡ ዝኒከማሁ (አናዳጅልብኣክስልእንዲሉማክሰልማጥቈርማግመንማናደድማክሰያከሰልማድረጊያእሳትጕድጓድውሃአስከሰለከሰልአስደረገአስጠቈረአስከሰለበከሰልአስመለከተበጽፈትሥርናጫፍዐጥርአስደረገአሠረዘማስከሰልማስፋምማስጠቈርማስመልከትማሠረዝማስከሰያዱርየከሰልስፍራተከሰለበከሰልበርሳስተመለከተተጻፈታረመተሠረዘ)

አክሥት (ቶች) ፡ ያባትናየናትእት' በኹለትወገንዝምድናዋየተገለጠ (አክሥቴየኔአክሥት)

አክሥት፡ ያባት፡ ወይም፡ የናት፡ እኅት፡ ከሠተ።

አክረጠረጠ፡ አድበለበለ (ተክረጠረጠዐተረተድበለበለጓጐለተቋጠረክርጥርጥየተክረጠረጠዕጢጓጓላከረ (ቀረጸ) የወፍጮውቃሪደቃቅደንጊያአሸዋ)

አክረጠረጠ፡ አድበለበለ፡ (ከረጠ)

አክርማ፡ የሣርስም፡ ከረመ ።

አክሽ፡ ያክታዐይነትብላሽ፡ ዐይነምድር። አክሽነውእንዲልሕፃን።

አክበሰበሰ፡ ረዥምናብዙልብስለብሶጐተተ (መሬትአበሰአግበሰበሰ)

አክባሪ (ዎች) ፡ ያከበረየሚያከብርትሑትታዛዥ። እከሌሰውንአክባሪእግዜርንፈሪነውእንዲሉ ። ደኸየንተመልከት ። አክባሪነት፡ አክባሪመኾን።

አክባጅ፡ ያከበደ፡ የሚያከብድ፡ ጨካኝ፡ ጨቋኝ።

አክብሮ፡ ማክበር፡ ሥራአለመሥራት ። አክብሮሰንበትእንዲሉ ።

አክብሮ፡ ንኡስአገባብ፡ ሆይዎ ።

አክብሮ፡ የሩቅወንድቦዝአንቀጽ ። እከሌመጋቢትመስቀልንአክብሮዋለ ።

አክተፈተፈ፡ አጣደፈ፡ ከተፈ።

አክተፈተፈ፡ አጣደፈ:ከተፈ ።

አክታ፡ በቁሙ፡ አክ።

አክታ፡ በቁሙ:አክ ።

አክታ፡ ከሳልናከጕንፋንምክንያትየሚመጣየንፍጥዐይነትመጥፎየሚያጸይፍምራቅ።

አክነዘነዘ፡ ኣቅነዘነዘ፡ (ከነዘ)

አክነፈነፈ፡ አክናፍንወዘወዘ (አርገበገባኣቅነዘነዘነዘነዘ)

አክናፊ፡ ያከነፈ፣ የሚያከንፍ (አብራሪ)

አክናፍ፡ ኹለትክንፎች።

አክንባሎ (ዎች) ፡ የምጣድ፣ የገበርምጣድመክደኛ፣ መግጠሚያከእበት፣ ከሸክላየተበጀ (እንጀራናዳቦበተጋገረጊዜከሊጥበላይይደፋልበግእዝመድፍዕይባላልሞግድንእይ)

አክንባሎ፡ የምጣድመክደኛ፡ ከነበለ።

አክንፍ፣ አክነፍንፍ፡ ድግምት (አስማትአብርርአቅነዝንዝማለትነውአከናነፍአቸኳኰልመክነፍ)

አክአብ(ኣኅኣብ፡ እኅወአብ) ፡ የሰውስም፡ ያባትወንድም፥አጎትማለትነው።

አክፊ፡ ያከፋ፣ የሚያከፋ (ክፉአድራጊ)

አክፋይነት፡ አክፋይመኾን (ጦመኛነት)

አክፍለተኛ (ኞች) ፡ ባላክፍለት፣ አክፋይ፣ ጦመኛ።

አክፍለት፡ የ፫ቀንጦም።

አኮ(ትግ) ፡ የናትወንድም፥አጎትማለት፡ ከዚህየወጣነው።

አኰለታተፍ፡ አጸያየፍ (መኰልተፍ)

አኰላለፍ፡ አበካከል (መኰለፍ)

አኰላል፡ አስተጣጠብ (መኰላት)

አኰላሸ፡ ሰነጋ፡ (ኰለሸ)

አኰላተፈ፣ አኰለታተፈ፡ አንተባተብ (አስተሳሰረ)

አኰላኰለ፡ አደራደረ (ደንጊያንአታ)

አኰላኰል፡ አደራደርመኰልኰ።

አኮሌ፡ ማለቢያ፥ቄጆ፥ጮጮ፥የወተትመጨመሪያ። አኮሌውዘንዶጋዲውእባብነው፡ ያንንተሻግሮዐላቢውማነውአኮሌኦሮምኛነው።

አኮሌዎች፡ ማለቢያዎች፥ጮጮዎች።

አኰመታተረ፡ አጯመታተረ (አመዳደደ)

አኰመታተር፡ አጨመዳደድ (ማኰማተር)

አኰመኰመ፡ እሸትን፣ መጠጥንአብዝቶአበላ (አጠጣእጅግወሬአወራኣሰማአኰምኳሚያኰመኰመየሚያኰመምዙምአብሊአጠጪ)

አኮመጠጠ፡ አሸመጠረ (ኮምጣጣአደረገአስቈጣ)

አኮመጣጠጥ፡ አሸመጣጠር (መኮምጠጥ)

አኰማተረ፡ አጨማተረ (አጨማደደአጨባበጠ)

አኰማታሪ፡ ያኰማተረ፣ የሚያኰማትር (አማታሪ)

አኮማጠጠ፡ አሸማጠረ (አበሳጩአሳዘነ)

አኮምጣጭ፡ ያኮመጠጠ፣ የሚያኮመጥጥ (ብዙብቅ)

አኰሰታተር፡ አጠነቃቀቅ (አሰባሰብመኰስተርከትአለ፡ ፈጽሞሣቀ፡ ከተከተከቶ፡ ጭራሽከተተከችየልብስስምከቸቸኰቴ፡ ሰኰና፡ ኰተኰተኩቲ፡ የውሻስም፡ ኰተኰተኩታ፣ ኵታ) (ክታን)

አኰረማመት፡ አስተጣጠፍ (መኰርመትኰረምቱየዝኆንአውራኰርማከረና (ኰርዐ) በክርንመታደሰቀወጋክርን (ኵርናዕ) ኵርማየእጅማጠፊያእንደጕልበትያለ "ሐባቦችምቀንድንክርንይሉታልጋትመከርናትበክርንመምታትመውአስከረናአስመታበክርንተከረናበኵርማተደሰቀተወጋአከረናንአደሳሰቅመከርናትከረንየተራራስምበትግሬአውራጃበብሌንውስጥያለዐምባ (ተራራ) አገሩምከረንይባላልየምድርቀንድእንደማለትኵርንቢቍርንቢየፍየልወጠጤያንባባኸኵርንቢይወጥርኸዶቢእንዲልእረኛኵርንባጥኵርምባጥክሪንካጭንጫጣፎንጋከረኬማመሬትኰርናፋኣጕረምራሚበጥቂትነገርኩፍየሚልባፍንጫውየሚናገርየሚያኰርፍአንቀጹኰረፈነውኰርናፌዳቦየዳቦዐይነትኩፍሲልየተጋገረከረነተአጥብቆአሰረጠፈረክርንንሌላውንምነገር)

አኰረተ፡ በስተሥሩ፡ አፈራ፣፡ ኰረተ።

አኰረታተም:አሰባበር ።

አኰረፈ፡ ተከፋ፡ ኰረፈ ።

አኰረፈ፡ ኰረፈ።

አኰራ (አኵርዐ) ኵራትአሳደረ (ቈነነአጓደደአኰፋነነአኰራአንቋጠጠከመድራትከመለመጥአራቀ)

አኰራመተ / አኰረማመተ: አስተጣጠፈ፣አጨባበጠ።

አኰራኰመ፡ አማታ (አጋጨአሳበረአሻረፈ)

አኰራኰም፡ አሸራረፍ (መኰርኰም)

አኰርባጅ፡ ዐለንጋ፡ ከረበጀ ።

አኮበ፡ አብዝቶአጠነጠነ፡ ደወረጠቀለለ፡ ኩብአደረገ፡ ኮባአስመሰለ ።

አኮበ፡ አጠነጠነ፡ ኮበ።

አኰበለለ፡ ኰብላይአደረገ (ሰርቆወ)

አኰበላለል፡ አጠፋፍ (መኰብለል)

አኰበተ፡ አደረቀ (ኵበትአስመሰለአፍን)

አኰበኰበ፡ ዱብዱብአለ፡ (ኰበኰበ)

አኰብላይ፡ ያኰበለለ፣ የሚያኰበል።

አኰብኳቢ (ዎች) ፡ ያኰበኰበ፣ የሚያኰበኵብ (ተንደርዳሪአንበጣአሞራዶሮ)

አኰተ(አኲት፡ አኰተ) ፡ አመሰገነ፡ ባረከ፡ መረቀ። (ማኰተን፡ እይ)

አኰተኰተ፡ ቶሎቶሎኼደኰተኰተ ።

አኰተኰተ፡ ቶሎ፡ ቶሎ፡ ኼደ፡ ኰተኰተ።

አኰቴት (ቶች) ፡ ምስጋና፡ ተረፈመሥዋዕትአመስግነውየሚመገቡት ።

አኰቴት(ቶች) ፡ ምስጋና፡ ተረፈ፡ መሥዋዕት፡ አመስግነው፡ የሚመገቡት።

አኰቸረ፡አደረቀ፡ኰቸሮ፡አደረገ።

አኰናነን፡ አቀጣጥ (መኰነን)

አኰያየስ፡ አቈላለል (መኰየስ)

አኰዳኰድ፡ አገረኛኘት (መኰድኰያ)

አኰፈንች፡ የማያምር፡ መልከ፡ ጥፉ።

አኰፈኰፈ፡ ሊላጥ፡ ቀረበ፡ (ኰፈኰፈ)

አኰፋነነ፡ አኰራ።

አኰፋነነ፡ አኰራ፡ (ኰፈነነ)

አኳሰ፡ አድበለበለ፡ (ኳሰ)

አኳቢ፡ ያኮበ፡ የሚያኩብ፡ አጠንጣኝ፡ ደዋሪ፡ ጠቅላይ ።

አኳኳለ (አስተኳሐለ) አቃባ (አቀባባዐይንንበኵል)

አኳኳል፡ ኵልአቀባብ (መኳ)

አኳዃነ፡ አጠማመረ (አፋቀረአዋደደአሰማማ)

አኳዃን፣ አኳኾን፡ አደራረግ (ተፈጥሮኹናቴኹኔታሥረትኾነንእይኮነየግእዝኾነያማርኛነው)

አኳያ፡ አንጻር፡ አከለ።

አኳያ፡ አፍዛዣ፥ኣንጻር፥ትይዩ፥አቅጣጫ፥ፊትለፊትያለ።

አኹን-ተዠምሮያለጊዜኾነ ።

አኺዶ (ሆሴ፡ ፲፡ ፲፩) ኼደት) (ኪደት)

አወ፡ ቃልአሰረ፡ ዐጪ።

አወሓሐደ፡ ኣዋዋደ፣ አገነኛኘ፣ ኣዛመደ፣ አሰማማ።

አወሓሐጅ፡ አዋዋጅ።

አወለመጠ፡ አካሉንአሸሸ፣ አላወሰ፣ አንቀሳቀሰ።

አወለቀ፡ ነቀለ፣ አፈለሰ፣ አወጣ፣ ለየ (የጥርስየልጓምየልብስ)

አወለቀ፡ አደከመ፣ አስለቸ (የልብ)

አወለቃቀመ፡ አወለጋገመ።

አወለቃቀም፣ አወለጋገም፡ ማወለቃቀም።

አወለበ፡ አበጀ፣ መዘዘ።

አወለበ፡ ጠረጠረ፥ ወለበ።

አወለበ፡ ጠረጠረ፣ አጐለበ፣ አወጣ።

አወለነ፡ ዘጋ፣ ደፈነ፣ አደነቈረ።

አወለካከፍ፡ አሰነካከል (መወልከፍማወላከፍ)

አወለወለ፡ አበጠ፣ ላላ (ፍምመሰለፊቱአወለወለእንዲሉ)

አወለወለ፡ ፍምመሰለ፥ ወለወለ።

አወለገ፡ አጨለገ (ሰርቆዐይኑንአሾልኮአየአዩኝአላዩኝአለአልማጭኾነበሥራጊዜ)

አወለገ፡ አጮለገ፡ ወለገ።

አወለጋገመ፡ አወለቃቀመ።

አወለጋገም፣ አወለቃቀም፡ መወልገም።

አወለጋገደ፡ ውልግድግድአደረገ (አወለጋገመ)

አወለጋገድ፣ አወለጋገም፡ መወልገድ (ማጕበጥ)

አወላለል፡ አከፋፈት፣ መወለል።

አወላለስ፡ የብዙዝናምአጣጣል (አስተፋፈንመወለስ)

አወላለቀ፡ የአወለቀድርብ (ነቃቀለአፈላለሰአወጣጣ)

አወላለቅ፡ አወጣጥ፣ መውለቅ።

አወላለበ፡ ጠራጠረ።

አወላለደ፡ አዘማመደ።

አወላለድ፡ አረባብ (መውለድ)

አወላመመ፡ አጣመመ፣ አዛወረ።

አወላመጠ፡ አዘዋወረ።

አወላቀመ፡ አወላገመ።

አወላቀመ፡ አወላገመ፡ ወለቀመ።

አወላከፈ፡ አደናቀፈ፥ ወለከፈ።

አወላከፈ፡ አደናቀፈ፣ አሰናከለ።

አወላካፊ፡ ያወላከፈ፣ የሚያወላክፍ (አሰናካይ)

አወላወለ፡ አወዛወዘ፥ ወለወለ።

አወላወለ፡ አዞረ፣ አወዛወዘ (ጅራፍን)

አወላወለ፡ አጠራጠረ፣ አመነታ።

አወላወለ፡ አጣረገ፣ አስተሣሠሠ።

አወላወለ፡ ኣማታ፣ አጠፋጠፈ።

አወላወል፡ አጠራረግ፣ መወልወል።

አወላዋይ (ዮች) ፡ ያወላወለ፣ የሚያወላውል፣ የሚያመነታ (ኣወዛዋዥአጠራጣሪ)

አወላዳ፡ አዛመረ፣ አሰናዘረ፣ አፈናፈነ።

አወላገመ፡ አወላቀመ።

አወላገመ፡ አጣመመ፥ ወለገመ።

አወላገደ፣ አወላገመ፡ አጓበጠ።

አወላገደ፡ አጓበጠ፡ ወለገደ።

አወላጋጅ፡ ያወላገደ፣ የሚያወላግድ (እወላጋሚ)

አወልማጭ፡ ያወለመጠ፣ የሚያወለምጥዝንጀሮ።

አወሰለተ፣ አወሳለተ፡ ኣሰነፈ፣ አባለገ፣ አማገጠ።

አወሰላለት፡ አመጋገጥ፣ መወስለት።

አወሣ፡ መልስሰጠ፡ (ወሣ)

አወሳሰበ፡ አጠላለፈ፣ አጠማመረ፣ ኣወታተበ፣ አተባተበ።

አወሳሰብ፡ አጠላለፍ፣ መወሰብ።

አወሳሰነ፡ አደነጋገገ፣ አደነባባ (ወሰንኣቋቋሙ)

አወሳሰን፡ አገዳደብ፣ መወሰን።

አወሳሰክ፡ አጨማመር፣ መወሰክ።

አወሳሰደ፡ ኣጋጋዘ፣ አቀማማ፣ አነጣጠቀ።

አወሳሰድ፡ አነዳድ፣ መውሰድ።

አወሳሳኝ፡ ያወሳሰነ፣ የሚያወሳስን።

አወሳሳጅ፡ ያወሳሰደ፣ የሚያወሳስድ።

አወሣሥ፡ የነገርአመላለስ፣ ማውሣት።

አወሳወሰ፡ አሸዳሸደ።

አወሳወሰ፡ አወዛወዘ፣ አነቃነቀ፣ አዛመረ፣ አወላዳ፣ አፈናፈነ።

አወሳወስ፡ ኣሸዳሸድ፣ መወስወስ።

አወስላች፡ ያወሰለተ፣ የሚያወሰልት (አማጋጭ)

አወረ፡ ዕውርአደረገ፥ ዐወረ።

አወረሰ፡ አባትወይምሌላሰውርስቱን፣ ጕልቱን፣ ሀብቱን፣ ንብረቱንለወራሹተናዘዘ፣ ሰጠ (የጄንለልጄአለ)

አወረረ፡ ሽበትጣልጣልአደረገ (አበቀለ)

አወረረ፡ አስወረረ።

አወረቀ፡ አወራ፣ ዐደሰ፣ አሳመረ (ወርቅኣስመሰለአወየበአበል)

አወረዛ፡ አራሰ፣ አረጠበ፣ አፈሰሰ (በመጠኑ)

አወረዛዝ፡ አስተዣዠት፣ መወርዛት።

አወረደ፡ ቀነቀነ፣ ዘፈነ፣ ግጥምገጠመ።

አወረደ፡ ቍልቍልወደቈላነዳ፣ አመጣ፣ አስኬደ።

አወረደ፡ አንቈረቈረ፣ መላዐደለ፣ ሰጠ፣ ለገሰ፣ ቸረ (ዛሬማታእከሌጠጅአወረደ)

አወረደ፡ አዘነመ፣ አፈሰሰ (ኤልያስከሰማይእሳትአወረደ)

አወረደ፡ አዜመ (ዚቅአወረደእንዲሉ)

አወረደ፡ ከላይወደታችአምጣ (አቀረበአዋረደአሳነሰ)

አወረጋገድ፡ አስተጫጨድ (መጪር)

አወራ (ወራ) ፡ ወሬተናገረ (ማቴ፡ ፰፡ ፴፫፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፫፡ ፳፬)

አወራ፡ ነገረ፡ አወረቀ፥ ወራ።

አወራ፡ ኣወረቀብጫአስመሰለ።

አወራረሰ፡ ርስትንአቀባበለ፣ አዘዋወረ፣ አስተላለፈ።

አወራረሰ፡ አገነኛኘ፣ አገነዛዘበ፣ አቈላለፈ።

አወራረስ፡ የርስትኦያያዝ፣ መውረስ።

አወራረር፡ አዘራረፍ፣ መውረር።

አወራረቅ፡ አረቃቀቅ፣ መሣሣት።

አወራረቅ፡ አቦራረቅ፣ መወረቅ።

አወራረብ፡ አስተጫጨድ፣ መወረብ።

አወራረደ፡ በየተራአወረደ።

አወራረደ፡ ኣገተ፣ አከራከረ፣ አነጣጠረ፣ አበጣጠረ (እሰጥአገባኣባባለ)

አወራረደ፡ ጠባ፣ በለተ፣ ብልትአወጣ፣ ቈራረጠ (ሚክ፡ ፫፡ ፪)

አወራረድ፡ ብዛትያለውያንድንባብትርጓሜ።

አወራረድ፡ አፈሳሰስ፣ መውረድ።

አወራረፍ፡ አሰዳደብ፣ መወረፍ።

አወራራ፡ መላልሶአወራ።

አወራራሽ፡ ያወራረሰ፣ የሚያወራርስ (አቀባባይአስተላላፊአገናዛቢ)

አወራራጅ፡ ያወራረደ፣ የሚያወራርድ (ዳኛበጋማች)

አወራር፡ አነጋገር፣ ማውራት።

አወራኘ (ዐዘረ) ፡ በተነ፣ አሠራጪ፣ አሰማራ፣ አስተላለፈ፣ አገናኘ፣ አጋጠመ (የሕዝብየሰራዊት)

አወራኘ፡ አሠራጪ (ወረኘ)

አወራወረ፡ አሻጐረ፣ አቀራቀረ፣ አቋለፈ።

አወራወረ፡ አጓጓነ (እንዲወራወሩኣደረገ)

አወራወር፡ አጣጣል፣ መወርወር።

አወራጨ፡ አቅበጠበጠ፣ አበጣበጠ (አበሳጨዕረፍትነሣ)

አወራጩ፡ አበሳጩ፥ ወረ።

አወሸናገረ፡ አጣመመ፡ ሸነገረ ።

አወሸካከት፡ አቀበዣዠር፣ መወሽከት።

አወሻሸል፣ አወካከል፣ መወሸል፡ ዋስላ (ዐረ) የትንባኾቅጠል።

አወሻሸመ፡ አገነኛኘ።

አወሻሸም፡ የማመንዘርዘዴ (መወሸም)

አወሻሸቅ፡ አሸጓጐጥ፣ መወሸቅ።

አወሻገረ፣ አወናገረ፣ አወናከረ፡ ማወሻገር፣ ማወናገር፣ ማወናከር።

አወቀ፡ በቁሙዐወቀ።

አወቃቀሠ፡ አቈጣጣ (ወቀሣንኣመላለሰአነጋገረአመካከረ)

አወቃቀሥ፡ አገሣሠጽ፣ መውቀሥ።

አወቃቀር፡ አነቃቀስ፣ አጠራረብ፣ መውቀር።

አወቃቀጥ፡ አቀጣቀጥ፣ መውቀጥ።

አወቃቃሽ፡ ያወቃቀሠ፣ የሚያወቃቅሥ (አመካካሪአከራካሪ)

አወቃቅ፡ አመታት፣ መውቃት።

አወባነነ፡ አኰራ፣ አጓደደ፣ አዘባነነ።

አወባነነ፡ አዘባነነ፥ (ወበነነ)

አወተተ፣ አዋተተ፡ አባከነ፣ አዞረ፣ አንከራተተ።

አወታተርኣወጣጠር፣ መወተር።

አወታተብ፡ አጠማጠም፣ መወተብ።

አወታተፍ፡ አከዳደን፣ መወተፍ።

አወነባበደ፡ አደነባበረ፣ አነጣጠቀ።

አወነባበድ፡ አገላለብ፣ መወንበድ።

አወነካከረ፡ አወነጋገረ፣ አራራቀ።

አወነካከር፣ አወነጋገር፡ ማወናከር።

አወነጃጀል፡ አከሳሰስ፣ መወንጀል።

አወነጃጀረ፣ አወነጋገረ፣ አፈነጃጀረ፡

አወነጃጀር፣ አወነጋገር፣ አፈነጃጀር፡

አወነጨፈ፡ ወነጨፈ።

አወነጨፍ፡ ኣወራወር፣ ማወንጨፍ።

አወናቀፈ፡ አወላከፈ፥ ወነቀፈ።

አወናቀፈ፡ አወላከፈ፣ አደናቀፈ።

አወናበደ፡ አሳሳተ፣ አናጠቀ፣ አቃማ።

አወናበደ፡ አደናበረ፣ አሯሯጠ።

አወናባጅ (ጆች) ፡ ያወናበደ፣ የሚያወናብድ (አደናባሪአሳሳች)

አወናከረ፡ አራራቀ፥ ወነከረ።

አወናከረ፣ አወናገረ፡ አለያይቶአራርቆተከለ፣ አቆመ።

አወናከረ፡ ግራቀኝአስረገጠ (አውተረተረ)

አወናወነ፡ ኦወዛወዘ፣ አወላወለ፣ አነቃነቀ፣ አወሳወሰ።

አወናደመ (አስተኣኀወ) ፡ ወንድም' አዳረገ (አኳዃነአቀናጀ)

አወናጀለ፡ ኣካሰሰ፣ አነጋገረ (ወንጀልን)

አወናጀረ፣ አወናገረ፣ አፈናጀረ፡ አራራቀ።

አወናጀበ፡ ኣወላከፈ፣ አደናቀፈ።

አወናጃይ፡ ያወናጀለ፣ የሚያወናጅል (ሌባቢልኸሽፍታበለውየሚል)

አወናጨፈ፡ አስተላለፈ፣ አራመደ።

አወናጨፈ፡ ኣወራወረ፣ ኣማታ።

አወናፈለ፡ አስተጋገዘ፥ ወነፈለ።

አወናፈለ፡ አስተጋገዘ፣ ዕርሻንሀዳን (ማንኛውንምሥራ)

አወን (እወ) ነባርአንቀጽ፡ የጽድቅናየእምነትቃል፡ አሉታናሸፍጥየሌለበት፡ ደጉንደግክፉውንክፉማለት። (፪ሳሙ፪፥፳) (ተረት) ፡ ኣወንባይዕዳክፋይ።

አወንአለ፡ አመነ፡ አልካደም።

አወንታ፡ የአሉታተቃራኒ፡ ኣወንማለት።

አወንጫፊ፡ ያወነጨፈ፣ የሚያወነጭፍ (ወንጫፊሰብልጠባቂ)

አወከ (ሆከ) ነቀነቀበጠበጠ፡ አተራመሰ፡ አስቸገረአስጨነቀአሳዘነ፡ አስፈራአስደነገጠ። (ዘፀ፲፬፥፳፬) ። አንዳንድመጽሐፍግንበአወከፈንታአስታወከይላል፡ ስሕተትነው። (ግብሐዋ፲፯፥፰)

አወከዐበጠ። አነፈሰ፥አጐተነ (በጠረ)

አወከፈ፡ ወከፈ።

አወካ፡ ጮኸ (ወካ)

አወካከል፡ አተካክ (መወከል)

አወካከብ፡ አጠዳደፍ (ማዋከብ)

አወካከፈ፡ ኣቀባበለ፣ አሰጣጠ፣ አረካከሰ።

አወወ፡ ጮኸ፡ የዥብየእውዋ።

አወዛ፡ ኣላበ (ወዝሰጠአራሰአያወዛወዝአይሰጥ) (ተመልከት፡ ዋዛንእይ)

አወዛወዘ፡ አናጋ፣ አነቃነቀ፣ አወላወለ፣ ኣንቦጫቦጨ።

አወዛወዝ፡ አነቃነቅ፣ መወዝወዝ።

አወዛዋዥ፡ ያወዛወዘ፣ የሚያወዛውዝ (አናጊአነቃናቂ)

አወዛዘም፡ አዘነባበል፣ መወዘም።

አወዛዘት፡ አቀማመጥ፣ መወዘት።

አወዛዘግ፡ አመዛዘዝ፣ አሳሳብ፣ አፈታተል (መወዘግ)

አወዛዘፍ፡ አረፋፈቅ፣ መወዘፍ።

አወዛዛ፡ የኣወዛድርብ (ቀባባኣባበሰ)

አወዛገበ፡ አነዛነዘ፥ ውዝግብ።

አወዛገበ፡ አጨቃጨቀ፣ አነዛነዘ፣ አነታረከ።

አወዣበረ፡ ኣሳሳተ፣ አደናገረ፣ አጭበረበረ።

አወዣባሪ፡ ያወዣበረ፣ የሚያወዣብር (አሳሳችአደናጋሪአጭበርባሪ)

አወየበ፡ ወይባነከረ፣ አቀለመ (አወረቀአወራኣበልብወይምወይባአስመሰለ)

አወየዘረ፡ አስጌጠ፣ ሸለመ፣ አንቈጠቈጠ (ወይዘሮአደረገ)

አወያየብ፣ አወራረቅ፡ መወየብ።

አወይአወይ፡ ወየውወየው።

አወይአወይወይእኔወይእኔ፡

አወይ፡ ከሐዘንናከጭንቅየተነሣየሚባልቃል (ፍችውወየውተደጋግሞሲነገር)

አወይ፡ የሐዘንቃል፥ ወይ።

አወደ፡ ቈረጠ፡ ዐደ።

አወደ፡ ዞረሸተተ፥ ዐወደ።

አወደለ፡ አወፈረ፣ አደነደነ (ወደልአ)

አወደመ፡ አጠፋ፣ ደመሰሰ (እንዳልነበረአደረገ)

አወደሰ (ወደሰ) ፡ ሳታትናማሕሌትቆመ (ዳዊትደገመ)

አወደቀ፡ ጣለ፣ አንካረረ፣ አጋደመ (ሰቈ፡ ፪፡ ፪)

አወዳሽ፡ ያወደሰ፣ የሚያወድስ (ቤተክሲያንአገልጋይካህንደብተራኣንባቢደጋሚአዚያሚ)

አወዳሽነት፡ አወዳሽመኾን (ደብተርነት)

አወዳሾች፡ ዳዊትደጋሞች፣ ሳታትቋሞች፣ መዘምራን።

አወዳደል፡ አወፋፈር፣ መወደል።

አወዳደም፡ አጠፋፍ፣ መውደም።

አወዳደሰ፡ አመሰገነ።

አወዳደሰ፡ አመሰጋገነ (መላልሶደጋግሞ)

አወዳደስ፡ አመሰጋገን፣ መወደስ፣ ማወደስ።

አወዳደረ፡ አስተሳሰረ፣ አጋመደ።

አወዳደረ፡ አስተካከለ።

አወዳደረ፡ አፈካከረ፣ አስተላለከ፣ አማገተ፣ አወራረደ (እሰጥአገባአባባለ)

አወዳደር፡ አስተሳሰር፣ መወደር።

አወዳደቀ፡ አጣጣለ፣ አገዳደመ።

አወዳደቅ፡ አከሳሰር፣ መውደቅ (ማቴ፡ ፯፡ ፳፯)

አወዳደነ፡ ዝኒከማሁ።

አወዳደን፡ አቦዳደን፣ አቀራቀብ፣ መወደን።

አወዳደድ፡ አፈቃቀር፣ መውደድ።

አወዳዳሪ፡ ያወዳደረ፣ የሚያወዳድር (አፈካካሪ)

አወዳጀ፡ አዋደደ (ወዳጅአኳዃነ)

አወዳጂ፡ ያወዳጀ ' የሚያወዳጅ (አዋዳጅ)

አወጀ፡ ዐዋጅነገረ፥ ዐወጀ።

አወገነ(አውገነ)፡ ቈረጠ፣ ለየ (አራቀ)

አወገዘ (አውገዘ) ፡ ገዘተ (ክፉሥራንክሕደትንከለከለተውአለእንቢተኛንመናፍቅንከሕዝብአንድነትለየወገደ)

አወጋ፡ ወግተናገረ፥ (ወጋ)

አወጋገር፡ አመታት፣ አጣጣል፣ መውገር።

አወጋገዘ፡ አገዛዘተ (ቃልዎይድረሰኝአባባለ)

አወጋገዝ፡ አገዛዘት፣ ማውገዝ።

አወጋገድ፡ አገላለል፣ መወገድ።

አወጋገጥ፡ አስተዋወክ፣ መውገጥ። (ተመልከት፡ ሞገደንናሞገተን)

አወጋገፍ፡ አረጃጀት፣ መወገፍ።

አወጋግ፡ አነዳደፍ፣ መውጋት።

አወጝባሪ፡ ያወበረ፣ የሚያወጫብር (አሳሳችአደናጋሪ)

አወጠጠ፡ ወጠጤአደረገ።

አወጣ፡ ልብስንአወለቀ (ነሐ፡ ፬፡ ፳፫)

አወጣ፡ ስምሰጠ፣ ሰየመ።

አወጣ፡ ነቀለ፣ መዘቀ (ከውስጥለየአራቀእሾኽአወጣእንዲሉ)

አወጣ፡ አስለቀቀ።

አወጣ፡ አበቀለ።

አወጣ፡ አዳነ፣ አተረፈ።

አወጣ፡ አፈሰሰ፣ አጠፋ።

አወጣ፡ ወለደ፣ አገኘ።

አወጣ፡ ገዛ፣ ለወጠ።

አወጣ፡ ገፈፈ።

አወጣጠረ፡ አዘረጋጋ፣ አለጣጠጠ።

አወጣጠር፡ አሳሳብ፣ አዘረጋግ፣ መወጠር።

አወጣጠቅ፡ አስተጫጨቅ፣ መወጠቅ።

አወጣጠነ፡ አዠማመረ፣ አፈላለመ።

አወጣጠን፡ አዠማመር፣ መወጠን።

አወጣጠጥ፡ አገታተር፣ መወጠጥ።

አወጣጥ፡ አበቃቀል፣ አስተዳደግ (ወደውጭአካኼድመውጣት) (መዝ፡ ፲፱፡ ፮)

አወጨባበር፡ አደነጋገር (ማወጫበር)

አወጫመደ፡ አውተረተረ፣ አግተረተሪተር።

አወጫበረ፡ አሳሳተ፣ አደናገረ።

አወፈረ (አውፈረ) ፡ አገዘፈ፣ አደነደነ፣ አሰፋ፣ አጐላ፣ አሠባ፣ አደለበ።

አወፋሪ፡ ያወፈረ፣ የሚያወፍር (አደንዳኝአሥቢአድላቢ)

አወፋፈር፡ አደናደን፣ መወፈር።

አዋሐደ፡ አንድአደረገ፡ (ዋሐደ)

አዋሓጅ፡ ያዋሐደ፣ የሚያዋሕድ (አንድአድራጊ)

አዋሓጅነት፡ አዋሓጅመኾን (አንድአድራጊነትበመንፈስቅዱስኣዋሓጅነትእንዲሉተርጓሞች)

አዋለ፡ በቀላልአሰረ፣ ቋጠረ (ውልአደረገ) (ተመልከት፡ ነፈሰብለኸነፍስንዕጭንወደፊትውሎንእይ)

አዋለ፣ አስዋለ (አውዐለ) ፡ ቀን ' ሙሉጠበቀ፣ አቈየ፣ አዘገየ (ከብትንለቅሶን)

አዋለቀ፡ አሳደበ፣ አዋጋ፣ አጋደለ።

አዋለቀ፡ እናቀለ፣ አፋለስ።

አዋለደ፡ አማማጠ (ወላድንያዘደገፈረዳዐገዘዐቀፈ)

አዋለደ፡ ኣራባ፣ አዛመደ።

አዋላቂ፡ ያዋለቀ፣ የሚያዋልቅ (እናቃይአሳዳቢአዋጊ)

አዋላጅ (ጆች) ፡ ያዋለደ፣ የሚያዋልድ፣ የምታዋልድ (አማማጭሐኪምባልቴትማሪያም፡ ማሪያምየምትል) (ዘፀ፡ ፩፡ ፲፭፣ ፲፯፣ ፲፱-፳፩)

አዋላጅነት፡ አማማጭነት፥ዐቃፊነት፥ደጋፊነት።

አዋላጇ፣ አዋላጅቱ፡ ያችአዋላጅ (ዘፍ፡ ፴፰፡ ፳፰)

አዋልድ፡ ሴቶችልጆች (ግእዝ)

አዋሰየሚመለስ፡ ዕቃሰጠ፡ (ዋሰ)

አዋሰ፡ ዋስጠራ።

አዋሰበ፡ አጣለፈ፣ አጣመረ፣ አተባተበ።

አዋሰነ፡ አደናገገ፣ አደናባ (ወሰንአካለለደንጊያአታከለአዳካሥራትአሣራ)

አዋሰደ፡ አዛወረ፣ አዛመተ፣ አሳበቀ።

አዋሰዶ፡ አቃማ፣ እናጠቀ፣ አናዳ፣ አቃረበ።

አዋሳቢ፡ ያዋሰበ፣ የሚያዋስብ (አጣማሪ)

አዋሳኝ (ኞች) ፡ ያዋሰነ፣ የሚያዋስን (ዳኛወሰነተኛ)

አዋሳጅ (ጆች) ፡ ያዋሰደ፣ የሚያዋስድ (አሳባቂ)

አዋረሰ፡ አዛወረርስትን።

አዋረሰ፡ ኦያያዘ፣ አገናኘ፣ አገናዘበ፣ አቋለፈ (ዘለበትን)

አዋረረ፡ አካበበ፣ አዛረፈ፣ አበዛበዘ፣ አማረከ።

አዋረበ፡ አስተጫጨደ፣ አለጯጯ።

አዋረበ፡ አዚያዚያመ፣ አቀናቀነ።

አዋረደ፡ ሻረ፣ አደኸየ፣ አሳጣ (ዝቅአደረገሰደበዐጥንትአሳደፈአጐሰቈለ) (ኢዮ፡ ፲፪፡ ፲፱፡ መዝ፡ ፻፯፡ ፲፪፡ ፊልጵ፡ ፪፡ ፰)

አዋረደ፡ አዋረሰ (አደከመ)

አዋረደ፡ ከላይወደታችአናሣአያያዘ፣ ኣዋሰዶ (ማውረድንረዳ - ዐገዘ)

አዋሪ፡ ያዋራ፣ የሚያዋራ።

አዋራ፡ ወሬንአናገረ፣ አዳረሰ፣ ላልሰማ፣ አሳማ (ነዛአሰማ)

አዋራሽ፡ ያዋረሰ፣ የሚያዋርስ (አገናዛቢ)

አዋራቢ፡ ያዋረበ፣ የሚያዋርብ (አስተጫጫጅየወረብረዳት)

አዋራጅ (ጆች) ፡ ያዋረደ፣ የሚያዋርድ (ተሳዳቢ)

አዋራጅ፡ የሚያዋርድ (አደካሚ)

አዋሸመ፡ ውሽምነትኦያያዘ (እዋደደአገናኘ)

አዋሸከ፡ አሳበቀ፣ አዋሰደ።

አዋሸከ፡ አሳበቀ፡ ወሸከ።

አዋሻኪ፡ ያዋሸከ፣ የሚያዋሽክ (አሳባቂነገረሠሪ)

አዋሽ፡ ወንዝ፡ (ዐወሰ)

አዋሽ፡ የሚያውስ (አበዳሪ)

አዋሽ፡ የሚያውስ፡ (ዋሰ)

አዋሽ፡ ጋን፡ (ዐወሰ)

አዋቀሠ፡ አከራከረ፣ አቋጣ።

አዋቀረ፡ አናቀሰ፣ አጠቃጠቀ !አጣረበ።

አዋቀረ፡ ጣራወጠነ፥ ወቀረ።

አዋቀረ፡ ጣራወጠነ፣ ዠመረ (በዋልታላይጠረቀአሰረ) (፩ነገ፡ ፮፡ ፱)

አዋቀጠ፡ አቀጣቀጠ፣ አማታ፣ አደባደበ።

አዋቀጠ፡ አፋተገ፣ አሸካሸከ።

አዋቂ፡ ያዋቃ፣ የሚያዋቃ፣ የሚያማታ (አደባዳቢአፈላፋይ)

አዋቃ፡ አነቃነቀ፣ አንገሸገሸ (ፈረሱ ' ዐንገቱን ' ያዋቃል)

አዋቃ፡ ኦማታ፣ አደባደበ (አፈላፈለ)

አዋቃሪ፡ ያዋቀረ፣ የሚያዋቅር (አጣራቢውቅርዐዋቂበልብውጋትበምስማርጠራቂ)

አዋቃሽ፡ ያዋቀሠ፣ የሚያዋቅሥ (አከራካሪ)

አዋቃጭ፡ ያዋቀጠ፣ የሚያዋቅጥ (የወቃጭአጣማጅዘነዘናአፈራራቂ)

አዋተፈ፡ አሻጐጠ፣ አካደነ።

አዋታች፡ ያዋተተ፣ የሚያዋትት (አንከራታች)

አዋከበ፡ አጣደፈ፥ ወከበ።

አዋከበ፡ ኣቻኰለ፣ አጣደፈ፣ ኣዳፋ።

አዋኪ (ሀዋኪ) ያወከየሚያውክ፡ በጥባጭአስቸጋሪ። ሲበዛአዋኪዎችያሠኛል።

አዋካቢ፡ ያዋከበ፣ የሚያዋክብ (አጣዳፊአዳፊዐራጅደብዳቢ)

አዋዋ (አምዐረ) ፡ ጣዕምተወ፣ ሰጠ (አጣፈጠአፍያዋዋልእንዲሉ)

አዋዋ፡ አጣፈጠ፡ ዋዋ።

አዋዋለ (አስተዋዐለ) ፡ አሰማማ፣ አጻጻፈ፣ አፈራረመ።

አዋዋል፡ መዋል፣ ማዋል።

አዋዋሰ፡ አሰዳደረ፣ አቀባበለዕቃን።

አዋዋሰ፡ ዋስእጠራራ።

አዋዋስ፡ አበዳዶር፣ ማዋስ።

አዋዋሽ፡ ያዋዋሰ፣ የሚያዋውስ።

አዋዋበ (አስተዋሀበ) ፡ አሰጣጠ፥አረካከበ፣ አቀባበለ።

አዋዋብ፡ አሰጣጥ፣ መዋብ።

አዋዋይ (ዮች) ፡ ያዋዋለ፣ የሚያዋውል (አጻጻፊዳኛምስክርጸሓፊ)

አዋዋዶ፡ ኣሰማማ።

አዋዋጅ፡ ያዋዋደ፣ የሚያዋውድ (አሰማሚ)

አዋዋጠ፡ አሰላሰለ፣ አወጣ፣ አወረደ (ነገርን)

አዋዋጠ፡ አባላ፣ አበላላ፣ አስለቃቀጠ (አወራረደ)

አዋዋጥ፡ አበላል፣ አሰለቃቀጥ፣ መዋጥ።

አዋዛ፡ ኣዛበተ፣ ኣቃለደ (አላላእንደዘበትሠራ)

አዋዜ፡ ብትንድልኸ፡ ዐዋዜ።

አዋዜ፡ ብጥብጥድልኽ፥ ዐዋዜ።

አዋዠቀ፡ አነቃነቀ፣ አወዛወዘ።

አዋየ፡ አስተዛዘነ፥ ዋየ።

አዋየ፡ አስተዛዘነ (ይብላኝለሞተአለአላቀሰሐዘንንከሐዘንአነጻጸረአንቺተዪነሌሎቹያዋዬነእንዳሉመምርዕዝራ)

አዋዪ፡ ያዋየ፣ የሚያዋይ (የሚያስተዛዝንአስተዛዛኝ)

አዋይ፡ በሴትአንቀጽየምትጠራየቤትውቃቢ።

አዋይ፡ የቤትውቃቢ፥ ዋለ።

አዋይ፡ ያዋለ፣ የሚያውል።

አዋደረ፡ አጋመደ፣ አጣመረ።

አዋደቀ፡ አዋረደ፣ አራከሰ (ይህንያኸልአያወጣምኣባባለ)

አዋደነ፡ አስተሳሰረ፣ አቀራቀበ።

አዋደደ፡ አሳካ፣ አጋጠመ (የመኪናየጦርየዶማ፥የመጥረቢያያንካሴየበሬዕቃ)

አዋደደ፡ አፋቀረ፣ ኣሰማማአስተማመነ።

አዋዳጅ፡ ያዋደደ፣ የሚያዋድድ (አፋቃሪአሳኪአጋጣሚ)

አዋገረ፡ አማታ፣ አደባደበ።

አዋገነ፡ አዛመደ (ወገንአኳዃነ)

አዋገዘ፡ አጋዘተ።

አዋገደ፡ ከኩሌታአሳለፈ፣ አገባደደ፣ አቃለለ፣ አቃረበ።

አዋጊ (ዎች) ፡ ያዋጋ፣ የሚያዋጋ (የጦርአዛዥአበጋዝየሚያጣላ)

አዋጋ (አስተዋግዐ) ፡ ዳኛኹኖ ' ወግንአነጋገረ (ዋጋንአሳላ)

አዋጋ፡ አጣላ፣ አላተመ፣ አጋጩ፣ አታኰሰ፣ አሸራከተ።

አዋጋሽኝ፡ ጋለሞታ፣ አመንዝራሴት (ወዳጇበመጣጊዜበደጇብዙወንድቢያይአዋጋሽኝአላትይላሉ (ወግዳማገዋሻ)

አዋጋጅ፡ ያዋገደ፣ የሚያዋግድ (አገባዳጅ)

አዋጠ፡ ቅቤአጐረሠ፣ አበላ፣ መገበ።

አዋጠረ፡ አዘራጋ፣ አሳሳበ፣ አጋተረ፣ አላጠጠ።

አዋጠቀ፡ አጠቃጠቀ፣ አባላ።

አዋጠነ፡ አዣመረ፣ አፋለመ።

አዋጣ፡ ሕዝብጥቂትጥቂትገንዘብሰጠ (ነሐ፡ ፯፡ ፸)

አዋጣ፡ አማረጠ፣ አሻሻለ (ምክርንነገርን)

አዋጣ፡ አዛለቀ (እስከመጨረሻደረሰ)

አዋጣ፡ አገላለጠ፣ አናገረ።

አዋጣ፡ የሳንሳይዞአወጣ (ማውጣትንረዳ)

አዋጪ፡ ያዋጣ፣ የሚያዋጣ (የሚያዛልቅ)

አዋጭ፡ ያዋጠ፣ የሚያውጥ፣ የሚያበላ (አጕራሽአብሊ)

አውንጉሥ፡ የንጉሥአባት፡ የሐረርጌእስላሞችበዚህስፍራከነጓዙተሰውሯልእያሉያከብሩታል፡ ገዳሙምኖሌበሚባልአገርይገኛል፡ ንጉሡምክርስቲያንነውይላሉ።

አውአዋ (ሐረር) አባት፡ ኦዊአባቴ። ከአይዋከማለትጋራይገጥማል።

አውለቀለቀ፡ የአወለቀድርብ (ፈታታለያየ)

አውለበለበ (ለውለወ) ፡ ወዘወዘ፣ ነቀነቀ (ምላስንነበልባልንነጠላንላንፋን)

አውለበለበ፡ ወዘወዘ፥ ወለበ።

አውለብላቢ፡ ያውለበለበ፣ የሚያውለበልብ (ወዝዋዥነቅናቂነፋስትንፋሽ)

አውለኝ፡ የሸንጎተቺ (የሙግትረዳት)

አውለኝ፡ ጠብቀኝ (ከጧትእስከማታአድርሰኝደኅናአውለኝእንዲልባላገር)

አውሊያ (ዐረ) ፡ ወልዮች (የተመረጡምርጦች)

አውሊያ፡ ዛር፥ ወለየ።

አውላ (አውል) ቀሥምየረጋያበባውሃ፡ ንብናጣዝማጥንዝዛከዕፀዋትኹሉየለቀሙትየሰበሰቡትየተሠሙትየማርርሾ።

አውላላሜዳ፡ ርዝመቱከአንዱአገርወደሌላውብዙጊዜየሚያስኬድ (በግራበቀኝገመገምናተራራይታይበታልፈረንጆችሬፍትባሊይሉታል)

አውላላ፡ ግልጥስፍራ፥ ወለለ።

አውላላ፡ ጠላላ፣ የተንጣለለ (ግልጥናሰፊስፍራባሕር) (ኢዮ፡ ፴፯፡ ፲)

አውላቂ፡ ያወለቀ፣ የሚያወልቅ፣ የሚነቅል (ነቃይ)

አውላቸው፡ የሰውስም (እረኛጠባቂኹናቸው)

አውላዶ (መቍዐል) ፡ ወረሞ (ወፍራምናሥብየበግሙክት)

አውላጊ፡ ያወለጎ፣ የሚያወልግ (ገበሎዐይነት)

አውላጋ፡ የሰውስም። (ተመልከት፡ ፊልክስዩስ)

አውልቅ፡ ዝኒከማሁ (አድካሚእሰልቺልብአውልቅእንዲሉ)

አውልግ፡ ዝኒከማሁ (ልግመኛ)

አውሎ፡ ጥቅልነፋስ፥ ዐውሎ።

አውስ፡ ስጥ፣ አበድር።

አውስ፡ ዋስጥራ።

አውረኝ፡ ከቀኝወደግራትልቅጅራፍማጮኸ።

አውረኝ፡ ያውራ።

አውሪ (ዎች) ፡ ያወራ፣ የሚያወራ (ወሬኛ)

አውሪያም፡ አውሬያለበትየበዛበትዱር።

አውራ (አሑር) ኰርማወይፈንአግዳማይዘዋሪ። (ተረት) ፡ የላሜልጅያውራዬውላጅ። አውራከስምአስቀድሞእየገባቅጽልይኾናል፡ ፍችውምዋናነትንመደብአድርጎትልቅነትንያሳያል። ያገርአውራእንዲሉ።

አውራመንገድ፡ ትልቅናሰፊመንገድ፡ የንጉሥጐዳና፡ ብዙሰራዊትናከብትየሚኼድበት።

አውራሙሽራ፡ ከሙሽሮችየሚልቅዋናሙሽራ።

አውራምስክር፡ ዋናምስክር፡ ወይምእውነተኛ፡ ከዝርዝርምስክርየሚበልጥ።

አውራበሬ፡ ኰርማ። (ኢዮ፳፩፥፲)

አውራበግ፡ ዋናበግ፡ ወይምያልተቀጠቀጠየበግአውራ።

አውራተሲያት፡ ቀትርስድስትሰዓት፡ ውሃጠጪ።

አውራነገር፡ ዐይነተኛሥረነገር። (ዳን፯፥፳)

አውራንብ፡ የንብንጉሥየንግሥትባል። ባገራችንግንለዓሣናለንብተራክቦየላቸውምይባላል። (ግጥም) ፡ እንዳሣበጥላእንደንብበድምጥእኔአንቺንአርግዤተይዣለኹምጥ።

አውራ፡ ንገር፥ ወራ፡ አወራ።

አውራዐዘል፡ ድርስጊደር።

አውራዶሮ፡ ዋናዶሮኵኵሉየሚል፡ ወይምያልተሰነጋየዶሮአውራ።

አውራጐዳና፡ ጐነሰፊመንገድ፡ ጥርጊያ።

አውራጣቱንይጠባል፡ ሕፃንነው፡ አላዋቂነው።

አውራጣት፡ ዋናጣት፡ ዐጪርናወፍራም።

አውራፍየል፡ ያልተወቀጠየፍየልኣውራ። (ዘካ፲፥፫)

አውራፍጥረት፡ የፍጥረትአውራዋናትልቅብሄሞት። (ኢዮ፵፥፲፱)

አውራሪ (ዎች) ፡ አስወራሪ (ፊታውራሪእንዲሉ)

አውራሪ፡ የሚያስከብብ፥ ወረረ።

አውራሪሥ (አርዌሐሪሥ) በቁሙ፡ አፍንቀንድ፡ ቀንዱባፍንጫውላይየበቀለ፡ የጐሽዐይነትየበረሓበሬ። (መዝ፳፪፥፳፩። ፳፱፥፮) ። ተርጓሞችግንአለስሙናአለመልኩርኤምጽኢምይሉታል። ርኤምንተመልከት፡ ከረከንድንእይ።

አውራሪስ፡ አፍንቀንድ፡ አውራሪሥ።

አውራሪሥ፡ ያውራሪሥ፡ ቀንድ፡ ለጐራዴ፡ እጀታ፡ የሚፈለግ፣ ክቡር፡ ውድ ።

አውራሪሦች፡ የበረሓ፡ በሮች፡ ያፍን፡ ቀንዶች።

አውራሽ (ሾች) ፡ ያወረሰ፣ የሚያወርስ።

አውራሽነት፡ አውራሽመኾን።

አውራጃ፡ ፬ማእዘንዕንጨት (አውራጃመብሻእንዲሉ)

አውራጃ፡ በጠቅላይግዛትናበወረዳመካከልያለአገርግዛት (ወይምየዳኝነትቤትየምክትልአገረገዢመቀመጫብዙቀበሌወረዳእንዲባልብዙወረዳምአውራጃይባላልየወረዳና፥ያውራጃትርጕምከራስከተማከጠቅላይግዛትዠምሮወራጅወንዝበመለስማለትነው)

አውራጃ፡ ብዙወረዳ። (ወረደ)

አውራጃ፡ የቈርቈሮማገርተሸካሚድፍንዕንጨት (በባላገርግንማዋቀሪያውቅርይባላል)

አውራጃዎች፡ ምክትልአገርግዛቶች።

አውራጅ፡ አቈልቋይ፣ ሞላላ (የመቃናየሳንቃገበታበ፪ቱወይምበ፫ቱያንድአነስተኛአውራጃሕዝብበከፊልሊመገብበትየሚችል)

አውራጅ፡ የሚያወርድ (አሳሳች)

አውራጅ፡ ያወረደ፣ የሚያወርድ (አፍሳሽቀንቃኝዘፋኝግጥምዐዋቂ)

አውራጆች፡ የሚያወርዱ (ዘፋኞች)

አውሬ (አርዌ) በቁሙ፡ ጠባየክፉ፡ ደምልሶብርንዶጐርሦዐጥንትከስክሶየሚኖር፡ የሚያድንናየሚታደንነጣቂበረኸኛየሰውየእንስሳደመኛ፡ በየስሙናበያይነቱ፡ በየነገዱ። (የቤትአውሬ) ፡ ውሻድመትዐይጥ። አርዌንተመልከት።

አውሬ፡በየብስ፡ ካሉት፡ አራዊት፡ ኹሉ፡ የሚበልጥ፡ ረዣዥሞች፡ ቀንድ፡ የሚመስሉ፡ ጥርሶቹ፡ በውድ፡ ተሼጠው፡ በያይነቱ፡ የጌጥ፡ መሣሪያ፡ ይኾናሉ። (ተረት)ዝኆንም፡ ለሆዱ፡ ድምቢጥም፡ ለሆዱ፡ ወደ፡ ወንዝ፡ ወረዱ።

አውሬ፡ የሚወገሽበሬ። የዱርእንስሳጐሽንአጋዘንንድኵላንየመሰለ። (ተረት) ፡ ያውሬሥጋለወሬ። ክፉሰውምአውሬይባላል።

አውሬዎች (አራዊት) ዐዳኞችነጣቆችቍጡዎች፡ አንበሳንነብርንዥብንተኵላንዘንዶንዐዞንየመሰሉ፡ ከላይየፊትጥርስያላቸው።

አውር፡ ከባድጨው፡ ጋንፉር፡ ኹለትልመደውአራትአሞሌየሚያነሣ።

አውሮች፡ ኰርሞችአግዳማዮችዋኖች። (፩ዜና፲፩፥፲)

አውሮፓ፡ ጳ፡ የእስያ፡ ምዕራብ፡ የያፌት፡ ዕፃ፡ የነጮች፡ አገር። እንደፈረንሳይኛ፡ ቢባል፡ ግን፡ ከዐረበ፡ የወጣ፡ ይመስላል ።

አውሮፖች፡ የአውሮፓ፡ ተወላጆች፡ ነጮች፡ ፈረንጆች

አውሸለሸለሳያጠብቅ፡ አሰረ፡ ወሸለ።

አውሸለሸለ፡ አውተፈተፈ (ሳያጠብቅሠራ)

አውተረተረ፡ አግተረተረ (መናኛቤትናዐጥርሠራአወናከረ)

አውተበተበ፡ አውተፈተፈ፣ አውሸለሸለ።

አውተፈተፈ፡ አውሸለሸለ፣፡ ወተፈ ።

አውተፈተፈ፣ አውተበተበ፣ አውሸለሸለ፡ ማውተፍተፍ፣ ማውተብተብ፣ ማውሸልሸል።

አውታር (ሮች) ፡ የበገናዥማት (የድንኳንየጀልባየቀስትገመድበግእዝግንአውታርየወተርብዢነው) (መዝ፡ ፲፩፡ ፪፡ ኢሳ፡ ፴፫፡ ፳)

አውታር፡ ዥማት፡ ገመድ፡ ወተረ ።

አውታታ፡ ባካና፣ ዘዋሪ፣ ከርታታ፣ ቀውላላ።

አውታታ፡ ዘዋሪ፣ ወተተ፡ ዋተተ።

አውናን፡ የሰውስም፡ የመዠመሪያውይሁዳልጅተቀሥፎየሞተ።

አውዘገዘገ፡ አምዘገዘገ፡ ወሀገ።

አውዘገዘገ፡ ኦምዘገዘገ፣ አቅዘመዘመ። (ተመልከት፡ ዘገዘገንናመዘገን)

አውደለደለ፡ አለልዘለልአለ፥ ወደለ።

አውደለደለ፡ አለልዘለልአለ (አደዘደዘወደልኛሮጠ)

አውደልዳይ፡ ያውደለደለ፣ የሚያውደለድል (አደዝዳዥሥራፈት)

አውደልድል (ጐዣም) ፡ ቶፋአይቻል።

አውደሰደሰ፡ ዞረ (ሥራፈታ)

አውደስዳሽ (ሾች) ፡ ያውደሰደሰ፣ የሚያውደሰድስ (ዘዋሪየካህንሥራፈትቀላዋጭ)

አውዳሚ፡ ያወደመ፣ የሚያወድም (አጥፊ)

አውዳቂ፡ ያወደቀ፣ የሚያወድቅ (አጋዳሚ)

አውድል፡ ጠብደል።

አውድልት፡ ወፍራሞች፣ ጠብደሎች።

አውድም፡ ዝኒከማሁ።

አውጊ፡ ያወጋ፣ የሚያወጋ (ወገኛ)

አውጋር (አውግር) ፡ ቍልልቶች፣ ኰረብቶች።

አውጋር፡ ኰረብቶች፥ወገረ፡ ወግር።

አውጋዥ (ዦች) ፡ ያወገዘ፣ የሚያወግዝ፣ የሚለይ (ገዛችቄስጳጳስአስማተኛ) (፪ዜና፡ ፴፫፡ ፮)

አውግቼው፡ የሰውስም (በክፉቀንየተወለደልጅአውግቼውይባላል)

አውግቼው፡ ይህጊዜዐልፎተናግሬው (አውርቼው)

አውጠነጠነ፡ ነገርንበልቡዐሰበ (አጕላላአስላላ)

አውጣ፡ ዝኒከማሁ (የሚያወጣየሚያበቅልባለጌዛጐልልብሱዐይንአውጣቀንድአውጣእንዲሉ)

አውጣጣ፡ እንዲያወጣአደረገ (መረመረ)

አውጣ'ጦሬን፡ ጠበኛኀይለኛሰው (ምሁረጸብእ)

አውጥ፡ የቅጠልስም፥ ዋጠ።

አውጥ፡ የቅጠልስም (ፍሬውየሚበላየሚዋጥመጠኑዐተርየሚያካክልብጫመሳይቀይቀለምየሚኾንሲበስልይቀላልሲደርቅይጠቍራል (ጥቍርአውጥ) ቅጠለመራራከሥንቆከሥጊሚናከአሉማጋራተቀቅሎባንድነትየሚበላ)

አውጪ፡ ያወጣ፣ የሚያወጣ (ገዳይለዪነፍስአውጪእንዲሉ)

አውጪ፡ (ከውስጥወደአፍኣከታችወደላይየሚወስድማሽፋሪቈፋሪመቃብርአፍራሽአውሬሬሳበልበግእዝጽዕብበትግሪኛፍሒራይባላል) (ተመልከት፡ ዥራትንእይ)

አውጪኝእግሬ፡ አድኚኝ (እንዳመልጥአድርጊኝ)

አውጫጭኝ፡ አፈርሳታ (ሕዝብተሰብስቦምሎሥዕልወግቶጥፋተኛንየሚያወጣበትየሚገልጥበትምርመራ)

አውፋሪ፡ የቤተመንግሥትምድረ' ግቢሠራተኛ (በቀድሞዘመንየጨዋልጆችአሰምሪደቀቀብለኸደቀሳፍንእይ)

አዉ፡ የዥብጩኸት። (ዥቡኣዉአለ) ፡ ጓደኞቹንጠራ።

አዉ፡ የዥብጩኸት፡ አወወ።

አዎን፡ ዝኒከማሁለአወን። (ሮሜ፫፥፳፱። ያዕ፭፥፲፪)

አዘለ፡ በዠርባ፡ ተሸከመ፡ ዐዘለ።

አዘለለ፡ አስበለጠ፣ አስተወ።

አዘለለ፡ አናረ፣ አነጠረ፣ አጓነ (አስጩፈረ)

አዘለለ፡ ደንጊያን፣ ዘንግንበዛፍላይአሳለፈ።

አዘለሰ፡ አስቈጠቈጠ፣ አስመለመለ፣ አስለሸለሸ።

አዘለቀ፡ (ኣስደራጊ) አስነበበ፣ አስጨረሰ።

አዘለቀ፡ ብቅአደረገ።

አዘለቀ፡ አገባ፣ ዝልቅአደረገ፣ አወጣ፣ አሳለፈ (ኢዮ፡ ፳፯፡ ፬)

አዘለዘለ፡ አሠነጠቀ፣ አሸነሸነ።

አዘለዘለ፡ አስነከሰ፣ አዘነተረ።

አዘለጓጐስ፡ አገዳደፍ፣ መዘልጐስ።

አዘለፈ፡ አስገሠጸ፣ አስነቀፈ፣ አሰደበ።

አዘላለል፡ አጠማመቅ፣ መዘለል።

አዘላለል፡ አጨፋፈር፣ አናናር፣ መዝለል።

አዘላለስ፡ አቈጣቈጥ፣ መዘለስ።

አዘላለቅ፡ አጨራረስ፣ መዝለቅ።

አዘላለግ፡ አረዛዘም፣ ማደግ።

አዘላለፍ፡ አነቃቀፍ፣ መዝለፍ።

አዘላዘለ፡ አሠናጠቀ፣ አሸናሸነ።

አዘላዘለ፡ አናከሰ፣ አዘናተረ።

አዘላዘል፡ አሸናሸን፣ አነካከስ፣ መዘልዘል።

አዘላይ፡ ያዘለለ፣ የሚያዘልል (አስጨፋሪ)

አዘልዛይ፡ ያዘለዘለ፣ የሚያዘለዝል (አስረዘመ)

አዘሎ፡ ተራራ፡ ዐዘሎ።

አዘመመ (አስደራጊ) ፡ ዝማሜአስተማረ፣ አስደረገ (ዘናመዠመሪያውመይጠብቃል)

አዘመመ (አድራጊ) ፡ አዘነበለ፣ አጋደለ (መዠመሪያውመይጠብቃልባይ)

አዘመመ፡ አስከመረ፣ አስጐቸ።

አዘመረ (ዘመረ) ፡ ማሲንቆከረከረ፣ መታ (አያሌሌሌሌዕሠይናማምነውአለ)

አዘመረ፡ የርሻሥራሠራ (ዐረሰቈፈረዘራዐደቈረጠ)

አዘመረ፡ ጮኸ፣ ፎከረ።

አዘመተ (አስደራጊ) ፡ ወታደርአስላከ።

አዘመተ፡ ከምድርአስተኛ፣ ለለጠሰ (አሳበዐፈርአለበሰየተክል)

አዘመተ፡ ጭፍራን፣ ሰራዊትንወደዘመቻላከ፣ ሰደደ።

አዘመዘመ፡ አሰፋ፣ አስቀመቀመ፣ አስጠለፈ።

አዘማመም፡ አዘነባበል፣ መዝመም፣ መዘመም።

አዘማመር፡ አመሰጋገን፣ መዘመር።

አዘማመት፡ አካኼድ፣ አገሣገሥ፣ መዝሙት።

አዘማመደ፡ ኣገነኛኘ፣ አገነዛዘበ።

አዘማመድ፡ ኣገነኛኘት፣ ማዛመድ።

አዘማሚ፡ ያዘመመ፣ የሚያዘምም (የዝማሜመምርአስተማሪአስከማሪ)

አዘማዘመ፡ ኣሳፋ፣ አጣቀመ፣ አጣለፈ፣ አቀማቀመ።

አዘማዘም፡ አቀማቀም፣ መዘምዘም።

አዘምዛሚ፡ ያዘመዘመ፣ የሚያዘምዝም (አስቀምቃሚ)

አዘረረ፡ ኣሰተረ፣ አዘረጋ።

አዘረካከተ፡ አቀዳደደ፣ አሸረካከተ።

አዘረካከት፡ አቀዳደድ፣ መዘርከት።

አዘረኳኰት፡ አዘለጓጐስ፣ መዘርኰት።

አዘረዘረ፡ አስመነዘረ፣ አሸረፈ።

አዘረዘረ፡ አስሞረደ፣ አስፈገፈገ።

አዘረዘረ፡ አስበተነ፣ አስለየ።

አዘረዘረ፡ አሸከሸከ፣ ኣዘከዘከ።

አዘረገፈ፡ አስወጣ፣ አስፈሰሰ።

አዘረጋ፡ አሰተረ፣ አዘረረ፣ አስከፈተ፣ አስገለጠ፣ አስወጠረ።

አዘረጋገፍ፡ አቦጫጨቅ፣ መዘርገፍ።

አዘረጋግ፡ አሰታተር፣ መዘርጋት።

አዘረጠ (ዘረጠ) ፡ ሰደበ፣ አዋረደ።

አዘረጠ፡ አሳጠረ (ቁመትን)

አዘረጠ፡ ፈሳ (ፈሱንለቀቀ)

አዘረጠ፡ ፈሳ:ዘረጠ።

አዘረጠጠ፡ አሳበ፣ አስጐተተ።

አዘረጠጠ፡ አስናደ፣ አስፈረሰ።

አዘረጣጠጥ፡ አናናድ፣ መዘርጠጥ።

አዘረፈ (አስደራጊ) ፡ አስቀማ፣ አስበዘበዘ፣ አስነጠቀ፣ አስወሰደ።

አዘረፈ (አድራጊ) ፡ አብዝቶሰጠ (አዘረፈኝየሰውስም)

አዘሪ፡ ያዘራ፣ የሚያዘራ።

አዘራ (አዝርዐ) ፡ አስበተነ፣ አስነሰነሰ።

አዘራ፡ ለነፋስ፡ ሰጠ፡ (ዘራ)

አዘራ፡ በዱላመታ (ደሙእስኪበተንድረስእከሌእከሌንበዱላአዘራው)

አዘራ፡ አወረደ፣ ነዛ፣ አፈሰሰ።

አዘራ፡ ክፉኛሰደበ፣ አዋረደ።

አዘራረር፡ ኣዘረጋግ፣ መዘረር።

አዘራረፈ፡ አቀማማ፣ አነጣጠቀ።

አዘራረፍ፡ አቀማም፣ መዝረፍ።

አዘራር፡ አበታተን፣ መዝራት።

አዘራር፡ አነቃነቅ፣ አለያየት፣ ማዝራት።

አዘራከተ፡ አቃደደ፣ አሸራከተ።

አዘራዘረ፡ አመናዘረ፣ አሻረፈ።

አዘራዘረ፡ አባተነ፣ አለያየ።

አዘራዘረ፡ ኣረደ፣ አፈጋፈገ፣ አሳሳለጥርስአዋጣ።

አዘራዘር፡ አበታተን፣ አሞራረድ፣ መዘርዘር።

አዘራገፈ፡ አቃደደ፣ አሸራከተ፣ አዘራከተ፣ አዋጣ፣ አፋሰሰ።

አዘራጊ፡ ያዘራጋ፣ የሚያዘራጋ (አሳታሪ)

አዘራጋ፡ ኣሳተረ፣ አዛረረ፣ አሳጣ፣ አካፈተ፣ አዋጠረ፣ አናጠፈ።

አዘራጠጠ፡ አሳሳበ፣ አጓተተ።

አዘራጠጠ፡ አናናደ፣ አፋረሰ።

አዘራፊ፡ ያዘረፈ፣ የሚያዘርፍ (አስበዝባዥ)

አዘርዛሪ፡ ያዘረዘረ፣ የሚያዘረዝር (ባለማጭድ)

አዘቀዘቀ፡ አስቈለቈለ፣ አስፈሰሰ፣ አስደፋ (አስደራጊ) ፪ቱንምዘአጥብቅ)

አዘቀዘቀ፡ ወደታችአመራ፣ ኼደ (አድራጊ) ፩ኛውንዘአላላ)

አዘቀጠ (ዘቀጠ) ፡ ወደኋላአለ (ቀረእዘበጠጠ (ተገብሮ)

አዘቀጠ፡ አሰጠመ፣ አሠረገ፣ አስቀረ (ራሱንሰውነቱን (ገቢር)

አዘቃቀጥ፡ አሠራረግ፣ መዝቀጥ።

አዘቃዘቀ፡ ራስንወደታችእግርንወደላይአያያዘ።

አዘቃዘቅ፡ አቈላቈል፣ መዘቅዘቅ።

አዘቃጭ፣ አዝቃጭ (ጮች) ፡ ያዘቀጠ፣ የሚያዘቅጥ (አዘብጣጭ)

አዘቋቈን፡ አደቋቈን፣ መዛቈን።

አዘበ፡ ጠለፈ፡ ዐዘበ ።

አዘበላለል፡ አስተራር፣ መዘብለል።

አዘበተረ፡ አዘነተረ።

አዘበታተር፡ አዘነታተር፣ መዘብተር።

አዘበነ፡ ዘበናይአደረገ (አጌተየ)

አዘበዘበ፡ ተንጠለጠለ፣ ተንጠረበበ (ሊፈርስሊናድሊወድቅቀረበ) (ተደራጊ)

አዘበዘበ፡ አስነዘነዘ፣ ኣስነተረከ (አስደራጊ)

አዘበዘበ፡ አንጠለጠለ፣ አንጠረበበ (አድራጊ)

አዘበጠ፡ ለመጠ፣ አደራ (ዘባጣአደረገ)

አዘበጠጠአስቀረ፡ ዘበጠጠ ።

አዘበጠጠ፡ አዘቀጠ (የኋላአደረገአስቀረልማዱግንተደራጊነው)

አዘባ፡ አደራ፣ ለመጠ (ጫፍናጫፍንወደላይመካከልንወደታችአደረገ)

አዘባበተ፡ አዛዛተ፣ እፎካከረ።

አዘባበት፡ ኣዛዛት፣ መዘበት።

አዘባበጥ፡ አለማመጥ፣ መዝበጥ።

አዘባብ፡ አደራር፣ መዝባት።

አዘባነነ፡ ትዕቢትኛአናገረ (አኰራአጓደደ)

አዘባነነአኰራ፡ (ዘበነነ)

አዘባዘበ፡ እነዛነዘ፣ አነታረከ፣ አጨቃጨቀ፣ አጓተተ።

አዘባዘብ፡ አነዛነዝ፣ መዘብዘብ።

አዘብዛቢ፡ ያዘበዘበ፣ የሚያዘበዝብ (አንጠልጣይተንጠልጣይ)

አዘብጣጭ፡ ያዘበጠጠ፣ የሚያዘበጥጥ (ያዘብጣጭየቀሪዕዳ)

አዘቦ፡ ያገር ' ስም። ራያና፡ አዘቦ፡ እንዲሉ ። አዘቦ፡ አቅኒው፡ ነው ።

አዘቦት፡ ሥራ፡ የሌለበትቀን፡ ዐዘቦት።

አዘነ፡ ተከዘ፡ ዐዘነ ።

አዘነበ፡ አወረደ፣ አመጣ፣ አንጠባጠበ (ዝናብጣለሌላውንም) (መዝ፡ ፸፰፡ ፳፬፣ ፳፯)

አዘነበለ (አስደራጊ) ፡ አስጐነበሰ።

አዘነበለ(ዘመ)

አዘነበለ፡ አጋደለ፣ እጐነበሰ፣ አዘመመ (ዝቅአደረገደፋአቀረቀረ) (ዘፍ፡ ፳፬፡ ፲፬፡ ዘፀ፡ ፴፯፡ ፱፡ ፪ሳሙ፡ ፲፱፡ ፲፬)

አዘነባበል፡ አጐነባበስ፣ መዘንበል።

አዘነተረ፡ አስነከሰ፣ አስበላ።

አዘነታተር፡ አነካከስ፣ መዘብተር።

አዘነኳኰረ፡ ኣበለሻሸ፣ አዘነጓጐለ።

አዘነኳኰር፡ አበለሻሸት፣ መዘንኰር።

አዘነጋ፡ ከዳ፣ አታለለ (ከወደኋላነከሰመታየውሻየባለጋራ)

አዘነጋ፡ ዝንጉአደረገ፣ አስረሳ።

አዘነጋጋ፡ አረሳሳ።

አዘነጋግ፡ አረሳስ፣ መዘንጋት።

አዘነጓጐለ፡ አለያየ፣ አበለሻሸ።

አዘነጓጐል፡ አለያየት፣ ማዘናጐል።

አዘነጠለ፡ አስነደለ፣ አስበሳ፣ አስቀደደ።

አዘነጣጠለ፡ አበሳሳ፣ አነዳደለ፣ አቀዳደደ።

አዘነጣጠል፡ አፈነቃቀል፣ መዘንጠል።

አዘነጣጠፍ፡ አሸመጣጠጥ፣ መዘንጠፍ።

አዘነፋፈል፡ አዘነባበል፣ መዘናፈል።

አዘና (አዝኀነ) ፡ አሳረፈ፣ አረጋ።

አዘናበለ፡ አጐናበሰ፣ አደናቀፈ፣ አጣመመ።

አዘናነቅ፡ አቀያየጥ፣ መዘነቅ።

አዘናነብ፡ አወራረድ፣ መዝነብ።

አዘናነፈ፡ አበላለጠ።

አዘናነፍ፡ አተራረፍ፣ መዝነፍ።

አዘናን፡ አደራር፣ መዝናት።

አዘናኰረ፡ ነገር፡ አበላሸ፡ ዘነኰረ።

አዘናኰረ፡ አዘናጐለ።

አዘናጋ፡ አራሳ።

አዘናጐለ፡ አጣረሰ፡ ዘነጐለ።

አዘናጐለ፡ አፈቸለ፣ አቃወመ፣ አከራከረ (አጣረሰአበላሸ)

አዘናጓይ፡ ያዘናጐለ፣ የሚያዘናጕል (አከራካሪ)

አዘናጠለ፡ አባሳ፣ አቃደደ።

አዘናጠፈ፡ አዠማገገ።

አዘናፈለ፡ አንፈላሰሰ፡ ዘነፈለ ።

አዘናፈለ፡ አጋደመ፣ አንፈላሰሰ፣ አቈላዘመ።

አዘንባይ (ዮች) ፡ ያዘነበለ፣ የሚያዘነብል (ኣጋዳይአጐንባሽ)

አዘንብልበሌ፡ የሰርግዘፈን።

አዘንታሪ፡ ያዘነተረ (አስነካሽ)

አዘንጊ (ዎች) ፡ ያዘነጋ፣ የሚያዘነጋ (ከዳተኛአታላይ)

አዘከረ፡ ዝክርአደረገ (ባንድታቦትስምደግሶለነዳያንለካህናትኣመሳኦበላአጠጣ) (አድራጊ)

አዘከረ፡ የታቦትንስምአስጠራ (በዓሉንአሳሰበአስባረከአስቈረሰጠዲቅን) (አስደራጊ)

አዘካከር፡ አደጋገም፣ መዝከር።

አዘካዘክ፡ አነቃነቅ፣ መዘክዘክ።

አዘወተረ (አውተረ) ፡ ዘወትር፣ ዕለትዕለት፣ በየጊዜው፣ በየቀኑመላልሶሠራ (ደጋገመዐሳቡንባንድነገርላይአደረገ)

አዘወተረ(አውተረ) ፡ ዘወትር፡ ዕለት፡ ዕለት፡ በየጊዜው፡ በየቀኑ፡ መላልሶ፡ ሠራ፡ ደጋገመ፡ ዐሳቡን፡ ባንድ፡ ነገር፡ ላይ፡ አደረገ።

አዘወተረ፡ መላልሶ፡ ሠራ፡ ዘወትር ።

አዘዋወረ፡ አጠማዘዘ፣ መዘውርአሣራአባጀ (አለዋወጠአቀያየረአስተላለፈ)

አዘዋወር፡ አጠመዛዘዝ፣ መዘወር።

አዘውታሪ(ሮች) ፡ ያዘወተረ፡ የሚያዘወትር፡ ዘወትር፡ ሠሪ፡ አድራጊ።

አዘውታሪ (ሮች) ፡ ያዘወተረ፣ የሚያዘውትር (ዘወትርሠሪአድራጊ)

አዘዘ(አዝዞ፡ አዘዘ) ፡ በሥራ፡ በገንዘብ፡ በርስት፡ ላይ፡ ቍርጥ፡ ቃል፡ ሰጠ፡ አድርግ፡ አታድርግ፡ ይኹን፡ አይኹን፡ አለ፡ በቃል፡ በጥፈት፡ የሹም፡ የቄስ፡ ያባት፡ የባለቤት ። (ተረት) ፡ ያልተሾመ፡ አያዝ፡ ያልቀሰሰ - አይናዝዝ ።

አዘዞ፡ የገዳም፡ ስም፡ በጐንደር፡ መንግሥት፡ ዕጨጌ፡ የሚኖሩበት፡ መንፈሳዊ፡ ትእዛዝና፡ እውነተኛ፡ የተዋሕዶ፡ ሃይማኖት፡ የሚነገርበት፡ ያቡነ፡ ተክለ፡ ሃይማኖት፡ ገዳም፡ በአዘዞ፡ ውስጥ፡ ያለ ። (ተረት) ፡ አዘዞ፡ አንድም፡ ተናዞ፡ አንድም፡ ሥንቅ፡ ይዞ፡

አዘዞ፡ ያገር፡ ስም፡ በጐንደር፡ ኣቅራቢያ፡ ያለ፡ አገር ።

አዘዞዎች፡ የአዘዞ፡ መነኵሴዎች፡ ደብረ፡ ሊባኖሶች፡ የሃይማኖት፡ ተቀናቃኞች

አዘዪ፡ ያዘገየ፣ የሚያዘገይ (የሚያቈይ)

አዘያየር፡ ኣጐበኛኘት፣ መዘየር።

አዘያየድ፡ አጨማመር፣ አስተዋወቅ፣ መዘዴ።

አዘገመ፡ አስጓዘ።

አዘገመ፡ አጓዘ፡ ዘገመ።

አዘገመ፡ ኣጓዘ፣ ወሰደ።

አዘገበ (ትግ፡ አዝገበ) (አድራጊ) ፡ ዐለበ፣ ሳበ፣ ገተረ፣ ለጠጠ፣ ደከረቀስትን (የፍላጻንማረፊያናመግቢያተኰረኣነጣጠረ)

አዘገበ (ኣስደራጊ) ፡ አሰበሰበ፣ አስደለበ (ደለበ)

አዘገበአነጣጠረ፡ ዘገበ።

አዘገነ፡ ሰጠ፣ አቀረበ፣ አቃመ፣ አበላ (አድራጊ)

አዘገነ፡ ዝገኑአለ (አስጠረንበጥርኝአሲያዘአስጨበጠአስቃመ) (ኣስደራጊ)

አዘገየ፡ አቈየ፣ አዋለ፣ አሳደረ፣ አሰነበተ (ኢሳ፡ ፵፰፡ ፱፡ ሉቃ፡ ፲፰፡ ፬፡ ፩ተሰ፡ ፪፡ ፲፰)

አዘገያየት፡ ኣቈያየት፣ መዘግየት።

አዘገጃጀ፡ አደረጃጀ፣ አሰነዳዳ፣ እቀነባበረ።

አዘገጃጀት፡ አደረጃጀት፣ ማዘጋጀት።

አዘገጠ፡ ኣዘቀጠ።

አዘጊ፡ ያዘጋ፣ የሚያዘጋ (አስማይየዘጊዎችአለቃከደን)

አዘጋ (አስደራጊ) ፡ አስገጠመ (አስማለ) ኣስደፈነ፣ አስከደነ (ግብ፡ ሐዋ፡ ፲፮፡ ፳፬)

አዘጋ (አድራጊ) ፡ ዘረጋ፣ አደራ (ድሩንከድርበማቃረብናበመግጠምመጽሐፍግንዘጋይላልርግጠኛውይህነው) (ኢሳ፡ ፶፱፡ ፭)

አዘጋኝ (አዝግሐኒ) "ነፋሱቤቴንአዘጋኝተብሎይተረጐማልዘሩዘጋነው"

አዘጋኝ፡ ያዘገነ፣ የሚያዘግን (ጥሬቈሎንፍሮዐዳይአስቃሚ)

አዘጋጀ (አድራጊ) ፡ አደራጀ፣ አሰናዳ፣ አቀናበረ (ዮሐ፡ ፲፬፡ ፪ - )

አዘጋጀአደራጀ፡ ዘገጀ ።

አዘጋጂ (ጆች) ፡ ያዘጋጀ፣ የሚያዘጋጅ (አደራጂአሰናጂአቀናባሪ)

አዘጋገም፡ አጓጓዝ፣ ማዝገም።

አዘጋገብ፡ አሰባሰብ፣ መዝገብ፣ መዘገብ።

አዘጋገን፡ አቃቃም፣ መዝገን።

አዘጋጋ፡ አገጣጠመ፣ አከዳደነ፣ አደፋፈነ።

አዘጋግ፡ አከዳደን፣ መዝጋት።

አዘጐነ፡ ዛጐልአስመሰለ (አበለዘአጠቈረ)

አዘጓጐን፡ አበላለዝ፣ መዝጐን።

አዘጠዘጠ፡ አነጠነጠ፡ (ዘጠዘጠ)

አዘጠዘጠ:ሮጠ፡ አነጠነጠ።

አዘጣጠን፡ ዝጠና፡ መዘጠን።

አዘጣጠን፡ ዝጠና፣ መዘጠን።

አዘጥዛጭ (ጮች) ፡ ያዘጠዘጠ፣ የሚያዘጠዝጥ (አነጥናጭ)

አዘፈቀ፡ ኣስደፈቀ፣ አስነከረ።

አዘፈነ፡ አስቀነቀነ፣ አስገጠመ፣ ኣዘለለ።

አዘፈዘፈ (አስደራጊ) ፡ አስነከረ፣ አስራሰ፣ አስወዘፈ።

አዘፈዘፈ (አድራጊ) ፡ አከበደ፣ አሰፋ (ሰፊአደረገአረዘመ)

አዘፋዘፍ፡ አነካከር፣ መዘፍዘፍ።

አዘፋፈቅ፡ አደፋፈቅ፣ መዝፈቅ።

አዘፋፈን፡ አቀናቀን፣ መዝፈን።

አዙሪቴ፡ ልጆችእየዞሩየሚጫወቱትጨዋታ።

አዙሪት (ነኮላል) ፡ ባሪያ፣ የበግ፣ የሰውበሽታ (ራስእያዞረየሚጥል)

አዙሪት፡ ኵርፊት፣ ዐውሎነፋስ (ባሕርንዐቧራንየሚያዞርየሚያጥወለውል)

አዚያሚ፡ ያዜመ፣ የሚያዜም (ዘማሪካህንደብተራ)

አዚያዚያመ፡ አጯጯኸ፣ አባባለዜማ።

አዚፋ፡ ከምስር፡ የተሠራ፡ የጦም፡ ወጥ፡ ምስሩ፡ ድፍኑን፡ ከተቀቀለ፡ በኋላ፡ ኰረሪማ፡ ዝንጅብል፡ አዝሙድ፡ ሰናፍጭ፡ ቀይ፡ ሽንኵርት፡ ቅባኑግ፡ ይገባበታል።

አዛለ (አዝሐለ) ፡ አደከመ፣ አዝለፈለፈ።

አዛለ፣ አዛለች፡ የወንድናየሴትስም።

አዛለቀ፡ አዋጣ፣ አፋጸመ (እስከመጨረሻአዳረሰይህነገርአያዛልቅምእንዲሉ)

አዛመ፡ አተኰሰ፣ አንቀጠቀጠ፣ አዞረ።

አዛመረ፡ አሣራአስተራረሰ፣ አስተወደ።

አዛመረ፡ አወላዳ፣ አላወሰ፣ አስተላለፈ።

አዛመረ፡ አዚያዚያመ፣ አመሳገነ።

አዛመተ፡ አስተላለፈ፣ አዋራ፣ አዳረሰ።

አዛመደ፡ አዋሐደ፣ አራከበ፣ አገናኘ (እያያዘአሰማማአገናዘበ)

አዛማች፡ ያዛመተ፣ የሚያዛምት (አዋሪ)

አዛማጅ፡ ያዛመደ፣ የሚያዛምድ (አዋሓጅ)

አዛምር (አዝመር) የንጨትስም (የቅጠሉሰበከትአረንጓዴወዙብጫየሚመስልዐጪርዛፍ)

አዛምር፡ ዛፍ፡ ዘመረ ።

አዛረፈ፡ ቅኔአማጣ።

አዛረፈ፡ አበዛበዘ፣ አቃማ፣ አናጠቀ።

አዛረፈ፡ ዘርፍአያያዘ፣ አናበበ።

አዛራ (አስተዛረወ) ፡ በሳንሳአነቃነቀ፣ ኣፋሰሰ (አለያየ)

አዛራ (አስተዛርዐ) ፡ አባተነ " እነሳነሰ።

አዛቀ፡ አስጠረገ፣ አስጋፈ፣ አስረወሰደ።

አዛቂ፡ ያዛቀ፣ የሚያዝቅ።

አዛቈነ፡ አዳቈነ።

አዛቋኝ፡ ያዛቈነ፣ የሚያዛቍን (አዳቋኝ)

አዛበረ፡ አስዋለለ፣ አስቃሰተ (ወለሌአለ)

አዛበተ፡ አቃለደ፣ አዋዛ።

አዛበተ፡ ኦፋከረ።

አዛባ፡ በቁሙ፡ ዐዛባ ።

አዛባ፡ አዳራ፣ አላመጠ (አቃወሰአሳሳተ)

አዛባሪ፡ ያዛበረ፣ የሚያዛብር።

አዛነቀ፡ አቃየጠ፣ አሠባጠረ፣ አደባለቀ።

አዛነፈ፡ አባለጠ፣ አታረፈ፣ አራዘመ።

አዛና፡ አዳራ (በብልግናአጫወተአቃበጠ)

አዛናቂ፡ ያዛነቀ፣ የሚያዛንቅ (አቃያጭ)

አዛወረ፡ አላወጠ፣ አቃየረ።

አዛወረ፡ ኣጋባ፣ ገለበጠ።

አዛወቀ፡ አዛነቀ፣ አዘባረቀ፣ አሳሳተ።

አዛወገ፡ አዋገነ፣ አጣመረ።

አዛዋሪ፡ ያዛወረ፣ የሚያዛውር (አላዋጭ)

አዛውር፡ በበጌምድርክፍልያለአገር (የኪዳነምሕረትአጥቢያ)

አዛውንት፡ ጨዋ፡ ዐዛውንት።

አዛዘነ፡ አስጮኸ፡ አዞረ።

አዛዘነ፡ አስጮኸ፣ አዞረ።

አዛዛቀ፡ አዋጣ፣ አሰባሰበ።

አዛዛቀ፡ አጣረገ፣ አጠራረገ።

አዛዛቅ፡ አጠራረግ፣ መዛቅ።

አዛዛተ፡ አፋከረ፣ አዘባበተ፣ አወዳደረ።

አዛዛት፡ አፎካከር፣ መዛት።

አዛዛግ፡ ኣስተዳደፍ፣ መዛግ።

አዛዜየስንዴ፡ ስምዐዘዘ።

አዛዥ(ዦች) ፡ አዛዚ) ፡ ያዘዘ፡ የሚያዝ፡ ዳኛ፡ ጌታ፡ ባለሥልጣን፡ አሠሪ፡ የሥራ፡ ሹም፡ (ምሳ፮፡ ፯) ። ወህኒ፡ ቤት፡ አዛዥ፡ አዛዥ፡ ወልደ፡ ጻድቅ፡ እንዲሉ።

አዛዥ፡ የቤት፡ የንብረት፡ መጋቢ፡ አስተዳዳሪ፡ (ዘፍ፳፬፡ ፪)

አዛዥነት፡ አዛዥ፡ መኾን፡ አሠሪነት፡ ሹምነት፡ መጋቢነት፡ አስተዳዳሪነት፡ ኀላፊነት ።

አዛገ፡ አሳደፈ፣ አበላሸ፣ አጠቈረ።

አዛገ፡ የሰውስም።

አዛገመ፣ አዘጋገመ፡ አጓጓዘ።

አዛጊ፡ ያዛጋ፣ የሚያዛጋ (አፋሻጊ)

አዛጋ (አንባሕቀወ) ፡ አፋሸግ፣ አላቀቀ፣ አንባቀቀኣፍን።

አዛጋ፡ አጋጠመ፣ አካደነ፣ አዳፈነ (እማማለ)

አዛጋ፡ ድርንአዳራ።

አዛጐለ፡ ኣዘጐነ።

አዛፈቀ፡ አዳፈቀ፣ አሳጠመ።

አዛፈነ፡ አዚያዚያመ፣ አጨዋወተ፣ አፈረ፣ አባጨበ።

አዜመ፡ ሃሌ፡ አለ፡

አዜመ፡ አዘነበለ (እንቅልፍሰውን)

አዜመ፡ ግጥምገጠመ፣ አመሰገነ (ኤፌ፡ ፭፡ ፲፱)

አዜብ፡ የማእዘን፡ ስም፡ ንኡስ፡ ማእዘን፡ የአፍሪቃ፡ ወገን፡ በምዕራብና፡ በደቡብ፡ መካከል፡ ያለ፡ የደቡብ፡ ግራ፡ የመስዕ፡ ትይዩና፡ አንጻር፡ ፊት፡ ለፊት፡ ያለ፡ ፮ኛ፡ የምድር፡ ማእዘን ። ንግሥተ፡ አዜብ፡ እንዲል፡ ወንጌል።

አዜገ፡ ዜጋአደረገ (ኣስገበረ)

አዝ፡ የስንዴ፡ በሽታ፡ በገብስና፡ ባገዳም፡ ራስ፡ ላይ፡ ከሰል፡ መስሎ፡ ይታያል፡ አንዳንድ፡ ዓመት፡ በስንዴ፡ ላይ፡ የሚታዘዝ፡ ዐረማሞ፡ ነው።

አዝ፡ የስንዴ፡ በሽታ፡፡ አዘዘ ።

አዝለሰለሰ፡ አዝለፈለፈ፣ አቅለሰለሰ።

አዝለገለገ፡ አምለገለገ፣ አዝረበረበ።

አዝለገለገ፡ አዝረበረበ፡ ዘለገ ።

አዝለግላጊ፡ ያዝለገለገ፣ የሚያዝለገልግ (አዝረብራቢ)

አዝለፈለፈ፡ አጥመለመለ (እንደሞተእባብአደረገአዛለ)

አዝላቂ፡ ያዘለቀ፣ የሚያዘልቅ፣ የሚያገባ፣ የሚያሳልፍ።

አዝልቃቸው፡ ዝኒከማሁ (አሳልፋቸውወደውስጥአግባቸው)

አዝልቅ፣ አዝልቄ፡ የሰውስም።

አዝመራ፡ ዕርሻ፣ ቍፋሮ፣ ዐጨዳ (መከርፍሬ)

አዝመራ:የርሻሥራ፡ ዘመረ ።

አዝሙድ(ዶች)፡ የነጭናየጥቍርቅመምስም (መልኩ፪ሲኾንበጣዕሙአንድነትባንድስምተጠራነጭአዝሙድጥቍርአዝሙድእንዲሉ)

አዝሙድ፡ የቅመም፡ ስም፡ ዘመደ።

አዝማሚ፡ ያዘመመ፣ የሚያዘም (አዘንባይ)

አዝማሚያ፡ ዝንባሌ፣ ኹናቴ፣ አኳዃን፣ አመጣጥ፣ ስልት፣ አጣጣል (አወዳደቅየነገርአዝማሚያእንዲሉ)

አዝማሪ (ሮች) ፡ ያዘመረ፣ የሚያዘምር (ዘፋኝባለማሲንቆባለክራርአረኾጯኺ) (ነሐ፡ ፯፡ ፷፯)

አዝማሪ) "ከፈረሰኞችየምናውቃቸው፥በሻሽአቦዬኀይሌአንዳርጋቸው። ከፈረሰኞችአሉበልዩ፡ መኻልአገዳየሚለያዩ"

አዝማሪ) የጐበናአሽከሮችጠፍርየትያውቃሉ (በነጋበጠባባረብይጭናሉ) ። ሰማያዊዐረብምከጥቍርይቈጠራል።

አዝማሪነት፡ አዝማሪመኾን (ዘፋኝነት)

አዝማች (ቾች) ፡ ያዘመተ፣ የሚያዘምት (ኣበጋዝየጦርአለቃወይምመሪፊታውራሪ ' አዝማችስብሐትግራአዝማችደጅአዝማችመርድአዝማችቀኝአዝማች' እንዲሉ)

አዝማች፡ አንድጊዜበዜማ፣ በዘፈንመዠመሪያ (ብዙጊዜእየተመላለሰበመጨረሻየሚባልቃልወይምግጥምለበገናድርደራለማሲንቆክርክራለክራርምትልዩልዩአዝማችአላቸው)

አዝማችነት፡ አዝማችመኾን።

አዝማድ፡ ዘመዶች (አዝማድየግእዝነውዘመድአዝማድእንዲሉ)

አዝምቴ፡ የሰውስም (አዝምትማለትነው)

አዝረበረበ፡ አንጠባጠበ (ጠብጠብአደረገአዝረከረከየለሐጭ)

አዝረበረበ፡ አንጠባጠበ፡ ዘረበ ።

አዝረከረከ፡ ምስጢርአባከነ።

አዝረከረከ፡ አዝረፈረፈ፣፡ (ዘረከ)

አዝረክራኪ፡ ያዝረከረከ፣ የሚያዝረከርክ (አዝረፍራፊ)

አዝረጠረጠ፡ አዝረከረከ፣ አስቀረ።

አዝረጠረጠ፡ አዝረከረከ፡ ዘረጠ።

አዝረፈረፈ፡ አዝረከረከ፣ አወደቀ፣ ጣለ፣ አቈናዘለ።

አዝሪ (ዎች) ፡ ያዘራ፣ የሚያዘራ።

አዝራር፡ የልብስቍልፍ፡ ዘረረ ።

አዝርል፡ የገነት፡ ወፍ ።

አዝበደበደ፡ አስፈራ፣ አርበደበደ።

አዝቢ፡ ያዘባ፣ የሚያዘባ (አድሪለማጭ)

አዝባጭ፡ ያዘበጠ፣ የሚያዘብጥ (ከባድሸክም)

አዝብጤ፣ አዝብጥ፡ የሰውስም።

አዝቦጠቦጠ፡ አወፈረ፡ (ዘቦጠ)

አዝናና (አስተዝያነወ) ፡ እንደልብአናገረ (ሳይፈርሳያፍርአቅበጠበጠ)

አዝካሪ፡ ያዘከረ፣ የሚያዘክር (አሳሳቢስምአስጠሪጠበልጠዲቅአድራጊአብሊ ' አጠጪ)

አዝጊ፡ ያደራ፣ የሚያደራ (አድሪዝሓኣዝጊእንዲሉ)

አዝጋሚ (ዎች) ፡ ያዘገመ፣ የሚያዘግም (አጓዥ)

አዝጋሮ፡ የዛፍ፡ ስም፡ ዶቅማ።

አዝጋቢ፡ ያዘገበ፣ የሚያዘግብ (ደካሪ)

አዞ፡ የባሕር፡ አውሬ፡ ዐዞ ።

አዞረ፡ በራስዙሪያአሳለፈዶሮን።

አዞረ፡ በዙሪያአፈሰሰ፣ አከበበሊጥን።

አዞረ፡ አንቀዋለለ፣ አንከዋረረ (ፊቱንመለሰዠርባውንሰጠጠመጠመጠመዘዘ)

አዞረ፡ አጥወለወለ፣ አሰከረ፣ አናወጠ፣ አሳበደራስን፣ ናላን (በመጠጥበመድኀኒትበሕመም) (ሕዝ፡ ፴፱፡ ፪)

አዟሪ (ልጐት) ፡ የባሕርጕድጓድ (የውሃአሻራ)

አዟሪሥጋ (ሕልቅ) ፡ የጕረሮቀለበት (ዐልፎዐልፎያለውዙሮየሚገጥመው)

አዟሪ፡ የእጅ፥የራስአሻራ።

አዟሪ፡ ያዞረ፣ የሚያዞር፣ የሚያንከዋርር (አስካሪ)

አዟዟረ፡ አስተላለፈ (በዙሪያአካኼደ)

አዟዟር፡ አመላለስ፣ መዞር።

አዠ(አዚኅ፡ አዝኀ) ፡ ወረዛ፡ ፈሰሰ ።

አዠለዠለ፡ አረዘመ፣ አግዠለዠለ (አዠገዠገ)

አዠለዠለ፡ አረዘመ፣፡ ዠለዠለ ።

አዠላለጥ፡ አረጋገጥ፣ መዠለጥ።

አዠመረ፡ አስወጠነ፣ አስፈለመ።

አዠማመረ፡ አወጣጠነ፣ አፈላለመ።

አዠማመር፡ አወጣጠን፣ መዠመር።

አዠማሪ፡ ያዠመረ፣ የሚያዠምር (አስፈላሚ)

አዠረጋገግ፣ አዠመጋገግ፡ መዠርገግ።

አዠነጣጠፍ፣ አዠመጋገግ፡ መዠንጠፍ።

አዠናነቅ፣ አጨማመር፡ መዠነቅ።

አዠገዠገ፡ አረዘመ፡ ዠገዠገ ።

አዠገዠገ፡ አበዛ፣ አረዘመ፣ አንጠለጠለ።

አዣመረ፡ አዋጠነ፣ አፋለመ።

አዣረገ፡ ሰበሰበ፡፡፡ ዣረገ።

አዣራ፡ የወንዝ፣ የዥረትጠጠር (ውስጠክፍትመሬትሲያርሱትየሚንቻቻ)

አዣራ፣ የዥረትጠጠር፡ ዣራ ።

አዥራሮ፡ ውሃየገባበትመጠጥ፡ ዠረረ ።

አዥበረበረ፡ አንጸባረቀ፣ አጥበረበረ (ዐይንንበዘበዘ)

አዥጐርጓሪ፡ ያዥጐረጐረ፣ የሚያዥጐረጕር (ቀለምቀቢሸላሚ)

አዥጐደጐደ፡ ብዙወለደ።

አዥጐደጐደ፡ አወረደ፡ (ዠጐደ)

አየ(ርእየ) ፡ ተመለከተ፥ተኰረ፥አስተዋለ፡ ዐይኑን፡ ልቡን፡ ባንድ፡ ነገር፡ ላይ፡ ጣለ፥ተከለ፡ (ዘፍ፩፡ ፩። ዮሐ፲፬፡ ፱)(ተረት) ፡ በኔሲያዩብኝባንቺይዩብሽ፡ እያየኋትየምታሥቀኝሚስትአገባኹ። (ባይኑቂጥእየ) ፡ ገረመመ ። (በጠላትዐይንኣየ) ፡ ጠላትንባየበትወይምእንደጠላትዐይንእየ ። (የሰውእጅአየ) ፡ ከጀለ፡ በሰጡኝአለ። (የጐድንኣየ) ፡ ዐይኑንአጣሞአየ ።

አየ፡ ነካ ። እሳትካየውምንለየውእንዲሉ ።

አየ፡ አገኘ ። አይቶዐጣእንዲሉ ።

አየ፡ ፈረደ ። ሰውኣየ፡ እግዜርኣየእንዲሉ ።

አየለ፡ በረታ፡ ዐየለ ።

አየረ፡ ቀላቀለ፡ ዐየረ ።

አየረአየራት፡ የሰማዮችሰማይ፡ መጨረሻላይ።

አየር(ኅዋ) ፡ ክፍትከምድርበላይከጠፈርበታችባዶውመካከል ። ባላገርግንአይርይላል ።

አየር፡ ላይ፥ሰማይ።

አየር፡ የረጋነፋስ፡ በአየርየመላ፡ የሰማይ።

አየበት፡ ዐይኑጠገበበት፡ መብላትከለከለው፡ ሳይበላጠገበ።

አየበት፡ ፈረደበት።

አየት(ርእየት) ፡ ማየት። አየትአደረገ፡ አየ።

አዩባን፡ እንገባን ። አዩባንየካህናትዐማርኛነው።

አዩኝአላዩኝአለ፡ በሥራሰነፈ።

አዪት(አያዪት) ፡ የባልእትንየምትመስል።

አዪትአከለ፡ ትንሿንአባትንየምትመስል ። ኦሮእዮ፡ ሱማሌሆዮየሚሉትከዚህጋራይሰማማል ። የአያትምስጢርአዳምየሔዋንአባትናእናትመኾኑንያሳያል። ሲበዛአያቶችይላል ።

አዪት፡ ዋርሳ፡ የወንድምሚስት ። አዪትየአያአንጻርናት ። ሲበዛኣይቶችይላል ።

አያ(አአባት፡ ያሆይ) ፡ በባላገርየሚነገርቃለአክብሮየአቶተወራጅ፡

አያ(ኣየየ፡ አያይ) ፡ ያባትምሳሌ፡

አያሌሌሌሌ፡ የማሲንቆዘፈንአዝማች። ሌሌንአስተውል።

አያወሸባ፡ የዘፈንአዝማች። ወሸባንእይ።

አያ()፡ ዝኒከማሁ፡ ዋከወይመጥቶምእላድኹኗል፡ ይኸውምየጐዣምአጠራርነው። ኹለተኛውንዋተመልከት።

አያላውስም፡ አያዛምርም፡ አያሰናዝርም፡ አያፈናፍንም ።

አያሰናዝርም፡ አያላውስም፣ አያወላዳም፣ አያዛምርም።

አያስቀይሜ፡ ሰውንየማያስቀይምደግ

አያሻም፡ አያስፈልግም።

አያት(ሐረር፡ አይ፡ እናት) ፡ የናትናያባትእናት፡ ሴትአያት፡ እሚታእናት።

አያንጓልሌ፡ ድኻአክባሪደግሰው።

አያየ፡ ተመለካከተ ። እንዲያውምባያያችኹየተንኰልመዝገብናችኹ (ዐጤ'ቴዎ)

አያያዘ (አስተኣኀዘ) አገናኘ፣ አጣመረ፣ አቈላለፈ፣ አዋሰበ፣ አጣበቀ፣ አቀጣጠለ፣ እነደደ፣ አጣላ፣ አስተናነቀ።

አያያዝ፡ አጨባበጥ (መያዝ (ተረት)ካያያዝ ' ይቀደዳል፡ ካነጋገር፡ ይፈረዳል ።)።

አያያዥ፡ ያያያዘ፣ የሚያያይዝ (አቈላላፊአቀጣጣይዘረፈብለኸዘርፍንተመልከት)

አያድርስ፡ አያምጣ፣ አያጋጥም፣ አያድርግ።

አዬ(አይዬ) ፡ ንኡስአገባብ። አንክሮናሐዘን፡ አክብሮወይምቃለአጋኖ። ትርጓሜው፡ ወየው፥ሆይ። (መክ፪: ፲፮) ። አዬጕድአዬጕድ፡ የቦራእሱእንዳለው፡ የማረከውኦሮመልሶገደለው። አዬእቴአበባዬ። አይዬበግእዝ፪ቃልሲኾን፡ ይተጐርዶበአማርኛኣዬተብሏል።

አይ(ኢይ) ፡ ያሉታናየነቀፌታቃል፡

አይ(ዘኢ) ፡ የትንቢትአሉታቅጽልመነሻ፡ ፍችው፡ የማ። በላንበረረንደረቀንቻለንእይ። (ተረት) ፡ አይበሉትእኸልካፈርአንድነው።

አይ(የሚ) ፡ በትንቢትመነሻእየገባቅጽልይኾናል። አያርምዐራሽ፡ አያጥብለባሽ።

አይ፡ ያየ፥የሚያይ፥የሚያስተውል፥የሚመለከት። ዓሥራትአይእንዲሉ ።

አይሁድ፡ አይሁዶች፡ ይሁዳ።

አይሁዶች፡ ዝኒከማሁ (አይሁድየግእዝአይሁዶችያማርኛነው)

አይኅ፡ ጥፋት፥ድምሳሴ፡ (ግእዝ) ። ማይንእይ።

አይለመድ)፣አይደገም:ኹለተኛ፡ አይደረግ።

አይመለል፡ የጕራጌነገድናአገር፡ ከ፯ቱወንድማማቾች፩ዱምንአለሲልምንባለየሚል ። ባለንእይ።

አይመስሉ፡ መሰለ፡ ከሳ፥ጠቈረ፡ ጐሰቈለ።

አይሞላለት) ፡ ኣይሳካለት፡ አያልፍለት ።

አይሰንፌ፡ ስንፍናየሌለበት (ሠራተኛትጉህጐበዝ)

አይሰንፎ፡ የቀድሞጭፍራስም (ደምሳሽአጥፊማለትነው)

አይሰጥ፡ የማይሰጥ። ታለአይሰጥእንዲሉ ።

አይስማ፡ የሰውስም (የደስታተክለወልድቅድምአያትየየምሩውሃሥንቁአባት)

አይረባ) የማይረባ፣ የማይጠቅም።

አይራ፡ የተራራስም፡ በይፋትቈላያለተራራ፡ በዚያምወገብመሞከርስለማይቻልኣይራተባለይላሉ። በወለጋምክፍልአይራየሚባልቀበሌአለ።

አይራራ፡ በባንኮበርናበጐላመካከልያለዥረት ። እናትልጇንስለወሰደባትአይራራአለችውይባላል ።

አይሮፕላን፡ ጥያራ ።

አይቀር፡ ያሉታትንቢት (ሞትቢፈሩትአይቀር)

አይቀጡቅጣትቀጣ) ከራስበታችበቁምቀበረ።

አይቈረቍሬ፡ ፍጹምደግሰው (ሰላማዊገራምበሥራበነገርማንንምየማይነካ)

አይቅር፡ ያሉታትእዛዝ።የኢትዮጵያሕዝብጣሊያንበመጣጊዜባንድአይቅርዘመተ"

አይበሮ፡ ሙዳ፡ በረረ ።

አይበሮ፡ የሥጋቍራጭሙዳ።

አይበትአቍማዳ፡ ዐይበት ።

አይበደም፡ ወተታምዕንጨት፡ ወተቱለቋቍቻናለችፌመድኀኒትይኾናል ። መጽሔተጥበብ፺፩ገጽተመልከት።

አይብ፡ በቁሙዐይብ። አይበሉብሽ፡ የውስጥእጅዠርባበላ።

አይተንፍሱ፡ የሰውስም፡ ጠላቶችዝምይበሉ፡ ጥቂትምአይናገሩማለትነው።

አይታ፡ ያየች፥የምታይ።

አይቴ(አይ) የንቀትቃል። በግእዝግንየት፥ወዴትማለትነው።

አይቸግረው፡ የሰውናየበራስም (አይገደውአይሳነው)

አይቻል፡ ትልቅቶፋ።

አይቻል፡ ትልቅቶፋ፡ ቻለ።

አይችሉኸ፣ ኣይችሉሽ፡ የወንድናየሴትስም።

አይኑት፡ ትንሽማሰሮ፡ ዐይኑት።

አይናገር፡ አይጋገር፡ ድዳ፥ዱድማ።

አይክማ፡ ዋይክማ፥ኣሽክማ ።

አይዋአያዋ፡ አያ።

አይዙር፡ በ፯፻፸፪ዓም፯ሰዓትየነገሠየኢትዮጵያንጉሥ።

አይዞኸ (ኢይእኅዘከ) ንኡስአገባብ (የማጽናትናየማበርታትቃል ። አይዝኸምአይነካኸምቢነካኸምአይጐዳኸምበርታጽናማለትንያሳያልአይዞኸወንድሜተሠራውጋሜእንዲልሐርበኛየጥምቀትለትአይዞሽ፥አይዟችኹእያለበቅርብበቅርቦቹብቻይነገራል ።)።

አይዞኸባይ፡ ረዳት፣ ደጋፊ (የሚያጽናና)

አይዞኸ፡ የማበርታትቃል፡ ያዘ ።

አይደለም፣ አይዶለም (ወኢይደሉ) ፡ አይገባም፣ አይኾንም (የነውአሉታአፍራሽነው) (ሮሜ፡ ፮፡ ፲፭፡ ፯፡ ፯፡ ያዕ፡ ፭፡ ፲፪)

አይደለም፡ አይገባም፡ ደላ ።

አይደል፣ አይዶል (ኢድልው፡ ኢይደሉ) ፡ አይገባ፣ አይኾን (አይደላአይመችአይሰማማአይደረግ)

አይደርቄ፡ አባጀኸኝ፡ ደረቀ ።

አይደርቄ፡ የበጋጐመንአባጀኸኝ።

አይዳምጥ፡ የላሊበላሚስትያሚታስም (እጇየማይዳምጥበልመናዐዳሪማለትነው)

አይገባም (ኢይትገባእ) መግባትአይቻልም።

አይገባም (ወኢይደሉ) ፈጣሪንትቶፍጡርንማመንአይገባም።

አይጠቅመኝም፡ አይረባኝም።

አይጥ፡ የቤትአውሬ፡ ዐይጥ ።

አይጨስነደድ፡ የንጨትስምጥቡንከእሳትሲጨምሩትሳይጨስየሚነድታናሽናቀጪንዕንጨት።

አይጨስ፡ የማይጨስ።

አይፈራምጋሜአይፈራም፡ የዘፈንማድመቂያናማጨብጨቢያከበሮወምቻእስክስታመውረጃ።

አይፈራምጋሜአይፈራም) የእስክስታአዝማች።

አይፈርለፊቱ) ግንባሩንቢሉትየማይፈራየማይመለስጐበዝ።

አደለ፡ ሰጠ፥ ዐደለ።

አደለመ፡ አጠለመ፣ አጨለመ፣ አጠፋ።

አደለመጠ፡ አወፈረ፥ ደለመጠ።

አደለመጠ፡ አወፈረ፣ አሳመረ (ጠረነቀአፈረጠመ)

አደለበ፡ አወፈረ፣ አሠባ።

አደለበ፡ ዘገበ፣ አከማቸ፣ አቈየ፣ አጠቈረ፣ ኣዛገ።

አደላ (አድለወ) ፡ ፍርድንአጠመመ (ገመደለአንዱንበድሎሌላውንጠቀመላንዱብዙለኹለተኛውጥቂትሰጠ) (ዘዳ፡ ፳፫፡ ፫)

አደላ፡ በቁሙ፥ ደላ።

አደላለል፡ አሸነጋገል፣ መደለል።

አደላለም፡ አጠፋፍ፣ መድለም። (ተመልከት፡ ወደመን)

አደላለስ፡ አቀባብ፣ መደለስ።

አደላለቅ፡ አደሳሰቅ፣ መደለቅ።

አደላለብ፡ አሸጋገት፣ መድለብ።

አደላለዝ፡ ኦወቃቀጥ፣ አበያየድ፣ መደለዝ። (ተመልከት፡ ደዘለን)

አደላለጥ፡ አዳዳጥ፣ መዳለጥ።

አደላል፡ አመቻቸት፣ መድላት።

አደላደለ፡ አስተካከለ፣ አመቻቸ፣ አሰማማ፣ አከፋፈለ።

አደላደል፡ ኣስተካከል፣ መደልደል።

አደላዳይ (ዮች) ፡ ያደላደለ፣ የሚያደላድል (አከፋፋይአስተካካይእግዜርእውነተኛጌታዳኛ)

አደሌ፡ ጥጥ፥ ዐደሌ።

አደመ፡ አሤረ፥ ዐደመ።

አደመሳሰስ፡ አፋፋቅ፣ መደምሰስ። (ተመልከት፡ ሠረዘንእይ)

አደመቀ፡ አገነነ፣ አጐላ፣ አበዛ፣ አከበረ።

አደመነ፡ አጠቈረ፣ አጨለመ (ደመና ' አደረገጋረደ)

አደመደመ፡ ጠቀራመሰለ፥ ደመደመ።

አደመደመ፡ ጨለመ፣ ጠቀራመሰለ (በዛምድርአላበሰእንዳፈርእንዳሸዋእንደደመና)

አደመጠ (ኣድመፀአሰማ) ፡ ሰማ' አዳመጠ።

አደመጠ፡ ሰማ፥ ደመጠ።

አደማ (አድመወ) ፡ ደምአደረገ (አቈሰለ)

አደማመም፡ አደናነቅ{ መድመምመደመም።

አደማመር፡ አሰባሰብ፣ አጠማጠም (መደመር)

አደማመቅ፡ አጐላል፣ አገናነን (መድመቅ)

አደማመን፡ አጠቋቈር፣ አጨላለም (መደመንመዳመን)

አደማመጠ፡ አሰማማ።

አደማመጥ፡ አሰማም፣ ማድመጥ።

አደማመጥ፡ አደፈጣጠጥ፣ መዳመጥ።

አደማም፡ አፈሳሰስ፣ መድማት።

አደማደመ፡ አመሳጠረ፣ አሞዳሞደ።

አደማደመ፡ አፋጸመ፣ አጫረሰ (ድምድማትን)

አደማደም፡ አጨራረስ፣ መደምደም። (ተመልከት፡ መደመደንእይየዚህግልባጭነው)

አደምድሞ፡ በዝቶብዙኹኖ።ጦርአደምድሞመጣ" እንዲሉ።

አደሰ፡ ዐዲስአደረገ፥ ዐደሰ።

አደሳሰም፣ አለታተም፡ መደሰም።

አደሳሰስ፡ አዘማመም፣ መድራት።

አደሳሰስ፣ አደባበስ፡ መዳሰስ።

አደሳሰቅ፣ ኣደቃቅ፡ መደሰቅ። (ተመልከት፡ ጐሰመንናጐሸመንእይ)

አደሳሰት፣ አደላል፡ መደሰት።

አደስ (ዕብሀዳስ) በቁሙ፡ የሽቱቅጠልስም፡ ሴቶችከቅቤጋራየሚቀቡትከዳቦጋራየሚጋግሩትባርሰነት (የባሕርሽነት) ። አዶስዶቄቱ፡ ባርሰነትዕንጨቱ።

አደረ፡ ሥራትሠራ፥ ዐደረ።

አደረ፡ በቁሙ፥ ዐደረ።

አደረሰ፡ አመጣ፣ አቀረበ፣ አስጠጋ፣ አጋጠመ።

አደረሰ፡ አሳደገ፣ አጐለመሰ፣ አበቃ፣ ኣሞላ።

አደረሰ፡ አደረገ፣ ፈጸመ፣ ኣከናወነ (ኢሳ፡ ፶፡ ፰)

አደረቀ፡ መታ፣ ደሰቀ።

አደረቀ፡ ነዘነዘ፣ ነተረከ፣ ጨቀቀ።

አደረቀ፡ አጨከነ (ልብንአጠና)

አደረቀ፡ ደረቅአደረገ (አከለለአክቸለአከረረ)

አደረጀ፡ አደላደለ፣ አጼና፣ አበረታ (እንደከር)

አደረጃጀ፡ አዘገጃጀ፣ አዳገሰ፣ አቀነባበረ፣ አሰነዳዳ።

አደረጃጀት፡ አዘገጃጀት፣ መደርጀት፣ ማደራጀት።

አደረገ (አድረገገብረረሰየ) ፡ ሠራ፣ አበጀ፣ ከወነ፣ ፈጸመ (ዘፀ፡ ፳፡ ፬፡ ዮሐ፡ ፲፬፡ ፲፬)

አደረገ፡ ለወጠ፣ ሌላአስመሰለ (ውሃንወይንአደረገ)

አደረገ፡ መለሰ (መዝ፡ ፳፭፡ ፲፮)

አደረገ፡ ሠራ፥ ደረገ።

አደረገ፡ ተካ - ሰጠ (ወኪልአደረገ)

አደረገ፡ አስቀመጠ፣ አኖረ (፪ዜና፡ ፴፯፡ ፯)

አደረገ፡ ጐዳ (ከግዜርካልኾነሰውምንያደርጋል)

አደረገ፡ ፊቱንአቀና፣ አመራ፣ ዐለፈ።

አደሩ፡ የሰውስም፡ የ፯ቤትአገውባላባት።

አደራ (ጥራ) አዘባአዘጋ፥ ደራ።

አደራ፡ ሰበቀ፣ ነቀነቀ፣ ወዘወዘጦርን (ይኸውምበጐንደርይነገራል)

አደራ፡ ተረተረ፣ ዘረጋ (ድርአደረገአዘጋ (ባጪርአደራ) ዕድሜአሳጠረ)

አደራ፡ አዘባ፣ ለመጠ።

አደራየተጠበቀ (ላራ) ዐደረ።

አደራሰመ፡ አገራሰመ፣ አደናበረ፣ አደናቀፈ።

አደራረሰ፡ አቀራረበ፣ አገነኛኘ።

አደራረስ፡ አመላል፣ አጨራረስ፣ መድረስ፣ ማድረስ።

አደራረስ፡ የታላቅበዓልማሕሌት (የክሥተትአርያምአባባልአፈጻጸምለመወድስምይነገራል)

አደራረቀ፡ መላልሶአደረቀ።

አደራረቅ፡ አከቻቸል፣ መድረቅ።

አደራረበ፡ አነባበረ፣ አለባበሰ፣ አስተጣጠፈ።

አደራረብ፡ አካካብ፣ መደረብ።

አደራረት፡ አደባደብ፣ መደረት።

አደራረዘ፡ አሰፋፋ፣ አጠቃቀመ።

አደራረዝ፡ አለጓጐም፣ መደረዝ።

አደራረገ፡ አሠራራ፣ አበጃጀ።

አደራረገ፡ ድርጎአስተላለፈ (ሰጪናተቀባይንአገናኘአቀባበለአሰጣጠ)

አደራረግ፡ አሠራር፣ ማድረግ (፩ነገ፡ ፲፮፡ ፭፡ መዝ፡ ፱፡ ፲፩)

አደራረግ፡ ድርጎአሰጣጥ፣ መዳረግ።

አደራረጥ፡ አስተሻሸት፣ መድረጥ።

አደራራቢ፡ ያደራረበ፣ የሚያደራርብ (አነባባሪ)

አደራራጊ፡ ፭ኛዐምድ (አሳሳቢአንቀጽአጋደለአገዳደለ፪አካልንየሚያጋድል፩አካልአጋዳይአገዳዳይ)

አደራራጊ፡ ያደራረገ፣ የሚያደራርግ (አሠራሪ)

አደራራጊነት፡፡አሠራሪነትአኳዃኝነት።

አደራር፡ አለማመጥ፣ አዘረጋግ፣ መድራት፣ ማድራት።

አደራደረ፡ አሰማማ፣ አዋዋለ።

አደራደረ፡ አሳደረ፣ አኰላኰለ።

አደራደር፡ አሰዳደር፣ መደርደር።

አደራዳሪ፡ ያደራደረ፣ የሚያደራድር (የድርዳሮረዳት)

አደራጀ፡ አዘጋጀ፥ ደረጀ።

አደራጀ፡ አዘጋጀ፣ አቀናበረ፣ ደገሰ፣ አሰናዳ (አድራጊ)

አደራጂ፡ ያደራጀ፣ የሚያደራጅ (አዘጋጂአቀናባሪደጋሽአሰናጂ)

አደራጎተ፡ ዳረጎትሰጠ።

አደር፡ እሾኻምየቈላዛፍ።

አደርር፡ የዶሮማርየገረንገሬሙጫ።

አደርጂ፡ ያደረጀ፣ የሚያደረጅ (አደላዳይኣጽኒ)

አደሸደሸ፡ አደዘደዘ፡ (ደሸደሸ)

አደሽዳሽ: አደዝዳዥ፣ አውደልዳይ ።

አደቀቀ፡ ሰበረ፣ አነከተ፣ ፈጪ፣ ሰለቀ፣ አለዘበ (፪ዜና፡ ፴፬፡ ፬፡ ኢሳ፡ ፵፭፡ ፪)

አደቃቀስ፡ አተኛኘት፣ መዛል።

አደቃቀቀ፡ ሰባበረ፣ አነካከተ።

አደቃቀቅ፡ አለዛዘብ፣ መድቀቅ። (ተመልከት፡ ዶቃንእይየደቀቀዘርነው)

አደቃቀን፡ አቀራረብ፣ መደቀን። (ተመልከት፡ ደከነንእይ)

አደቃቅ፡ የኰቴአመታት፣ መድቃት።

አደቃደቅ፡ አወቃቀጥ፣ መደቅደቅ።

አደቋቈስ፡ አፈጫጨት፣ መደቈስ።

አደበ (ዐረከለከለወሰነ) ሥርዐትሠራ፡ ቀጣመቀጮጣለ። አገደዐደረ፡ ወሰነደነገገ።

አደበ፡ ዝምዕክምአለ፡ አረመመጨመተረጋ።

አደበለ (ደበለ) ፡ ዘነቀ (ድበላንከጥሩ" (ጐንደር)

አደበሰ፡ ኣጠፋ (እንዳይታይአደረገ)

አደበነ፡ አከረረ፣ አጠበቀ (አጥብቆቋጠረፈተለ)

አደበነ፡ ከመቅጽበትገደለ፣ አደረቀ።

አደባ፡ አሸመቀ፥ ደባ።

አደባበለ፡ አደራረበ፣ አገነኛኘ፣ አከመቻቸ፣ አጠጋጋሰውን።

አደባበስ፡ አደሳሰስ፣ መዳበስ።

አደባበስ፡ ኣጠፋፍ፣ መድበስ።

አደባበር፡ አገዳደም፣ መደበር።

አደባበቀ፡ አሰዋወረ።

አደባበቅ፡ አሰዋወር፣ መደበቅ።

አደባበብ፡እዘረጋግ፡መደበብ።

አደባበን፡ ኣከራረር፣ መሞት፣ መድበን።

አደባባይ፡ መሰብሰቢያ፥ ደበለ።

አደባባይአዋለ፡ አሳዘነ፣ አስለቀሰ።

አደባባይ፡ የሰውመሰብሰቢያማቻጉባይጉባኤሸንጎዐውድወለል (የነገርየሙግትየችሎትሰፊስፍራ) (ኢሳ፡ ፶፱፡ ፲፬፡ ዘካ፡ ፰፡ ፭)

አደባብ፡ አሸማመቅ፣ ማድባት።

አደባየ፡ ረገጠ፥ ደበየ።

አደባየ፡ በሙግትአሸነፈ፣ ረታ።

አደባየ፡ ካፈርከድቤላይጣለ፣ ረገጠ፣ በርግጫደበደበ፣ አረባየኣኼደ፣ አስፈገመ።

አደባይ፡ ያደባየ፣ የሚያደባይ (ረጋጭ)” ።የበላይአደባይ" እንዲሉ።

አደባደበ፡አማታ፡አዋገረ፡አጋደለ።አዳረተ፡አማረገ።

አደባደብ፡ ኣመታት፣ መደብደብ።

አደባዳቢ፡ያደባደበ፡የሚያደባድብ፡አማቺ፡አጋዳይ።

አደብ፡ ሥርዐትቅጣትመቀጮ። አደብጣለ፥አደብከፈለእንዲሉ።

አደብ፡ ዝምታአርምሞ። አደብግዛእንዲሉ።

አደነ፡ አውሬንገደለ፥ ዐደነ።

አደነሳሰር፡ አቸሳሰር፣ መደንሰር።

አደነቀ፡ ግሩምዕጹብድንቅአለ (አነከረ) (ዕን፡ ፩፡ ፭፡ ማቴ፡ ፰፡ ፳፯)

አደነቃቀር፡ አወነካከር፣ መደንቀር።

አደነቃቀፈ፡ አወለካከፈ፣ አሰነካከለ።

አደነቃቀፍ፡ አወለካከፍ፣ ማደናቀፍ።

አደነቈረ፡ አሰነፈ፣ አጀለ (አላዋቂእ)

አደነቈረ፡ አወለነ፣ ዘጋ፣ ደፈነ።

አደነቋቈል፡ አነቋቈር፣ መደንቈል።

አደነቋቈር፡ አወላለን፣ መደንቈር፣ መጀል።

አደነበ፡ አደነዘ (መናገርከለከለ)

አደነበሸ፡ ዐመገ፣ አደለበ፣ አሻገተ።

አደነባበረ፡ አለካካ፣ አወሳሰነ።

አደነባበረ፡ አጨነባበረ፣ አወነባበደ።

አደነባበር፡ አዘላለል፣ መደንበር።

አደነባበቅ፡ አጠላለቅ፣ አቀዳድ (መደንበቅተመልከትደነፈቀን)

አደነባበዝ፡ አጨላለም፣ መደንበዝ። (ተመልከት፡ ጠነበዘንእይ)

አደነባብ፡ አወሳሰን፣ መደንባት።

አደነነ (አድነነ) ፡ እናቸ፣ አበዛ (ደንአደረገአዘነበለ)

አደነዘ፣ አደና፡ አጠረሰ።

አደነዘዘ፡ አፈዘዘ፣ አደበዘዘ፣ አበደነ (በማሽተትመርፌበመውጋት)

አደነዛዘዝ፡ አፈዛዘዝ፣ መደንዘዝ። (ተመልከት፡ ደነገዘንእይ)

አደነደነ፡ አወፈረ፣ አገዘፈ፣ አሰፋ፣ አጨከነ (ዘዳ፡ ፴፪፡ ፴፡ ኤር፡ ፲፯፡ ፳፫፡ ዮሐ፡ ፲፪፡ ፵)

አደነገተ፡ ድንገትአደረገ፣ ሠራ።

አደነገዘ፡ አፈዘዘ፣ አጨለመ።

አደነገየ፡ ዝኒከማሁ።

አደነጋ (አእበነ) ፡ ደንጊያአደረገ፣ አደረቀ፣ አፈዘዘ።

አደነጋገል፡ አጠባበቅ፣ መደንገል።

አደነጋገር፡ አሳሳት፣ ማደናገር።

አደነጋገዝ፡ ኣፈዛዘዝ፣ መደንገዝ።

አደነጋገገ፡ አወሳሰነ።

አደነጋገግ፡ አወሳሰን፣ መደንገግ።

አደነጋገጥ፡ ኣፈራር፣ መደንገጥ።

አደነጓጐር፡ አደዳደቅ፣ መደንጐር።

አደነፋፈቅ፡ አለቃቀስ፣ መደንፈቅ።

አደነፋፋ፡ አፎካከረ።

አደነፋፍ፡ አፎካከር፣ መደንፋት።

አደና፡ አደነዘ፣ ቸረቸመ።

አደናቀፈ፡ አሰናከለ፥ ደነቀፈ።

አደናቀፈ፡ ኣወላከፈ፣ አስናከለ።

አደናቃፊ፡ ያደናቀፈ፣ የሚያደናቅፍ (አሰናካይ)

አደናቈለ፡ ኣዘናቈለ፣ አናቈረ።

አደናቈረ፡ አጯጯኸ፣ አለፋለፈ።

አደናበረ፡ አላካ፣ ኣዋሰነ፣ አዳካ።

አደናበረ፡ ኣሳሳተ፣ አጨናበረ፣ አወናበደ።

አደናባሪ፡ ያደናበረ፣ የሚያደናብር (አሳሳችኣናባሪአወናባጅ)

አደናነቅ፡ አገራረም፣ መድነቅ።

አደናነዝ፡ አጠራረስ፣ መደነዝ።

አደናከረ (አደናገረ) ፡ አወላገደ፣ አጣመመ፣ አወላመመ፣ አደናቀፈ።

አደናዥ፡ ያደነዘ፣ የሚያደንዝ።

አደናደን፡ አወፋፈር፣ መደንደን።

አደናገረ፣ አደነጋገረ፡ አሳሳተ።

አደናገገ፡ አዋሰነ።

አደናገጠ፡ ኣፋራ።

አደናጋሪ፡ ያደናገረ፣ የሚያደናግር (አሳ)

አደናፋ፡ ኣሯከረ።

አደን፡ አውሬንመግደልዐደን።

አደን፡ አገር፥ ዓደን።

አደንቋሪ፡ ያደነቈረ፣ የሚያደነቍር (ጯኺ)

አደንካሬ(ዎች)፡ ታላቅእንቅርብጭየድንችዐይነት (ሳይቀቀልናሳይጠበስጥሬውንየሚበላየምድርፍሬእረኞችቈፍረውየሚያገኙትሐረጉበበጋደርቆበክረምትይበቅላል)

አደንካሬ፡ እንቅርብጭ፥ ደነከረ።

አደንዛዥ፡ ያደነዘዘ፣ የሚያደነዝዝ (አፍዛዥሐኪምባለመዳኒት)

አደንጋዥ፡ ያደነገዘ፣ የሚያደነግዝ።

አደንግዝ፡ ዝኒከማሁ (መርዝያለውዓሣ) (ተመልከት፡ ፈዘዘብለኸአፈዘዘን)

አደንጓሬ፣ አዳጕራ፡ መጠኑካተርጥቂትየሚያንስባለሐረግያበባእኸል (ባማራአገርየሚበቅል) (ሕዝ፡ ፬፡ ፱)

አደንጓሬ፡ ያበባእኽል፥ ደነጐረ።

አደኛኘት፡ አፈራረድ፣ መዳኘት።

አደከመ (አድከመ) ፡ አለፋ፣ አጣረ፣ ኣታከተ፣ አለተተ፣ አሰለቸ።

አደካከም፡ አኰታኰት፣ መዳከም።

አደካከም፡ አዛዛል፣ መድከም።

አደካከር፡ አገታተር፣ መደከር።

አደካከን፡ አደራደር፣ መደከን።

አደካክ፡ ኣወሳሰን፣ መድካት።

አደኸየ፡ አሳጣ፣ አስቸገረ፣ አሳነሰ (ድኻአደረገባዶአስቀረ)

አደኸዪ፡ ያደኸየ፣ የሚያደኸይ (ስንፍናጦርነት)

አደዋወል፡ አመታት፣ መደወል።

አደዋወር፡ አጠናጠን፣ መደወር፣ ማዳወር።

አደዘደዘ፡ አውደለደለ፥ ደዘደዘ።

አደዘደዘ፡ አደሸደሸ፣ አውደለደለ (ሥራፈታ)

አደዛዘል፡ ኣጠዛዘል፣ መደዘል።

አደዛደዝ፡ ኣወቃቀጥ፣ መደዝደዝ።

አደዝዳዥ፡ ያደዘደዘ፣ የሚያደዘድዝ (አደሽዳሽኣውደልዳይሥራፊት)

አደይ፡ በቁሙ፥ ዐደየ።

አደዳነፋስ፡ ዐደዳ።

አደገ (አዲግአደገ) ረዘመበለጠላቀተመነደገወጣ፡ ቁመትናጐንጨመረ። (ዘፀ፪፥፲። ሉቃ፪፥፵)

አደገ፡ ሹመትሽልማትማዕርግአገኘ።

አደገ፡ በዛተረፈ።

አደገ፡ ገዛመለሰ፥ ዐደገ።

አደገ፡ ጐለመሰ (ጐረመሰ) ፡ ዐየለ፡ በረታ፡ ጠና፡ ጠነከረ፡ ጐለበተ፡ ወንድወጣው፡ ዠብዱሠራ ።

አደገላለል፡ አጠቀላለል፣ መደግለል።

አደገኛ (ኞች) መከረኛባለመከራ፡ ወይምአደጋየሚያመጣአደጋየማይርቀውየማይለየውሰውቀበሌ።

አደገደገ (አደግደገ) ፡ አደከመ፣ አከሳ፣ ኣኰሰሰ፣ አጠቈረ።

አደገደገ፡ ታጠቀ፡ ደገደገ።

አደገደገ፡ አዞረ፣ ጠመጠመ፣ ቦደነ፣ ወደነ፣ አሰረ፣ ታጠቀ፣ አሸነፈጠ፣ ተላበሰ፣ አሸረጠ።

አደጋ፡ ታላቅመከራሳይታሰብየመጣ፡ ጦርናዳጐርፍየሰማይቍጣ። አደጋጣለ፡ አደጋወደቀበትእንዲሉ። አደጋድንገትመደረጉንያሳያል።

አደጋጣለ):በድንገትሳይታሰብወጋ/መታ/ገደለ።

አደጋጣይ (ዮች) ጦረኛኀይለኛ። (፪ነገ፭፥፪)

አደጋደገ፡ አጠማጠመ፣ አስተጣጠቀ።

አደጋደገ፡ አጠቃ፣ ገፋ፣ አበሳቈለ፣ አጣ።

አደጋደግ፡ አለካክ፣ መደግደግ።

አደጋገመ፡ አመላለሰ፣ አጨማመረ።

አደጋገም፡ አጸላለይ፣ መድገም።

አደጋገስ፡ አዘገጃጀት፣ መደገስ።

አደጋገን፡ አጐባበጥ፣ ማጕበጥ፣ መደገን።

አደጋገፈ፡ አያያዘ፣ አጠጋጋ፣ አገጣጠመ፣ አቀራረበ።

አደጋገፍ፡ አስተቃቀብ፣ መደገፍ።

አደጋጋፊ፡ ያደጋገፈ፣ የሚያደጋግፍ።

አደግ፡ ያደገየላቀየበለጠከፍያለየገነነ። አባትአደግ፥ዐብሮአደግእንዲሉ።

አደግሽነት፡ ዐብሮአደግነት።

አደግዳጊ፡ ያደገደገ፣ የሚያደገድግ (ታጣቂዐዳይአሳላፊተጋች)

አደጎች፡ ያደጉ። ደኸየብለኸድኻንእይ።

አደጓጐም፡ አስተጋገዝ፣ መደጐም።

አደጓጐስ፡ አወፋፈር፣ መዳጐስ።

አደጓጐስ፡ ኣሸላለም፣ መደጐስ።

አደፈ (ረስሐ) ጐደፈተጨማለቀቈሸሸወሰከረከሰ፡ ተበከለተኵለፈለፈ፡ ነውረኛኾነ።

አደፈ፡ ጠረገ፥ ዐደፈ።

አደፈረሰ፡ በጠበጠ፣ አጐሸ፣ አሳደፈ፣ አጐደፈ፣ አቀላ፣ አበላሸ (ሕዝ፡ ፴፪፡ ፪)

አደፈራረስ፡ አስተታተል፣ መደፍረስ።

አደፈነ፡ አቀበረ፣ ለገመ።

አደፈጠ (ደፈጠ) ፡ አጐነበሰ፣ ዐባሸሸገ፣ አደባ፣ አዴበ።

አደፈጠ፡ ተሸሸገ፥ ደፈጠ።

አደፈጣጠጥ፡ አረጋገጥ፣ መደፍጠጥ።

አደፋም፡ አደፈኛ፡ አደፍያለውባለአደፍ።

አደፋደፍ፡ አለጣጠፍ፣ መደፍደፍ።

አደፋጩ፡ አራሰ፣ አጨቀየ፣ አማለቀ።ክረምቱሳያደፋጭቶሎና"

አደፋጯ፡ አልቀየ፡ ደፈጨ።

አደፋፈረ፡ አጨካከነ፣ አሰዳደበ፣ አነጣጠበ።

አደፋፈር፡ አጨካከን፣ አነጣጠብ፣ መድፈር። (ተመልከት፡ በገረንእይ)

አደፋፈቅ፡ አነካከር፣ መድፈቅ።

አደፋፈን፡ አቀባበር፣ መድፈን።

አደፋፈጠ፡ አሸማመቀ።

አደፍ፡ የሴቶችግዳጅ (ትክቶ) ፡ አበባ። አደፋመጥቷል። ረገመብለኽመርገምንእይ።

አደፍ፡ ያበባእኸል፡ ቀሊልተርታመናኛንፋሽገለባዐሠርያለውድበላ፡ ዐተርባቄላሽንብራምስርጓያአደንጓሬ። ጥሩታደፍእንዲሉ። አገዳምድበላይባላል።

አደፍራሽ (ሾች) ፡ ያደፈረሰ፣ የሚያደፈርስ (በጥባጭ)

አደፍርስ፣ አደፍርሰው፡ የሰውስም (በጥብጥኣውክኣሸብርኣሸብረውማለትነው)

አዱኛእዱኛ (አዶናዊ) ጌትነትክብርልዕልናማግኘት፡ ሀብትብልጥግናከጌታከፈጣሪየሚገኝ።

አዲስ፡ በቁሙ፥ ዐደሰ።

አዳ፡ ካዲስአባበስተደቡብያለቀበሌ። በኦሮምኛአደአይባላል።

አዳለለ፡ አሞኛኘ፣ አሸናገለ።

አዳለቀ፡ አዳሰቀ፣ አጓሰመ።

አዳለጠ፡ አዳጠ፣ አለጠ (ርጥብመሬት)

አዳላ፡ አመቻቸ (ፍርድንወደወደደውአጣመመእውነትንኣጓደለዶል)

አዳላጭ፡ ያዳለጠ፣ የሚያዳልጥ (ልጅ)

አዳል (ሎች) የነገድስም፡ በዐሰብናበዐውሳበትግሬበረሓየሚኖርሕዝብ። በአዛልዘይቤቢተረጕሙትግንብርቱማለትንያሳያል። ደንከሊንእይ።

አዳልኛ፡ የአዳልቋንቋ፡ ወይምአፍ።

አዳመረ፡ አሰባሰበ፣ አቋቋመ (ድምርአጻጻፈጥምጥምአጠማጠመ)

አዳመቀ፡ አጋነነ፣ አባዛ፣ አካበረ።

አዳመጠ (አደራራጊ) ፡ አሳማ (ልማዱግን ' አደመጠሰማ ' ነው) (ኢዮ፡ ፳፫፡ ፮)” ።እኸልአላምጦነገርአዳምጦየነገርወጡማዳመጡ" እንዲሉ።

አዳመጠ (አደራራጊ) ፡ አደፋጠጠ፣ አላሰቀ (ጥጥፍሬንአዋጣ)

አዳሙ፡ የሰውስም።

አዳማቂ (ቆች) ፡ ያዳመቀ ' የሚያዳምቅ (አጋናኝ)

አዳማቂ፡ ትርጓሜየሌለውተጨማሪ ' ፊደል (ዘከመለየግእዝአገባብአስተውል)

አዳማጭ፡ ያዳመጠ፣ የሚያዳምጥ (አድማጭሰሚ)

አዳሜ (አዳማዊ) የአዳምዘርሰው፡ የአዳምወገን።

አዳም (ትግሐባ) ሰው።

አዳም (አዲምአደመቀላቀይኾነ። አድሞአደመአማረ) በቁሙ፡ መዠመሪያሰው፡ የሰውኹሉአባት፡ ቀይውብመልከመልካምየሚያምርማለትነው። አዳምናሔዋንእንዲሉ።

አዳምዐሙስ፡ ያዳምዐሙስ፡ ከትንሣኤዐምስተኛቀንአምላከአዳምተብሎእስመለዓለምየሚመራበት።

አዳሰመ፡ አጋጨ፣ አላተመ።

አዳረሰ (አደረሰ) ፡ አቃረበ (ለኹሉሰጠኣካፈለ)

አዳረሰ፡ አዋገደ፣ አገባደደ።

አዳረቀ፡ አነዛነዘ፣ አጨቃጨቀ።

አዳረቀ፡ ደረቅአዳረገ።

አዳረበ፡ ኣካካበ፣ አጫመረ።

አዳረተ፡ ድሪቶኣሳፋ፣ አጣቀመ፣ አደባደበ።

አዳረዘ፡ አሳፋ፣ አጣቀመ፣ አላጐመ።

አዳረገ፡ ሥራአሣራ - አባጀ።

አዳሪ፡ ያዳራ፣ የሚያዳራድርን።

አዳራ፡ አቃጠበ፣ አላፋ።

አዳራ፡ አተራተረ፣ አዘራጋዝሓን።

አዳራ፡ አዛባ፣ አላመጠ።

አዳራሽ (ሾች) ፡ ያዳረሰ፣ የሚያዳርስ (ዐዳይአሳላፊኣዋጋጅ)

አዳራሽተገኘ፡ ተቀመጠ፣ ግብርአበላ፣ ጠጅአጠጣ፣ ጮማአስቈረጠ፣ ለገሰ፣ ቸረ።

አዳራሽ፡ ታላቅቤትብዙሰውየሚያገባ፣ የሚከት (ይኸውምክብወይምሞላላ (ሰቀልኛ) ነው) (ሉቃ፡ ፳፪፡ ፶፭)

አዳራሽ፡ ትልቅቤት፥ ደረሰ።

አዳራቂ፡ ያዳረቀ፣ የሚያዳርቅ (አነዛናዥ)

አዳሸቀ፡ ረገጠ፣ አዳከረ።

አዳቀለ፡ አራከበ፣ አገናኘ።

አዳቀለ፡ አጋባ፣ አቀላቀለ፣ አዋለደ፣ አዛመደ።

አዳቀቀ፡ አሳበረ፣ አሳለቀ፣ አዳከመ (ዐቅመቢስአደረገ)

አዳቈሰ፣ አደቋቈሰ፡ አፋጩ፣ አዳቀቀ፣ ኣላላመ፣ ኣላዘበ፣ ኣለዛዘበ።

አዳበለ (ደበለ) ፡ ከቤቱደባልእስጠጋአስቀመጠ።

አዳበለ፡ አገናኘ፣ አከማቸ።

አዳበረ፡ አሳደገ፣ አወፈረ፣ አሰፋ፣ ጨመረ፣ አሳመረ።ሹመትያዳብር" እንዲሉ።

አዳበቀ፡ አሳወረ፣ አሻሸገ።

አዳባሪ፡ ያዳበረ፣ የሚያዳብር (አሳማሪ)

አዳባይ፡ አከማቺ፥ ደበለ።

አዳባይ፡ ዥረት (የብዙዠማመገናኛታላቅወንዝበወግዳናበተጕለትግፍያለ፪ኛስሙሰመጎዥረትይባላል)” ።በዚያምየሚገናኙዋናዋኖቹ፵ሱላይ (በሬሳ) ጕናጕኒትአይሠራውም (ጋዱ) ሞፈርውሃሌሎችምብዙዎች ። ከተጋጠመምበኋላበመርሐቤቴዠማይሉታል” ።

አዳባይ፡ ያዳበለ፣ የሚያዳብል (የሚያገናኝአከማቺ)

አዳነ (አድኀነ) ፡ ፈወሰ፣ አሻረ፣ አስጣለ፣ አተረፈ።

አዳነ፣ አዳነች፡ የወንድናየሴትስም።

አዳነቀ (አደነቀ) ፡ ድንቅኣባባለ (አጋረመአጋነነ)

አዳነቁ፡ የወንድናየሴትስም።

አዳናቂ (አድናቂ) ፡ ያዳነቀ፣ የሚያዳንቅ (አጋናኝ)

አዳኘ፡ ለዳኛነገረ (አቤትአለዳኛአወጣአማጠነከሰሰአሳጣረበ)

አዳኝ (አድኃኒ) ፡ ያዳነ፣ የሚያድን (ፈዋሽእግዜርሐኪምባለመድኀኒት) (፪ሳሙ፡ ፳፪፡ ፫)

አዳከመ፡ አሰላቸ፣ አሳነፈ (ሉቃ፡ ፲፰፡ ፭)

አዳከረ፡ ለወሰረገጠ፥ ዳከረ።

አዳከረ፡ ለወሰ፣ አላቈጠ፣ አዳወለ፣ ረገጠ፣ ወቀጠ (ከጭቃጋራኣዳሸቀ) (ተመልከት፡ ዳወለንናፈተፈተንእይ)

አዳከነ፡ አሳደረ፣ አደራደረ።

አዳካ፡ አላካ፣ አዋሰነ፣ አካለለ።

አዳካሪ፡ ያዳከረ፣ የሚያዳክር (ረገጭ)

አዳወለ (ላዳ) አዳከረ፥ ዳወለ።

አዳወለ (ጥዳ) አማታደወለ።

አዳዋሪ፡ ደዋሪ።

አዳዳሰ፡ አፋጩ፣ አዳቀቀ።

አዳዳስ፡ አፈጫጨት፣ መዳስ።

አዳዳረ፡ አሰራረገ።

አዳዳር፡ አሰራረግ፣ መዳር።

አዳዳነ፡ ኣፈዋወሰ።

አዳዳጥ፡ አረጋገጥ፣ መዳጥ።

አዳገመ፡ ፪ኛእሠራ (አሣራይህሥራያዳግመኛል)

አዳገመ፡ አናበበ፣ አጸለየ።

አዳገሰ፡ አቋላ፣ አፋጩ፣ አዋቀጠ፣ አጣመቀ፣ አዳለኸ።

አዳገተ፡ አቃተ፡ ዳገተ።

አዳገተ፡ ዳገትአደረገ (አስቸገረተሳነአቃተአላልቅአለ)

አዳገነ፡ አጓበጠ።

አዳገፈ፡ አቃረበ፣ አገናኘ (ካንድበኩልያዘመደገፍንረዳ)

አዳጊ፡ የሚያድግየሚረዝምየሚመነደግ።

አዳጋ፡ ከፍያለየረዘሙስፍራ፡ ቍልልታ። አዳጋቦታእንዲሉ።

አዳጋሚ፡ ያዳገመ፣ የሚያዳግም (አናባቢ)

አዳጋች፡ ያዳገተ፣ የሚያዳግት (አስቸጋሪ)

አዳጐሰ፡ አወፈረ (ወፍራምአደረገ)

አዳጐሰ፡ ኣላበሰ፣ አጊያጊያጠ፣ አሻለመ።

አዳጠ (አድኀፀ) ፡ አዳለጠ፣ ድጥአደረገ (ዐነቀፈአሰናከለሰረጀዘረጠጠአንሻተተአንሸራተተምጣድአዳጠኝአክንባሎዳጠኝእንዲሉልጆች)

አዳጠ፡ አሳተ (እከሌንአፉያድጠዋል)

አዳጪ፡ ያዳጠ፣ የሚያድጥ (አዳላጭ)

አዳፈረ፡ አጫከነ፣ ኣሳደበ፣ አናጠበ (ኣለአኩያአናገረ)

አዳፈቀ፡ አዛፈቀ፣ አናከረ፣ አሳጠመ።

አዳፈቀ፡ አፋጩ፣ አላላመ።

አዳፈነ (አድራጊ) ፡ ደፈነ፣ ቀበረ (ዐመድናዐፈርነጨመረ)

አዳፈነ (ኣደራራጊ) ፡ አቃበረ፣ አማረገ፣ አማላ።

አዳፈነ፡ በጥይትመታ፣ ገደለ።

አዳፈነ፡ አስቀረ፣ አስታጐለ።

አዳፈጠ፡ አስተሻሸ፣ አፈላፈለ።

አዳፈጠ፡ አሻመቀ።

አዳፈጠ፡ ኣሳካ፣ አጋጠመ።

አዳፊ፡ የሚያድፍ፡ እድፍየሚቀበል።

አዳፊ፡ ያዳፋ፣ የሚያዳፋ (አጣዳፊ)

አዳፋ (አትከለ) ፡ አጣደፈ፥አቻኰለ (ዓሞ፡ ፭፡ ፲፪)

አዳፋ፡ አፋሰሰ፣ አከናበለ።

አዳፋ፡ እድፋምልብስ፡ ወይምሌላነገር።

አዳፋሪ፡ ያዳፈረ፣ የሚያዳፍር።

አዳፋቂ፡ ያዳፈቀ፣ የሚያዳፍቅ።

አዳፋኝ፡ የእጕልዕዳአሞሌብር።

አዳፋኝ፡ ያዳፈነ፣ የሚያዳፍን (ያስታጐለየሚያስታኍልአስታጓይ)

አዳፍሬ፡ ብርቱመጠጥ።

አዳፍሬ፡ የሰውስም (አዳፍርማለትነው)

አዳፍኔ፡ የከባድመድፍስም (በተተኰሰጊዜጥይቱጠላትንእመሬትየሚደፍንስለኾነአዳፍኔተባለትርጓሜውቅበርኣቃብርማለትነው)

አዴበ፡ አደባ (ላሸ) ኣሸመቀ።ልማዱግንተገብሮነው"

አዴበ፡ ደፈጠዴበ።

አድሊ (አድላዊ) ፡ ያደላ፣ የሚያደላ (ፍርደገምድልጕቦኛ)

አድላሚ፡ ያደለመ፣ የሚያደልም (አጥፊ)

አድላቢ (ዎች) ፡ ያደለበ፣ የሚያደልብ (አከማቺኣወፍሪ)

አድመሰመሰ፡ አትመሰመሰአልከሰከሰ።

አድመነመነ፡ አጠቋቈረ፣ አጨላለመ።

አድሚ፡ ያደማ፣ የሚያደማ (አቍሳይ)

አድማሰወርቅ፡ የሴትስም፡ አጥናፈወርቅእንደማለትነው።

አድማሱአድማሴ፡ የሰውስም፡ የርሱየኔአድማስማለትነው።

አድማስሰገድ፡ ያጤሚናስስመመንግሥት።

አድማስ፡ ርሳስወይምብረትየግንብጠርዝልክ፡ የማእዘኑማስተካከያቱንቢ።

አድማስ፡ የማእዘንስም፡ የምድርዳርድንበር። ከኣድማስእስከኣድማስእንዲሉ።

አድማቂ (ቆች) ፡ ያደመቀ፥የሚያደምቅ (አሳማሪ)

አድማጭ፡ ያደመጠ፣ የሚያደምጥ፣ የሚሰማ (ሰሚቃልተቀባይ) (ኢዮ፡ ፴፩፡ ፴፭)

አድማጮች፡ የሚያደምጡ (የጉባኤ ' ሰዎች) (መዝ፡ ፻፴፡ ፪)

አድምቅ፡ ዝኒከማሁ። (ተመልከት፡ ወንዝን)

አድረመረመ፡ አጕረመረመ፥ (ደረመ)

አድረቀረቀ፡ እንደመብረቅአጮኸ፣ አስጮኸ።

አድሩስ፡ እስላሞችቡናሲጠጡምኞታችንንአድርስእያሉየሚያጨሱትዕጣን።

አድሪ፡ ያደራ፣ የሚያደራ (አዝጊ)

አድራሻ፡ ሰውየሚገኝበትቦታወይምመሥሪያቤትስምናመልክትጕዳይየያዘወረቀትየሚደርስበት።

አድራሽ፡ ያደረሰ፣ የሚያደርስ፣ የሚፈጽም (አብቂአቅራቢ)

አድራቂ፡ ያደረቀ፣ የሚያደርቅ።

አድራጊ፡ የገቢርሳቢአንቀጽ (ገደለአረዘመሠሪአካልገዳይገደለ፩ኛዐምድአረዘመ፪ኛ ' ዐምድነው)

አድራጊ፡ ያደረገ፣ የሚያደርግ፣ የሚያበጅ (ሠራተኛ) (ዕብ፡ ፲፩፡ ፲፡ ፪ጢሞ፡ ፪፡ ፲፭)

አድራጎት፡ ማድረግ (ዘፀ፡ ፴፡ ፴፭)

አድርሰናል፡ ሰጥተናል፣ ተዘክረናል፣ ጨርሰናል።

አድርቅ፡ ዝኒከማሁ (ነዝናዛፊት፵ቃነገረኛልብአድርቅእንባአድርቅቅቤአድርቅእንዲሉ) (ተመልከት፡ ልብንነባንቀባንእይ)

አድርጎ፡ ሠርቶ፣ አበጅቶ፣ ለውጦ።

አድርጎ፡ አቅንቶ፣ አምርቶ፣ ዐልፎ።

አድቀሰቀሰ፡ አስተኛ፣ አዛለ፣ አደከመ፣ ተጫጫነ (የበሽታየንቅልፍ)

አድቀሰቀሰ፥ አዛለ፥ ደቀሰ።

አድቃቂ (ቆች) ፡ ያደቀቀ፣ የሚያደቅ (ፈጪሰላቂ)

አድበለበለ፡ አሳበጠ፥ ደበለ።

አድበለበለ፡ አርበተበተ።

አድበለበለ፣ አድቦለቦለ፡ አንከበከበ፣ ኣከበበ (የጭቃየኮሶየፍትፍትአሳበጠነፋየገላ)” ።አድበለበለደበለንአድቦለቦለደቦልንያያል

አድበለበለ፡ ከበበ።

አድበልባይ (ዮች) ፡ ያድበለበለየሚያድበለብል (አንከብካቢሥሥትየሚባልዕንዝዝመሳይአሳባጭበሽታ)

አድበሰበሰ፡ የሰውንነገርአደናገረ፣ አሳሳተ፣ አጭበረበረ፣ አበላሸ።

አድበስባሽ፡ ያድበሰበሰ፣ የሚያድበሰብስ (አደናጋሪአሳሳች)

አድበከሰከ፡ አወፈረ፥ (ደበከ)

አድቢ፡ ያደባ፣ የሚያደባ (አድፋጭአሸማቂ (ሸማቂ)

አድባርሰገድ፡ ያጤዳዊት፫ኛስመመንግሥት።

አድባር፡ በሴትአንቀጽየምትጠራየማትታይያገርውቃቢ።አድባርትቀበልኸ" እንዲሉ። (ተመልከት፡ ዋለአዋለብለኸአዋይንእይ)

አድባር፡ ተራሮችዛፎች፥ ደበረ።

አድባር፡ ተራሮች።አድባር፥አውጋር" እንዲሉ።

አድባርአስደንግጥ፡ አድባርንየሚያስደነግጥ (ጯኺ)

አድባርአውጋር፡ ተራሮችኰረብቶች።

አድባር፡ የበቁሰዎችግሑሣንበተራሮችላይየሚኖሩ።

አድባር፡ ግንቦት፩ቀንበተራራላይከጥንትሲያያዝየመጣኣምልኮባዕድየሚደረግበትጭዳየሚባልበትብዙዛፍየማይቈረጥደን።ካህናትግንዐጸድይሉታል" (፪ነገ፡ ፳፫፡ ፲)

አድባሮች (አድባራት) ፡ የብዙብዙተራሮች (የአምልኮዛፎች)

አድነው (አድኅኖ) ፡ የሰውስም (ኣምላክይህንልጅአትግደለውከሞትኣትርፈውአሳድገውማለትነው)

አድናቂ (ዎች) ፡ ያደነቀ፣ የሚያደንቅ (አንካሪ)

አድናቆት፡ አንክሮ።

አድካሚ፡ ያደከመ፣ የሚያደክም (አታካችአልፊአስናፊ)

አድዋ፡ ያገርስም፥ ዐድዋ።

አድጎ፡ ከፍብሎ።

አድጐለጐለ፡ አወፈረ (አንቀሳቀሰአላወሰ)

አድጎልኝ፡ የሰውስም።

አድፈነፈነ፡ አጭፈነፈነ (ማየትከለከለ)

አድፈጠፈጠ፡ አፍረጠረጠ (መግል)

አድፈጥፋጭ፡ ያድፈጠፈጠ፣ የሚያድፈጠፍጥ (አፍረጥራጭ)

አድፋጭ (ደፋጭ) ፡ ያደፈጠ፣ የሚያደፍጥ (ሸሻጊተሸሻጊአድቢድመትነብርቀበሮየመሰለውኹሉ)

አድፋፋ፡ ቶሎቶሎጨረሰ፣ ጨራረሰ።

አዶ፡ በረሓ፡ ዐዶ።

አዶለዶመ፡ አደነዘ፣ አጐለደፈ፣ ደመ።

አዶማይ (ኤዶማዊ) የዔሳውዘርየኤዶምያስሰው፡ ጨካኝክፉጠማማ።

አዶማዮች (ኤዶማውያን) የዔሳውልጆች፡ ጨካኞችክፉዎች። (መዝ፻፴፯፥፯)

አዶም (ኤዶም) የዔሳውኹለተኛስም፡ ቀይማለትነው። (ዘፍ፳፭፥፴)

አዶቀረ፡ ዝምአሠኘራሱን።

አዶባሪ፡ ያዶበረ፣ የሚያዶብር (አኵራፊ)

አዶናይ፡ ስመአምላክ፡ ጌታዬጌቶቼማለትነው።

አዶን (ዕብ) ጌታፈጣሪ።

አዶንጼዴቅ፡ የጽድቅ (የውነት)

አዶንያስ፡ የሰውስም፡ አዶንእግዚእያስ፡ እግዚኣብሔር።

አዷዷል፡ አጨማመር፣ መዶል። (ተመልከት፡ ዶለተንእይየዶለሳቢዘርነው)

አጀለ፡ በቅጠልሸፈነዐጀለ።

አጀለ፡ አቄለ፣ አሞኘ።

አጀረ፡ አኰራ፥ ዐጀረ።

አጀራ (ዐረሀጀርደንጊያ) የሸክላመተኰሻማብሰያምድጃ፡ በግእዝሞፍጥይባላል። አጀራማለትበጕድጓዱውስጥበዙሪያያለውንድንጋይያሳያል። ዣራንተመልከት።

አጀበ፡ ከበበ፥ ዐጀበ።

አጀብ፡ ግሩም፥ ዐጀብ።

አጀናነን፡ አኰራር፣ መጀነን። (ተመልከት፡ ቈነነን)

አጀናጀን፡ ኣመላል፣ መጀንጀን።

አጀጓጐል፡ አስተጣጠር፣ መጀጐል።

አጀፈጀፈ፡ አቀጠለ፣ አለመለመ፣ አፈጠፈጠ።

አጃ፡ በቁሙዐጃ።

አጅባር፡ የከተማስም (በሣይንትያለከተማባላ፩ተራራእሱምአስታምባይባላልአጅባርትልቅድንኳንበሩቅሲያዩትደብርየሚመስል)

አጅባር፡ ድንኳን፥ ጅባር።

አገለ፡ ኰተኰተ፡ ዐገለ።

አገለለ፡ ለየ፣ ወገደ፣ አራቀ (እየብቻአደረገለምርምርናለማስታረቅ)

አገለለ፡ ወገደ፡ ገለለ።

አገለማ፡ ጣምአሳጣ፣ አበላሸ።

አገለማመጠ፡ አገራመመ።

አገለማመጥ፡ አተኳኰስ፣ መገልመጥ፣ መገላመጥ። (ተመልከት፡ በለጠጠን)

አገለማም፡ አበለሻሸት፣ መገልማት።

አገለሞተ፡ ሴትንከባሏከተፋታችበኋላእያበላእያጠጣበቤቱአስቀመጠ (ጋለሞታአደረገ)

አገለደመ፡ አሸረጠ፡ (ገለደመ)

አገለዳደም፡ ኣስተጣጠቅ፣ አሸራረጥ፣ ማገልዶም።

አገለገለ፡ ረባ፣ ጠቀመ፣ አጠጣ።

አገለገለ፡ ቀደሰ፣ አወደሰ፣ ዘመረ፣ አመሰገነ (የክህነትሥራሠራ) (ሕዝ፡ ፵፬፡ ፲፭፲፮፣ ፲፯)

አገለገለ፡ ተገዛ፣ ታዘዘ (ማንኛውንምሥራሠርቶጌታውንደስአሠኘዐገዘረዳ) (ዘፍ፡ ፳፱፡ ፲፭፡ ሚል፡ ፫፡ ፲፯)

አገለፋፈጥ፡ አሣሣቅ፣ መገልፈጥ።

አገለፋፈፍ፡ አላላጥ፣ አሣሣቅ፣ መገልፈፍ። (ተመልከት፡ ገለፈጠን)

አገላለል፡ አራራቅ፣ ማግለል።

አገላለብ፡ አበራረር፣ መጋለብ።

አገላለጠ፡ አገፋፈፈ፣ አገላለበ፣ አጥፍቻለኹአባባለ፣ በድያለኹአሠኛኘ።

አገላለጥ፡ አገፋፈፍ፣ መግለጥ።

አገላላጭ፡ ያገላለጠ፣ የሚያገላልጥ (የዘመድዳኛሽማግሌ)

አገላመጠ፡ አቋጣ፣ አጋሠጸ (አደራጊ)

አገላመጠ፡ የፍርሀትናየነፍሰጉዳይአስተያየትአሳየ (ፊትንመለሰቀለሰ) (አድራጊ)

አገላማጭ፡ ያገላመጠ፣ የሚያገላምጥ።

አገላተመ፡ አቻኰለ፣ አጣደፈ፣ አገላበጠ፣ አጋጨ፣ አማታ።ዐይጡሌሊቱንዕቃሲያገላትምዐደረ” ።

አገላታሚ፡ ያገላተመ፣ የሚያገላትም (የሚያጋጭአጋጪ)

አገላገለ፡ ማሪያምማሪያምአለ፣ አዋለደ።

አገላገለ፡ አላቀቀ፣ አለያየ፣ አስተራረቀ፣ አሰማማ።

አገላገለ፡ አጋመሰ፣ አስተራረሰ።

አገላገል፡ አገማመስ፣ አስተራረስ፣ መገልገል፣ ማገልገል፣ መገላገል።

አገላጋይ፡ ያገላገለ፣ የሚያገላግል (አሰማሚአዋላጅ)

አገልች፡ ያገለሞተ፣ የሚያገለሙትወንድም።

አገልዳሚ፡ ያገለደመ፣ የሚያገለድም (ኣሸራጭ)

አገልድም፡ የሰውስም (ግልድምወዳጅግልድመኛ)” ።አገልድምኢያሱ" እንዲሉ ።

አገልድም፡ የቅርብወንድትእዛዝአንቀጽ "ታጠቅአሸርጥማለትነው” ።

አገልጋይ፡ ያገለገለ፣ የሚያገለግል (ቅንሎሌኣሽከርምንደኛባሪያገረድአወዳሽካህንዐዳይአሳላፊ) (ኢዮ፡ ፯፡ ፪)

አገልጋይነት፡ ሎሌነት፣ ሠራተኛነት።

አገልጋዮች፡ ዐዳዮች፣ አሳላፎች፣ አስተናባሮች፣ አሽከሮች (፩ዜና፡ ፳፱፡ ፮፡ ዮሐ፡ ፪፡ ፭፣ ፱)

አገልግል (ሎች) ፡ የተለጐመናያልተለጐመባለመክደኛስፌትበውስጡገንዘብናዕቃየሚቀመጥበትየምግብመያዣ።ዐናጢዎችምየንጨትአገልግልያበጃሉ” ።

አገልግል፡ የስፌትዕቃ፡ ገለገለ።

አገልግል፡ የቅርብወንድትእዛዝአንቀጽ (ሥራቀድስአወድስ)

አገልግሎት፡ ዕርሻ፣ ቍፋሮ (ማንኛውምሥጋዊናመንፈሳዊየማገልገልሥራዕንጨትመስበርውሃመቅዳትእንጀራመጋገርወጥመቀቀልጠላመጥመቅስፌትመስፋትቅዳሴውዳሴየመሰለውኹሉ) (፪ዜና፡ ፰፡ ፲፬)

አገመ፡ ደምንሳበዐገመ።

አገመሰ፡ ሰውእንዳያየውሸሸ፣ ተደበቀ።

አገመነ (ገመነ) ፡ አነደደ፣ አቃጠለ፣ አሳረረ፣ አበገነ፣ አጠቈረ፣ አከሰለ (አሳዘነ)

አገመነ፡ አሳደፈ፣ አለፈለፈ፣ አረከሰ።

አገመደደ (ፀወገ) ፡ ፊቱንቋጠረ፣ አጠቈረ፣ ጨመተረ።

አገመዳደል፡ አቈራረስ፣ መገምደል።

አገመጠ፡ በጥርስእንዲቈርስአደረገ።

አገመጠ፡ ተቈጣ፣ አኰረፈ።

አገመጣጠጥ፡ አነቃቀፍ፣ መገምጠጥ።

አገማ፡ አበከተ፣ አበሰበሰ፣ አበላሸ፣ አጠነባ፣ አከረፋ፣ አቀረና፣ አበሰና።

አገማ፡ ዝክርንተዝካርንሳይበላቀረ።

አገማ፡ ፈንጣጣልጅንሳይዝተወ።

አገማመል፡ ኣለባለብ፣ መገመል።

አገማመሰ፡ አተላለመ፣ አስተራረሰ፣ አቈራረስ፣ አከፋፈለ።

አገማመስ፡ አተላለም፣ አስተራረስ፣ አከፋፈል፣ መግመስ።

አገማመተ፡ አስተሳሰበ (ግምትንረዳአሸላለገ)

አገማመት፣ አገማገም፡ አሰላል፣ መፃት።

አገማመን፡ አስተራረር፣ መግመን።

አገማመደ፡ አጠማመረ፣ አሸራረበ።

አገማመድ፡ አፈታተል፣ መግመድ።

አገማመጠ፡ አነካከሰ፣ አሰባበረ፣ አሸራ።

አገማመጥ፡ አነካከስ፣ መግመጥ።

አገማም፡ አጠነባብ፣ አከረፋፍ፣ መግማት።

አገማች፡ ዕንቍላሏንሳትፈለፍልቀረችዶሮዪቱ።

አገማገመ፡ አጋመተ፣ አገማመተ፣ አሻለገ፣ ኣሸላለገ፣ አስተሳሰበ።

አገማገም፡ አማመት፣ መገምገም።

አገማጋሚ፡ ያገማገመ፣ የሚያገማግም (አጋማችአሳሊ)

አገማጠጠ፡ አነቃቀፈ፣ አናናቀ።

አገምዳጅ፡ ያገመደደ፣ የሚያገመድድ (ፊተቋጣሪኰምታሪ)

አገሠገሠ፡ አማለደ (በጧትወሰደ)

አገሠገሠ፡ አሳደገ፣ እረዘመ።

አገሣ (ጐሥዐጥሕረ) ፡ ጮኸ (' ጩኸትአሰማ - የበሬያንበሳየከበሮ)” ።መጽሐፍግንበአገሣፈንታገሣይላል (ሆሴ፡ ፲፩፡ ፲፡ ዓሞ፡ ፫፡ ፰) 'ሚጣቅእሾላውሥርዐማኔልቢያገሣበሽታዬኹሉእክቱንአነሣ' (ታቦትዘፋኝ)

አገሣ፡ ምግብተቀብሎድምጥሰጠ።መብልበልቶመጠጥሲጠጡሆድያገሣልያዋሕዳልያሰማማልማለትነው” ።

አገሣ፡ በሬጮኸገሣ።

አገሳሰል፡ አቈጣጥ፣ መገሰል።

አገሳሰስ፡ አጠፋፍ፣ አረባብ፣ አለቃቀቅ፣ መግሰስ።

አገሳሰር፡ አጠጣጥ፣ መገስር።

አገሣሠጥ፡ አሳሳል፣ አነጣጠስ፣ መገሠጥ።

አገሣሥ፡ አፈሳሰስ፣ አወራረድ፣ መግሣት፣ ማግሣት።

አገሣገሥ፡ አረዛዘም፣ መገሥገሥ (የችኰላየፍጥነትአካኼድ)

አገሥጋሽ፡ ያገሠገሠ፣ የሚያገሠግሥ (መንገድመሪየሚያረዝምዞሚያ)

አገረ (አጊርአገረ። ትግሐባአግረ) እግርአወጣ፡ እግረኛኾነ፡ በእግርኼደተራመደ።

አገረመርፌ፡ መርፌየሚመስልእንደመርፌየሾለ፡ በሞፈርውሃአጠገብያለአገር፡ ሾጣጣሾለቅዥራትማየምድርሠላጤወንዝያሾለውያሞጠሞጠው። (ሀገረመርፍእ) ፡ የመርፌአገር።

አገረ፡ መከተከለለ።

አገረሰብ (ሰብአሀገር) ባላገር።

አገረብርቁ፡ አገርወዳድ፡ አገሬአገሬባይ፡ ላገሩየሚያስብየሚቈረቈርአገሩንየሚናፍቅ። (ግጥም) ፡ አገርአገርአለችይችአገረብርቁ፡ እኛምአገርአለንይታያልበሩቁ። (ለምአገር) ፡ የወይኑዘለላጋንየሚመላ፡ የስንዴውዛላዕፍኝየሚመላ።

አገረ፡ አወከአስቸገረአቆመ። ገረገረንእይ።

አገረወገብ፡ ያገርወገብ፡ በደጋናበቈላመካከልያለቀበሌ።

አገረገዥዢ (ገዛኤሀገር) አገርየሚገዛመስፍንራስደጃዝማችመኰንን፡ ፊታውራሪቀኛዝማችግራዝማችባላምባራስባለሥልጣንእንደራሴሻለቃባልደራስ።

አገረመ (አግርሀ) ፡ አገራ (ገርአደረገ)

አገረማመም፡ አገለማመጥ፣ መገርመም።

አገረሳሰስ፡ አነቃቀል፣ መገርሰስ።

አገረረ (ትግ፡ አግረረዐለበ) ፡ አጋለ፣ አሠማ፣ አጠበረረ።

አገረረ፡ አጠበረረ፥ጮኸ፥ ገረረ።

አገረረ፡ ጮኸ፣ ሸለለ፣ አቅራራ፣ ፎከረ።

አገረሸ፡ መለስዐደሰ (ልማዱግንተመለሰታደሰነው)

አገረሸ፡ ዐደሰ፥ ገረሸ።

አገረደ፡ ፈናፍንትአደረገ፣ አሰደበ።አገረዶችየሴትስምላሌዋንገረድአደረገች” ።

አገረዳደም፡ አሰባበር፣ መገርደም።

አገረዳደፍ፡ አከረታተፍ፣ መገርደፍ።

አገረድ (ልጅአገረድ፣ ልጃገረድ) (ተመልከት፡ ወለደብለኸልጅንእይ)

አገረድ (ወንድአገረድ፣ ወንዳገረድ) ፡ የሚያገርድ። (ተመልከት፡ ወንድንተመልከት)

አገረዶ፡ ግርድአወጣ።

አገረዶመ፡ አገመጠ፣ አበላ።

አገረገረ፡ በረገገ፥ ገረገረ።

አገረገረ፡ በረገገ፣ ታወከ (ሊደነብርሊያብድፈለገቀጥብሎቆመዦሮውንቀፍሮአየአልኼድአለ)” ።ካበደውያገረገረውይበዛል" እንዲሉ።አገረገረንበረገገቆመማለትልማድእንጂየቋንቋውሕግአይዶለም” ።

አገረጣ፡ አነጣ (ነጭአደረገ)

አገሪት (ሀገሪት) ያገርስም፡ በመራቤቴያለችአገር፡ እናትአገርማለትነው፡ ባላገርተብሎምይተረጐማል።

አገራ (አግርሀ) ፡ ገርአደረገ፣ አለዘበ፣ አላላ።

አገራመመ፡ አገለማመጠ።

አገራሰመ፡ አጋጨ፣ አላተመ፣ እገላተመአወላከፈ፣ አደናቀፈ።

አገራረመ፡ አደናነቀ፣ አፈራራ።

አገራረም፡ አደናነቅ፣ መግረም።

አገራረር፡ አሠማም፣ አጯጯኸ፣ መግ።

አገራረዝ፡ አቈራረጥ፣ መግረዝ።

አገራረደ፡ አመካከተ።

አገራረድ፡ አዘረጋግ፣ አከላለል፣ መጋረድ።

አገራረፍ፡ አቈነዳደድ፣ መግረፍ።

አገራር፡ ሥግሪያንማስለመድ፣ መገራት።

አገራር፡ አለዛዘብ፣ መግራት።

አገራደመ፡ አጋመጠ፣ አሳበረ።

አገሬ (ሀገርየሀገራዊ) የኔአገር፡ ያገርሰውያገርተወላጅባላገር። አገሬ፡ ጥቃቅንዐተር።

አገር (ሀገር) በቁሙ፡ ከተማናመንደር፡ ዐምባያለበትብዙሕዝብየሰፈረበት፡ አውራጃወረዳቀበሌገጠርትንሹምትልቁምክፍል፡ ሲበዛአገሮችይላል። ያማራያረብየጥቍርየቀይየብጫየነጭአገርእንዲሉ። እናትንእይ፡ ቸረብለኸቸርንተመልከት። (የነጋሪትአገር) ፡ ባለነጋሪትየሚገዛው። (ፈራብለኽአፈራንእይ)

አገር፡ ሕዝብ። ማገረብለኸማገርንተመልከት።

አገርላገር፡ ከየቀረውነው፡ ካገርወዳገር።

አገርምድር (ምድረሀገር) እጅግበጣምብዙ።

አገርቂጥ፡ እጅግየራቀታችኛ።

አገርበጄ፡ አገርበጄኾነ፡ ሥልጣንአገኘኹ።

አገርቤት (ቤተሀገር) ከከተማውጭበገጠርያለቤት፡ ወይምቤትያለበትአገር። አገርቤትኼደ፡ አገርቤትከረመ።

አገር፡ ብዙእጅግ። እከሌቸርነው፡ አንድአገርእንጀራሰጠኝ። ዳግመኛምያንድአገርእንጀራተብሎይተረጐማል።

አገርአማንነው፡ አገርደኅናነው፡ ክፉምየለ።

አገርአወጣ፡ ተሾመ፡ ገባርዜጋተቀበለ።

አገርአዋይ፡ አገርንከጠላትጠብቆየሚያውልሐርበኛጐበዝ።

አገርአጥፊ፡ አገርየሚያጠፋክፉሰውወራሪዘራፊቀማኛ።

አገርዘዋሪ፡ አገርንእየዞረየሚያይ፡ ጐብኝ። ፈረንጆችቱሪስትይሉታል።

አገርግዛት (ሀገረግዝአት) ባንድመኰንንየሚገዛየሚተዳደርአገርአውራጃ፡ የግዛትአገር፡ ወይምያገርግዛት (ግዝአተሀገር)

አገርፍቅር (ፍቅረሀገር) የማኅበርስም፡ በከበሮበማሲንቆናበበገናበክራር፡ በዋሽንትበእንቢልታበያይነቱያርጨዋታናዘፈንጭፈራየሚያሳይማኀበር፡ ያገርፍቅር።

አገርድማ፡ ባላተኛሴትነፋሥራየማይፈታ።አሸርድማብትኼድአገርድማመጣች” ።

አገርጋሪ፡ ያገረገረ፣ የሚያገረግር (የሚቆምፈረስ)

አገሸላለጥ፡ አገፋፈፍ፣ አሣሣቅ፣ መገሽለጥ።

አገሻሸር፡ አቀማመጥ፣ መገሸር።

አገበረ (አግበረ) ፡ ቻለ፣ ወሰነ።

አገበረ፡ ግድአለ፡ አስገደደ፡ በግድ፣ ያለውድአሠራ” ። አገበረየግእዝአስገደደያማርኛነው” ። (ተመልከት፡ ገደደን)

አገበር፡ እረኛ፣ ከብትጠባቂ (ይኸውምበሐረርጌምድርይነገራል)

አገበያየ፡ አገዛዛ፡ አሻሻጠ፡ አቀባበለ ።

አገበያየት፡ አገዛዝ፡ አለዋወጥ፡ መገብየት (መሸጥ፣ መለወጥ)

አገበገበ፡ ቸኰለ፡ ገበገበ።

አገባ (አግብአ) ጨመረከተተዶለአሰናዳ።

አገባ፡ በሺሰርገኛበሥሉስዳኛሚስትአመጣአስጠጋ፡ በቤቱአስቀመጠ፡ ቆበተ፡ ገረድቀጠረ። (ተረት) ፡ እናቷንአይተኸልጇንአግባ። እናቴንያገባኹሉአባቴነው። አታግባናስትዘልኑር። ቸገረንእይ።

አገባ፡ ዕሩርንጥንግንእዳርአደረሰአሳረፈ።

አገባበስ፡ ገብስመምሰል፡ ማጋገስ፡ አሰባሰብ፡ ስብሰባ ።

አገባበዘ፡ "አንተብላአንተብላ" አሠኛኘ፡ አጐራረሡ ።

አገባበዝ፡ አጠራር፡ መጋበዝ፡ ግብዣማድረግ፡ ማስተናገድ ።

አገባበዝ፡ ኣሿሿም፡ መዝበዝ፣ ገበዝመሾም፡ ግብዝማድረግ ።

አገባበድ፡ አፈላለጥ፡ እሠነጣጠቅ፡ መገበድ ።

አገባባ፡ አዘማመደአቀነጃጀአገነኛኘ።

አገባብ (ቦች) (ኢዮ፳፩፥፴፬) ። የቋንቋሥርዐትናሕግደንብ፡ በብትንሰዋስውኹሉእየገባየሚነገርቃልናፊደል። (ዐቢይአገባብ) ፡ አንቀጽን (ግስን) እንዳያስርየሚያደርግ። (ንኡስአገባብ) ፡ ማሰሪያነትንየማያስለቅቅ፡ ጥያቄናአንክሮ፡ ደስታናሐዘን፡ ልመናናምኞት፡ አሉታናአፍራሽ፡ ዕሺታናእንቢታ። (ደቂቅአገባብ) ፡ በብትንሰዋስውላይየሚጨመርቃል።

አገባብ፡ ሥርዐት፡ ገባ።

አገባብ፡ ወደውስጥአመጣጥእካኼድ፡ መግባትመመለስ፡ አመላለስምለሳ።

አገባች፡ ባልንወደቤቷወደሰውነቷአስጠጋች።

አገባየ፡ አጋዛ፡ አሻመተ ።

አገባደደ፡ አዋገደ፡ አቃረበ ።

አገባደደ፡ አዋገደ፡ ገበደደ።

አገባዳጅ፡ ያገባደደ፣ የሚያገባድድ፡ አዋጋጅ ።

አገብጋቢ፡ ቸኳይ፣ ችኩል፣ ተዳፊ ።

አገብጋቢ፡ ጤፍውቂያዠማሪ፣ መሪ ።

አገተ፡አጨቃጨቀ፡ አነዛነዘ፡ አነጋገረ፡ አከራከረ፡ እሰጥ፡ አገባ፡ አባባለ።

አገተ፡ የዋስንዕቃወሰደዐገተ።

አገታተም፡ አቃቃም፣ መገተም።

አገታተር፡ አሳሳብ፣ አወጣጠር፣ መገተር።

አገታተን፡ አዘነታተር፣ መገተን።

አገታገት፡ አነካከስ፣ መገትገት።

አገነበረ፡ አጠና፥ ገነበረ።

አገነበረ፡ አጠና፣ አጠነከረ (ግንባርአደረገ)

አገነበረ፡ ጐራዴታጠቀ፣ አገነደረ።

አገነበበ፡ ፍሬአሳጣ (አገዳናላንፋብቻአደረገ)

አገነበጠ፡ ሰይፍታጠቀ፥ ገነበጠ።

አገነበጠ፡ ሰይፍታጠቀ (በረዥሙለቀቀወደላይአቀናወይምበጐኑ (በትከሻው) አንጠለጠለ)

አገነተረ፡ ቀቀለ፣ አገረደደ፣ አጠና፣ ኰመተረ።

አገነታ፡ አጮኸ (ኀይለቃልሰጠ)

አገነታተር፡ አገረዳደድ፣ ኣኰመታተር፣ መጎንተር።

አገነታት፡ አጯጯኸ፣ መገንታት።

አገነነ፡ አከበረ፣ አበዛ፣ አናቸ፣ አበረታ (ኀይልሰጠ) (ሉቃ፡ ፩፡ ፶፰)

አገነኛኘ፡ አቀራረበ፣ አገጣጠመ፣ አቀነባበረ፣ አጠማመረ።

አገነኛኘት፡ አገጣጠም፣ ማገናኘት።

አገነዛዘብ፡ አወራረስ፣ ማገናዘብ።

አገነደረ፡ ሰይፍታጠቀ፣ አገነበረ፣ አገነበጠ፣ አቀና።

አገነደረ፡ አገነበረ፥ ገነደረ።

አገነዳደስ፡ አሰባበር፣ አጣጣል፣ መገን።

አገነጃጀብ፡ አረጃጀት፣ አዘነጋግ፣ መገ።

አገነገነ፡ አሠጋ፣ አነቃ።

አገነጣጠለ፡ አለያየ፣ አበታተነ፣ አበለሻሸ (በብዙወገን)

አገነጣጠል፡ አሳሳብ፣ አቈራረጥ፣ አሰባበር፣ መገንጠል።

አገነፈለ፡ ባቄላንሥጋንአንድጊዜአፍልቶውሃውንአፈሰሰ።

አገነፈለ፡ ዐዲስሸክላንበተበጠበጠዶቄትአሸ።

አገነፋ፡ አፈላ፥ ገነፋ።

አገነፋ፡ አፈላ፣ ጠበሰ (እሳትአስመታላገኣማሰለኣበሰለ)

አገነፋፈል፡ አፈላል፣ አፈሳሰስ፣ መ።

አገና (ሐገነ) ርግጥቍርጥድርስቃል ።

አገናተማታ፡ ተሻኰተተጣፋዕቃንለመሼጥለመግዛት።

አገናአማታ፡ አሻኰተአጣፋ። (ምሳ፳፪፥፳፮)

አገናነዝ፡ አከፋፈን፣ አስተሳሰር፣ መገ።

አገናኘ፡ አቃረበ፣ አስተዋወቀ።

አገናኘ፡ አዋዋደ፣ አማሰለ፣ አነደ።

አገናኘ፡ አጣመረ፣ አያያዘ፣ አገናዘበ፣ አጋጠመ (መክ፡ ፱፡ ፲፩)

አገናኘ፡ ጥጃንአጠባ፣ ላምንዐለበ።

አገናኚ፡ ያገናኘ፣ የሚያገናኝ (የሚያልብላምዐላቢ)

አገናዘበ፡ አያያዘ፥ ገነዘበ።

አገናዘበ፡ ያንዱንለሌላውአደረገ፣ አወራረሰ፣ አገናኘ፣ አያያዘ።

አገናዛቢ፡ ያገናዘበ፣ የሚያገናዝብ (አያያዥ)

አገናገን፡ ኣፈራር፣ አጠራጠር፣ አሠጋግ፣ መገንገን።

አገናጠለ፡ አቋረጠ፣ አባጠሰ፣ አሳበረ።

አገንታሪ፡ ያነተረ፣ የሚያገነትር ()

አገንፊ፡ ያገነፋ፣ የሚያገነፋ።

አገንፋይ፡ ያገነፈለ፣ የሚያገነፍል።

አገኘ፡ በቁሙ (ገኘገነኘ)

አገኘ፡ ገጠመ፣ ዐወቀ፣ ተረዳ (ዘዳ፡ ፳፰፡ ፪፡ ዮሐ፡ ፲፩፡ ፲፯) (ተመልከት፡ ተኛን)

አገኘበት፡ ከበረበት፣ ሀብታምኾነበት (ባገሩበሥራው)

አገኘኸ፣ አገኘሽ፡ የሰርግዘፈን።አንተአገኘሽአገኘኸዛሬአንችአገኘሽአገኘሽዛሬ" እንዲልሰርገኛ።

አገኘኹእንግዳ፡ ከሐበሻሠዓሊዎችአንደኛው (የቀዳማዊኀይለሥላሴባለል)

አገኘኹ፡ የሰውስም "ልጅወለድኹማለትነው” ።

አገኛኘት፡ አቀራረብ፣ ማግኘት።

አገኝባይ፡ አገኛለኹየሚልሰው (ባላለኝታባለተስፋ)

አገው፡ የነገድናያገርስም፡ በሰቈጣናበጐዣምከዳሞትቀጥሎይገኛል። አገውልቡዘጠኝስምንቱንትቶአንዱንአጫወተኝ። ሰባትቤትአገው። የጐዣምአገውከሰቈጣአገውየመጣነው፡ ባላባቱአደሩይባላል። የአገውሰውየወፍቋንቋያውቃልይላሉ።

አገውኛ፡ የአገውቋንቋአገዎችብቻየሚናገሩት፡ ቄሶቻቸውግንእንደትግሬናእንደአማራበግእዝይቀድሳሉ። ከዚህየቀረውንየአገውንነገርበኢትዮጵያሕዝብታሪክተመልከት።

አገዎች፡ የአገውሰዎች፡ የአገውተወላጆች።

አገዘ፡ ረዳ፥ ዐገዘ።

አገዘፈ (አግዘፈ) ፡ አዳጐሰ፣ አደነደነ፣ አወፈረ፣ አጐላ።

አገዛዘም፡ አቁራረጥ፣ አከፋፈል፣ መግዘም።

አገዛዘር፡ አገራረዝ፣ እቈራረጥ፣ መግዘር ።

አገዛዘተ፡ አወጋገዘ።

አገዛዘት፡ አለያየት፣ አወጋገዝ፣ መገዘት።

አገዛዘፍ፡ አደናደን፣ አወፋፈር፣ መግዘፍ።

አገዛዛ፡ አገበያየ፣ አሸማመተ፣ አለዋወጠ (ሸያጭናገዢንአገናኘ፣ ኣዋዋለ)

አገዛገዘ፡ አማዝዘ።

አገዛገዝ፡ አከራከር፣ ኣመጋገዝ፣ መገዝገዝ።

አገደ (ኣጊድአገደ) በቁሙ፡ ገታከለከለ፥አቆመ፥ገደበ፥ከተረ፥ደለደለ፥አሰረ፡ ጠበቀ። እንዳይሠራእንዳይኼድእንዳይበላእንዳይጠፋአደረገ፡ የሰውየውሃየእሳትየከብት።

አገደመ (አመግደመ) ፡ አግድምባቋራጭመስቀልኛኼደ፣ ዐለፈ (ዘፍ፡ ፴፰፡ ፲፮)

አገደም፡ ገደማ።በዚያአገደምኺድ” ።

አገደደ፡ ጠመዘዘ፣ አጠመመ (ዐንገትን)” ። በሬውአገደደ" እንዲሉ” ። በአስገደደፈንታ 'አገደዶ' ይላል ። ምንአግዶኸምንአግዶኝ" እንዲሉ ።

አገዳ (ዶች) በቁሙ፡ ማሽላዘንጋዳሸንኰርበቈሎከሥርእስከጫፍአንጓ።

አገዳ (ዶች) የመቅረዝዐጽቅ፮ቅጥይየዘይትናየፈትልመቀመጫከናስየተበጀ። (ዘፀ፴፯፥፲፰። ኢዮ፵፥፲፰)

አገዳሰበር፡ ቅልጥምሰባሪአሞራ።

አገዳ፡ ጡንቻክንድከክርንእስከአንባርያ። (ኢዮ፴፩፥፳፪) ። ጭንቅልጥምከቋንዣእስከቍርጭምጭሚትያለየእጅናየእግርመደበኛዐጥንት። (ተረት) ፡ ዐሎብሎየተረታመኻልአገዳውንየተመታ። አከለንተመልከት።

አገዳዋ፡ አገዳዪቱ፡ ያችአገዳ።

አገዳዋ፡ የርሷአገዳ፡ ዐጽቋ። ዋመቅረዝንያያል። (ዘፀ፴፯፥፳፩፥፳፪)

አገዳው፡ ያአገዳ፡ የርሱአገዳ።

አገዳደለ፡ የአጋደለድርብ (አደባደበ፣ አስተላለቀ፣ አስተራረደ፣ አቀራደደ)

አገዳደል፡ አመታት፣ አወጋግ፣ መግደል።

አገዳደረ፡ አወዳደረ፣ አፈካከረ፣ አነቃቀፈ።

አገዳደር፡ አቻቻል፣ መገደር።

አገዳደብ፡ አከታተር፣ አስተጋገድ፣ አውሳሰን (መገደብ፣ መወደብ)” ። ትግሬግን 'ገደበ' ብሎደሙወዝቈረይላል” ።

አገዳደድ፡ አጠማመም፣ መግደድ፣ ማግደድ።

አገዳደፍ፡ አጣጣል፣ አዘላለል፣ አረሳስ፣ መግደፍ፣ ማጕደል።

አገዳዳሪ፡ ያገዳደረ፣ የሚያገዳድር (አወዳዳሪ፣ አፈካካሪ)

አገዳገደ፡ ግድግዳንአታከለ፣ አቋቋመ ።

አገዳገድ፡ አተካከል፣ መገድገድ ።

አገገመ፡ አዳነ፣ አሻለ” ። ልማዱግንዳነተሻለነው” ።

አገገመ፡ ደሙተመለሰ፡ ገገመ።

አገጋሚ፡ ያገገመ፣ የሚያገግም ።

አገጋገር፡ አሰፋፍ፣ አዟዟር፣ አደፋፍ (መጋገር፣ መሳብ፣ ማውጣት)(ተመልከት፡ እንጌራንየዚህዘርነው)

አገጠመት (ቶች) ፡ ዝኒከማሁ (ችኮዕፍረተቢስዐይናውጣኣገጨመትቢልበቀናነበር)

አገጠመት፡ ችኮ፥ ገጥ።

አገጠጠ፡ አፈነረ፥ ገጠጠ።

አገጣባሪ፡ ያገበረ፣ የሚያገባብ - ሰዳቢ፣ አዋራጅ።

አገጣገጠ፡ አቀጣቀጠ (የግጥግጥሥራአማራ)

አገጣገጥ፡ አቀጣቀጥ፣ ኣመታት፣ መገጥ።

አገጣጠመ፡ አቀራረበ፣ አገነኛኘ፣ አቀናበረ፣ አቀነባበረ፣ አከናወነ፣ አከነዋወነ፣ አዘጋጀ፣ አዘገጃጀ።

አገጣጠም፡ አዘጋግ፣ መግጠም።

አገጣጠብ፡ አነካክ፣ አቈሳሰል።

አገጣጣሚ፡ ያገጣጠመ፣ የሚያገጣጥም (አቀናባሪ፣ አቀነባባሪ፣ አከናዋኝ)

አገጫጭ፡ ጨት፣ አለታተም፣ መግጨት። (ተመልከት፡ ቀን)

አገጭ፡ በቁሙ፥ ገጨ።

አገፈረ፡ አቃመ፣ አበላገፈራን።

አገፈታተር፡ አገፋፍ፣ መገፍተር።

አገፋፈር፡ አቃቃም፣ መገፈር።

አገፋፈት፡ ኣቀማመስ፣ መገፈት።

አገፋፋ፡ አጨናነቀ።

አገፋፍ፡ የግፍአሠራር፣ አበዳደል፣ አስተዳደግ፣ መግፋት።

አጕሊ፡ የሚያጐላ፣ የሚያገዝፍ (አግዛፊ)

አጕላላ፡ በጕልሕ (በግልጥ) ጐዳ፣ መከራአሳየ፣ አንገላታ፣ አስጨነቀ፣ አስቸገረ፣ አንቃቃ፣ በደለ።

አጕላላ፡ አንገላታ፥ ጐላ።

አጕላሲ፡ ያጕላላ፣ የሚያጕላላ (አንገላቺአስቸጋሪጐጂ)

አጕል፡ መጥፎ Á ፥ ዐጕል።

አጕመተመተ፡ አጕረመረመ፥ጐመተ።

አጕመተመተ፡ አጕረመረመ፣ አድረመረመ። (ተመልከት፡ ጐተመ)

አጕመጠመጠ፡ በምላስናበትንፋሽውሃንእያንቀሳቀሰየጕንጭንውስጥአሳጠበ፣ አስታጠበ፣ አስለቀለቀ፣ አስጠዳ።

አጕመጠመጠ፡ አፍንአሳጠበ፥ ጐመጠ።

አጕማማ፡ በስውርአወራጐማ።

አጕረመረመ፡ አስገመገመሰማዩ።

አጕረመረመ፡ አንጐራጐረ፥ ጐረመ።

አጕረመረመ፡ አድረመረመ፣ አቶመቶመ (ክፉቃልአናገረአስቈጣ) (መዝ፡ ፪፡ ፩፡ ኢሳ፡ ፰፡ ፱፡ ኤር፡ ፶፩፡ ፴፰)” ።ጐረጐረብለኸአንጐራጐረንእይከዚህጋራአንድነው” ።

አጕረምራሚ (መንጐርጕር) ፡ ያጕረመረመ፣ የሚያጕረመርም (አቶምቷሚ)

አጕረምራሞች፡ ያጕረመረሙ፣ የሚያጕረመርሙ (ክፉዎች) (ዘኍ፡ ፳፡ ፲)

አጕረፈረፈ፡ አዝረከረከ፣ አዝረፈረፈ (እንደጐርፍበያለበትአስቀረጣለአወደቀ)

አጕሪ፣ አጓሪ፡ ያጓራ፣ የሚያጐራ፣ የሚያጓራ (ገዛፊ)

አጕራ (ዎች) ብዙአጣናየበረትመዝጊያማወናከሪያ። ክርክርሙግት። ባንድአጕራኹለትአውራ። ኣጕራኸጠናኝአጕራዬጠናእንዲሉ።

አጕራዘለል፡ ከባሏቤትጠፍታኰብልላየኼደችሴት።

አጕራራ፡ ገዛዘፈ።

አጕራራ፡ ገዛዘፈ፥ (ጐራ)

አጕራራ፡ ጯጯኸ (መላልሶአገሣ) (ዓሞ፡ ፫፡ ፬)

አጕራሽ፡ ያጐረሠ፣ የሚያጐርሥ (ሰጪፈጫይ)

አጕራቢ፡ ያጐረበ፣ የሚያጐርብ (አርጋቢ)

አጕራዶ፡ ባጪርባጪሩየተመገዘግንድ (ማገዶ)

አጕራጭ፡ ያጐረጠ፣ የሚያጐርጥ (አፍጣ)

አጕራፊ፡ ያጐረፈ፣ የሚያጐርፍ (ዐጣቢ)

አጕሬሣ፡ ወገዝከበሬናከወይፈንእየተሻማሣርየሚጐርሥ።

አጕር፡ አወናክርዝጋክፉተናጋሪደፋር። (ወልደኸአጕር) ፡ ጨካኝቂልደንቈሮሰው።

አጕርጥ፡ ዝኒከማሁ (አፍጥጥ)

አጕባጭ፡ ያጐበጠ፣ የሚያጐብጥ፡ ደጋኝ፣ ቀላሽ።

አጕተመተመ፡ አጕረመረመ (ጐተመ)

አጕተምታሚ፡ ያጕተመተመ፣ የሚያጕተመትም (አጕረምራሚ)

አጕደፈደፈ፡ የአጐደፈድርብአኵለፈለፈ።

አጕዳይ፡ ያጐደለ፣ የሚያጐድል፣ የሚቀንስ፣ የሚያሳንስ (ቀናሽ፣ አሳናሽ)” ። ኣተርፍባይኣጕዳይ" እንዲሉ ።

አጕዳፊ፡ ያጐደፈ፣ የሚያጐድፍ (ጕድፍጥራጊየሚያፈስ፣ አፋጊ)

አጊያጊያጠ፡ አሸላለመ (የጌጥሥራ)

አጊያጭ፡ ያጌጠ፣ የሚያጌጥ፣ የሚሸልም (አልባሽ፣ ሸላሚ)

አጋለ፡ ሠማ።

አጋለ፡ አከበረ፣ አገነነ።

አጋለ፡ አጋመ፣ አሞቀ፣ አሠማ።

አጋለጠ፡ ሰውየሠራውንነውርአወጣ፣ አወራ።

አጋለጠ፡ በጠብበጦርነትጊዜጥሎሸሸ፣ ብቻአደረገ፣ አጋፈፈ፣ አራቈተ።

አጋመ፡ አፋመ፣ አጋለ፣ አሞቀ፣ አቃጠለ (አጋምአስመሰለ)

አጋመሰ፡ አታለመ፣ አቋረስ፣ አጋራ፣ አካፈለ፣ አፈናከተ (እኩሌታአደረገሥራንእንጀራን)

አጋመረ፡ አሳደገ፣ አጐለመሰ፣ አጠና።

አጋመተ፡ አሳላ፣ አሻለገ፣ አዋጋ (ዋጋንአነጋገረ)

አጋመነ፡ አናደደ፣ አጣቈረ።

አጋመደ፡ አፋተለ፣ አካረረ፣ አሻረበ፣ አጣመረ።

አጋመጠ፡ የጋማከብትንርስበርሱኣጣላ፣ እናከሰ፣ አባላ።

አጋሙዳ፡ ምስንጅር፥ ገመደ።

አጋሙዳ፡ ታላቅምስንጅርሆዳምበቅሎ (ብዙሣርናእኽልየሚበላየሚደብል)

አጋሚ፡ ያጋመ፣ የሚያግም (አቂ)

አጋሚዶ፡ ሽፍታ፡ ገመደ።

አጋማ፡ ኣበሳበሰ፣ አበለሻሸ፣ አጠናባ።

አጋማሽ (ሾች) ፡ አንዱንኹለትየሚያደርግ (አካፋይቍና)

አጋማጅ፡ ያጋመደ፣ የሚያጋምድ (የሚያሻርብ)

አጋሜ፡ የኔአጋም።

አጋሜ፡ የአጋሜተወላጅ።

አጋሜ፡ ያገርስምበትግሬውስጥያለአገር። አጋምያለበትየበዛበት፡ አጋማምአጋማዊተብሎይተረጐማል። ሹምአጋሜእንዲሉ ።

አጋም (ሞች) የንጨትስም፡ ፍሬውየሚበላእሾኻምዕንጨት። (የባለጌግጥም) ፡ ያንንነጕላባሏንነብርበቧጠጠው፡ መሹለኪያዬንአይቶአጋምሸመጠጠው።

አጋምአስመሰለ፡ የባቄላቈሎንአጠቈረ።

አጋምአዙርበት፡ ጥርሱለማያምርሣቅለሚያበዛሰውየሚነገር፡ ጥርስኸንተነቀሰውባጋምተወቀረውማለትነው።

አጋምጣስ፡ የዛርስም፡ የቀይዝርዝርዶሮየሚገብሩለትዛር።

አጋም፡ ጥቍርያጋምፍሬ።

አጋሰሰ፡ አዳፈረ።

አጋሰስ (ሶች) ፡ የጭነትከብትበቅሎምስንጅር።አጋሰስያሠኘውጓዝመሸከሙናዠርባውመገጠቡከጭንበቅሎበታችመኾኑነው"

አጋሰስ፡ በቁሙ፥ ገሰሰ።

አጋሣ፡ አገሣሣ፣ አፋሰሰ፣ አጯጯኸ። (ተመልከት፡ ጐሽንእይ "የዚህዘርነው)።

አጋረ፡ አስጮኸ፣ አስጨነቀ፣ አስለ።

አጋረመ፡ አዳነቀ፣ አፋራ።

አጋረዘ፡ መግረዝንረዳ (ሕፃንንያዘ)

አጋረደ፡ አካለለ፣ አማከተ።

አጋረጠ፡ አሳካ፣ አባጣ። (ተመልከት፡ ግራጭንተመልከትከገረጨናከጋረጠየወጣነው)

አጋረፈ፡ አቈናደደ (ምችአማታ)

አጋሪ፡ ያገረየሚያግር፡ አዋኪመካች።

አጋሪ፡ ያጋራ፣ የሚያጋራ (አካፋይ)

አጋራ (አስተራየፀ) ፡ የሚገራውንከብትበሽቢያአያያዘ (መገራትንረዳ)

አጋራ፡ አካፈለ፥ ገራ።

አጋራ፡ አካፈለ (ተመልከት፡ ገራጋራ)

አጋራ፡ አካፈለ፣ አተናተነ፣ አፋለመ።

አጋራ፡ አዳረሰ።

አጋራ፡ የገበሎስም፡ በእግሩሸረርብሎየሚኼድማለትነው።

አጋራረጥ፡ አሰካክ፣ አፈቃቅ፣ መጋረጥ።

አጋራዥ፡ ያጋረዘ፣ የሚያጋርዝ።

አጋራይ (አጋራዊ) የአጋርያርበኛወገን።

አጋራይመንገድ፡ ብዙእግረኛሰልፈኛየሚኼድበትኣውራጐዳና።

አጋራፊ፡ ያጋረፈ፣ የሚያጋርፍ (የገራፊ)

አጋር፡ እግረኛተራማጅሐርበኛ። እስራኤልከግብጽሲወጡ፰፻፻አጋርነበሩ።

አጋር፡ የሚረዳየሚያግዝ፡ ዐጋዥረዳትዘመድወገንጥግ። እከሌአጋርየለውምእንዲሉ። (ግጥም) ፡ አንተምሠርተኸብላአንቺምሠርተሽብይ፡ አላጋርእንጀራአይበላምወይ። (ወልደጻድቅጋሼ)

አጋር፡ ያብርሃምገረድ፡ የይስማኤልእናት። በዕብራይስጥሀጋርትባላለች፡ መጻተኚትስደተኚትማለትነው። (ኪወክ)

አጋሮች፡ ዐጋዦችረዳቶችወገኖች።

አጋሸበ፡ አሳደገ፣ አረዘመ።

አጋበሰ፡ ጋፈፈ፡ (ጋበሰ)

አጋቢ፡ አዛዋሪአስተላላፊበሽታን።

አጋቢ፡ ያጋባየሚያገባ፡ አማጭሚስትን።

አጋባ፡ አዛመደሚስትአማጣ፡ አቀናጀአራከበእገናን፡ አዛወገ። (ዕዝ፲፥፲)

አጋባ፡ ገለበጠባዶአደረገ፡ አዛወረአስተላለፈ።

አጋባሽ፡ ያጋበሰ፣ የሚያጋብስ፣ የሚጋፍፍ (ሰብሳቢ)

አጋቦስ፡ የትግሬንሕዝብእያጋበሰየሚበላዘንዶ (ታሪከነገሥት)

አጋተ (አግዐተ) ፡ ወተትቋጠረ፣ ዐቈረ፣ አወረደ፣ አንጠለጠለ፣ ዘረጋ፣ አድበለበለ፣ አከበደ (የፊት)

አጋተ፡ ወተትቋጠረ፡ ጋተ።

አጋተለ፡ ሰበሰበ፣ አከበ፣ ያዘ፣ ተሸከመ።እከሌከዠማብዙዓሣአጋትሎመጣ” ።

አጋተለ፡ ሰብስቦያዘጋተለ።

አጋተረ፡ አሳሳበ፣ አዋጠረ።

አጋት፡ የወንዝስም፥ ጋተ።

አጋት፡ የወንዝስም (ዜጋመልንወደግራትቶየሚወርድዥረትፋፋቴውባትጋፊኝአፋፍተንጠልጥሎየሚታይ)

አጋች፡ያገተ፡ የሚያግት፡ አከራካሪ፡ ጥቅም፡ ዳኛ ።

አጋች፡ ያጋተ፣ የሚያግት (የላምጡት)

አጋነነ (አገነነ) ፡ ትንሹንነገርትልቅአደረገ፣ አነሣሣ፣ አመሳገነ፣ አመሰጋገነ።

አጋነዘ፡ አካፈነ፣ አሻፈነ፣ አጠቃለለ፣ አስተሳሰረ።

አጋናኝ (ኞች) ፡ ያጋነነ፣ የሚያጋንን (አመሳጋኝ)

አጋናዥ፡ ደጋነዘ፣ የሚያጋንዝ።

አጋንንት፡ ጋኔኖች (ግእዝ)

አጋንዱር (ሮች) ፡ ወፍራምቂጣምሴትባለጌ።

አጋንዱር፡ ወፍራምሴትገነደረ።

አጋኖ፡ ንኡስአገባብ (የሩቅወንድቦዝኣንቀጽ "ከፍአድርጎአበርትቶማለትነውዳግመኛምማጋነንማበራታትተብሎይተረጐማል 'ቃለአጋኖ' እንዲሉ ።) (ተመልከት፡ ሆይን)

አጋዕዝተኪነት፡ የእጅጥበብጌቶች (ባለያዎች)

አጋዕዝት፡ ጌቶች (ነገደመላእክትሥላሴ)

አጋዘ (ግእዘ፣ ገአዘ) ፡ ግእዝተማረ።ሣርሥንጥርይዞአግእዝበግእዝመልእክተዮሐንስአለጕትንባብአነበበተማሪውቍጥርዐውቆያግዛል ። እኔናሞትባንድነትገብተንተማሪቤትእኔገናስቈጥርእሱያግዝዠመር" (አዝማሪ)

አጋዘ (ግእዘ፣ ገአዘ) ፡ ጠላ፣ ነቀፈ፣ ሻረ፣ አዋረደ፣ እወህኒቤትአገባ፣ አሰረ፣ ቀጣ።ንጉሡባለሉንአጋዘው” ።

አጋዘ፡ አመጣወሰደ፥ (ጋዘ)

አጋዘ፡ አሰረ (ጋዘ)

አጋዘተ፡ አዋገዘ።

አጋዘን፡ የዱርየበረሓበሬየደጋየቈላ፡ ቀንዳምቀንደረዥም። (፩ነገ፬፥፳፫) ። ዶባንእይ። (አጋዘን) ፡ አመጣንወሰደንአሰረን።

አጋዛ (አስተጋዝአ) ፡ አገባየ፣ አሻሻጠ፣ አሻመተ (አደራራጊ)

አጋዛ፡ መሬቱንለተጋዢሰጠ (አድራጊ)

አጋዠ፡ አስረጀ፣ አስረሳ፣ አዣዠ።

አጋዢ፡ የሚያገባይ፣ የሚያሻምት (የሚደጋዛባለርስት)

አጋዥ (ዦች) ፡ ያጋዘ፣ የሚያግዝ (የሚወስድ፣ የሚያመጣወሳጅናአምጪ)

አጋዥ፡ ማጭድ። ዐገዘ።

አጋዥ፡ ረዳት፡ ዐገዘ።

አጋዥ፡ የግዞትሹም፣ አሳሪ (ሉቃ፡ ፲፪፡ ፻፰)

አጋየ፡ አጋለ = አነደደ፣ አቃጠለ "ጋይአደረገ” ። (ተረት) "እንዳየንጤፍኢጋየን” ።

አጋይ፡ በጋ፡ ዐጋይ።

አጋይ፡ ያጋለ፣ የሚያግል።

አጋደ (አግሀደ) ፡ ገለጠ፣ አሳየ ።

አጋደለ (አስተጋደለ፣ አስተቃተለ) ፡ አስተዳደነ፣ አማታ፣ አዋጋ፣ አተ።

አጋደለ፡ አዘነበለ፣ አመዘነ፣ አከበደ፣ ደፋ፣ መነዘለ (ጭነትን)

አጋደረ፡ አፋከረ፣ አናቀፈ።ተጋደረናአጋደረአልተለመዱም” ።

አጋደደ፡ አበደረ፣ አዋሰ።

አጋዳ፡ አስተሳሰረ፣ አያያዘ።

አጋዳይ (ዮች) ፡ ያጋደለ፣ የሚያጋድል (ኣዋጊ "አትለውምወይባይጋለሞታ)

አጋዳይ፡ የሚያጋድል፣ የሚያዘነብል (እህያ፣ አጋሰስ፣ ወደልጋዝ)

አጋጅ (ጆች) ያገደየሚያግድ፡ ገቺከልካይከታሪአሳሪጠባቂእረኛ። ከብትአጋጅእንዲሉ።

አጋጅ፡ የሰውስም።

አጋገረ፡ እንጀራንአባሰለ፡ እሳትንአቈሳቈሰ፡ ዳቦንአዳፋ ።

አጋጋለ፡ አጋነነ፣ አነሣሣ፣ አዳመቀ።

አጋጋለ፡ አጋጋመ፣ አቀጣጠለ፣ አታኰሰ።

አጋጋል፡ አጋጋም፣ አቅ፣ መጋል።

አጋጋመ፡ አፋፋመ፣ አጋጋለ፣ አቀጣጠለ።

አጋጋም፡ አፋፋም፣ አጋጋል፣ መጋም።

አጋጋተ፡ አጣጣ፣ አጐናጩ (የሕፃንንእጅየጥጃንአፍበመያዝመጋትንረዳ)

አጋጋት፡ የወተትየውሃአሰጣጥመጋት።

አጋጋዝ፡ አወሳሰድ፣ አስተሳሰር (መውሰድ፣ ማጋዝ)

አጋጋይ፡ ያጋጋለ፣ የሚያጋግል፣ የሚያጋግም (አጋናኝ)

አጋጋጥ፡ አላላጥ፣ አመላለጥ፣ እነጫጨት፣ አበላል፣ መጋጥ።

አጋጋፈ፡ አስተፋፈሠ፣ አጣረገ።

አጋጋፍ፡ አጠራረግ፣ አጠጣጥ፣ መጋፍ።

አጋጠ፡ ለከብትሣርአበላ፣ እለቀመ።

አጋጠመ፡ አቃረበ፣ አገናኘ፣ አሳካ፣ አዋደደ፣ እሰማማ፣ ኣጣመረ፣ አያያዘ፣ አቋለፈ፣ አገናዘበ፣ አዋረሰ (ዘፀ፡ ፴፮፡ ፲፯፡ ማር፡ ፲፡ ፱፡ ሉቃ፡ ፲፡ ፴፬)

አጋጠመ፡ አጣላ፣ አዋጋ።

አጋጠመ፡ ጥርስንበከንፈር፣ ዐይንንበሸፋሽፍትከደነ፣ አማወተ፣ ገነዘ።

አጋጣሚ፡ ያጋጠመ፣ የሚያጋጥም (የላይፈሪ፣ የታችፈሪባይየሚያጣላአሳባቂዦሮጠቢአዋሻኪድንገተኛነገርአማዋችገናዥ)

አጋጣሚነት፡ ኣጣይነት፣ አማዋችነት።

አጋጣሞች፡ አሳባቆች፣ ገናዦች።

አጋጣረ፡ አለፋ፣ አደከሙ።

አጋጨ፡ አጣላ፣ አማታ፣ አላተመ፣ አዋጋ (ኤር፡ ፶፩፡ ፳፳፫)

አጋጭ (ጮች) ፡ ያጋጠ፣ የሚያግጥ፣ የሚያበላ (አብሊ)

አጋጭ፡ የባልደራስደንብ (የመንግሥትፈረስበቅሎኣብሊናጠባቂጭፍራ)

አጋጭነት፡ አጋጭመኾን፣ ፈረስዘበኝነት።

አጋጯ፡ ያጋጨ፣ የሚያጋጭ፣ የሚያጣላ (አማቺ፣ አላታሚ፣ አዋጊ)

አጋፈረ፡ ከለከለ፥ (ጋፈረ)

አጋፈተ፡ ገዘፈ፥ (ጋፈተ)

አጋፈተ፡ ገፈ (የዛራም)

አጋፈተች፡ ተጫወተች (ልጃገረዲቱ)

አጋፈጠ፡ ሰውንወደጠብአሳለፈ።

አጋፈጠ፡ ወፍራምዕንጨትንጥፍጥፍንጨመረ፣ ማገደ፣ ዠገደ።

አጋፈፈ፡ ልብስንኢቃማገፈፈ።

አጋፋ (አስተጋፍዐ) ፡ ግፍአሣራ፣ አባደለ (ሉቃ፡ ፰፡ ፵፭)

አጋፋ፡ አናሣ።ይህንጣራእባክኸአጋፋኝ” ።

አጋፋ፡ አዳፋ (ዘፍ፡ ፲፱፡ ፱)

አጋፋ፡ አጣበበ፣ አጫነቀ።

አጋፋሪ (ሮች) ፡ ያጋፈረ፣ የሚያጋፍር (ከልካይአስገቢናአስወጭ) (ተመልከት፡ የሺአጋፋሪ - የሻምበልምክትልአዛዥደጅንእይ)

አጋፋሪነት፡ ከልካይነት።

አጋፋች፡ ያጋፈተ፣ የሚያጋፍት (የሚጋፍትገዛፊ)

አጋፋጭ፡ ያጋፈጠ፣ የሚያጋፍጥ (ማጋጅአንዳጅ)

አጌተየ፡ ኣከበረ፣ አላቀ፣ ሀብታምአደረገ፣ አስገዛ፣ አስነዳ፣ እገነነ።

አጌጠ፡ ሸለመ (ገየጠጌጠ)

አጌጠ፡ ጸዐዳልብስለበሰ። (ተረት) "ጀንበርሳለሩጥአባትሳለአጊጥ” ።

አግ፡ ሐግ፡ ዐገገ።

አግለበለበ፡ ወዘወዘ፥ ገለበ።

አግላይ፡ ያገለለ፣ የሚያገል (አራቂ)

አግመነመነ፡ የአገመነድርብ (አትከንከን)

አግሚ፡ ያገማ፣ የሚያገማ፣ የሚያጠነባ።

አግማማ፡ የአገማድርብ (ብዙጊዜአገማ)

አግማሪ፡ ያገበረ፣ የሚያገምር (የሚችልቻይወሳኝ)

አግማጭ፡ ያገመጠ፣ የሚያገምጥ።

አግምቶ፡ አበስብሶ፣ አበላሽቶ።አግምቶበልእያገማየሚበላሥሥታምሰውወይምነብር” ።

አግምን፡ ያገመነ፣ የሚያገምን (ልብአንድድአብግን)

አግሪ (ሐረር) ዝኒከማሁ።

አግሪ (ትግሐባ) መንገደኛ።

አግራሪ፡ ያገረረ፣ የሚያገር፣ የሚያሠማ (አሥሚጯኺአቅራሪሸላይ)

አግራራ፡ አለዛዘበ።

አግራፍ (ፎች) ፡ ከቀጪንብረትናከንሓስሽቦከሌላምየተበጀየልብስየእጀጠባብየኮትየካባቍልፍማያያዣ።

አግሬ (ዘአግርአግራዊ) ዝኒከማሁለአግርቁመትሙሉጋሻ። አላባሽአግሬእንዲሉ። ዣግሬንተመልከት።

አግሬባላ (ባላአግሬ) የአግሬባላ፡ የጋሻመስቀያሽመልነፍጠኛይዞትየሚዞር፡ ዐንካሴያለውባለብዙሜንጦማነጣጠሪያ፡ ሥጋማንጠልጠያ።

አግሬ፡ የአግርባለአግርጋሸኛ።

አግሬዎች፡ ሰፋፊዎችናረዣዥሞችጋሾች።

አግር (ወልታ) ታላቅጋሻየአጋርያርበኛመከታከለላ።

አግርዴ፡ የሰውስም።

አግርድ፡ ግርድአውጣ።

አግሺ፡ ያገሣ፣ የሚያገሣ።

አግበሰበሰ፡ ልብስንጐተተ፣ አክበሰበሰ።

አግበሰበሰ፡ ሰበሰበ፡ (ጋበሰ)

አግበሰበሰ፡ የአጋዐሰድርብ (አብዝቶሰበሰበ)

አግቢ፡ የሚያገባ፡ ሚስትየሚያመጣ፡ አምጪ።

አግቢፈቺ፡ ባንዲትሴትየማይረጋወረተኛወንድ።

አግባ (አግብእ) ክተትዱልጨምር፡ ወደኋላበል።

አግባመልስአለ፡ ከሸሸካፈገፈገበኋላ፡ ጠላትንተቋቋምውጋአለ።

አግባቢ፡ ያግባባየሚያግባባ፡ ጐትጓች፡ በልበልየሚል።

አግባባ፡ አድርግአድርግአለ፡ ጐተጐተአስደፈረ።

አግባብ፡ መግባትአገባብ፡ የመግባትምክንያት።

አግባብ፡ ዕውቂያልማድወዳጅነት። እከሌእከሌቤትአግባብየለውም።

አግቦ (አግብኦት) አሽሙርናለበጣነገር፡ በራስአስመስሎሌላውንመስደብ። ምፀትንእይ።

አግቦ፡ ስድብ፡፡ ገባ።

አግቦኛ (ኞች) አሽሙረኛ፡ ባላግቦአግቧም።

አግተለተለ፡ አቅጠለጠለ፡ (ገተለ)

አግተልታይ፡ ያግተለተለ፣ የሚያግተለትል (አቅጠልጣይ)

አግተመተመ፡ አምታታ፣ አገላተመ፣ አጋጨዕቃንከዕቃ።

አግተመተመ፡ አገላተመ፡ ገተመ።

አግተምታሚ፡ ያግተመተመ፣ የሚያግተመትም (አገላታሚ)

አግተረተረ፡ አውተረተረ፣ አንገደገደ።

አግተረተረ፡ የገተረድርብ (ብዙጊዜገታተረየመትንየሥርየዥማትየቋን)

አግናኝ፡ ያገነነ፣ የሚያገን።

አግኚ፡ ያገኘ፣ የሚያገኝ (ያዥ)

አግዓዚ፡ ጌታ (ነጻአውጭነገደለኵሽከመገዛትሬሱንነጻያወጣ)

አግዓዝያ፣ አግዓዚት፡ ሐበሻየአግዓዚአገር።

አግዛፊ፡ ያገዘፈ፣ የሚያገዝፍ፣ የሚያጐላ (አጕሊረቂቁንናየሩቁንአጕልቶየሚያሳይመነጥር)

አግዝ (ዞች) ፡ ገብረጕንዳን (የእኸልንቅንጣትከሜዳወደጕድጓድየሚያግዝ)” ። በግእዝ 'ቃሕም' ይባላል” ።

አግዝ፡ ገብረጕንዳን፥ (ጋዘ)

አግዠለዠለ፡ ጐተተ፡ (ገዠለ)

አግደረደረ፡ አኰራ፣ አስታበየ፣ አስገበዘ፣ ወላዋይአደረገ።

አግደርዳሪ፡ ያግደረደረ፣ የሚያግደረድር፣ የሚያኰራ (አኵሪ)

አግደው፡ ጠላትንግታውከልክለው።

አግዳሚ፡ ኩትኛ፣ አጣፊኝሸማዝቅዝቅያይዶለ።

አግዳሚ፡ የመቂናጦችመንጠልጠያ (አጣናበ፪ባላላይየተቀመጠ)

አግዳሚ፡ የግድግዳናየጣራማገርበምስማርአግድምየሚመታ።

አግዳሚ፡ ያገደመ፣ የሚያገድም (መንገድአቋርጦአግድሞየሚያልፍ)” ። ዐላፊአግዳሚ" እንዲሉ ።

አግዳሚ፡ ጫፍናጫፉዋልታያለበትየድንኳንሠረገላ።

አግዳማ፡ ዘዋሪአውራፍየልየማንንምመንጋተከትሎለስሪያየሚያገድም።

አግዳማይ (ዮች) ፡ የአግዳማዐይነት፣ ወገን (ዞሮተመልሶእወጣበትቤትየሚገባ)

አግዳጅ፡ ያገደደ፣ የሚያገድ (አጥማሚ)

አግዳፊ፡ ያገደፈ፣ የሚያገድፍ (ጦምአስጣይ፣ ሥጋእብለ)

አግዴ፡ የሰውስም፡ ከልክሌጠብቄወስኔ።

አግድ፡ ትእዛዝአንቀጽ፡ ከልክልጠብቅ፡ ሐይበል። ወለደብለኸወለድንእይ።

አግድም፣ አግድመት፡ ጐን (የቀኝወይምየግራስፍራሽቅብናቍልቍልቀጥታያልኾነ)

አግድሞአየ፡ በንቀትተመለከተ።

አግድሞአደግ፡ ባለጌያልተቀጣዕገውጡመረንስድ።

አግድሞ፣ አግድሞሽ፡ ዝኒከማሁ።

አግጀለጀለ፡ ጐተተ፡ (ገዠለ)

አግፈለፈለ፡ አፈላ፡ (ገፈለ)

አግፈልፋይ፡ ያግፈለፈለ፣ የሚያግለፈልፍ።

አግፈጠፈጠ፡ አጨሰ፣ አጫሰ፣ አነደደ።

አጐለ (ሀጕለ) አጠፋ፥አወከ፥እሰናከለ።

አጐለመሰ፡ እጐረመሰ፣ አጐበዘ፣ አጸና፣ አበረታ።

አጐለማመስ፡ አጐባበዝ፣ አበረታት፣ መጐልመስ።

አጐለሳሰስ፡ አጣጣል፣ አጨቋቈን፣ መጐልሰስ።

አጐለበ፡ ሽንብራንከእንቡጥ፣ አሹቅንከገለባአወጣ፣ ጠረጠረ፣ አወለበ። (ተመልከት፡ ቀለበንየአጐለበዘርርሱነው)

አጐለበተ፡ ጕልበታምአደረገ፣ አበረታ።

አጐለባበት፡ አበረታት፣ መጐልበት።

አጐለደመ (ጐለደመ) ፡ አፈነገጠ፣ አፈጠጠ።

አጐለደፈ፡ አደነዘ፣ አላሸ፣ አዶለዶመ።

አጐለዳደም፡ አለያየት፣ መጐልደም፣ ማናጋት።

አጐለዳደፍ፡ አደናነዝ፣ መጐልደፍ።

አጐላ (አጕልሐ) ፡ ጕልሕአደረገ፣ አገዘፈ፣ ኣወፈረ።

አጐላለል፡ የጕልላትአሠራር፣ አጫጫን (የክዳንአጨራረስ፣ መጐለል)

አጐላለም፡ አከፋፈል፣ መጐለም።

አጐላለብ፡ ኣለጓጐም፣ መጐሰብ።

አጐላለት፡ ኣተካከል፣ አከላለል፣ መትከል፣ ማቆም።

አጐላል፡ አገዛዘፍ፣ መጕላት።

አጐላመሰ፡ አዳመቀ፣ አዳራ፣ አበራታ፣ አጋነነ።

አጐላማሽ፡ ያጐላመሰ፣ የሚያጐላምስ (ተጨማሪፊደልናቃልማለካአኮ)” ።እኔማለካእንዲህኑሯልንአንተእኮ”“ይኸውምንኡስአገባብነው” ።

አጐላጐለ፡ አቈናጩ፣ አላቀመ።

አጐላጐለ፡ አናናደ፣ አተራተረ፣ አበለሻሸ።

አጐላጐለ፡ አዋጣ፣ አዘካዘከ።

አጐላጐል፡ አቈነጫጨት፣ አለቃቀም፣ መጐልጐል።

አጐልማሽ፡ ያጐለመሰ፣ የሚያጐለምስ (አጐባዥ)

አጐልባች፡ ያጐለበተ፣ የሚያጐለብት (አበርቺ)

አጐመላለል፡ አቈናነን፣ መጐማለል።

አጐመራር፡ አበሳሰል፣ አገረጣጥ፣ መጐምራት።

አጐመዘዘ፡ ጐምዛዛአደረገ፣ አመረረ።

አጐመዛዘዝ፡ አመራረር፣ መጐምዘዝ።

አጐመዠ (አመነየ) ፡ አሠየ፣ አቋመጠ፣ አቃረ።

አጐመዣዠት፡ አሠያየት፣ መጐም።

አጐመጐመ፡ አበቀለጐመጐመ።

አጐመጐመ፡ አወጣ፣ አበቀለ።

አጐማለለ፡ ቈነነ፣ አኰፋነነ።

አጐማመር፡ አነፋፍ፣ አስተባበጥ፣ መጐመር።

አጐማመደ፡ አቈራረጠ፣ አበጣጠሰ፣ እለያየ።

አጐማመድ፡ አጐራረድ፣ መጕመድ።

አጐማማጅ፡ ያጐማመደ፣ የሚያጐማምድ (አቈራራጭአበጣጣሽ)

አጐምዢ፡ ያጐመዠ፣ የሚያጐመዥ።

አጐሰቈለ፡ ብላሽአደረገ፣ አጠፋ፣ ጐዳ፣ አከሰረ (የሰውበታችአደረገ) (ምሳ፡ ፲፱፡ ፲፱፡ ሰቈ፡ ፭፡ ፲፩፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፳፬፡ ፭)

አጐሰቋቈለ፡ አበለሻሸ።

አጐሰቋቈል፡ አከሳስ፣ አጠቋቈር፣ መጐስቈል። (ተመልከት፡ በሰቈለንእይከዚህጋራአንድነው)

አጐሳሰም፡ አመታት፣ መጐሰም።

አጐሳሰር፡ አመላል፣ መጐሰር።

አጐሳቈለ (አጐሰቈለ) ፡ አጣቈረ፣ እበላሸ፣ አዋረደ (፩መቃ፡ ፲፱፡ ፱)

አጐሳጐስ፡ አጐራረሥ፣ መጐስጐስ።

አጐስቋይ፡ ያጐሰቈለ፣ የሚያጐስቍል (አጥፊአዋራጅ)

አጐረ (አጊርአገረ) በቁሙ፡ ሰበሰበአከማቸዐጀበ፡ አወናከረዘጋ፡ የንጨትየከብትየገንዘብ። ክፉተናገረተከራከረ።

አጐረማመስ፡ አጐለማመስ፣ መጐርመስ።ጐረመሰየሕዝብጐለመሰየካህናትነው” ።

አጐረሠ፡ ባፍልክመብልንለሠራተኛጥቂትገንዘብጥሬእኸልንለወፍጮሰጠ (መዠመሪያፈጨከረተፈሸመሸመጤፍን) (ተመልከት፡ ገሣብለኸአገሣንእይ)

አጐረሠ፡ ጠመንዣንለጐመ (ጥይትቀረቀረ)

አጐረበ፡ አረገበ፣ አሳበጠ፣ አቈረበ (በቀላልወቀጠነደፈአኼደ)

አጐረባበጥ፡ አቈራቈር፣ አወጋግ፣ መጐርበጥ።

አጐረና፡ አቀረና፣ አበላሸ።

አጐረናን፡ አቀረናን (አበለሻሸትመጐርናት) (ተመልከት፡ ገለማንእይ)

አጐረደመ፡ አቈረጠመ።

አጐረዳደም፡ አቈረጣጠም፣ መጐርደም።

አጐረጠ፡ ዐይኑንአወጣ፣ አፈጠጠ።

አጐረፈ፡ ልብስንዐጠበ (እንዶድንሳሙናንለማውጣት)

አጐረፈ፡ ቅቤናድልኸቀላቀለ (ደባለቀአዋሐደዐሸበጠበጠባንድነትመታ)

አጐረፈ፡ ጐርፍአደረገ (ኣወረደአፈሰሰዝናቡ)

አጐራአጓራ፡ በጕረሮውጮኸ፥ (ጐራጓራ)

አጐራ፣ አጓራ፡ በጕረሮውጮኸ።ሲጠባያደግጥጃቢይዙትያጓራልበሬውስለታረደያጓራልከብቶቹበፈርስላይያጓራሉ (ያለቅሳሉ)” ።

አጐራ፡ ገዘፈ (ሂያሂያአለ "ዛሬሌሊትእከሌዛርፈልቆበትሲያጐራዐደረ ።) (ተመልከት፡ ጋረንተመልከት)

አጐራረሠ፡ ጕርሻአቀባበለ፣ አመጋ።

አጐራረሥ፡ አበላል፣ አከረታተፍ፣ መጕረሥ፣ ማጕረሥ። (ተመልከት፡ ሳበብለኸሳቢዘርንእይ)

አጐራረብ፡ አረጋገብ፣ አቈረባበጥ፣ መጕረብ።

አጐራረድ፡ አቈራረጥ፣ አፈታተግ፣ ኣዘለል፣ መጕረድ።

አጐራረጥ፡ አወጣጥ፣ አፈጣጠጥ፣ መጕረጥ፣ ማጕረጥ።

አጐራረፍ፡ አወራረድ፣ አፈሳሰስ፣ አስተጣጠብ፣ መጕረፍ።

አጎራበተ (አስተጋወረ) ፡ ጐንለጐንዐጥርለአጥርበቀኝበግራበፊትበኋላጎረቤትአደረገ (አኳዃነአቃረበአኗኗረ)” ።ትግሬምአጎርበተብሎአፈናጠጠይላልናአቃረሰካለውይገባል” ።

አጎራበተ፡ አቃረበ፥ ጎረቤት።

አጎራባች፡ ያጎራበተ፣ የሚያጎራብት (አቃራቢ)

አጐራጐረ፡ አፋተሸ፣ ኣበራበረ፣ አፋ።

አጐራጐር፡ አበራበር፣ አፈላለግ፣ መጐርጐር።

አጐሸ፡ አደፈረሰ።

አጐሸመጠ፡ ብጫመስሎመብቀልዠመረ (ብቅአለብቋያው)” ።ርግጠኛውትርጓሜግንአበቀለነው"

አጐሸማመጥ፡ አጐናነጥ፣ መጐሽመጥ።

አጐሻመጠ፡ አናካ፣ አጓነጠ፣ አናጠበ።

አጐሻሸም፡ አደሳሰቅ፣ መጐሸም።

አጐበራረር፡ አደራረቅ፣ አጐባበጥ፡ መጐብረር፣ መድረቅ።

አጐበር፡ በቁሙ፡ ጐበረ።

አጐበበ፡ ጐባባአደረገ ።

አጐበተ፡ ጕበትአበጀ።

አጐበኛኘ፡ አጠያየቀ፡ አፈቃቀደ።

አጐበኛኘት፡ አስተያየት፡ አፈቃቀድ፡ አሰላለል፡ መጐብኘት ።

አጐበዘ፡ ኣጐለመሰ፡ አበረታ፡ አጠና፡ እጠነከረ።

አጐበደደ፡ አጐነበሰ፡ አጐበጠ፡ አፈነደደ።

አጐበደደ፡ አጐነበሰ፡ ጐበደደ።

አጐበዳደድ፡ አጐባበጥ፡ አጐነባበስመጐብደድ ።

አጐበጐበ፡ አብሲትጨመረ፡ ጐበጐበ።

አጐበጐበ፡ አብሲትንከቡሖደባለቀ ።

አጐበጐበ፡ እቈበቈበ፡ አቶከቶከ፡ አረገደ።

አጐበጠ፡ አጐነበሰ፡ እዘባ፡ ደጋንአደረገ፡ ቀለሰ፣ መለሰ፣ ቀሰተ ።

አጐባበል፡ አቀማመጥ፡ ማስቀመጥ።

አጐባበዝ፡ አበረታት፡ አጠናን፡ መጐብደድ።

አጐባበጥ፡ አጐነባበስ፡ አዘባብ፡ መጕበጥ።

አጐባኘ፡ አጣየቀ፡ አፋቀዶ።

አጐባዥ፡ የሚያጐብዝ፡ የልብልብየሚሰጥ።

አጐባጐበ፡ አማታ፣ አዳሰቀ፣ አጓሸመ ።

አጐባጐበ፡ ዶቄትናአብሲትአመረ፡ አላወሰ ።

አጐባጐብ፡ አሸላለም፡ መጐብጐብ፡ ማጐብጐብ፡ መጨመር፡ መደባለቅ ።

አጐባጓቢ፡ የሚያጐባጕብ፣ አዳሳቂ ።

አጐብዳጅ (ጆች) ፡ ያጐበደደ፣ የሚያጐበድድ፡ አጐንባሽ፡ አዘንባይ ።

አጐብጓቢ፡ ያጐበጐበ፣ የሚያጐበጕብ፡ ኣቈብቋቢ፡ አቶክቷኪ፡ አርጋጅ ።

አጐብጓቢነት፡ አቈብቋቢነት፡ አቶክቷኪነት ።

አጐተነ፡ አሳደገ፣ አጐፈረ፣ አበጠረ፣ መየደ፣ አቆመ (ጐሚትእስመሰለ)

አጐተነ፡ አጐፈረ፥ ጐተነ።

አጐታተት፡ አሳሳብ፣ መጐተት።

አጐታተን፡ አስተዳደግ፣ አረዛዘም፣ ማጐተን።

አጐታኝ፡ የሚያጐትንመያጅ።

አጐታጐተ፡ አቻኰላ፣ አዘባዘበ፣ እነሣሣ።

አጐታጐት፡ አወታወት፣ መጐትጐት።

አጎት (ቶች) ያባትናየእናትወንድም። (ዘሌ፳፥፳) ። አጎትከአኮ፡ ኣኮከአኅየወጣነው። ኣኮንእይ።

አጐቻቸት፡ አከማመር፣ መጐቸት።

አጐነቈለ፡ ኣበቀለ፣ አወጣ፣ አፈጠጠ።

አጐነቋቈል፡ አበቃቀልሙጐንቈል።

አጐነበሰ፡ ዐንገቱንደፋ፣ አቀረቀረ፣ እዘነበለ።

አጐነታተል፡ አጐናነጥ፣ አነካክ፣ አገፋፍ፣ መጐንተል።

አጐነታተር፡ አቈነጣጠር፣ መጐንተር።

አጐነደ፡ ኣወፈረ፣ አደነደነ።

አጐነደ፡ ጐናዴአደረገ (ጐዦአወጣ)

አጐነዳደል፡ አሰላለብ፣ አሰነጋግ፣ መጐ።

አጐናተረ፡ ኣቈናጠረ፣ አበሳ፣ አስቈጣ።

አጐናነበ፡ አከናነበ፣ አጐናጸፈ፣ ጀቦነ።

አጐናነጥ፡ አደፋፈር፣ አነካክ፣ መጐነጥ።

አጐናነፍ፡ አስተጣጠብ፣ አስተጃጀል፣ አቀራረጽ፣ አደጓጐስ፣ መጐነፍ።

አጐናዘለ፡ አዘናፈለ፥ ጐነዘለ።

አጐናዘለ፡ አዘናፈለ፣ አቈላዘመ።

አጐናጅ፡ ያጐነደ፣ የሚያጐንድ (አባትዘመድ)

አጐናጐነ፡ አታታ፣ አቋነነ፣ አቈላለፈ፣ አጠላለፈ፣ ኣዋሰበ፣ አወሳሰበ።

አጐናጐን፡ አጠላለፍ፣ ኦጠማመር፣ መጐንጐን።

አጐናጓኝ፡ ያጐናጒነ፣ የሚያጐናጕን።

አጐናጠፈ፡ አለበሰ፣ አከናነበ።

አጐናጣፊ፡ ያጐናጠፈ፣ የሚያጐናጥፍ።

አጐናጸፈ፡ አጐናጠፈ።

አጐናፈረ፡ እንዳፈርእንደራስጠጕርአብዝቶበላይበላዬቤትሙሉሰጠ (አለልክቸረለገሰ)

አጐናፍር፡ የሰውስም፥ (ጐነፈረ)

አጐናፍር፡ የሰውስም (ሀብታምልጅቸርዕድሉእንደጐርፍእንደዠማየኾነ)” ።ያቶእከሌቤትአጐናፍርነው" እንዲሉ።

አጐንቋይ፡ ያጐነቈለ፣ የሚያጐነቍል (አብቃይ)

አጐንባሽ (ሾች) ፡ ያጐነበሰ፣ የሚያጐንብስ (እንስሳሰው)” ።ዐፋሽአጐንባሽ" እንዲሉ።

አጐንብሶ፡ አቀርቅሮ።አጐንብሶየሚህላንተኝተኸቀላውጠው” ።

አጐዘለ፡ ናቀ፥ ጐዘለ።

አጐዘለ፡ ኣኰሰሰ፣ ናቀ፣ አቀለለ።

አጐዛ፡ ደበሎ፥ ዐጐዛ።

አጐዛይ፡ ያጐዘለ፣ የሚያጐዝል (ኣኰሳሽ፣ ናቂ፣ አቅላይ)

አጐዛጐዘ፡ አነሳነሰ፣ አናጠፈ።

አጐዛጐዝ፡ አበታተን፣ አነሳነስ፣ መጐዝጐዝ።

አጐዛጓዥ፡ ያጐዛጐዘ፣ የሚያጐዛጕዝ።

አጐደለ (ዘፀ፡ ፲፬፡ ፳፩) ፡ አሳነሰ፣ ቀነሰ፣ ነቀሰ፣ ቀመጠለ፣ አስቀረ፣ አጐዳ።ቃሉንአጐደለ" (የተናገረውንአልፈጸመም)

አጐደነ፡ ወደጐንአስኬደ፣ ጐድንአለ።

አጐደጐደ፡ ማሰ፣ ቈፈረ፣ ፋረ፣ ሸረሸረ፣ ጐደበ (ውሃ፣ ሰው፣ መሬትን) (ዘኍ፡ ፳፩፡ ፲፰)

አጐደፈ፡ ጦምንአስተወ፣ ሥጋአበላ።

አጐደፈ፡ ፍግ፣ ፋንድያ፣ በጠጥአፈሰሰ፣ አፋፃ፣ አረከሰ፣ ስምአጠፋ፣ አሳደፈ። (ተመልከት፡ ኰለፈን)

አጐደፋፈር፡ አማማስ፣ መጐድፈር ።

አጐዳ (ጐድዐ፣ አጕድዐ) ፡ ጐዳ፣ አስጐዳ።

አጐዳ፡ ሰኰናጐዳ።

አጐዳ፡ አጐደለ” ። ጮሌውንበሠጋርብለውጠውአያጐዳኝም" (አንቀጽ)

አጐዳኘ፡ ከብትንአዛወረ፣ ኣስገለለ ።

አጐዳደለ፡ ቀናነሰ፣ ነሣሣ ።

አጐዳደል፡ አስተናነስ፣ መጕደል ።

አጐዳደብ፡ አማማስ፣ አቈፋፈር፣ መደብ።ትግሬም 'ጐደበን' ደነዘይለዋል” ።

አጐዳደፍ፡ አስተዳደፍ፣ መጕደፍ ።

አጐዳዳ፡ እበዳደለ ።

አጐዳድ፡ ክፉአመታት፣ መጕዳት ።

አጐዳጐድ፡ አከታተት፣ መጐድጐድ፣ መክተት፣ ማጐድጐድ ።

አጐድጓጅ፡ ያጐደጐደ፣ የሚያጐደጕድ (ማሽቈፋሪ)

አጐዶ፡ በውስጡሊጥእየለጠፉቂጣየሚጋግሩበትሸክላ (የዘላንምድጃ) (ዘሌ፡ ፪፡ ፬)

አጐዶ፡ እሳት፣ ከሰልናብረትየሚገባበትየጠይብጕድጓድ።

አጐዶ፡ የማታምርሴትአፍንጫጐራዳ - ደፍጣጣ” ። እኸልከባዶልጅከአጐዶ" እንዲሉ ።

አጐዶ፡ የከሰልጕድጓድ፥ ጐደጐደ።

አጐጠጐጠ (አቈጠቈጠ) ፡ አወጣ፣ አበቀለ፣ አጐመጐመ።

አጐጠጐጠ፡ አበቀለ፡ ጐጠጐጠ።

አጐጠጐጤ፡ በደረቷጡትያወጣችያበቀለችየአሥራአምስትዓመትልጃገረድ።

አጐጠጐጤ፡ አጐጥጓጭ (ያጐጠጐጠ፣ የሚያጐጠጕጥያፍለኛሴትልጅደረት)

አጐጠጠ (አቍጠጠ) "ምንይመስላልአለፊቱንአጠቈረግንባሩንቋጠረአሳነሰየሰውበታችአደረገአኰሰሰናቀአቀለለ” ።

አጐጠጠ፡ ናቀ፥ ጐጠጠ።

አጐጣጐጥ፡ ኣመዛዘዝ፣ መጐጥጐጥ ።

አጐጣጭ (ጮች) ፡ ያጐጠጠ፣ የሚያጐጥጥ (አኰሳሽ፣ ናቂ)

አጐጤ (ዎች) ፡ ልጃገረዲቱወይምጕጥየሚመስለውናያልወደቀውጡቷ።አጐጤየአጐጠጐጤከፊልነው” ።

አጐፈረ፡ አጐተነ፥ ጐፈረ።

አጐፈረ፡ ጠጕሩንአሳደገ፣ አረዘመ፣ አጐተነ፣ መየደ፣ አበጠረ።

አጐፈነነ፡ አመረረ፣ አቀየመ፣ አከፋ፣ ፊትንአኮሳተረ።

አጐፈየ፡ አከሳ (ጕፋያአደረገ)

አጐፈጣጠጥ፡ ኣረጃጀት፣ መጐፍጠጥ።

አጐፋሪ፡ ያጐፈረ፣ የሚያጐፍር (አጐታኝ)

አጐፋፈር፡ አረዛዘም፣ መጐፈር።

አጓለበ፡ አንገዋለለ (ከላይከላይአነሣየሣርየገለባ)

አጓለተ፡ አቋቋመ፣ አጠማዘዘ፣ አታከለ፣ አካለለ።

አጓመተ፡ አጓመደ፣ አቋረጠ፣ አካፈለ።

አጓመደ፡ አማታ፣ አደባደበ።

አጓመደ፡ አቋረጠ፣ አጓረደ፣ አባጠሰ፣ አሳለበ (ለያየ)

አጓመጠ፡ ባፉሙሉይዞዐኘከ፣ በላእንደከብት።

አጓመጠ፡ ዐኘከጓመጠ።

አጓማጭ (ጮች) ፡ ያጓመጠ፣ የሚያጓምጥ (የሚያኝክዐኛኪ)

አጓረሠ፡ ኣባላአማገበ፣ አከራተፈ፣ አሸማሸመ፣ አፋጩ።

አጓረበ፡ አራገበ፣ ኣጨማደደ።

አጓረፈ፡ አስተጣጠበ፣ አስተሻሸ።

አጓሪ፡ ያጐረየሚያጕር፡ ሰብሳቢአከማቺዘጊ፡ የጭቃሹምምክትልቱኪ።

አጓሸመ፡ አዳሰተ፣ አዳሰመ።

አጓበበ፡ ዳርዳርአለ፡ ጐበበ።

አጓበበ፡ ዳርዳርእለ፡ አጊጦታየ (ሐዋ፡ ፳፭፡ ፳፬)

አጓበጠ፡ አቃለሰ፡ አዛባ ።

አጓባቢ፡ ያጓበበ፣ የሚያጓብብ "እዩኝ"

አጓተተ፡ አሳሳበ፣ አዋሰደ።

አጓታች፡ ያጓተተ፣ የሚያጓትት (አሳ)

አጓት፡ የወተትውሃያይብቅራሪ። (ተረት) ፡ አጓቱንሲያዩትዐይቡንጨለጡት።

አጓዘ፡ ቀስብሎወሰደ፥ (ጓዘ)

አጓዥ (አግዓዚ) ፡ ያጓዘ፣ የሚያጕዝ፣ የሚያዘግም (አዝጋሚ)

አጓይ፡ ያጐለየሚያጕል፡ የሚያጠፋ፡ አጥፊአዋኪአሰናካይ።

አጓደለ፡ ኣስተናነሰ፣ አቀናነሰ፣ አቆመ፣ አቋረጠ።

አጓደደ፡ አኰራ፥ ጓደደ።

አጓደደ፡ አኰራ፣ አስደገገ፣ አስታበየ።

አጓደፈ፡ ጕድፍአፋሰሰ፣ አፋፋገ፣ አስተዳደፈ፣ ኣራከሰ።

አጓዳ፡ ኣባደለ ።

አጓዳይ፡ ያጓደለ፣ የሚያጓድል፣ የሚያቋርጥ።

አጓዳጅ፡ የሚያጓድድ (አዙሪ፣ አስደጊ)

አጓጒ፡ ያጓጓ፣ የሚያጓጓ (አሳይቶነሺ)

አጓጐለ፡ አድበለበለ፣ አረጋ፣ ቋጠረ።

አጓጐታም፡ አጓጐትየወጣበት፣ ያለበት።

አጓጐት፡ ቋቍታ፡ ጓጐት።

አጓጐት፡ ዝኒከማሁ ።

አጓጓ (አጐጕአ) ፡ አሠየ፣ አጐመዠ፣ አሳይቶነሣ፣ አሣቀቀ "ላይሰጥእሰጣለኹአለ” ።

አጓጓዘ (አስተጋዐዘ) ፡ አዛገመ፣ አዘጋገመ።

አጓጓዝ፡ አዘጋገም፣ ማዝገም (የሰራዊትየጌትነትናየሕመምየድካምአካኼድ) (ዘኍ፡ ፴፫፡ ፩)

አጓጓዥ፡ ያጓጓዘ፣ የሚያጓጕዝ (አዛጋሚ፣ አዘጋጋሚ)

አጓጓይ፡ ሴትመንገድሊጥንጭንንየምታጓጕል፣ የሚያጓጉል።

አጠለለ (አጥለለ) አረጠበ፣ አራሰ።

አጠለለ (አጽለለ) አሰፈፈ፣ አተለለ፣ አቀረረ፣ ለየ፣ አጠራ (ቀስብሎቀዳየጠላየቅቤየቅባኑግአሰፈፈማለትመቅጃውን (አንኮላውን) ያሳያል)

አጠለሰ፡ አጠቈረ፣ አከሰለ፣ አጠፋ (ዐመድአደረገ)

አጠለቀ፡ ለበሰ፣ አለበሰ።

አጠለቀ፡ አስታረበ፣ አገባ።

አጠለቀ፡ አረቀቀ።

አጠለቀ፡ አዘለቀ፣ አሰጠመ፣ አዘቀጠ።

አጠለቀ፡ አጐደጐደ።

አጠለቀ፡ ዋጠ።

አጠላ (አጽለለ) ጥላጣለ፣ ገተረ፣ ወጠረ፣ ዘረጋ፣ ረበበ (ፀሓይንከለለጋረደ)

አጠላለል፡ አከላለል፣ ማጥለል።

አጠላለም፡ አጠቋቈር፣ አሰጣጠም፣ መጥለም።

አጠላለስ፡ አከሳሰል፣ መጥለስ።

አጠላለቀ፡ ለባበሰ።

አጠላለቀ፡ አገባባ፣ አሰጣጠመ።

አጠላለቅ፡ አዘላለቅ፣ አገባብ፣ አለባበስ: ሞጠለቀንተመልከትየጠለቀዘርነው።

አጠላለዝ፡ አጠላለስ (መድከም)

አጠላለፈ፡ አወሳሰበ፣ አቈላለፈ።

አጠላለፍ፡ አሰረጃጀት፣ መጥለፍ።

አጠላላ፡ አነቃቀፈ፣ አሰለቻቸ።

አጠላላፊ፡ ያጠላለፈ፣ የሚያጠላልፍ (አቈላላፊ)

አጠላል፡ አነቃቀፍ፣ መጥላት።

አጠልጣይ፡ አዋሻኪ።

አጠልጣይ፡ የሥሥሞራከረጢትሆድዕቃዐቃፊ።

አጠመላለል፡ አቈለማመም፣ መጠምለ።

አጠመመ፡ ጠመዘዘ፣ አገደደ (ፊትንመንገድን) (ምሳ፡ ፪፡ ፲፭፡ ኤር፡ ፫፡ ፳፩፡ ሰቈ፡ ፫፡ ፱)

አጠመሳሰስ፡ አለጣጠስ፣ መጠምሰስ።

አጠመቀ (አጥመቀ) በሰው፣ በዕቃላይውሃአፈሰሰ (በውሃነከረዘፈቀዐጠበአጠመቀክርስትናኣነሣ)

አጠመዛዘዝ፡ አከራረር፣ መጠምዘዝ።

አጠመደ (አፅመደ) ወጥመድአዘጋጀ (ሸምቀቆአበጀሸሸገአኖረ)

አጠመደ፡ ወጥመድአዘጋጀ፡ ጠመደ።

አጠማ (አጽምአ) ጠመዘዘ፣ ጠመቀ፣ ወመቀ፣ አመጠጠ (የውሃንናየወጥንእንጥፍጣፊአራቀ)

አጠማለለ፡ አቈላመመ።

አጠማመም፡ ኣወለጋገድ፣ መጥመም።

አጠማመረ፡ አገነኛኘ (አንድአኳዃነአጠማመደ)

አጠማመር፡ አጠማመድ፣ መጠመር።

አጠማመቅ፡ አበጣበጥ፣ አጠመዛዘዝ፣ መጥመቅ።

አጠማመደ፡ ፪፫ጊዜአጠመደ።

አጠማመደ፡ አቈረኛኘ፣ አስተሳሰረ (አጠላላ)

አጠማመድ፡ አቈረኛኘት፣ መጥመድ፣ ማጥመድ።

አጠማማጅ፡ ያጠማመደ፣ የሚያጠማምድ።

አጠማም፡ መጥማት፣ መጠማት

አጠማረረ፡ አጠረረ (አለፋአደከመአጣወረ)

አጠማዘዘ፡ አዘዋወረ፣ ኣጋመደ፣ አጣመመ፣ አካረረ (መጠምዘዝንረዳየልብስን ' ውስጥውሃአፋሰሰ)

አጠማዛዥ፡ ያጠማዘዘ፣ የሚያጠማዝዝ (ያጣቢረዳት)

አጠማጠመ፡ አሸባለለ፣ አጠቃለለ (ሻሽአስተሳሰረ)

አጠማጠም፡ አደማመር፣ መጠምጠም።

አጠሳሰቅ፡ ኣወጣጠቅ፣ መጠሰቅ።

አጠረ፡ ዐጪርኾነ፡ ዐጠረ ።

አጠረሰ (አፅረሰ) ቸረቸመ፣ ሰበረ፣ ሸረፈ፣ አደነዘ (ኤር፡ ፴፩፡ ፳፱፣ ፴፡ ሕዝ፡ ፲፰ = )

አጠረቀመ፡ አሸረጠ፡ ጠረቀመ ።

አጠረቀመ፡ አገለደመ፣ አሸረጠ፣ አሸነፈጠ (ሸብአደረገወርቅአጠርቅሞመስቀልተሸክሞእንዲሉ)

አጠረቃ፡ አሻረ፣ ኣሻለ።

አጠረቃቀመ፡ ሰባሰበ፣ አከመቻቸ።

አጠረቃቀም፡ ኣወጋግ፣ መጠርቀም።

አጠረቃቅ፡ አገጋገም፣ መጠርቃት።

አጠረኘ፡ አጐለመሰ፣ አጠነከረ።

አጠራ (አጽረየ) ጥሩአደረገ፣ አጠለለ።

አጠራ፡ ስምዐደሰ (ጥሩነሽአለአከበረሰየመበደግስምጠራካህናትግንጸራኣጸራይላሉ) (ኢሳ፡ ፵፰፡ ፲፮)

አጠራ፡ ትምርትን፣ ቋንቋንበትክክልዐወቀ።

አጠራ፡ አነጻ፣ አጠዳ።

አጠራረስ፡ አደናነዝ፣ መጥረስ።

አጠራረቅ፡ አቸነካከር፣ መጠረቅ።

አጠራረብ፡ አስተናነጥ፣ መጥረብ።

አጠራረግ፡ አስተባበስ፣ መጥረግ።

አጠራራ፡ ናአባባለ (ጥሪንአረዳዳ)

አጠራራ፡ አጠዳዳ።

አጠራር፡ አነሣሥ፣ አወሣሥ (ስምአጠራርእንዲሉ)

አጠራር፡ አጠዳድ፣ መንጻት።

አጠራር፡ አጯጯኸ (መጥራት)

አጠራቀመ፡ አጠናቀረ፣ ሰበሰበ፣ አከማቸ፣ ዘገበ (ሚክ፡ ፪፡ ፲፪)

አጠራቀመ፡ ዘገበ፡ ጠረቀመ ።

አጠራቃሚ፡ ያጠራቀመ፣ የሚያጠራቅም (አጠናቃሪሰብሳቢአከማቺ)

አጠራጠሰ፡ ከደንጊያአማታአጋጩመስቈርን።

አጠራጠር፡ አወላለብ፣ መጠርጠር።

አጠርቂ፡ ያጠረቃ፣ የሚያጠረቃ።

አጠቀላለል፡ አሸበላለል፣ መጠቅለል።

አጠቀሰ፡ እንጀራንእወጥአገባ፣ ነከረለመብላት (አጠለቀ)

አጠቀነ፡ ትንንሽአድርጎቈረጠ (ከተፈፈረፈረአሳነሰ)

አጠቃ፡ ገፋ፣ በደለ፣ አጕላላ (መታመላልሶጐዳአሸነፈአዋረደጨቈነ) (ነሐ፡ ፩፡ ፲፱)

አጠቃ፡ ጐዳ፡ ጠቃ ።

አጠቃለለ (ጠቀለለ) ከናወነ (ገደለአሳረፈከፈነገነዘ)

አጠቃለለ፡ ኣሸባለለ፣ አጠማጠመ፣ እካፈነ፣ ኣጋነዘ።

አጠቃላዩ () አሳራፊውጌታ (ፈጣሪ)

አጠቃላይ፡ ያጠቃለለ፣ የሚያጠቃልል።

አጠቃቀመ፡ አገነኛኘ፣ አሰፋፋ፣ አጣጣፈ።

አጠቃቀመጥቅም፡ አከፋፈለ፣ አመላለሰ።

አጠቃቀም፡ ኣበቃቅ፣ አሰፋፍ፣ መጥቀም።

አጠቃቀሰ፡ አመለካከተ፣ አገነኛኘ፣ አነካካ።

አጠቃቀስ፡ አነካከር፣ መጥቀስ፣ ማጥቀስ።

አጠቃቀነ፡ መላልሶአጠቀነ (እያሳነሰቈራረሰገማመሰከፋፈለሰባበረየዳቤየዳቦ)

አጠቃቀን፡ አስተናነስ፣ መጠቀን።

አጠቃቃሚ፡ ያጠቃቀመ፣ የሚያጠቃቅም።

አጠቃቅ፡ አበዳደል፣ መጥቃት፣ ማጥቃት።

አጠቃጠቀ፡ አባላ፣ አዋጠቀ።

አጠቃጠቀ፡ አባሳ፣ አናቀሰ።

አጠቃጠቀ፡ አደፋፈነ፣ አደባበቀ።

አጠቃጠቅ፡ አወጋግ፣ አደፋፈን (መጠቅጠቅ)

አጠቈረ፡ አጐሰቈለ።

አጠቈረ፡ ጥቍርአደረገ (ፊቱንለወጠአጨለመጥንስስኣስመሰለልብሱንከልነከረ)

አጠቋቈም፡ አመለካከት፣ መጠቈም።

አጠቋቈስ፡ አጐሸማመጥ፣ መጣቈስ።

አጠቋቈር፡ የጥቍረትኹናቴ (መጥቈር)

አጠበ፡ አጐረፈ፡ ዐጠበ ።

አጠበረረ፡ አጋለ፡ ጠበረረ።

አጠበረረ፡ ኦጋለ፣ አገረረ።

አጠበቀ፡ አከረረ፣ አጠነከረ።

አጠበበ (አጽበበ) ፡ ጠባብአደረገ (አቀረበ)

አጠበበ (አጽበበ) ጠባብአደረገ (አቀረበ)

አጠባ (አጥበወ) ፡ ጡት፣ አውራጣትሰጠ፣ አጐረሠ (ወተትአጠጣመገበ)

አጠባ (አጥበወ)፡ጡት፡አውራ፡ጣት፡ሰጠ፡አጐረሠ፡ወተት፡አጠጣ፡መገበ።

አጠባ (አጽብሐ) ፡ አነጋ፣ አፈገገ።

አጠባ፡ ሰበከ፣ ገዛ።

አጠባ፡ አባተኣገባወርን።

አጠባበስ፡ አተኳኰስ፣ መጥበስ።

አጠባበቀ፡ መላልሶአጠበቀ (አጠነከረ)

አጠባበቀ፡ አከላከለ፣ አስተጋገደ።

አጠባበቅ፡ አስተጋገድ፣ መጠበቅ።

አጠባበቅ፡ አከራረር፣ መጥበቅ።

አጠባበብ፡ አጣጣል፣ መጠበብ።

አጠባበብ፡ አጨናነቅ፣ መጥበብ።

አጠባብ፡ አመጣጠጥ፣ መጥባት።

አጠባብ፡ አበላለት፣ መጥባት።

አጠባጠበ፡ አባለተ፣ አጣባ።

አጠባጠበ፡ አጋረፈ፣ አሸናቈጠ።

አጠባጠብ፡ አገራረፍ (መጠብጠብመበለት)

አጠነ፡ በቁሙ፡ ዐጠነ ።

አጠነሳሰስ፡ አበጣበጥ፣ መጠንሰስ።

አጠነቃቀል፡ ኣቈነጣጠር፣ መጠንቀል።

አጠነቃቀረ፡ አጠረቃቀመ፣ አከመቻቸ።

አጠነቃቀር፡ አጠረቃቀም፣ ማጠናቀር።

አጠነቃቀቅ፡ ኣኰሰታተር፣ መጠንቀቅ።

አጠነቋቈለ፡ አነቋቈረ።

አጠነቋቈል፡ ኣወጋግ፣ መጠንቈል።

አጠነባ፡ አገማ (ጥንብአደረገ)

አጠነባብ፡ አገማም፣ መጠንባት።

አጠነነ (አጽነነ) አዘነበለ።

አጠነከረ፡ አጠና፣ ጥኑአደረገ፣ አበሪታ፣ አከረረ፣ አደረቀ፣ አጠጠረ (፪ዜና፡ ፴፪፡ ፭)

አጠነካከረ፡ አጠናና፣ አበረታታ።

አጠነካከር፡ አጠናን፣ መጠንከር።

አጠነዛ፡ አጠነከረ፣ አበላሸ።

አጠነዛዝ፡ አጠነካከር፣ መጠንዛት።

አጠነጋ (አፀንግዐ) ጥንግአበጀ፣ ሠራ ' ታታ፣ አዋሰበ፣ ጠፈረ (መታለጋ)

አጠነጋ፡ ለጋ፥ገደለ፡ ጠነጋ።

አጠነጋ፡ ብዙሰውገደለ (በጦርበሰይፍ)

አጠነጋገር፡ አጠነባበር፣ ማጠናገር።

አጠነጠነ (አጸንጸነ) አነቀዘ፣ ሰለቀ፣ አደቀቀ።

አጠነጠነ፡ አነቀዘ፡ ደወረ፡ ጠነጠነ።

አጠነጠነ፡ ወሬቀሠመ፣ አጠራቀመ።

አጠነጠነ፡ ጠቀለለ፣ ጠመጠመ፣ እኮደወረ፣ አዳወረ (ድርንማግንጥለትን)

አጠነፈ (አጥነፈ) ጠንፍአበጀ፣ አዘጋጀ።

አጠነፈፈ፡ የንፍሮውሃንእፈሰሰ፡ (ጠነፈፈ)

አጠነፋፈፍ፡ አፈሳሰስ፣ ማጠንፈፍ።

አጠና (አጽንዐ) አጠነከረ፣ አበረታ፣ አጨከነ።

አጠና፡ ተማረ፣ ቀጸለ፣ አረጋገጠ፣ ዐወቀ፣ ተረዳ (ልብአደረገ)

አጠናሰሰ፡ ሸክላንአስተጣጠበ፣ አስተጣጠነ (ጥንስስንረዳአበጣበጠ)

አጠናቀረ፡ አከማቸ፡ (ጠነቀረ)

አጠናቀረ፡ አጠራቀመ፣ ሰበሰበ፣ አከማቸ (ግጥም) ቢነግሩሽቢነግሩሽአታጠናቅሪእንደተርኪስባቡርተገትረሽቅሪ)

አጠናቀቀ፡ አከናወነ፣ አጣጣመ (ጨረሰ)

አጠናቃሪ፡ ያጠናቀረ፣ የሚያጠናቅር (አጠራቃሚ)

አጠናቃቂ፡ ያጠናቀቀ፣ የሚያጠናቅቅ (አከናዋኝ)

አጠናቈለ፡ መላአማታ፣ አዋጣ።

አጠናቈለ፡ አናቈረ።

አጠናቅር፡ የተራራስም (ባንኮበርበኩልያለተራራአጠራቅምማለትነው)

አጠናበረ፡ አደናበረ (በጥፊመታ)

አጠናባ፡ አጋማ።

አጠናና፡ አረጋጋ፣ አበረታታ ' እጫካነገር።

አጠናን፡ አጠነካከር፣ መጥናት።

አጠናከረ፡ አጣና፣ አበራታ።

አጠናወተ፡ አስጨነገፈ ' አሶረደ።

አጠናወተ፡ አተናኰለ፣ አቃወመ።

አጠናገረ፡ አጠናበረ።

አጠናጠነ፡ አጠቃለለ፣ አዳወረ።

አጠናጠነ፡ አጤነ፣ ዐሰበ፣ አወጣ፣ እወረደ።

አጠናጠነ፡ ኦናቀዘ።

አጠናጠን፡ አነቃቀዝ (ማርጀትመጠንጠንማጠንጠን)

አጠናጣኝ፡ ያጠናጠነ፣ የሚያጠናጥን (ዐሳቢ)

አጠናፋፊ፡ ያጠናፈፈ፣ የሚያጠናፍፍ።

አጠንቢ፡ ያጠነባ፣ የሚያጠነባ (አግሚ)

አጠንካሪ፡ ያጠነከረ፣ የሚያጠነክር (አጥኒ)

አጠንጣኝ (ኞች) ፡ ያነቀዘ፣ የሚያነቅዝ (ኣንቃዥአድቃቂ)

አጠንጣኝ፡ ያጠነጠነ፣ የሚያጠነጥን (ጠቅላይደዋሪአዳዋሪአኳቢሴትሸረሪትአጠንጣኝወሬማዱአጠልጣይ)

አጠንፋፊ፡ ያጠነፈፈ፣ የሚያጠነፍፍ።

አጠወለገ፡ ለወጠ፣ አጠቈረ።

አጠወላለግ፡ ኣለዋወጥ፣ መጠውለግ።

አጠዋለገ፡ ኣለዋወጠ፣ አጣቈረ።

አጠዋወር፡ አለማመድ፣ መጣወር።

አጠውላጊ፡ ያጠወለገ፣ የሚያጠወልግ (ችጋር)

አጠዛዘል፡ አመታት፣ መጠዘል።

አጠዛጠዘ፡ አናደፈ፣ አዋጋ።

አጠዛጠዝ፡ አነዳደፍ፣ አነዛዘር፣ መጠዝጠዝ።

አጠየመ፡ጠይም፡ አደረገ፡ ጠይማት አስመሰለ ።

አጠየፈ፡አጸየፈ፡ ጠላ፡ ነቀፈ።

አጠያሚ፡ያጠየመ፡ የሚያጠይም።

አጠያየም፡ጠይምነት፡ መጠየም።

አጠያየር፡ አበራረር፣ ማክነፍ።

አጠያየቀ፡ አመራመረ።

አጠያየቀ፡ አጐበኛኘ፡ አፈቃቀደ።

አጠያየት፡ አሠራር፣ አስተሳሰር፣ መጠየት።

አጠያያቂ፡ ያጠያየቀ፡ የሚያጠያይቅ፡

አጠደፈ (አጽደፈ) ገደልሰደደአገባ (አንከባለለ)

አጠዳ (አጻዕደወ) ዐጠበ፣ አጠራ፣ አነጣ፣ አሳመረ (ጥሩአደረገ)

አጠዳደቅ፡ ኣጸዳደቅ።

አጠዳደፍ፡ አቸኳኰል፣ መጥደፍ።

አጠዳዳ፡ አጠራራ፣ አነጣጣ፣ ኣሰማመረወለወለ።

አጠዳድ፡ አነጣጥ፣ መጥዳት።

አጠገበ፡ ሆድንመላአሰለቸ።

አጠገበ፡ መሬትንአረካ፣ አራሰ (ዝናሙ)

አጠገበ፡ አስረገዘ፣ አከበደ።

አጠገበ፡ አቀረበ፣ ቅርብአደረገ።

አጠገብላጠገብ፡ ቅርብለቅርብጐንለጐን።

አጠገብ፡ ቅርብ፣ አቅራቢያ፣ ጐንጋዘንድ (ዘፍ፡ ፮፡ ፲፯፡ መክ፡ ፯፡ ፲፬፡ ዮሐ፡ ፰፡ ፳)

አጠገብ፡ ጐን፡ ጠገበ ።

አጠገቦች፡ ቅርቦች፣ ጐኖች።

አጠገገ፡ አደረቀ፣ ሰበሰበ (አዳነ)

አጠገገ፡ ጠገግሠራ፣ አበጀ፣ አደረገታታጠፈረ።

አጠጋ፡ አቃራረበ፣ አደጋገፈ (ሰገሰገ)

አጠጋገብ፡ አሰለቻቸት፣ መጥገብ።

አጠጋገት፡ አስተላለብ፣ መጠገት።

አጠጋገን፡ አስተካከም፣ አስተጋገዝ፣ መጠገን።

አጠጋገግ፡ አደራረቅ፣ መጥጎግ።

አጠጋጊ፡ ያጠጋጋ፣ የሚያጠጋጋ (አቀራራቢ)

አጠጋግ፡ አቀራረብ፣ አጨፈላለቅ (መጠጋት)

አጠጠ፡ አነሰ፡ ጐደለ፡ ዐጠጠ ።

አጠጠ፡ ጠጠ ። እባክኸ፡ ጃል፡ ፍቅር፡ አታጣጥ፡ እንዲል፡ ባላገር።

አጠጠረ፡ አጠና፣ አጠነከረ፣ አበረታ (ጥጥርአደረገ)

አጠጣ፡ መጠጥሰጠ (ጠጡአለአጠጣጨመረአፈሰሰአንቈረቈረ) (ዘፀ፡ ፪፡ ፲፱፡ ፩ቆሮ፡ ፲፡ ፴፮)

አጠጣ፡ ማግንወረወረ (ከድርጋራአዋሰበ (ውጉንአጠጣ) ባ፬የገበጣጠጠርላይ፭ኛጠጠርጨመረአስቀመጠአኖረ)

አጠጣሪ፡ ያጠጠረ፣ የሚያጠጥር (አጥኒአጠንካሪ)

አጠጣጠር፡ አጠናን፣ መጠንከር።

አጠጪ (ዎች) ፡ ያጠጣ፣ የሚያጠጣ (መጠጥሰጪ)

አጠፈ፡ ዕጥፍአደረገ፡ ዐጠፈ ።

አጠፈጠፈ (አጸፍጸፈ) አሣሣ፣ ዘረጋ፣ አሰፋ (ዝርግጠፍጣፋአደረገሸክላንጭቃንደንጊያንብረትንማዕድንን) (ዘፀ፡ ፲፱፡ ፫)

አጠፋ (አጥፍአ) ቀሠፈ፣ ገደለ (ነፍስኣሳለፈ)

አጠፋ፡ ሰረቀ፣ በላ።

አጠፋ፡ ረሳ'ዘነጋ (የሚያውቀውንዐጣ)

አጠፋ፡ አወደመ፣ ደረገመ፣ ደመሰሰ፣ ፋቀ፣ ገሰሰ፣ አበላሸ፣ አከፋ።

አጠፋጠፈ፡ በጥፊአማታ።

አጠፋጠፈ፡ አዘራጋ (የጥፍጥፍንሥራረዳ)

አጠፋጠፍ፡ አዘረጋግ፣ ኣለባበጥ፣ መጠፍጠፍ፣ ማጠፍጠፍ።

አጠፋፈር፡ አስተሳሰር፣ መጠፈር።

አጠፋፈር፡ አቈራረጥ፣ መከርከም።

አጠፋፈጠ፡ መላልሶብዙጊዜአጣፈጠ።

አጠፋፈጠ፡ አጣጣመ (ጣምአቀባበለ)

አጠፋፈጥ፡ አጣጣም፣ መጣፈጥ።

አጠፋፋ፡ አገዳደለ።

አጠፋፋ፡ ደመሳሰሰ፣ ፋፋቀ።

አጠፋፍ፡ አማት፣ መጥፋት።

አጠፍጣፊ፡ ያጠፈጠፈ፣ የሚያጠፈጥፍ።

አጣ፡ ሳያገኝቀረ፡ ዐጣ ።

አጣለለ፡ አጣራ፣ አቃረረ።

አጣለቀ፡ አሳጠመ።

አጣለቀ፡ አቃዳ፣ አጫለፈ።

አጣለፈ፡ ኣሰራጀ፣ አዋሰበ፣ አቋለፈ፣ ኣያያዘ (ጥልፍንፍሪዳን)

አጣላ (አስተጻልአ) እናቀፈ፣ አሰለቸ፣ አለያየ።

አጣላፊ፡ ያጣለፈ ' የሚያጣልፍ (አያያዥ)

አጣመ (አጥዐመ) አቀመሰ።

አጣመ (አጥዐመ) አጣፈጠ።

አጣመመ፡ አጠማዘዘ፣ አንጋደደ፣ አወላገደ (ዘፀ፡ ፳፫፡ ፮፣ ፰፡ ኢዮ፡ ፴፫፡ ፳፯፡ ዓሞ፡ ፪፡ ፯)

አጣመረ (አስተፃመረ) አገናኘ፣ አጣመደ፣ አዋደደ፣ አሰማማ፣ አያያዘ (አነባበረእከሌበበዓልቀንእጅናእግሩንአጣምሮዋለ)

አጣመቀ፡ አጫመቀ፣ አጠማዘዘ።

አጣመቀ፡ ውሃአጫመረ፣ አማላ፣ ኣበጣበጠ።

አጣመተ (አጻመተ) በልቶጨረሰ፣ ፈጀ፣ አቃጠለ፣ አጠፋ (ዐመድአደረገ)

አጣመተ፡ በልቶጨረሰ፡ (መተ)

አጣመተ፡ ፈጩአደቀቀ።

አጣመደ (ዐብሮተጠመደ) ቀንበርንአሸካከመ።

አጣመደ፡ በሬንወደቀንበርአቀረበ (ቀንበርንአጫጫነ)

አጣመደ፡ አጣላ፣ ኣማረዘ።

አጣማሚ፡ ያጣመመ፣ የሚያጣምም (አንጋዳጅአወላጋጅ)

አጣማሪ፡ ያጣመረ፣ የሚያጣምር (አያያዥ)

አጣማቂ፡ ያጣመቀ፣ የሚያጣምቅ።

አጣማች፡ ያጣመተ፣ የሚያጣምት (ጨራሽአቃጣይ)

አጣማጅ (ጆች) ፡ ያጣመደ፣ የሚያጣምድ (የሰውየበሬጓድቀንጃ (ግጥም) አጣማጁንሲያጣእንቧይላልበሬአልተሻለሽሞይከትላንቱዛሬ)

አጣረ (አጽዐረ) አስጨነቀ፣ አለፋ፣ አደከመ (በሽታሰውን (ጣራጣራአየዐይኑንአፈጠጠእግሩንአንፈራገጠእሞትአፋፍደረሰውጪነፍስግቢነፍስአለ)

አጣረሰ፡ አሳሳተ፣ አበላሸ፣ አቃወሰጥይቅን።

አጣረሰ፡ አጋጨአማታ።

አጣረቀ፡ ምስማርአማታአቸናከረ።

አጣረበ (አስተጻረበ) አስተናነጠ፣ አሻለተ፣ አቃጠነ (ጠርብአባጀ)

አጣረገ፡ አስተጫወደ፣ አመናጠረ።

አጣረገ፡ አወላወለ፣ አስተባበሰ።

አጣሪ (አጽዓሪ) ያጣረ፣ የሚያጥር (የሚያስጨንቅአልፊአድካሚ)

አጣሪመሸተኛ፡ ቀራጭ (ቸርቻሪዐጠረ)

አጣሪ፡ ዐጥርየሚያጥር።

አጣሪ፡ ያጣራ፣ የሚያጣራ (በሙሉያጭአጥሪ)

አጣራ (አስተጣርአ፣ አስተጻርሐ) አጯጯኸ (መጥራትንረዳ)

አጣራ (አስተጻረየ፣ አስተናጽሐ፣ አጣለለ፣ እናጻ፣ ጥሩአዳረገ (አደረገ) ጨርሶሼጠ።

አጣራቢ፡ ያጣረበ፣ የሚያጣርብ።

አጣራጊ፡ ያጣረገ፣ የሚያጣርግ።

አጣቀመ፡ አሳፋ (የተለያየነገርንአያያዘአገናኘ)

አጣቀመ፡ አባቃ፣ አማላ፣ አራባ።

አጣቀሰ፡ አቃጠረ (ሰውንበሓሳብባሥራአገናኘአሳሳበ)

አጣቀነ፡ አቀራጠፈ፣ ኣካተፈ።

አጣቃሚ፡ ያጣቀመ፣ የሚያጣቅም (የሚያሳፋአያያዥ)

አጣቃሽ፡ ያጣቀሰ፣ የሚያጣቅስ።

አጣቈረ፡ አጐሳቈለ።

አጣበሰ፡ አቋላ፣ አባሰለ።

አጣበቀ፡ አዋደደ፣ አሰማማ፣ አጋጠመ፣ አያያዘ (ቸነከረቀረቀረልክክአደረገከምድርሰፋለመጠ) (ዘዳ፡ ፳፰፡ ፰፡ ፩ሳሙ፡ ፲፰፡ ፲፩፡ ፳፮፡ ፰፡ ፪ሳሙ፡ ፪፡ ፳፪፡ ኢሳ፡ ፵፩፡ ፯)

አጣበበ (አስተጻበበ) ኣጠጋጋ፣ እጫነቀ፡

አጣበበ (አስተጻበበ) ፡ ኣጠጋጋ፣ እጫነቀ።

አጣቢ፡ያጣባ፡የሚያጣባ።

አጣቢ፡ ያጣባ፣ የሚያጣባ።

አጣባ (አስተጣበወ) ፡ አመጋመገ፣ አማጠጠ።

አጣባ (አስተጣበወ)፡አመጋመገ፡አማጠጠ።

አጣባቂ፡ ያጣበቀ፣ የሚያጣብቅ (አያያዥ)

አጣባቢ፡ ያጣበበ፣ የሚያጣብብ (አጫናቂ)

አጣባቢ፡ ያጣበበ፣ የሚያጣብብ (አጫናቂ)

አጣብቂኝ (ኞች) ፡ ዐርኩመንታብረት (ወይምዕንጨትፈረንጆችኤቶይሉታልሠንጣቃደንጊያበዝቋላናበደብርያለ)

አጣና (ኖች) ፡ ጠንካራዕንጨት (ቤትንየሚያጣናውፍረቱበጭብጥየሚመላለግድግዳማገርለጣራሳጋይኾናል)

አጣና (አስተጸንዐ) አበራታ፣ አከነ።

አጣና፡ ዕንጨት፡ ጠና ።

አጣወረ፡ እቻቻለ፣ አላመደ።

አጣዘለ፡ አማታ፣ አጣረዘ።

አጣየቀ፡ አጐባኘ፡ አፋቀደ።

አጣዪ፡ ያጣላ፣ የሚያጣላ።

አጣደፈ፡ አቻኰለ፣ አፋጠነ፣ አዋከበ።

አጣደፈ፡ አቻኰለ፡ ጠደፈ።

አጣዳፊ፡ ያጣደፈ፣ የሚያጣድፍ (አቻኳይአዋካቢአዛዥጣረሞትተቅማጥ)

አጣገበ፡ አባቃ፣ አሰላቸ።

አጣጋ (አስተጣግዐ፣ አስተፃግዐ) አቃረበ፣ አዳገፈ (አደረቀእከሳለመጠ)

አጣጣለ (አስተጻዐለ፣ አስተጣሐለ) አዋደቀ፣ አገዳደመ (ፍሪዳንዛፍን)

አጣጣለ፡ አናናደ፣ አዘራጠጠ (ክምርንአጣጣለአበጣበጠጠጅን)

አጣጣል፡ አገዳደፍ፣ መጣ።

አጣጣል፡ አጻጻፍ።

አጣጣመ፡ አጠፋፈጠ፣ አፋቀረ፣ አሰማማ።

አጣጣመ፡ ፈጸመ፣ አከናወነ።

አጣጣሚ፡ በጐንደርክፍልያለአገር።

አጣጣሚ፡ ያጣጣመ፣ የሚያጣጥም (አፋቃሪፈጻሚአከናዋኝ)

አጣጣም፡ አቀማመስ፣ መጣም።

አጣጣም፡ አጠፋፈጥ፣ መጣም።

አጣጣስ፡ አነዳደል፣ መጣስ።

አጣጣረ (አስተጸዐረ) አጨናነቀ (ነፍስናሥጋንአታጋአዳከመ)

አጣጣር፡ አጨናነቅ፣ መጣር።

አጣጣይ፡ ያጣጣለ፣ የሚያጣጥል።

አጣጣደ፡ ምጣድንለመጣድአያያዘ፣ አጫነ።

አጣጣድ፡ አጫጫን፣ መጣድ።

አጣጣፈ፡ አጋጠመ፣ አገናኘ፣ አሰማማ፣ አፋቀረ።

አጣጣፈ፡ አጣቀመ፣ አሳፋ።

አጣጣፈ፡ አጻጻፈ፣ አዋዋለ (ደብዳቤንኣላላከ (የጥፈትንሥራረዳ)

አጣጣፊ፡ ያጣጣፈ፣ የሚያጣጥፍ (አዋዋይ)

አጣጣፍ፡ አጠቃቀም፣ መጥቀም።

አጣጣፍ፡ የጥፈትአጣጣል፣ መጣፍ።

አጣጥ፡ ዕንጨት፡ ዐጣጥ ።

አጣጭ፡ ጣጭ ።

አጣፈረ (አስተጣፈረ፣ አስተፃፈረ) አስተሳሰረ፣ አጋረፈ (ጠፈርንዐልጋንአባጀአሣራከበሮንኣጓለበ)

አጣፈረ፡ በባይበሉብሽአማታ (መታ)

አጣፈረ፡ አስተሳሰረ፥መታ፡ ጠፈረ።

አጣፈረ፡ ጥፍርለጥፍርአቋረጠ።

አጣፈጠ፡ ጣምሰጠ።

አጣፊ (አስተጣፋሒ) ያጣፋ' የሚያጣፋ (ለባሽ)

አጣፊ (አስተጣፋኢ) ያጣፋ፣ የሚያጣፋ (አጋዳይ)

አጣፊኝ (ኞች) ፡ ኩትኛልብስ (መላበሻ)

አጣፋ (አስተጣፍሐ) ኩታ'ለበሰ (ጫፍና፵ፉንአጋጠመ)

አጣፋ (አስተጣፍአ) አጋደለ፣ አማዳይ።

አጣፋ፡ አሻኰተ፣ አገና፣ አማታ።

አጣፋ፡ ኩታለበሰ፡ ጠፋ፡ (ጠፍሐ)

አጣፋ፡ ክንፍናክንፍንአጋጨ (ኢሳ፡ ፲፡ ፲፬)

አጣፋሪ (አስተጣፋሪ) ያጣፈረ፣ የሚያጣፍር (አስተሳሳሪ)

አጣፋሪ (አስተጻፋሪ) ያጣፈረ፣ የሚያጣፍር (በቃሪያጥፊየሚመታ)

አጣፋጭ (ጮች) ፡ ያጣፈጠ፣ የሚያጣፍጥ (ሽቱአጣፋጭእንዲሉ)

አጤ፡ ንጉሠነገሥት፡ ዐጪ።

አጤቀ፡ በከለ፣ አሳደፈ፣ አበላሸ።

አጤቀ፡ በከለ፡ ጤቀ።

አጤቀ፡ አስጨነቀ (መላዓሣመረብን)

አጤቀው፡ በከለው (አስጨነቀውመላው)

አጤነ፡ አስታወሰ፡ (ጤነ)

አጥለቀለቀ፡ አንጣለለ (ምድርአለበሰሸፈነበላይአስተኛ)

አጥለቀለቀ፡ አንጣለለ፡ ጠለቀ ።

አጥለቅላቂ፡ ያጥለቀለቀ፣ የሚያጥለቀልቅ (መሬትአልባሽጐርፍ)

አጥሊ፡ ያጠላ፣ የሚያጠላ (ጥላያዥ)

አጥላላ፡ አጸያየፈ፣ አረካከሰ (ቢያክቢያክአለ)

አጥላስ፡ ካባ፡ ጠለሰ።

አጥላስ፡ ጠለስየሚመስልያረንጓዴመጐናጸፊያ (ካባእማሎሚከልየሐዘንልብስ)

አጥላቂ፡ ያጠለቀ፣ የሚያጠልቅ (አስጣሚለባሽአልባሽ)

አጥላባቸው፡ የሰውስም (ጥላኸንጣልባቸውየበላይኙንባቸውማለትነው)

አጥላይ (መጥለሊ፣ መጥልል) ዘይት፣ ቅባትቀጂ።

አጥላይ (መጽለሊ፣ መጽልል) ያጠለለ፣ የሚያጠል (የሚያቀርየሚያጠራአጥሪ)

አጥሌ፡ የአጥላባቸውከፊል።

አጥመለመለ፡ አዝለፈለፈ (መለ)

አጥመልማይ፡ ያጥመለመለ፣ የሚያጥመለምል (በሽታ)

አጥመዘመዘ፡ አልመዘመዘ፡ (ጠመዘ)

አጥሚ፡ ያጠማ፣ የሚያጠማ (ጠምዛዥ)

አጥሚት፡ በውሃርሶየተቀቀለየዐጃክክ (እንትክትክየበሽተኛንአንዠትየሚያርስየሚያረሰርስምግብ (የዶሮአጥሚት) ሥጋናመረቅ)

አጥሚት፡ እንትክትክጠማ፡ (ጠምዐ)

አጥማሚ፡ ያጠመመ፣ የሚያጠም።

አጥማቂ (ዎች) ፡ ያጠመቀ፣ የሚያጠምቅ (ቄስጳጳስ)

አጥማቂነት፡ አጥማቂመኾን።

አጥማጅ (ጆች) ፡ ያጠመደ፣ የሚያጠምድ (ዐዳኝዓሣወጋሪ)

አጥም፡ ዐጥንት፡ ዐጥም ።

አጥረበረበ፡ አሽቈጠቈጠ፣ አለማመጣ (ይስበረኝይሠንጥረኝአሠኘአርገበገበ)

አጥረበረበ፡ አሽቈጠቈጠ፡ ጠረበረበ።

አጥረከረከ፡ አኵለፈለፈ፡ ጠረከ ።

አጥረኸረኸ፡ አዋረደ፣ አሳፈረ።

አጥሪ፡ ያጠራ፣ የሚያጠራ (ልብስዐጣቢእኽልለቃሚ)

አጥቍሪት፡ የዐለላቅጠል።

አጥቍሮ፡ ጥቍርአድርጎ።

አጥቂ (ዎች) ፡ ያጠቃ፣ የሚያጠቃ (ገፊጐጂየላምኣሸናፊበተጠቂምአጥቂባጥቂምአጥቂአለበትአሰንብተኝአምላክባይኔጕድልይበት (ኣዝማሪዘለቀበጣሊያንጊዜ)

አጥቂት፡ የደምምች።

አጥቂነት፡ አጥቂመኾን (ጨቋኝነት)

አጥቃሽ (ሾች) ፡ ያጠቀሰ፣ የሚያጠቅስ።

አጥቋሪ፡ ያጠቈረ፣ የሚያጠቍር።

አጥበረበረ፡ አንጸባረቀ፣ አብለጨለጫ፣ አብረቀረቀ (ማየትመመልከትከለከለፀሓዩመጣብሩውሃውልብሱ)

አጥበረበረ፡ አንጸባረቀ፡ ጠበረ ።

አጥበርባሪ፡ ያጥበረበረ፣ የሚያጥበረብር (ባሕርመስተዋትጥሩብረትከዐይንየራቀአገርውሃናጭጋግመሳይ)

አጥቢ፡ ያጠባ፣ የሚያጠባ (ያጠባችየምታጠባአባትእናትእመጫትሞግዚትእረኛጥገት)

አጥቢ፡ያጠባ፡የሚያጠባ፡ያጠባች፡የምታጠባ፡አባት፡እናት፡እመጫት፡ሞግዚት፡እረኛ፡ጥገት።

አጥቢያ (ዎች) ፡ ሰበካ (የታቦትግዛትእውነተኛይቱቤተክርስቲያንበትምርቲየምታበራበትአገርማለትነው)

አጥቢያ (ጽባሕ) ፡ ንጋት፣ ጧት።

አጥቢያ፡ ንጋት፡ ሰበካ፡ ጠባ (ጸብሐ)

አጥባቂ፡ ያጠበቀ፣ የሚያጠብቅ (አጠንካሪ (ተረት) ያራኝልጅአጥባቂያባያልጅወዳቂ)

አጥባቂፈረስ፡ ልጓምየማይመልሰው (ሯጭሸምጣጭ)

አጥባቂነት፡ አጥባቂመኾን።

አጥባቢ፡ ያጠበበ፣ የሚያጠብ (የማያሰፋእንትንንአስተውል)

አጥባቢ፡ ያጠበበ፣ የሚያጠብ (የማያሰፋእንትንንአስተውል)

አጥብቆ፡ ንኡስአገባብ (እጅግበጣምበኀይልበብዙክፉኛ) (፪ዜና፡ ፴፭፡ ፳፫)

አጥኒ (አጽናዒ) ያጠና፣ የሚያጠና፣ የሚያጠነክር (አጠንካሪዞ)

አጥናኒ፡ ያጠናና፣ የሚያጥናና (ሐዘንአቅላይ)

አጥናና፡ አጠናና፣ አበረታታ (አይዞኸአይዞኸእለአረጋጋ)

አጥናፈምድር (አጽናፈምድር) የምድርዳር (ዳሮች)

አጥናፈዓለም (አጽናፈዓለም) የዓለምዳር (ዳሮች)

አጥናፈዓለም፡ የወንድናየሴትስም።

አጥናፈወርቅ፡ የሴትስም።

አጥናፈወርቅ፡ የወርቅዳር።

አጥናፍ (አጽናፍ) ዳሮች፣ ዳርቾች።

አጥናፍሰገድ፡ የሰውስም።

አጥንትበቁሙዐጥንት

አጥወለወለ፡ አዞረ፡ (ጠወለ)

አጥጋቢ፡ ያጠገበ፣ የሚያጠግብ (የሚበቃምግብሥራነገር)

አጥጋጊ፡ ያጠገገ፣ የሚያጠግ (መድኀኒት)

አጥግቢኝ (ኞች) ፡ ሆዷየተነፋ፣ ያበጠ፣ የተንዘረጠጠ (የምድርተንቀሳቃሽ)

አጥግቢኝተንቃሳቃሽ፡ ጠገበ ።

አጥፊ (ዎች) ፡ ያጠፋ፣ የሚያጠፋ (ቀሣፊገዳይአበላሺአክፊ) (ምሳ፡ ፳፰፡ ፳፬፡ ኤር፡ ፮፡ ፳፮፡ ሕዝ፡ ፱፡ ፳)

አጥፊነት፡ አጥፊመኾን።

አጥፊናጠፊ፡ ውሃናእሳት (ገዳይናች)

አጥፍ፡ ዳባ፡ ዐጥፍ ።

አጦለ (ትግ፡ ጨለወ) ጠረገ፣ ገፈፈ፣ ለየ፣ ኣስገለለ (ግርድንሰበርንገለባንከፍሬላይ)

አጦለ፡ ጠረገ፡ ጦለ ።

አጦዘ፡ ጠመዘዘ፣ አከረረ፣ አደበነ።

አጦፈ፡ ኣሳበደ።

አጦፈ፡ ጧፍአበጀ (አነደደአቃጠለአንቀለቀለ)

አጧይ (ዮች) ፡ ያጦለ፣ የሚያጦል (ጠራጊገፋፊ)

አጧጧም፡ ጦምአዋዋል፣ መጦም።

አጧጧር፡ አሸካከም፣ መጦር።

አጨ፡ ፋቀ፡ አጨ።

አጨለለ፡ ጨለለ።

አጨለገ፡ ባንድዐይንአየጨለገ።

አጨላለቅ፡ አበጣበጥ፣ መጮለቅ።

አጨላለፍ፡ አቀዳድ፣ መጨለፍ።

አጨመላለቀ፡ የአጨማለቀድርብ (አስተዳደፈ)

አጨመላለቅ፡ አስተዳደፍ፣ ማጨማለቅ።

አጨመታተረ፡ ኣኰመታተረ፣ አጨመዳደደ።

አጨመታተር፣ አጨመዳደድ፡ ማጨማተር።

አጨማለቀ፡ አደፋጪ (መለቀ)

አጨማለቀ፡ አጨቀየ፣ አደፋጩ፣ አራሰ (ጭቃአደረገአሳደፈ፥አለፈለፈወፈለቀንአስተውል)

አጨማላቂ፡ ያጨማለቀ፣ የሚያጨማልቅ።

አጨማመ፡ አሳሳመ።

አጨማመ፡ ጮምሞአስተሳሰረ (አማገረአባጀ)

አጨማመር፡ አሰነዳድ፣ መጨመር።

አጨማመቅ፡ አጠመዛዘዝ፣ መመት።

አጨማመት፡ አረማመም፣ መጨመት።

አጨማተረ፡ ኣኰማተረ፣ አጨማደደ።

አጨማታሪ፡ ያጨማተረ፣ የሚያጨማትር (አጨማዳጅ)

አጨሰ፡ ትንባኾ (ስጃራ) ጠጣ።

አጨሰ፡ አሳዘነ፣ አናደደ፣ አቃጠለ፣ አገመነ።

አጨሰ፡ አበነነ፣ አተነነ (ዕጣንንየጪስዕንጨትንዐጠነ)

አጨሰ፡ ጪሰኛኾነ (በሰውምድርተቀመጠመነ)

አጨረማመተ፡ አጨመታተረ፣ አጨመዳደደ።

አጨረማመት፡ አጨመታተር ( !)

አጨረቀ (አሥረቀ) ሽንቱንወረወረ፣ ረጨ፣ ፈነጠቀ (እንደጮራ)

አጨረተ፡ ቀጠቀጠ፣ በተነ፣ አባዘተ (አነጣጭርትአደረገጭራአስመሰለአንድየነበረውንለያየአበዛ)

አጨረተ፡ ፋቀ፣ ፈገፈገ።

አጨረናነቅ፡ አጨቋቈን፣ መጨርነቅ።

አጨራመመ፡ አጣመመ።

አጨራመተ፡ አማተረአጨማደደ።

አጨራረሰ፡ አፈጻጸመ፣ አስተላለቀ፣ አከነዋወነ።

አጨራረስ፡ አፈጻጸም፣ መጨረስ።

አጨራረፍ፡ ቀላልአመታት።

አጨቀየ፡ ውሃአጠገበ፣ አራሰ፣ አረካ (ጭቃአደረገአላቈጠ)

አጨቀጨቀ፡ ጨመረ፡ ዐወቀ ።

አጨቃጨቀ፡ አነዛነዘ፣ አነታረከ።

አጨቃጨቀ፡ አዋቀጠ።

አጨቃጨቀ፡ አጠቃጠቀ፣ አዳፈነ።

አጨቃጨቅ፡ አደፋፈን፣ እነዛነዝ፣ መጨቅጨቅ።

አጨቃጫቂ፡ ያጨቃጨቀ፣ የሚያጨቃጭቅ (አነዛናዥየጭቅጭቅዳኛ)

አጨቋቈነ፡ አጨናነቀ፣ አጠጋጋ፣ አጣበበ።

አጨቋቈን፡ አጫጫን፣ መጨቈን።

አጨበራረር፡ አደራረቅ፣ መጨብረር።

አጨበጨበ (ጠፍሐ) የቀኙንናየግራውስጥእጁንአማታ (ቸብቸብአደረገ) (ኢሳ፡ ፶፭፡ ፲፪፡ ሕዝ፡ ፮፡ ፲፩፡ ማቴ፡ ፲፩፡ ፲፯)

አጨበጨበ፡ ቸብ፡ ቸብ፡ አደረገ፡ ጨበጨበ።

አጨባበጠ፡ አኰረማመተ።

አጨባበጥ፡ አያያዝ፣ መጨበጥ።

አጨብጫቢ (ቦች) ፡ ያጨበጨበ፣ የሚያጨበጭብ።

አጨብጫቢ፡ የነገርረዳት፣ አዳማቂ።

አጨነቀረ፡ አደፈጠ።

አጨነቈረ፡ አጨለገ፣ አወለገ።

አጨነቋቈር፡ የግራዐይንአጨፋፈንየቀኝዐይንአስተያየት።

አጨነባበስ፡ አጫጫስ፣ ማጨናበስ።

አጨነባበር፡ አደነጋገር፣ ማጨናበር።

አጨነጓጐለ፡ አስተጓጐለ፣ አሰነካከለ።

አጨናቈረ፡ ጨንቋራአኳዃነዐይንንአጫፈነ (ቅንድብንአጠጋጋ)

አጨናበሰ፡ አወከ፣ ኣጨሰ (እንዳያይእንዳይነድአደረገ)

አጨናበሰ፡ አጨሰ፡ ነበሰ።

አጨናበረ፡ አሳሳተ፡ ጮነበረ ።

አጨናበረ፡ ኣሳሳተ፣ አደናገረ (ኹለትነገርአሳየ)

አጨናባሪ፡ ያጨናበረ፣ የሚያጨናብር (አሳሳችአደናጋሪ)

አጨናነቀ፡ አጠጋጋ፣ አቀራረበ፣ አደራረበ።

አጨናነቅ፡ አቸጋገር፣ መጭነቅ።

አጨናገፈ፡ አሰናከለ።

አጨናጐለ፡ አሰናከለ።

አጨናጐለ፡ አሰናከለ፡ ጪነፈረ።

አጨናጓይ፡ ያጨናጐለ፣ የሚያጨናጕል (አሰናካይ)

አጨናፈረ፡ ክፉኛመታ፡ (ጩነፈረ)

አጨንቅራ፡ በተነቀለማግስትየሚበቅልመጥፎዐረም።

አጨከነ፡ አበረታ (ጨካኝአደረገአከፋ)

አጨካከነ፡ መተዛዘንንአጣፋ።

አጨካከን፡ አበረታት፣ መጨከን።

አጨካካኝ፡ ያጨካከነ፣ የሚያጨካክን።

አጨዋወተ፡ ጨዋታንአለዋወጠ (አቀባበለ)

አጨዋወት፡ አነጋገር፣ መጫወት።

አጨጐረ፡ ጠጕርጭገርአበቀለ (ዐረምአወጣ)

አጨጓጐል፡ አጀጓጐል፣ መጪጐል።

አጨፈላለቀ፡ አዳዳጠ፣ አደፋጠጠ (እጨመላለቀ)

አጨፈላለቅ፡ አቀጣቀጥ፣ መጨፍለቅ።

አጨፋለቀ፡ ብረትኣሣራአባጀ (አትጣቀጠ)

አጨፋለቀ፡ አስተራረሰ (ዕዳሪአዋጣ)

አጨፋጨፈ፡ አማታ፣ አቈራረጠ።

አጨፋጨፍ፡ አቈራረጥ፣ መጨፍጨፍ።

አጨፋፈር፡ አዘላለል፣ መጨፈር።

አጨፋፈቅ፡ አለሳሰቅመጨፈቅ።

አጨፋፈነ፡ አከዳደነ፣ አሸፋፈነ።

አጨፋፈን፡ አከዳደን፣ መጨፈን።

አጫለጠ፡ አቃረረ (ከዚያምከዚያምአቃዳ)

አጫላጭ፡ ያለጠ፣ የሚያማልጥ (የሚማለጥማቃዳትማቃረርማሣረስ)

አጫመረ፣ አጨማመረ፡ አጋባ፣ አዷዷለ፣ አካተተ፣ አሰነዳዳ።

አጫማሪ፡ ያጫመረ፣ የሚያጫምር።

አጫሰ፡ እያያዘአፋፋመ።

(አጽሐረ፡ አፅረረ) ጦርዠመረፈለመ ("ፈተነቈሰቈሰቈረቈሰቀነቀነ")

አጫረ፡ አሾተለ፣ አደባ፣ ሸመቀ።

አጫረሰ፡ አጋደለ፣ አፋጸመ (አደማደመ)

አጫረተ፡ ዋጋአሳረረ፣ አባዛ፣ አበላለጠ (አፈካከረ)

አጫሪ (ዎች) ፡ ያጫረ፣ የሚያጭር (የጦርቀንቃኝተቈራቋሽ) (፩ሳሙ፡ ፲፯፡ ፬)

አጫራሽ፡ ያጫረሰ፣ የሚያጫርስ (አፋጻሚ)

አጫራች (ቾች) ፡ ያጫረተ፣ የሚያጫርት (አፈካካሪአበላላጭኀራጅባይ)

አጫር፡ አቈፋፈር (መር)

አጫሽ (ሾች) ፡ ያጨሰ፣ የሚያጨስ።

አጫሽ፡ ያጫጫሰ፣ የሚያጫጭስ።

አጫሽነት፡ አጫሽመኾን (ጪሰኛነትደድ)

ዐጫቂ (ዐጻቂ) ያጨቀ፣ የሚያጭቅ (ከታችዐጃቢ)

አጫቈነ፡ አጫጫነ (ወደታችአባባለአጫፈቀበበ)

አጫብር፡ በጐዣምአውራጃያለአገር።

አጫብር፡ የዜማስም፡ ከአጫብርየተገኘዜማ ።

አጫተረ (ጫተረ) አሾተለ፣ አደባ።

አጫተረ፡ አለፋ፣ አደከመ።

አጫታሪ፡ ያጫተረ፣ የሚያጫትር (አልፊአድካሚ)

አጫነ፡ ጭነትንእከብትዠርባላይአዋጣ፣ አስተሳሰረ (የሚጭነውንከብትአያያዘ (ያዘ)

አጫነቀ (አስተጻዐቀ) አጣበበ፣ አጋፋ (መተናፈሻአሳጣ) (ዘዳ፡ ፳፡ ፲፪፡ ኢሳ፡ ፲፩፡ ፲፫፡ ዮኤ፡ ፪፡ ፰፡ ማር፡ ፫፡ ፱)

አጫናቂ፡ ያጫነቀ፣ የሚያንቅ (አጣባቢ)

አጫወተ (አስተጻወተ) ወሬአወራ፣ ወግአወጋ፣ ነገርአነጋገረ (አላፋአሣቀደስአሠኘ) (ምሳ፡ ፮፡ ፳፪፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፲፭፡ ፬)

አጫወተ፡ አነጋገረ፡ ጨወተ ።

አጫዋች (ቾች) ፡ ያጫወተ፣ የሚያጫውት (አነጋጋሪአሥቂኝጥርስየማያስከድንአለቃገብረሐናንአባምንይዋብንከሉንየመሰለየጨዋታፈላስፋአዝማሪሲያውቅአበድቀልደኛ)

አጫዋች፡ የቤተክሲያንጕልላትናሰበሰብየበቅሎዐልቦመርገፍ (በነፋስርስበርሱእየተጋጨድምፅየሚሰጥ)

አጫዋች፡ የወንድናየሴትስም።

አጫውተኝ፡ የሰውስም።

አጫጪ (አፃእፅአ) አሳነስ፣ አኰሰሰ፣ አቀጠነ፣ አመነመነ።

አጫጫረ፡ አዋሰደፍምን።

አጫጫረ፡ አዣመረጠብን።

አጫጫኝ፡ ያጫጫነ፣ የሚያጫጭንየኝረዳት።

አጫፈረ፡ አዛለለ (አቃረበአያያዘአቀናጀ)

አጫፋሪ (ዎች) ፡ ያጫፈረ፣ የሚያጫፍር (ፊትለፊትበአንጻርያለየጭፈራጓድ)

አጫፋሪ፡ አያያዥ፣ አቀናጂ (ቃልንከቃል (ነገርንከነገር) የሚያያይዝራብዕፊደልእናሲነገርምእተጐርዶይቀራልእከሌናእከሌሰማይናምድርእንዲሉእናንበስፍራውተመልከት)

አጭላጊ፡ ያጨለገ፣ የሚያጨልግ (አውላጊአነጣጣሪ)

አጭልግ፡ ዝኒከማሁ (አውልግ)

አጭበረበረ (ትግ፡ ጠበረአባበለሸነገለ) አጥበረበረ፣ አንጸባረቀ (እንደጨበሬዐይንንበዘበዘማየትከለከለ)

አጭበረበረ፡ አታለለ፣ አሳሳተ፣ አደናገረ (አላዋቂነቱንበመንቀፍሰወረጠበረንአስተውል)

አጭበረበረ፡ አደናገረ፡ በረ ።

አጭበርባሪ (ሮች) ፡ ያጭበረበረ፣ የሚያጭበረብር (አሳሳችአደናጋሪገረዘብለኸገራዥንእይ)

አጭበርባሪነት፡ አጭበርባሪመኾን (አሳሳችነት)

አጭፈነፈነ፡ ኣጭበሰበሰ።

አጮለ፡ በጥፊመታ (፬ነገ፡ ፳፪፡ ፳፬)

አጮለ፡ በጥፊመታ፡ ጮለ ።

አጮለ፡ አፈጠነ፣ ነዳእጅ።

አጮኸ፡ የጅራፍን፣ የጣትን፣ የማንኛውንምነገርድምጥአሰማ።

አጮኸ፡ ገረፈ (ምችመታ)

አጯ፡ ጨ። ማጨት፡ መጨት ።

አጯኺ፡ ያጮኸ፣ የሚያጮኸ።

አጯጨረ፡ አጠጠረ፣ አጠና፣ አጠነከረ።

አጯጯኸ፡ ቍቁአባባለ (ጩኸትንኣዛመተአፋጀ) "

አጯጯኸ፡ አተማመም፣ መጮኸ።

አጰጰሰ፡ ጳጳስአደረገሾመ።

አጰጰሽ፡ ያኋጶሰ፣ የሚያጶጶስ (ሊቀጳጳሳት)

አጰጳጰስ፡ በአንብሮተእድመሾምማጰጰስ።

አጵሎን፡ የጽርእጣዖትስም፡ የቍንዥናአምላክ።

አጶሊጡ (አቦሊጡ) የሊጡባለቤት፡ ሊጥንየሚያሽየሚለውስ። ባለቅኔዎችግንየምጣድብልጭልጭታይሉታል።

አጶራግዛ፡ የማይበላመጥፎዓሣ።

አጸና (አጽንዐ) እጠናጽኑአደረገ።

አፀናነስ፡ ኣረጋገዝመፅነስ።ጠነሰጥንስ" ማለትየሕዝብአነጋገርነው።

አጸናና፡ አረጋጋአበረታታ (ኢሳ፡ ፷፮፥፲፫፡ ዘካ፡ ፲፥፪)

አጸናን፡ አጠናንመጽናት።

አጸየፈ (አድራጊ) ጸያፍአደረገ (ኣከፋጠላናቀነቀፈአቃለለ)” ።ቢያክቢያክአለ" (ተሠቀቀተሸቈረረ)

አጸያፊ፡ ያጸየፈ፣ የሚያጸይፍ (ናቂነቃፊ)

አጸደቀ (አጽደቀ) አከበረጽድቅ (እውነተኛ) አደረገ፡ ጽድቅአሰጠ፡ አለመለመ (፩ነገ፡ ፲፰፥፴፪)

አጸዳ፡ አጠዳ።

አጸዳደቅ፡ አለማለምመጽደቅ።

አጸዳዳ፡ አጠዳዳ።

አጸፋ፡ የስምምትክ፥ ዐጸፈ።

አፃረረ (አስተፃረረ) አጣላ።

አጻና (አስተጻንዐ) አበራታአጣና።

አጻኚ፡ ያጻና፣ የሚያጻና (አበራቺ)

አጻጻፈ (አስተጻሐፈ) አጣጣፈ'ጽፈትንረዳአላላከአቀባበለ።

አጻጻፍ፡ አጣጣፍመጻፍ።

አጼ፡ ንጉሠነገሥት፥ ዐፄ።

አጽናና፡ መካከረተስፋሰጠኣይዞኸአለ።

አጽናፍ፡ ዳርቾች።

አጽደለደለ (አጽደልደለ) አበራአሸበረቀአብረቀረቀአጥበረበረ።እመቤታችንጌታንከፀነሰችበኋላፊቷያጽደለድልነበር"

አጽዳቂ (ቆች) ያጸደቀ፣ የሚያጸድቅ (ጠቃሚአለምላሚ)

አጽድቆ፡ አለምልሞአልምቶ።ዕርፍአርቆተክልአጽድቆ" እንዲሉ።

አጽፍ፡ ዳባ፥ ዐጸፈ።

አፈ፡ ሕፃን፡ በብርሌ፡ ውስጥ፡ ባለ፡ ውሃ፡ ታይቶ፡ በሕፃን፡ ኣንደበት፡ የሚናገር፡ ዛር፡ ምትሀት ።

አፈ፡ ለቃቃ፡ አፈ፡ ሰፊ ።

አፈ፡ ሊቅ፡ የሊቅ፡ ወኪልና፡ ምትክ፡ በሊቅ፡ ፈንታ፡ የሚሰብክ፡ የሚከራከርና፡ የሚተች፡ እንደ፡ ቄርሎስ፡ እንደ፡ ዲዮስቆሮስ፡ ያለ፡ እውነተኛደቀ፡ መዝሙር፡ አፈቻላ ። ለሊቅ፡ ላፈ፡ ሊቅ፡ እንዲል፡ ሙሴ ።

አፈ፡ ላማ፡ ከብት፡ ዝሪት፡ ሲበላ፡ የሚከፈል፡ ዕዳ ። ላማ፡ ለምለም፡ ወይም፡ ላም ።

አፈ፡ ልስልስ፡ ሻካራ፡ ነገር፡ የማይናገር፡ ሰው ።

አፈ፡ መምር፡ የመምር፡ ነገረ፡ ፈጅ፡ ልብስ፡ ገፋፊ።

አፈ፡ ሙዝ፡ የጠመንዣ፡ አፍ፡ ወይም፡ ርሳስ፡ ዐረር። ሙዝን፡ እይ።

አፈ፡ ምሣር፡ ኦፉ፡ እንደ፡ ምሣር፡ ስለት፡ ያለው፡ ወስፌ፡ ወሳፍቻ

አፈ፡ ሰፊ፡ አፋም፡ አፈ፡ ለቃቃ፡ ሰው፡ የሸክላ፡ ዕቃ ።

አፈ፡ ሸራፋ፡ እንስራ- ጋን፥አፉ፡ የተሸረፈ፡ የተሰበረ።

አፈ፡ ሾሌ፡ ከንፈሩ፡ የበሰለ፡ ሾላ፡ የሚመስል፡ ፈረስ።

አፈ፡ ቅቤ፡ ነገረ፡ ልስልስ ።

አፈ፡ በረከት፡ የቅዱስ፡ ኤፍሬም፡ የስም፡ ሽልማት፡ ስመ፡ ስርጋዌ፡ (ቅጽል)

አፈ፡ ብልጥ፡ ንግግር፡ አሳማሪ ።

አፈታሪክ (ታሪከአፍ) ጽሐፍሳይኖርበቃልብቻየሚነገር፡ ከአባቶችሲወርድሲዋረድሲያያዝየመጣያፍታሪክ።

አፈ፡ ንጉሥ፡ በንጉሥ፡ ፈንታ፡ የሚፈርድ፡ የፍርድ፡ ባለሥልጣን፡ የመንግሥት፡ ዋና፡ ዳኛ።

አፈ፡ እስር፡ የማይናገር፡ ሽብብ ።

አፈ፡ ከፋታ፡ ያልተከደነ።

አፈ፡ ወሪሳ፡ ያፍ፡ ዘረፋ፡ አፍ፡ እንዳመጣ፡ እንደ፡ ተገኘ፡ ወሬ፡ ማውራት።

አፈ፡ ወርቅ፡ የሰው፡ ስም፡ መንፈሳዊ፡ ድርሰቱ፡ በዓለም፡ የተደነቀ፡ የጽርእ፡ ሊቀ፡ ጳጳሳት። ዮሐንስ፡ አፈ፡ ወርቅ፡ ቢል፡ ግን፡ ቅጽል፡ ይኾናል።

አፈ፡ ዋሾ፡ የዋሾ፡ ነገር፡ የሐሰተኛ፡ አፍ ። የቀሚስ፡ ዝምዝም፡ ወይም፡ ጥልፍ ።

አፈ፡ ዘርጣ፡ ተሳዳቢ ።

አፈ፡ ድስት፡ አፉ፡ ድስት፡ የሚመስል፡ ብርሌ፡ መውዜር፡ ጠመንዣ ።

አፈ፡ ድዳ፡ መናገር፡ የማይችል፡ ሰው ።

አፈ፡ ጉባኤ፡ የጉባኤ፡ አፍ፡ የማኅበር፡ ጠበቃ፡ የብዙ፡ ሰው፡ ነገረ፡ ፈጅ ።

አፈ፡ ግም፡ አፉ፡ የሚገማ ።

አፈ፡ ጎማ፡ ድዳ

አፈ፡ ጨዋ፡ የሊቅ፡ የመምር፡ የደቀ፡ መዝሙር፡ ሳይኾን፡ ያልተማረ፡ ሰው፡ ማይምን፡ የሚናገረው፡ ነገር፡ ቃል፡ ወግ፡ ታሪክ ።

አፈ፡ ጭቃ፡ ከንፈረ፡ ጥቍር፡ ሰው፡ በቅሎ፡ አህያ፡ ውሻ ።

አፈ፡ ጮሌ፡ አፈ፡ ብልጥ ።

አፈ፡ ጸያፍ፡ ኰልታፋ ።

አፈ፡ ጻድቅ፡ አፉ፡ እውነተኛ፡ ልቡ፡ ሐሰተኛ፡ የኾነ፡ አታላይ፡ ግብዝ፡ የተናገረውን፡ የማያደርግ፡ ከንፈረ፡ መጣጭ፡ (ሉቃ፲፮፡ ፲፭)

አፈለ፡ ጐለመሰ፥ ዐፈለ።

አፈለለ፡ አሰፋ (ትልቅናሰፊአደረገ)

አፈለሰ (አፍለሰ) ቈፈረ፥ደደቀማሰደነጐረናደፈነቀለአነገለነቀለሻረአወጣ፡ ወደሌላአገርወሰደ (ኤር፡ ፳፪፥፲፪፡ ዳን፡ ፪፥፳፩)

አፈለሰ፡ ዐደሰለወጠ።

አፈለሳሰፍ፡ አረቃቀቅ (መፈልሰፍ)

አፈለቀ (አፍለቀ) አመነጩአወጣአፈሰሰጠበልን (ምሳ፡ ፲፭፥፪፡ ኤር፡ ፮፥፯)” ።ሙሴበምድረበዳለእስራኤልውሃከአለትአፈለቀ"

አፈለቀ፡ ቀረሸሕፃኑ።

አፈለቀ፡ ከጠላከጠጅከማንኛውምመጠጥላይጠብአደረገ።

አፈለቃቀጥ፡ አከፋፈል (መፈልቀጥ)” ።በለቀጠን" እይ።

አፈለቃቅ፡ አበታተን (መፈልቀቅ)

አፈላ (አፍልሐ) አሞቀአንተከተከ፥አነፈረአፍለቀለቀ (በእሳትበጸሎት)

አፈላ፡ አመነጨአፈለቀአፈሰሰ (ዘዳ፡ ፴፩፥፳)

አፈላ፡ አበቀለችግኝን።

አፈላ፡ ዝናምናዘርፈለገ (መሬቱነቃኩፍአለ)

አፈላለል፡ አወፋፈርአሰፋፍ (መፍለል)

አፈላለመ፡ አቀዳደመአዠማመረ።

አፈላለም፡ አቀዳደም (መፈለም)

አፈላለስ፡ አመነቃቀር (መፈለስ)

አፈላለስ፡ አነጋገል (መፍለስ)

አፈላለቅ፡ አመነጫጨት (መፍለቅ)

አፈላለቅ፡ አቀዳደድ (መፈለቅ)

አፈላለገ፡ አፈቃቀደ።

አፈላለግ፡ አፈቃቀድ (መፈለግ)

አፈላለጠ፡ አሠነጣጠቀአፈነካከተ።

አፈላለጥ፡ አሠነጣጠቅ (መፍለጥ)

አፈላላ፡ መላልሶአፈላ።

አፈላላጊ፡ ያፈላለገ፣ የሚያፈላልግ።

አፈላል፡ አቅ (መፍላት)

አፈላሎ፡ ያሣቋንጣቅቅል።

አፈላሾ፡ ችግኝግልግልከመደቡ ' የፈለሰየተነቀለ።

አፈላሾ፡ ግልግል፥ ፈለሰ።

አፈላቀቀ፡ አለያየአፈራቀቀአላቀቀ።

አፈላቃቂ፡ ያፈላቀቀ፣ የሚያፈላቅቅ (ጥጥንፍንጅን)

አፈላፈለ፡ አቀፋቀፈ (ፍሬንአዋጣ)

አፈላፈለ፡ አቃረጸአባሳ።

አፈላፈል፡ አቀፋቀፍ (መፈልፈል)

አፈሠ፡ ዘገነ፥ ዐፈሠ።

አፈሰ፡ ዘገነ፥ ዐፈሠ።

አፈሰሰ፡ ኑዛዜንነገረ።

አፈሰሰ፡ አከሳአቀጠነ (ገላን) ። አጠፋ (ሥባትን)” ።ሙክቱአፈሰሰ" እንዲሉ።

አፈሰሰ፡ አፈረሰአረከሰ።ቄሱሥልጣኑንአፈሰሰ"

አፈሰሰ፡ ደፋቸለስከነበለ (ኢሳ፡ ፶፯፥፮) ። አወረደአንጠባጠበ (ክዳኑዝናምን) ። አቀለጠአነጠረ (ጃንሸላሚውወርቅንብርን)

አፈሳሰስ፡ አወራረድአቀላለጥመፍሰስ።

አፈሳስ፡ በታችአተነፋፈስ (መፍሳት)

አፈረሰ (አፍረሰ) ናደእጠፋሻረ (፪ነገ፡ ፳፫፥፰፥፲፪፥፲፭፡ ዮሐ፡ ፭፥፲፰) (ግጥም)"ዐይናማሰውቤቴንአፈረሰው”“ባ፲፫ኛተራቤትን" ተመልከት።

አፈረሰ፡ ቈመጠገላንአበላሸ።

አፈረሰ፡ በተነዘረዘረ።

አፈረሰ፡ ተወጣለ (ቅስናንድቍናንቆብን)

አፈረሰ፡ ዐሎአለ (ቃሉንለወጠ)

አፈረቀ (አፍረቀ) አስለየአስከፈለ።

አፈረቃቀቅ፡ አለያየት (መፈርቀቅ)

አፈረኵምሽሽአለ፥ ዐፈረ።

አፈረካከስ፡ አሰባበር (መፈርከስ)

አፈረጠ (አፍረጸ) ጣለሰበረፈነከተ።

አፈረጠ፡ አወጣ።

አፈረጠ፡ አፈነዳአመገለአፈሰሰ።

አፈረጠ፡ ገለጠአበራአስረዳ።አቶእከሌነገሩንአፍርጦይናገራል"

አፈረጠመ፡ አጠበቀአሠባጠረነቀ።

አፈረጣጠም፡ አሠባብ (መፈርጠም)

አፈረፈረ፡ ፍርፋሪንሹሮንበወጥላይነሰነሰጨመረ።

አፈራ፡ ፍሬሰጠ። (ፈራ፡ ፈረየ፡ ፈርኀ)

አፈራረም፡ የፊርማአጻጻፍ (መፈረም)

አፈራረሰ፡ በታተነአጠፋፋ። (ግጥም)"ቤትእሠራብለሽአታዋሪለሰው፡ መጣሙሶሊኒየሚያፈራርሰው"

አፈራረስ፡ አጠፋፍ (መፍረስ) (ኢሳ፡ ፳፬፥፲፫)

አፈራረቀ (አስተባረየ) አስተጋገዘአስተራረፈ (አዘዋወረእለዋወጠ)” ።ገበረውአንድጥንድከቀንጃስላለውበሮቹንእያፈራረቀዕርሻውንያርሳል። ያቶእከሌሚስትእያፈራረቀችወንድናሴትትወልዳለች"

አፈራረቀ፡ አስተራረፈ፥ ፈረቀ።

አፈራረቅ፡ አከፋፈል (መፍረቅ)

አፈራረድ፡ አበያየን (መፍረድ)

አፈራረጠ፡ አመጋገለ።

አፈራረጥ፡ አመጋገል (መፍረጥ)

አፈራራሚ፡ ያፈራረመ፣ የሚያፈራርም (አጻጻፊአዋዋይ)

አፈራራቂ፡ ያፈራረቀ፣ የሚያፈራርቅ (አስተጋጋዥአለዋዋጭ)

አፈራር፡ አሠጋግ (መፍራት)

አፈራር፡ የፍሬአሰጣጥ (ማፍራት)

አፈራቀቀ፡ አላቀቀአለያየአራራቀ።

አፈራቃቂ፡ ያፈራቀቀ፣ የሚያፈራቅቅ (አላቃቂአለያዪ)

አፈራከሰ፡ አሳበረአዳቀቀ።

አፈራፈረ፡ አሸራሸረአማማሰ።

አፈራፈረ፡ አዳቀቀአጣቀነ።

አፈራፈር፡ ፍርፈራ (መፈርፈር)

አፈርመሬት፡ ዐፈር።

አፈርሳታ (ፈርሰወ) አውጫጭኝ፡ ባላገርሥዕልወግቶምሎተገዝቶበጥፋተኛላይየሚናገረውምስክርነት።

አፈርሳታአወጣ፡ አጥፊንገለጠአስታወቀ።

አፈርሳታ፡ ወጣ።

አፈርፋሪ፡ ያፈረፈረ፣ የሚያፈረፍር (ነስናሽጨማሪ)

አፈቀ፡ በጨፈቃላይደንጊያአጫጫነ፲አላሰቀ።

አፈቀረ (ፈቀረ) ወደደወዳጅአደረገአቀረበ።

አፈቀረ፡ ወደደ፥ ፈቀረ።

አፈቃቅ፡ አቈራር (መፍቃት)

አፈተለተለ፡ አጥመዘመዘ፡ ፈተለ።

አፈተለከ፡ ፈታ። (ፈተለከ)

አፈተላለክ፡ አሾላለክማፈትለክ።

አፈተተ (አፍተወ) አሻአስፈለገአፈቀደ።

አፈተተ፡ አፈቀደ፥ ፈተተ።

አፈታ፡ ደምንአበዛአፈሰሰአወረደ (ባለማቋረጥ)” ።እከሌበጦርስለተወጋደምአፈታበትናሞተ"

አፈታተል፡ አወዛዘግመፍተል።

አፈታተር፡ አስተናነቅመፈተር።

አፈታተሽ፡ አመራመርመፈተሽ።

አፈታተት፡ አቈራረስመፈተት።

አፈታተነ፡ አፈታተሸአመራመረአሞካከረ።

አፈታተን፡ አሞካከርመፈተን።

አፈታተገ፡ አወቃቀጠአስተወደአመላለጠ።

አፈታተግ፡ አወቃቀጥመፈተግ።

አፈታት፡ አተራተርአከፋፈት (መፍታት)

አፈታፈተ፡ አራራሰ፥ኣዳቀቀ።

አፈታፈት፡ አራራስመፍትፈት።

አፈትላኪ፡ ያፈተለከ፣ የሚያፈተልክ (አሹላኪ)

አፈቸለ፡ ልጅበሽማግሌመካከልተናገረ (ለፈለፈተቸተከራከረወገጠአላናግርአለ)” ።ጌታችንበተወለደበ12 ዓመቱበሊቃውንትመካከልሲያፈችልተገኘ" (ሉቃ፡ ፪፥፵፪፥፵፯)

አፈቸለ፡ ተረተ።

አፈቸለ፡ ወገጠ፡ ፈቸለ።

አፈቻላ፡ ለፍላፊተቺተከራካሪወጋጭአሉተኛ።

አፈቻላ፡ ተራችተረተኛ።

አፈቻቸል፡ አነቃቀልመፈቸል።

አፈቻይ፡ ያፈቸለ፣ የሚያፈችል (የነገርተቃራኒ)

አፈነ፡ ሸፈነ፥ ዐፈነ።

አፈነ፡ ኣካደነ፣ አሻፈነ "

አፈነረ፡ ኣገጠጠአፈነገጠጥርስን። ልማዱግንእንደኹለተኛውተገብሮነው።

አፈነቃቀለ፡ አገለባበጠአለያየ።

አፈነቃቀል፡ አገለባበጥ (መፈንቀል)

አፈነተተ፡ አሳጠረዐጪርአደረገ። ልማዱግንተገብሮነው።

አፈነቻቸር፡ አጣጣል (መፈንቸር)

አፈነካከር፡ አከፋፈት (መፈንከር)

አፈነካከተ፡ አፈላለጠአሰባበረ "

አፈነካከት፡ አፈላለጥ (መፈንከት)

አፈነደረ፡ ወገቡንዐጠፈ (ደረቱንና ' ጕልበቱንገጠመ፡ ቂጡንትርፍአደረገ፡ ልጥቅሳይልቀረ)” ።በመኝታላይማፈንደር""ሰውነትንማጠፍ"

አፈነደረ፡ ወገቡንዐጠፈፈነደረ።

አፈነደቀ፡ አፈነጠዘ።

አፈነደደ፡ አጐነበሰቂጡንሰጠመከተለኳስ።፱ኛውንሸመጠጠ" ተመልከት።

አፈነዳ፡ ተረተረሠነጠቀአፈረሰበተነ።

አፈነዳ፡ አፈካ።

አፈነዳደቅ፡ አደሳሰት (መፈንደቅ)

አፈነዳደድ፡ አጐነባበስ (ማፈንደድ)

አፈነዳድ፡ አፈካክ (መፈንዳት)

አፈነጀረ፡ ለየአራቀአጠመመ።

አፈነጀረ፡ አጠመመ፥ ፈነጀረ።

አፈነጃጀረ፡ ኣወለጋገደአወነጋገረ።

አፈነገጠ፡ አፈነረአወጣአገጠጠ።

አፈነጋገል፡ አጣጣል (መፈንገል)

አፈነጠ፡ አናረ።

አፈነጠዘ፡ አበላአጠጣ (እንዲደሰቱ)

አፈነጣጠር፡ አበታተን (መፈንጠር)

አፈነጣጠቀ፡ አረጫጨአበታተነ።

አፈነጣጠቅ፡ አረጨት (መፈንጠቅ)

አፈነጣጠዝ፡ አደሳሰት (መፈንጠዝ)

አፈነጣጠጥ፡ አወጣጥ (መፈናጠጥ)

አፈነጣጣቂ፡ ያፈነጣጠቀ፣ የሚያፈነጣጥቅ።

አፈነጫጨት፡ አቦራረቅ (መፈንጨት)

አፈነፈነ፡ አነፈነፈ።

አፈነፈነ፡ አነፈነፈ፥ ፈነፈነ።

አፈናሪ፡ ያፈነረ፣ የሚያፈንር (አግጣጭአፈንጋጭ)

አፈናቀለ፡ ኣገላበጠአለያየ።

አፈናቃይ፡ ያፈናቀለ፣ የሚያፈናቅል (አገላባጭ)

አፈናከተ፡ ኣፋለጠአሳበረ።

አፈናካች፡ ያፈናከተ፣ የሚያፈናክት።

አፈናጀረ፡ አራራቀአወላገደአጣመመ።

አፈናጠረ፡ በተነ፥ ፈነጠረ።

አፈናጠቀ፡ አራጪአናዛአባተነ (ፈነጠቀ)

አፈናጠጠ፡ በወዴላላይአስቀመጠፈነጠጠ።

አፈናጠጠ፡ ባንድበቅሎላይኹለተኛ። ሰውአስቀመጠ (አዳበለ)

አፈናጣቂ፡ ያፈናጠቀ፣ የሚያፈናጥቅ።

አፈናጣጭ፡ ያፈናጠጠ፣ የሚያፈናጥጥ።

አፈናጪ፡ አዛለለአቧረቀ።

አፈናፈነ፡ አነፋነፈ (አወላዳአዛመረ)

አፈናፈን፡ አነፋነፍ (ማፈንፈን)

አፈንዳቂ፡ ያፈነደቀ፣ የሚያፈነድቅ።

አፈንዳጅ፡ ያፈነደደ፣ የሚያፈነድድïአጐንባሽ።

አፈንጂ፡ ያፈነዳ፣ የሚያፈነዳ (ተርታሪሠንጣቂ)

አፈንጋጭ (ጮች) ያፈነገጠ፣ የሚያፈነግጥ (አግጣጭ)

አፈንጣዥ፡ ያፈነጠዘ፣ የሚያፈነጥዝ (አብሊ ' አጠጪ)

አፈንፋኝ፡ አነፍናፊ።

አፈኛ (ኞች) (አፋዊ)አፋምለፍላፊነገረኛጨቅጫቃ ።

አፈኛነት፡ ለፍላፊነትተናጋሪነት፡ አፈኛመኾን ።

አፈከፈከ፡ አነተበፈከፈከ።

አፈከፈከ፡ ኣነተበ (ፈለግአወጣሠነጠቀ)

አፈካ፡ አስደሰተአሣቀ።

አፈካ፡ አፈነዳአሳበበ።

አፈካከረ፣ አፎካከረ፡ አወዳደረአከራከረአቀታተረ (እኔእበልጥእኔእበልጥ" አባባለ)

አፈካከር፣ አፎካከር፡ አደነፋፍ (መፈከር፣ መፎከር)

አፈካካሪ፣ አፎካካሪ፡ ያፈካከረ ' ያፎካከረ፡ የሚያፈካክር፣ የሚያፎካክር (አወዳዳሪ)

አፈካክ፡ አፈነዳድ (መፍካት)

አፈዋወስ፡ የጤናአሰጣጥ (መፈወስ)

አፈዘዘ፡ ዐዘመአቦዘአደነዘዘአደነገዘ (ዘፍ፡ ፴፪፥፴፪)

አፈዛዘዝ፡ ኣዘነጋግ (መፍዘዝ)

አፈየ (አፍይአፈየጋገረአበሰለ) ከደነገጠመልክክአደረገ፡ ዐፈነ።

አፈያየድ፡ አረባብ (መፈየድ)

አፈደፈደ (አፈድፈደ) አበዛአተረፈአበለጠ "

አፈዳደን፡ አስተሳሰር (መፈደን)

አፈዳፈደ፡ አባዛአባለጠ።

አፈዳፈድ፡ ኣበዛዝ (መፈድፈድ)

አፈጀ፡ አረጀ።አፈጀከ፸ዓመትበላይመኾንንናየብርታትንፈጽሞማለቅያሳያል"

አፈጃጅ፣ አፈጃጀት፡ አቀጣጠልአጨራረስ (መፍጀት)

አፈገ፡ ዐጀበአከማቸ፡ ብዙውንአንድነትአደረገ፡ መሰገ።

አፈገገ፡ ኣበራ (ጥርስኣስገለጠ)

አፈገፈገ (ገገጸ) ወደኋላአለኼደ (ከፍራትየተነሣአሸገሸገ) (ተረት) - ምንምብታፈገፍጊከግድግዳአታልፊ። አፈግፋጊ፡ ያፈገፈገ፣ የሚያፈገፍግ (አውራበግጦረኛ)

አፈገፈገ፡ ወደኋላአለ፡ ፈገፈገ።

አፈጋገም፡ አደፋፍ (መፈገም)” ።ገተረን" አስተውል።

አፈጋገግ፡ አሣሣቅ (መፍገግ)

አፈጋገጥ፣ አጣጣል፣ መፈገጥ።ፈነገጠን" ተመልከት።

አፈጋፈገ፡ አሸጋሸገጥቂትአራራቀ።

አፈጋፈገ፡ አፋፋቀአጣረገ።

አፈጋፈግ፡ አፋፋቅ (መፈግፈግ)

አፈጋፋጊ፡ ያፈጋፈገ፣ የሚያፈጋፍግ (አሸጋሻጊአፋፋቂአራራቂ)

አፈጠረቀ፡ አፈነዳ፡ (ፈጠረቀ)

አፈጠነ (አፍጠነ) አቀለጠፈእቸኰለ (ሉቃ፡ ፳፬፥፲፪)

አፈጠጠ፡ ሲበላሲጠጣአየቀላወጠከጀለ።

አፈጠጠ፡ አጐረጠ (ዐይኑንጐለጐለ)” ።ዐይኑንአፍጥጦእስኪያፍርድረስተመለከተው" (፪ነገ፡ ፰፥፲፩)

አፈጠፈጠ፡ አቈጠቈጠጨበጨበልምላሜዠመረ።ጐመጐመን" እይ።

አፈጠፈጠ፡ አቈጠቈጠፈጠ።

አፈጣጠመ፡ አቃጠረአዋዋለ (ንጉሥይሙት" አባባለ)” ።ሙግቱበዚህቀን፡ ሰርጉለገናወይምፋሲካውጭይኹንእሠኛኘ"

አፈጣጠም፡ አጨራረስ (መፈጠም)

አፈጣጠር፡ አሠራር (መፍጠር)

አፈጣጠን፡ አቸኳኰል (መፍጠን)

አፈጣጠጥ፡ አጐራረጥ (መፍጠጥ)

አፈጣጣሚ፡ ያፈጣጠመ፣ የሚያፈጣጥም (ሹም)

አፈጣፈጠ፡ አፈናከተአቋሰለ።

አፈጣፈጥ፡ አፈነካከት (መፈጥፈጥ)

አፈጫጭ፡ አፈጫጨት፡ አከረታተፍአሰላለቅ (መፍጨት)

አፈፈ (አፊፍአፈፈ) ከረከመ።

አፈፈ፡ ቀፈፈ፡ ከመመ፡ ቀረደደ፡ ቈረጠ፡ ዐረደ፡ አነሣ፡ ያዘ፡ ጫፍን፡ አፍን፡ ዐንገትን፡ ዕቃን። ፈፋንናፈፍንተመልከት፡ የዚህዘሮችናቸው። ቀረጠፈንእይ።

አፈፋ፡ ቀፈፋቅርደዳዐረዳ። ባፈፋበጐደፋእንዲሉ።

አፈፍ (አፊፍ) መያዝመጨበጥማንሣት።

አፈፍአለ፡ ብድግአለ፡ ፈጥኖተነሣ።

አፈፍአደረገ፡ ለቀምአደረገ፡ ባፍበፍጥነትያዘጨበጠእነሣበጅ።

አፈፍአፈፍአለ፡ ብድግብድግአለ።

አፉንነጠበው፡ ሳያስበውድፍረትተናገረ።

አፉንአጠፋ፡ የተናገረውሳይኾንለትቀረ።

አፉንከፈተ፡ ተናገረ፡ ዝምአላለም።

አፉንያዘ፡ ዝምዕክምጸጥአለ።

አፉንይበላዋል፡ ተናገርተናገርይለዋል።

አፉንይይዘዋል፡ ትክክልአይናገርም።

አፉንፈታ፡ መናገርቻለዠመረ። ዳግመኛምከስምናከቅጽልተናቦ፡ እሾኻፍእሳታፍክፍታፍሙጢአፍሙሬአፍፍየላፍሹላፍእያለዘርፍይዞሲነገርበቂይኾናል፡ ኹሉንምበተራውተመልከት።

አፉፉ፡ የዘፈንአዝማች፡ ባጤምኒልክጊዜየተዘፈነዘፈን።

አፊያዥ (ዦች) ያፌዘ፣ የሚያፌዝ (አላጋጭ)

አፊያጭ፡ ያፌጠ፣ የሚያፌጥ (ቀላጅ)

አፊያፊያዘ፡ አዋዛአላገጠ።

አፊያፊያጠ፡ አቃለደ።

አፋ፡ ማረጃ፡ አፈፈ ።

አፋ፡ ሰፊሙሴከግፉቀናያለካራማረጃ፡ እጀታውደምዐፋሽይባላል። (ግጥም) ፡ ቆመሽስትገትዳኛውእያደላ፡ ባፋረዱኸእንጂእትኸምንልበላ። ቀነተብለኸቅናትንእይ።

አፋ፡ አፈጋፈገአሳሳለአንቀቀጨብረትንጥርስን (መዝ፡ ፻፲፪፥፲፡ ሰቈ፡ ፪፥፲፮፡ ማር፡ ፱፥፲፰)

አፋለመ፡ አዣመረአቃደመ።

አፋለመ፡ አጋራአካፈለ።

አፋለሰ (አስተፋለሰ) አሳሳተእቃወሰአዛወረኦለዋወጠ።

አፋለሰ፡ አጣላአገተ፡ አማታአዋለቀ።

አፋለገ፡ አፋቀደ።

አፋለጠ (አስተፋለጠ) አሠናጠቀአፈናከተ።

አፋላ (አስተፋልሐ) ኣቀአናፈል።

አፋላሚ፡ ያፋለመ፣ የሚያፋልም (አዣማሪኣካፋይ)

አፋላሽ፡ ያፋለሰ፣ የሚያፋልስ (አቃዋሽ)

አፋላጊ፡ ያፋለገ፣ የሚያፋልግ '

አፋላጭ፡ ያፋለጠ፣ የሚያፋልጥ (አሠናጣቂአፈናካች)

አፋመ (አፍሐመ) አጋመአበሰለአንደረከከፍምአወረደአመረተቈለለ።

አፋሚ (አፍሓሚ) ያፋመ፣ የሚያፍም ።

አፋሰሰ፡ አስተሳሰበአሳላ።

አፋሰሰ፡ አተላንአዳፋአከናበለአቻለሰ።

አፋሰሰ፡ ያንዱንትርፍወደሌላውወሰደአማላ።

አፋሰሰ፡ ደምአቃባ።

አፋሳሽ፡ ያፋሰሰ፣ የሚያፋስስ።

አፋረመ፣ አፈራረመ፡ አጻጻፈአዋዋለአቀባበለ (ፊርማን)

አፋረሰ፡ አናናደአባተነ።

አፋረሰ፡ ከሞትዳነተመለሰአስተፋሳ።

አፋረሰ፡ የገበያንውልአካካደ።

አፋረደ፡ አባየነ።አፋረደናባፋዐረደ" በአማርኛይገጥማሉ።ቆመኸስትገትዳኛውእያደላባፋረዱኸእንጂ፡ እትኸምንልበላ"

አፋራ፡ ማካፋትዠመረ። (ፋራ)

አፋራ፣ አፈራራ፡ አጠራጠረ።

አፋራ፡ ፋራንተከተለአነፈነፈ።

አፋራሽ፡ ያፋረሰ፣ የሚያፋርስ (አናናጅ)

አፋራጅ፡ ያፋረደ፣ የሚያፋርድ።

አፋር (ሮች) የአዳልነገድስም።

አፋሸከ፡ አስደሰተ።

አፋሸገ፡ አዛጋ፡ ፋሸገ።

አፋሸገ፡ አፉንከፈተአላቀቀአዛጋ።

አፋሻጊ፡ ያፋሸገ፣ የሚያፋሽግ (ሰውወይፈንአውራ)

አፋቀ (ዕብ፡ አፋቅ) በረታጠናጠነከረ።ያፋቀያፋቀውንለሞትይሰጥዠመረ" (ልብወለድ - አፈወርቅገ፡ ኢ፡)

አፋቀ፡ ሕቅሕቅአለ። (ፋቀ)

አፋቂ፡ ያፋቀ፣ የሚያፍቅ (ብርቱጨካኝ)

አፋተለ (አመግደመ) እግሩንአመሳቀለአጣመረ።

አፋተለ፡ አቃጠረአገናኘ።

አፋተለ፡ ፈትልንረዳአጋመደ።

አፋተሸ፡ አበራበረአመራመረአቀናቀነ።

አፋተተ፡ አቋረሰአካፈለአተናተነአሳተፈ።

አፋተነ (አስተፋተነ) አማከረአፋተሸአስታገለ።

አፋተገ፡ ኣሸካሸከአዋቀጠአስተሻሸአላፋአላላጠ።

አፋታ፡ አለያየአላቀቀ። (ተረት)"ሥራስፈታልጄንላፋታ"

አፋታ፡ አተራጐመ።

አፋታሽ፡ ያፋተሸ፣ የሚያፋትሽ (አመራማሪ)

አፋታኝ (አስተፋታኒ) ያፋተነ፣ የሚያፋትን (አስታጋይ)

አፋታይ (ዮች) ያፋተለ፣ የሚያፋትል (አቃጣሪ)

አፋታይነት፡ ኣፋታይመኾን።

አፋታጊ፡ ያፋተገ፣ የሚያፋትግ (አዋቃጭ)

አፋቺ፡ ያፋታ፣ የሚያፋታ (ባልናሚስትንየሚያለያይየነገርአባት)

አፋነነ፡ አነሣአቀናቀሰረአቆመዥራትን፡ አሮጠሰውንከብትን።

አፋከረ፣ አፋከረ፡ አደናፋ (ግዳይአቋጠረ)

አፋወሰ፣ አፈዋወሰ፡ ኣስተካከመፈውስንአሰጣጠ (አዳዳነ #)

አፋዘዘ፡ ኣንጻርለአንጻር (አኳዃነአስተያየ)

አፋዛዥ፡ ያፋዘዘ፣ የሚያፋዝዝ።

አፋደሸ፡ በሰውነገርገባ፡ (ፋደሸ)

አፋዳሽ (ሾች) ያፋደሸ፣ የሚያፋድሽ (አጐብጓቢጥልቅብዬነገርአመላላሽ)

አፋጀ፡ አጨቃጨቀአጯጯኸ "

አፋጀሽን፡ አመንዝራገለሞታሴት "

አፋጂ፡ ያፈጀ፣ የሚያፋጅ (አጨቃጫቂ)

አፋገ፡ አሰፋአበዛ።

አፋገ፡ አፈሰሰአቃጠለአጐደፈ።

አፋገረ፡ አለፋአደከመ።

አፋጊ፡ ያፈገየሚያፍግ፡ ዐጃቢመሳጊ።

አፋጠነ (አስተፋጠነ) አቻኰለአጣደፈ።

አፋጠጠ፡ አጓረጠ (ጥሳ) አሳለፈአቻኰለኣፋዘዘአጣደፈ።

አፋጣኝ፡ ያፋጠነ፣ የሚያፋጥን (አቻኳይ)

አፋጣጭ (ጮች) ያፋጠጠ፣ የሚያፋጥጥ (አጣዳፊጠላትሽንትዐይነምድር)

አፋጨ፡ በትንፋሽዘፋነ፥ (ፋል)

አፋጩ (አስተፋጽሐ) ኣከራተፈአዳዳስ።

አፋጪ፡ ያፋ፣ የሚያፋጭ (አሳሳይ)

አፋፊ፡ ያፈፈየሚያፍፍ፡ ቀፋፊከርካሚ።

አፋፊ፡ ያፋፋ፣ የሚያፋፋ (አዳባሪ)

አፋፋ፡ አወፈረአዳበረአደነደነአሳመረ (ሕፃንንግልገልንጥጃን)

አፋፋመ (አስተፋሐመ) አጝቀአጣደፈአበራታአቃረበምጥንጦርን።

አፋፋሚ፡ ያፋፋመ፣ የሚያፋፍም።

አፋፋም፡ አጋጋም (መፋም)

አፋፋር፡ አጫጫር (መፋር)

አፋፋቀ (አስተፋሐቀ) አጣረገአላላገአላዘበ።

አፋፋቅ፡ አላላግ (መፋቅ)

አፋፍ (ፎች) የገደልአፍ፡ የተራራጫፍ። በግእዝአፈጸድፍይባላል። አፋፍላፋፍኼደ። ካፍከወጣአፋፍእንዲሉ።

አፌ፡ የኔአፍ፡ ነገረፈጅ።

አፌዘ፡ አላገጠ፡ (ፈየዘፌዘ)

አፌጠ፡ ቀለደአሌጠ (በሰውላይአፌዘአላገጠ)” ።ዘበተን" እይ፡ ከአፌጠናከአፌዘጋራአንድነው።

አፌጠ፡ አሌጠ፡ (ፈየጠፌጠ)

አፍ(አፈወ፡ አፈፈ) ፡ በቁሙ፡ በከንፈርና፡ በከንፈር፡ መካከል፡ ያለ፡ ክፍት፡ መተንፈሻና፡ መናገሪያ፡ የቃል፡ የትንፋሽ፡ የመብል፡ የመጠጥ፡ የነገር፡ ኹሉ፡ መውጫ፡ መግቢያ፡ የሚከፈትና፡ የሚዘጋ፡ የሕዋሳት፡ በር። በለፈለፉ፡ ባፍ፡ ይጠፉ ። በርን፡ ደጅን፡ ተመልከት ። (የዥብ፡ አፍ)፣ቀጩማ ።

አፍ፡ ላፍ(አፈ፡ በአፍ) ፡ ቃል፡ ለቃል። አብርሃምና፡ እግዜር፡ አፍ፡ ላፍ፡ ተነጋገሩ ።

አፍ፡ መፍቻ፡ አባባ፡ እማማ ።

አፍ፡ ሰጠ፡ ነገር፡ መለሰ ።

አፍ፡ ሲከዳ፡ ከሎሌ፡ ይብሳል፡ ከታላቅ፡ ጕዳት፡ ያደርሳል ።

አፍ፡ ሳቻ(ስሕተተ፡ አፍ) ፡ ያፍ፡ ስሕተት፡ ያልታሰበ፡ ስድብ፡ ነቀፋ ።

አፍ፡ ቂጡ፡ ሸበተ፡ ፈጽሞ፡ አረጀ ።

አፍ፡ ቂጥ(አፈ፡ ቂጥ) ፡ ፈጋራ። አፍ፡ ቂጡ፡ ሣቀ፡ ፈካ፡ እጅግ፡ ተደሰተ።

አፍ፡ ቃል፡ ነገር፡ ቋንቋ ። የኦሮ፡ አፍ፡ የፈረንጅ፡ አፍ፡ እንዲሉ ።

አፍ፡ ተጅ(አፍ፡ ምስለ፡ እድ) ፡ ቅርብ፡ አጠገብ ። በምግብ፡ ጊዜ፡ አፍና፡ እጅ፡ እንዳይተጣጣ፡ ይኸም፡ እንደዚያ፡ ነው ።

አፍ፡ አሲያዘ፡ ዝም፡ አሠኘ፡ መልስ፡ አሳጣ ።

አፍ፡ አወጣ፡ ጠበቃ፡ እያለው፡ ተናገረ።

አፍ፡ አፉን፡ አሉት፡ የተናገረው፡ እንዳይሰማ፡ አደረጉት፡ ኹሉም፡ መለሱለት ።

አፍ፡ አፍ፡ ሌላ፡ ልብ፡ ሌላ፡ ሸንጋይ፡ አታላይ፡ ደላይ፡ (ዘፍ፫፡ ፩፭)

አፍ፡ ያለው፡ ጤፍ፡ ይቈላል፡ ነገር፡ አሳማሪ፡ እውነትን፡ ለሐሰት፡ ይለውጣል።

አፍ፡ ፈርጅ፱፫ቱንቋጭቼአንድአፍቀርቶኛል ።

አፍ:ስለት ። ኹለት፡ አፍ፡ ሰይፍ፡ እንዲሉ፡ (መዝ፻፵፱፡ ፮)

አፍ:አስተርጓሚ፡ ስማ፡ በለው፡ ትርጁማን፡ አምጃር፡ አነጋጋሪ፡ ጠበቃ፡ ወኪል፡ የነገር፡ አባት ። ባፌ፡ እንዲል፡ ተከሳሽ ።

አፍለቀለቀ (አንሳዕስዐ) አፈላአንተከተከአዘለለአስጨፈረ።

አፍለቀለቀ (ጥሠ) አሠገረአንሸረሸረ።

አፍለቀለቀ፡ አብለጨለጨአብረቀረቀ (ተግተግአደረገ)

አፍለኛ፡ ጕልማሳዐፈለ።

አፍለከለከ፡ አላወሰአንቀሳቀሰአስለከለከ።

አፍለከለከ፡ አስለከለከ፥ ፈለከ።

አፍሊ (ዎች) ያፈላ፣ የሚያፈላ።

አፍላል (ሎች) ከማሰሮየሚበልጥሸክላ (የንስራአጋማሽ)

አፍላል፡ በቁሙ፡ ፈለለ።

አፍላሽ (ሾች) ያፈለሰ፣ የሚያፈልስ (አንጋይነቃይ)

አፍላቂ፡ ያፈለቀ፣ የሚያፈልቅ (አፍሳሽ)

አፍሌታ (ቶች) ጥዋ፡ የጥዋዐይነት።

አፍልሖ፡ ለትምርትየሚደገምአስማት።

አፍሳሽ (ሾች) ያፈሰሰ፣ የሚያፈስ (ቸላሽከንባይኣቅላጭአንጥረኛ) (ኤር፡ ፮፥፳፱)” ።ብርአፍሳሽ" እንዲሉ።

አፍሳሽነት፡ አፍሻሽመኾንአንጥረኛነት።

አፍረመረመ፡ በላጋጠ፡ አተጋ፥ ፈረመ። (ፈረከ)

አፍረመረመ፡ በአፉይዞበመሬትላይአጋድሞወዲያናወዲህአለ (ወዘወዘመላልሶነከሰበላጋጠነፈነፈ)

አፍረመረመ፡ አተጋ (እንዲጣጣርአደረገ፡ አፍጨረጨረ)

አፍረምራሚ፡ ያፍረመረመ፣ የሚያፍረመርም (አትጊ)

አፍረቀረቀ፡ ሰባበረ (ግንብን)

አፍረቀረቀ፡ አነፈረቀአፍረጠረጠ (ዕባጭን)

አፍረከረከ፡ ፈረፈረ።

አፍረገረገ፡ አቅዘመዘመአረገረገወዘዘወዘ።

አፍረጠረጠ፡ አድፈጠፈጠ (መላልሶተጫነጨቈነ)

አፍረጥራጭ፡ ያፍረጠረጠ፣ የሚያፍረጠርጥ (አድፈጥፋጭ)

አፍሪ፡ ያፈራ፣ የሚያፈራ "

አፍሪቃ (አፍራቅያ) ኹለተኛውየዓለምክፍል (የካምዕጣወይምድርሻ) ። ግእዝየማያውቁሰዎችግንእንደፈረንጅ "አፍሪካ" ይሉታል።

አፍሪቃ፡ በቁሙ፥ ፈረቀ።

አፍራሽ (ሾች) ያፈረሰ፣ የሚያፈርስ (ናጂአጥፊ)” ።ሠርቶአፍራሽ" እንዲሉ።

አፍራሽ፡ አይአንአት። ፫ቱንምበየስፍራቸውአስተውል።

አፍራሽ፡ የነገርተቃራኒአሉታ (አል - )” ።ኾነ፥ይኾንኖረይኖር" ተብሎሲነገር፡ "አልኾነአይኾንአልኖረአይኖር" ማለት።

አፍራሽነት፡ አፍራሽመኾንአሉታነት።

አፍራዲቆ፡ በድንኳንጣራዙሪያዐልፎዐልፎያለብስአውታርየሚገባበት፡ በማስየተለበደከናስቀለበትየተዋደደነዳላ።

አፍራጭ፡ ያፈረጠ፣ የሚያፈርጥ (አምጋይ)

አፍሬ (ዎች) የማረሻጫፍሹለቱ (ፍሬሰጪማለትነው)

አፍሬ፡ የማረሻጫፍ፡ (ፈራ፡ ፈረየ፡ ፈርኀ)

አፍሬ፡ የጦርመሣሪያአፍ (ወይምስለት) (ኢዮ፡ ፳፥፳፬)

አፍርንጅ፡ ንጣቱነበልባልየሚመስልድቍስ (የበርበሬፍሬርጥብሥጋመብሊያ)

አፍርንጅ፡ የበርበሬፍሬ፡ ፈረንጅ።

አፍርንጅ፡ ፈረንጆች።አፍርንጅ" የግእዝ' አነጋገርነው።ታሪከነገሥት" እይ።

አፍሮአይገባ፡ የደብረሊባኖስመስቀልመነኮሳቱላማላጅነትይዘውትየሚኼዱ (ሰላምንሳያገኝየማይመለስማለትነው)

አፍሻት፡ ጥዋ፥ ዐፍሻት።

አፍቃሪ (ፈቃሪ) ያፈቀረ፣ የሚያፈቅር (ወዳጅ)

አፍቃሪነት፡ አፍቃሪመኾን (ወዳጅነት)

አፍቃሪዎች፡ የሚያፈቅሩ፣ የሚወዱ።

አፍቅሮ፡ ማፍቀር (ግእዝ)” ።አፍቅሮንዋይ"፡ ገንዘብመውደድ።

አፍተለተለ፡ አጥመዘመዘአልመዘመዘሆድን።

አፍተለተለ፡ ኣለፋቈዳን፡ ጐተተሰውን።

አፍተለተለ፡ ገላንዐሸእድፍንአወጣአጥመለመለ።

አፍተልታይ፡ ያፍተለተለ፣ የሚያፍተለትል (አጥመዝማዥአልመዝማዥየሆድበሽታ)

አፍታ (አፍ) ጊዜፈንታዝምእመምተለላቃዳ። እከሌአፍታአይሰጥም። ጊዜፈንታመጥቶነበር። አንድአፍታሠርቶኼደ። ገዝምእመም። አፍታማለትየአፍንመከፈትናመዘጋትያሳያል። አፈፈንእይ።

አፍታታ፡ ነገርንመረመረቍቲትንዘረዘረገላንዐሸ (ደምንበተነ)

አፍታቺ፡ ያፍታታ፣ የሚያፍታታ (መርማሪዳኛበታኝ)

አፍነከነከ፡ አስደሰተ፥ (ፈነከ)

አፍነዘነዘ፡ አቅነዘነዘ፥ ፈንዝ።

አፍነዘነዘ፡ አቅነዘነዘኣክነፈነፈአክለፈለፈወዘወዘአወከአሮጠ።

አፍነዝናዥ፡ ያፍነዘነዘ፣ የሚያፍነዘንዝ።

አፍነዝንዝ፣ አክነፍንፍ፣ አክለፍልፍ፡ ድግምትአስማት '

አፍናአፍኣ፡ ግእዝአፈወከሚለውይወጣሉ።

አፍንጫ '

አፍንጫ (ጮች) በተንቀሳቃሽፍጥረትኹሉበኹለትዐይኖቹመካከልየተተከለየማሽተትሕዋስ (የትንፋሽየነፋስመውጫናመግቢያባለኹለትፍንጭ) ። በግእዝ "አንፍ" ይባላል።ላፍንጫግምአፍንጫድፍንያዝለታል" እንዲሉ።ወጣን" ተመልከት ።

አፍንጫሰልካካ፡ አፍንጫውዋስልክየሚመስል።

አፍንጫስንደዶ፡ አፍንጫውዋቀጥታየኾነስንደዶመሳይ።

አፍንጫ፡ በቁሙፈነወ።

አፍንጫአቅልጥ፡ ውርጭብርድ።

አፍንጫደፍጣጣ፡ ዳመጦ (ዐዳዝንጀሮ)

አፍንጫ፵ጐማዳ፡ አፍንጫውያጠረ።

አፍንጮ፡ የንቀትአጠራር (አግቦአፍንጫየለሽማለትነው)

አፍኣወጣ፡ ዕዳሪተቀመጠ።

አፍኣ፡ ውጭዕዳሪ፡ ደጅወልወል፡ ሜዳከቤትከቅጥርከመንደርበውጭያለ፡ በውስጥያይዶለልዩቦታ።

አፍኣዊ፡ የውጭ፡ ሥጋዊዓለማዊ።

አፍኣውሰንሰለት፡ ውስጡ፡ ዐውደነገሥት፡ ሐሰተኛባሕታዊጠንቋይ።

አፍኸይረፍ፡ አትናገር፡ ዝምበል።

አፍዛዣ፡ አቅጣጫአንጻርፊትለፊትአኳያ።

አፍዛዣ፡ አቅጣጫፈዘዘ።

አፍዛዥ፡ ፪ ' የበገናዥማት።

አፍዛዥ፡ ያፈዘዘ፣ የሚያፈዝ።

አፍዝ፡ ዐዚምአስማትመድኀኒት።

አፍዝአደንግዝ፡ መርዝነትያለውዓሣሲይዙትየሚያፈዝየሚያደነግዝ። ጠንቋይበቈዳውክታብይጽፍበታል።

አፍደደ፡ ዥብኛአስኬደ።

አፍጃጀ፡ የአብቃቃተቃራኒ (ብዙወጪአደረገ - በተነገንዘብጨረሰአባከነ)

አፍገመገመ (አተንተነ) አንገደገደአርገደገደ (ለማውደቅ)” ።ወተረ" ብለኸ "አውተረተረን" እይ።

አፍገመገመ፡ አንገደገደ፡ ፈገመ።

አፍገምጋሚ፡ ያፍገመገሙ፣ የሚያፍገመግም (አንገድጋጅስካር)

አፍገረገረ፡ አዋሰበ፥ ፈገረ።

አፍገረገረ፡ አጣመረአዋሰበዕንጨትን።

አፍገረገረ፡ አፍጨረጨረአጫተረ።

አፍገርጋሪ፡ ያፍገረገረ፣ የሚያፍገረግር (አጣማሪአዋሳቢ)

አፍጋብ፡ ኦሮ፡ የኦሮነገድናአገር።

አፍጣኝ (ኞች) ያፈጠነ፣ የሚያፈጥን (ቶሎየሚሠራየሚፈጽም) (ተረት) - አፍጣኝናአቅጣኝእመዳሮእንገናኝ።

አፍጣጭ (ጮች) ያፈጠጠ፥የሚያፈጥ (አጕራጭቀላዋጭ)

አፍጣጭነት፡ አፍጣጭመኾን (ቀላዋጭነት)

አፍጥጥ፡ ዝኒከማሁለአፍጣጭ ' አጕርጥ።

አፍጨረጨረ፡ አተጋ፥ ፈረ፡ ፋረ።

አፍጨረጨረ፡ አተጋአጣረአትከረኰረ።

አፍጨርጭሪ፡ ያፍጨረጨረ፣ የሚያፍጨረጭር።

አፍጮ፡ አተራመሰ፥ ፈጩ።

አፍጮ፡ ወረረዐመሰአተራመሰአፋጀ (ዘረፈቀማነጠቀ)

አፎቄ (ዎች) (ወቃዬአፍወጋኤአፍ) በቁሙ፡ ሰውንበወጋጊዜእንደአፋባፉ (በስለቱ) የሚቈርጥየሚቀድቅጠለሰፊታላቅአበታጦር።

አፎት (ቶች) የሰይፍየጐራዴቤትድርቄሰገባአፍ። (፩ሳሙ፲፯፥፯። ኢሳ፳፪፥፱። ኤር፵፯፥፮። ሕዝ፳፩፥፲፥፬) ። ነገርቢሳሳትከጥንቱ፡ ሰይፍቢመለስካፎቱ። አፍከአፈወእንደወጣእፎትምከአፈፈይወጣል ። ምስጢሩምአፍነትንሳይለቅመክበብንናማቀፍንያመለክታል። (ተረት) ፡ እጅግስለትይቀዳልአፎት፡ እጅግብልኀትያደርሳልከሞት።

አፎት፡ ሽፋፍጐረንጐሬ። (ዘፍ፳፯፥፫። ሰቈ፫፥፲፫)

አፎች(አፈዋት) ፡ በቁሙ፡ ክፍቶች፡ ፍንጮች፡ (ኤር፭፡ ፲፮) ። አፍ፡ እየተናበበ፡ ቅጽልና፡ በቂ፡ ኹኖ፡ እንደሚያምርለት፡ ይፈታል፡ በተሳቢነትም፡ ይነገራል።

አፎናነን፡ አቈራረጥ (መፎነን)

አፎንቻ፡ መልከጥፉፉንጋአፍንቢስ።

አፎካከት፡ አስተካከክ (መፎከት)

አፎጣጠር፡ አስተሳሰርአሸባበብ (መፎጠር)

ኡካዕብ፡ ፪ኛ፡ ኹለተኛድምፅ፡ ኹለተኛነቱለአአግእዝ። ዳግመኛምካዕብነቱንከወካዕብዉነሥቶለሌላውፊደልያራክባል። በኡ፥ቡ። ጐኡ፥ጉ።

ኡሁ፡ የሳልየጕንፋንድምፅ። ኡሁኡሁአለ፡ ሳለጐበሰተ።

ኡራኑስ፡ ከፀሓይብርሃንከሚነሡከ፯ቱኮከቦች፯ኛውኮከብ።

ኡራኤል፡ የመልአክስም፡ ብርሃነአምላክ፡ ያምላክብርሃንማለትነው።

ኡኡአለ፡ ቍቱአለ፡ ጮኸ።

ኢሳልስ፡ ፱ኛ (ሦስተኛድምፅ) ፡ ሳልስነትንከየሳልስዪወስዶሌላውንአፊደልሳልስያደርጋል። በኢ፥ቢ። ገኢ፥ጊ።

፡ በቁሙ፡ የንቀትናየማኰሰስየማዋረድቃል። እዪ።

ኢምንት፡ ምንም፡ ያይደል፡ ከቍጥር፡ የማይገባ፡ የተናቀ፡ ስም፡ የለሽ፡ ነገር ። ኢምንት፡ ግእዝኛ፡ ነው።

ኢሳ (ሶች) የነገድስም፡ በሐረርጌቈላኣዳልአጠገብያለየሱማሌሕዝብ፡ አገሩምኢሳይባላል።

ኢሳይያስ፡ የሰውስም፡ በዖዝያንናበኢዮአታምበአካዝበሕዝቅያስዘመንየነበረነቢይ።

ኢትዮጵ፡ ኢትዮጲስ፡ ኹለተኛየኵሽስም፡ በጽርእኢትዮፕስይባላል።

ኢትዮጵያ (ጽርኢቲዖፒኣ) ያገርስም፡ የኖባልጆችየሱዳኖችአገር፡ መላውጠቅላላው፡ ከግብጽቀጥሎያለው፡ ትርጓሜውቈላበረሓምድረበዳ። (ዘፍ፲፥፲፫። መዝ፸፪፥፱። ፸፬፥፲፬። ኢሳ፴፯፥፱)

ኢትዮጵያ፡ የመልክናየሕብርስም፡ ጥቍርጠቋራከሰልማማለትነው፡ በዐረብሱዳንበዕብራይስጥኵሽይባላል። ዳግመኛምበኵሽልጆችበሳባሳባበአቢስኣቢሲኒያየተባለችውየትግሬናየአማራአገርከሮሊቃናትበኋላኢትዮጵያተብላለች፡ በአግዓዚአግዓዝያበሐበሻትሐበሻእንደተባለች። አቢስንተመልከት፡ ሐዲሱንመጽሐፈሰዋስውእይ። በቂናቅጽልኹኖሲነገር፡ ቅጽልነቱምከስምጋራሲጻፍነው።

ኢትዮጵያዊ፡ የኢትዮጵያሰው።

ኢትዮጵያዊት፡ የኢትዮጵያሴት።

ኢትዮጵያውያት፡ የኢትዮጵያሴቶች።

ኢትዮጵያውያን፡ የኢትዮጵያሰዎች።

ኢነባቢ፡ የማይናገር (እንስሳ፣ አውሬ፣ ወፍ፣ ተንቀሳቃሽኹሉ)

ኢየሱስክርስቶስ፡ የጌታችንድርብስም፡ ክርስቶስንእይ። ኢየሱስየተዋሕዶ፡ ክርስቶስየተቀብዖስሙነው።

ኢየሱስ፡ የመጠሪያስም፡ (ስመተጸውዖ) ፡ መድኅን፥መድኀኒትማለትነው።

ኢየሩሳሌምሰማያዊት፡ ከጠፈርወደላይዐምስተኛሰማይ።

ኢየሩሳሌም፡ ያገርስም፡ የዳዊትከተማ። የሴዱልጅሳሌምስለነገሠባትበዕብራይስጥይሩሻሌም (ሀገረሰላም) ተብላለች፡ (ኪ፡ ወ፡ ክ)

ኢየሩሳሌሞች፡ የኢየሩሳሌምሰዎች።

ኢየሩሴ፡ ዐተር፡ ኢየሩሳሌም።

ኢየሩሴ፡ ያተርስም፡ መጠኑካገራችንዐተርየሚበልጥ፡ መልኩአቦልሴ። ከኢየሩሳሌምስለመጣኢየሩሴተባለ።

ኢዮሃ(ኢዮእይ፡ ሃውሃ) ፡ ወንዶችየደመራለትእየዘፈኑድምሩንየሚዞሩበትያበባዘፈን፡ የደስታቃል። ኢዮሃአበባዬ፡ ውሃያደረገውንእይ።

ኢዮሄኢዮሄአለ፡ ጮኸከጭንቅየተነሣ። እከሌበጠናስለታመመዛሬሌሊትኢዮሄኢዮሄሲልዐደረ።

ኢዮሄ፡ ጩኸት፥ወለሌ፥ኤሎሄንየመሰለ።

ኢዮር፡ ከጠፈርእስከመንበርያሉሰባቱሰማያት።

ኢጣሊያ፡ የጣሊያንአገር፡ (ዕብ፲፫፡ ፳፬) ። ይኸውም፡ ኢታሎ፡ ከሚባል፡ ሰው፡ ስም፡ የመጣ፡ ነው ።

(አንባሕትዎ) ፡ ማዛጋት፥ማፋሸግ፥ማላቀቅ፥መክፈት።

ኣራብዕ፡ ፬ኛ (አራተኛድምፅ) ። የራብዕንሥረይነትከሀራብዕሃእየተጋራሌላውንፊደልራብዕያደርጋል። በኣ፥ባ።

፡ ባድራጊግስየትንቢትናየዘንድአንቀጽመነሻእኔበሚል። እወጣኹ፥አወጣ፥ኣወጣዘንድ። አወረድኹ፥ኣወርድ፥ኣወርድዘንድ። ይኸውም፥ሌሎቹአሥራው፥ያ፥ታበመኾናቸውይታወቃል።

ኣአለ፡ አዛጋ፥አፋሸገ፥አላቀቀ። ኣበልኣፍኸንክፈት፡ (ሕዝ፪፡ ፳)

ኣለሻሸቅ፡ ኣለፋፍ፡ መላሸቅ ።

ኣለዘዘ፡ በመጠኑ፡ አራሰ ።

ኣማዘ(አምዐዘ) ፡ አሸተተ፡ አጣፈጠ ።

ኣማይ (አምሓሊ) ያማለ፣ የሚያምልጠላት፣ ባለጋራወይምሌላ ።

ኣምሸከሸከ፡ ሰባበረ፡ መሸከ።

ኣሰመረ (አስመረ) ፡ አበጀ፣ አሳመረ።

ኣሰካከር፡ አጠነባበዝ፡ መስከር ።

ኣሰፋፈረ፡ አለካካ፣ አመጣጠነ ።

ኣሰፋፋ፣ አስፋፋ፡ ሰፋፊአደረገ፡ ዘረጋጋ።

ኣሳለ (አስዐለ) ፡ ኡሁኡሁአሠኘ፡ አስጐበሰተ (በርበሬ፣ ዐቧራ፣ ትንፋንሰውን)

ኣሳለለ (ኣዕለለ) አስነከረበቀለም።

ኣሳከለ፡ ከፍአስደረገ፡ አስጨመረ።

ኣስተበተበ፡ አስደገመ።

ኣስተታተም፡ በማኅተምአረጋገጥ (ማተም)

ኣስተነኰለ፡ ተንኰልአስተማረአሠራ።

ኣስከሬን (ኖች) የሰውዐጥንትበመቃብርውስጥናከመቃብርውጭየሚገኝዐፅም፡ ለሬሳምይነገራል ።

ኣስኰለኰለ፡ ኵልኵልአስበጀ (አስደረደረአስተከለ)

ኣስያሰ፡ አስፈጪ፣ አስላመ።

ኣራትፈርጅ) ኩታጋቢ።

ኣርዕድ) የግዕዝ፣ አንቀጥቅጥያማርኛነው - የግዕዝሲሆንአማርኛውአንቀጥቅጥነው ። ይህንልብስየዱሮነገሥታትየሞትፍርድበሚፈርዱበትቀንይለብሱታልግርማይሰጣቸዋል - ይህንልብስየድሮነገሥታትየሞትፍርድበሚፈርዱበትቀንይለብሱትየነበረሲሆንግርማይሰጣቸዋል ።

ኣሸለቀቀ፡ አስቀደደእስላጠእስፃፈፈ።

ኣሸለተ፡ ሊጡበታችቀረራውበላይኾነ (ጥቅልልአለአቀረረ)

ኣሸላለት፡ ኦቈራረጥመሸለት።

ኣሸላለግ፡ አገማገም፡ መሸለግ።

ኣሸመጠ፡ አኰረፈ፡ (ሸመጠ)

ኣሸረዳደድ፡ አነቃቀፍመሸርደድ።

ኣሸረፈ፡ አሰበረአስቈረሰ።

ኣሸራረብ፡ አደራረብመሸረብ።

ኣሸባበብ፡ አስተባበት፡ መሸበብ።

ኣሸንዳ (ትግ) ርጥብገሣ፡ የትግሬልጃገረዶችበበዓልቀንያሸርጡታል።

ኣሸካከም፡ ባናትበንቃላይአያያዝመሸከም።

ኣሸጓጐጥ፡ ኦወታተፍ፡ መሸጐጥ።

ኣሸፋፈነ፡ ኣከናነበ።

ኣሻለ፡ አዳነ፥ ሻለ።

ኣሻል (ትግአሽዓል) በለጭግንባረነጭከብት።

ኣሽቃጣሪ (ዎች) ያሽቃጠረ፣ የሚያሽቃጥር (ዘፋኝ)

ኣሽከረከረ፡ አንደረደረ፥ከረከረ።

ኣሽጓበጠ፡ አሽማጠጠጐበጠ።

ኣቍስጣ፡ አቃተተቃሰተ። ተሳነ። (ቃተ)

ኣቈራመደ፡ ጨበጠ፣ አኰራመተ።

ኣቈራረስ፡ አፈታተት፣ መቍረስ።

ኣቈታሚ፡ ያቈተመ፣ የሚያቈትም (አጓጒ)

ኣበተኸራ፡ የጭቅጭቅናየንዝንዝባለቤት፥ጌታ። ተከረንተመልከት።

ኣበለለ (አብለለ) አጠፋአበላሸ፡ ከንቱብላሽአደረገ።

ኣበረዘ፡ አበረደአበረሰኣቀዘቀዘ።

ኣበተከ (አብተከ) ከንቱአደረገአበላሸነገርን።

ኣበታተን፡ አዘራርአዘራዘር፡ መበተን።

ኣቡነተክለሃይማኖት፡ አባተክሌ (የእቲሳው)

ኣቡነገብረመንፈስቅዱስ፡ ኣቦየዝቋላው።

ኣቡጀዲ፡ የልብስስም።

ኣባል፡ ብልት፡ የገላክፍል፡ (ግእዝ)

ኣባት (አብ) ወላጅ፡ አስገኝ፥አሳዳጊሞግዚትመነኵሴ።

ኣቤሴሎም፡ የሰውስም፡ አበሰላም፡ የሰላምአባት።

ኣብሲትጣለ):ላገአማሰለ።

ኣብርጣሞ (ኦሮ) ሽሩባ።

ኣብተው፡ ዝኒከማሁ። አሸንፈውማለትነው።

ኣብዬ፡ የሰውስም፡ ባ፲፰፻ዓምየነበረየሺዋባላባት።

ኣቦክ፡ በዐሰብናበጅቡቲመካከልያለወደብ።

ኣተማተመ፡ አደማደመ።

ኣተርፍ፡ ኣበዛኣክልእጨምር። (ኣተርፍባይአጕዳይ" እንዲለ)

ኣታኰሰ፡ ዋጋአጋደለ።

ኣቸራቸረ፡ አተናተነኣዘረዘረበችርጓሮአሻሻጠ።

ኣነራረት፡ አመታት ' መነረት።

ኣናከረ፡ አዳነቀ (ዕጹብድንቅአባባለ)

ኣንቈረፈፈ፡ ቈፈነነ፡ (ቈረፈፈ)

ኣንከወከወ፡ አዞረ፡ (ከወከወ)

ኣንከዋረረ፡ አንቀዋለለ፡ (ከወረረ)

ኣከለ(አኪል፡ አከለ) ፡ ዐጕልናገቢር። በቁሙ፡ አደገ፥ላቀ፥ከፍአለ፥ጐለመሰ፡ አካልጨመረ።

ኣከለ፡ ኾነ፥መሰለ። (ተረት) ፡ ያለልጅአከለ።

ኣከል፡ አካል፡ የሚያኸልከፍየሚል፡ ዋና፥ትልቅ፥ከፍተኛ። ባለቤትአከል፡ አካልዳኛእንዲሉ ።

ኣከበ(ከዐበ) ፡ ሰበሰበ፥አከማቸ።

ኣከፈለ (አክፈለ) ከእኸል፣ ከውሃተለይቶ፫ቀንያኸልጦመ።

ኣክሽ፡ ብላሽ፡ አክ።

ኣወለካከፈ፡ አሰነካከለ፣ እደነቃቀፈ።

ኣወረቀ፡ አሳለቀ፣ አሣሣ።

ኣወዛ፡ ላሚ ።

ኣዘፈነ፡ አንቀጠቀጠ፣ አንዘፈዘፈ።

ኣዘፋኝ፡ ያዘፈነ፣ የሚያዘፍን (አዘላይአስጨፋሪየዘፈንመሪ)

ኣየኹኽአየኹሽ፡ የሕፃናትጨዋታ።

ኣዪ(አይ) ፡ ቃለአኀስሮ፡ የማዋረድቃል፡ ለመናቅ፥ለማኰሰስ፥ለማቃለልየሚነገርዘዬ። ኣዪአንተእኔንታኸለኛለኸን። ንኡስ - አገባብነው።

ኣያት(አይይ፡ አየየ) ፡ ያባትናየናትአባት፡ ወንድአያት፡ አባትንናእናትንየሚመስል።

ኣይለምደኝም) በዚህ፡ ጥፋት፡ ኹለተኛ፡ አልመለስም ።

ኣይለምደውም)፣አይደግመውም ።

ኣደባ፡ ደበቀ፣ አደፈጠ (ላሸ) አሸመቀ።ልማዱግንተደበቀሸመቀነው" (ዘፍ፡ ፬፡ ፯፡ ኤር፡ ፭፡ ፮፣ ፯፡ ሰቈ፡ ፬፡ ፲፱፡ ሉቃ፡ ፮፡ ፯፡ ግብ፡ ሐዋ፡ ፳፡ ፭፣ ፫)

ኣደናግር፡ ዥጕርጕርየሸማጥለት (ኣሳስትማለትነው)

ኣገነባበር፡ አጠናን፣ አጠነካክር፣ መገን።

ኣግድም፡ በቁሙ፥ ገደመ።

ኣጡንባር፡ የሽቱቅጠል፡ ዐጠነ ።

ኣጥቢያኮከብ፡ ለእሑድአጥቢያእንዲሉ።

ኣጨረቀ፡ አወጣ፣ አነጣ።

ኣጨራረት፡ አሰዛዘት (ማጭረት)

ኣጻፈ (ኣጽሐፈ) አስጣፈአስከተበአሳተመ።

ኣጽናፍሰገድ፡ ያጤገላውዴዎስናያጤዘድንግልስመመንግሥት።

ኤኃምስ፡ ፩ኛ (ዐምስተኛድምፅ) ። ኃምስነትንከየኃምስዬተቀብሎሌላውንፊደልኃምስያደርጋል። በኤ፥ቤ። ገኤ፥ጌ።

፡ ቃለአንክሮ፡ ዬ።

ኤሊ፡ የሰው፡ ስም፡፡ ዔሊ ።

ኤሊ፡ ደንጊያ፡ ልብሱ፡ ዔሊ ።

ኤሌትሪክ፡ የብርሃን፡ የመብራት፡ ስም፡ የሚበርቅ፡ የሚያንጸባርቅ፡ ማለት፡ ነው፡ በግእዝ፡ እለቄጥሩ፡ ይባላል፡ (ሕዝ፩፡ ፬፡ ፳፯) ። ባ፲፯፻፡ ዓ፡ ም፡ የፈለሰፈው፡ (የመረመረው) ፡ እንግሊዛዊው፡ ጊልበር፡ ነው፡ ይባላል፡ ዳግመኛም፡ ቦልታ፡ የሚባል፡ ጣሊያን፡ በሥራ፡ ላይ፡ እዋለው፡ ይላሉ ።

ኤል፡ አምላክ፡ ፈጣሪ ። ገብርኤልንና፡ ሚካኤልን፡ እይ፡ ኤሎሄን፡ ተመልከት ።

ኤልሞሌ(ኦሮሞ) ፥የዝኆን፡ ግልገል፡ ጥጃ፡ ወይም፡ ወገዝ፡ (ኰርማ) (ግጥም) ፡ ከገደሉም፡ አይቀር፡ ይገድሏል፡ ኤልሞሌ፡ ባለብዙ፡ ጭፍራ፡ ባለብዙ፡ ሎሌ።

ኤሎሄ፡ አምላኬ ። ኤልን፡ እይ ። ኤሎሄ፡ ኤሎሄ፡ አለ፡ (ጽራሐ፡ መስቀል):አምላኬ፡ አምላኬ፡ አለ።

ኤረር፡ ከአዲስአበባበስተደቡብያለተራራ። የረረንእይ፡ ኤረርግእዝኛ፡ የረርዐማርኛ።

ኤረር፡ ከጠፈርበላይከራማበታችያለብሩህሰማይ።

ኤረጨት፡ አፈነጣጠቅ፣ መርጨት - መረጨት ።

ኤርትራ፡ በአፍሪቃናበእስያመካከልያለቀይባሕር፡ እስራኤልሙሴከፍሎላቸውየተሻገሩበት፡ ፈርዖንከነሰራዊቱየሰጠመበት። በኛምበኩልወደቦቹምጥዋዐሰብኦቦክናቸው።

ኤባ፡ ዝንጀሮ፡ የዝንጀሮባት። ኤባገደልገባእንዲሉልጆች።

ኤክላ፡ አካይ፥ጮማሪ። ባሕረኤክላእንዲልክብረነገሥት።

ኤድን፡ ምቹስፍራ፥ ዔድን።

ኤዶምያስ፡ የዔሳውአገር።

ኤጲስቆጶስ፡ መንፈሳዊየቤተክሲያንሹም፡ አቡንቄስንዲያቆንንየሚሾም፡ ትርጓሜውጠባቂማለትነው።

ኤፌሶን፡ ያገርስም፡ በእስያውስጥያለችአገር፡ ጳውሎስዮሐንስያስተማሩባት፡ ንስጥሮስየተወገዘባት።

ኤፌሶን፡ ጥቍርአባይ። (ግእዝ)

ኤፍራጥስ፡ ካራቱታላላቆችወንዞችአንዱ፡ ከአርመንአገርፈልቆበአሶርላይወደባቢሎንይወርዳል፡ በዚያምከጤግሮስጋራገጥሞወደፋርስባሕርይገባል። (ኪወክ)

እሳድስ፡ ፮ኛ (ስድስተኛድምፅ) ፡ የሳድስነትንሥረይከሀሳድስህእየተጋራሌላውንፊደልሳድስያደርጋል። በእ፥ብ።

፡ በ። (ግጥም) ፡ ድንጋይካፋፍወርዶእዘብጥያርፋል፡ ሰውያንእንደኹያንተራፋል።

፡ አበአኃዝነት፩እንደተባለእደግሞበ (አንድእልፍ) ወይምዐሥርሺሕይኾናል። መዝገበፊደልተመልከት።

፡ እኔለሚልየትንቢትሥር። ሠራኹ፥እሠራ፥እሠራለኹ። ጻፍኹ፥እጽፍ፥እጽፋለዀ። በአዐየሚነሣግስማንአመንኹ፥አምን፥አምናለኹ፡ ዐወቅኹ፥ዐውቅ፥ዐውቃለኹእያለራሱንይችላልእንጂእንአይፈልግም።

፡ ወደ። ዐመልያገባልእመኻልዐመል፡ ያወጣልከመኻል። በግእዝመሠረቱእስከነው፡ ይኸውምመገሥገሻናመድረሻማለትነው። ደቂቅአገባብእይ።

፡ የ። እናንተእምታዩኝእኔእማሳያችኹእንዲልዐይነስውርሲለምን።

እሑድ(እሒድ፡ አሐደ) ፡ የዕለትስም፡ አንደኛመዠመሪያቀን ።

እህ (አህ) የሐዘንየጭንቅአሉታየነቀፌታቃል፡ መታመምመጐሰም። አይኣዬዋይወዮወዲያልኝወዲያ። (ግጥም) ፡ ሰውኹሉገብቶአገሩን፡ አሀናኔቀረን።

እህማለት፡ መጠየቅ።

እህአለ፡ በሐዘንታመመተጐሰመ።

እህአለ፡ አማጠ፥ ዕሕ።

እህአለ፡ ወሬጠየቀ።

እህ፡ የጥያቄቃል። እህነገሩእንዴትኾነ።

እህህ (ዕብአሀህ) ዝኒከማሁለእህ። (ግጥም) ፡ እህህነውእንጂያከሳውደረቴን፡ ሳልበላመችዐደርኩአንድእንጀራእራቴን።

እህህአለ፡ አቃሰተዛበረዋለለ።

እህህአለ፡ ፈረስምግብፈለገ።

እህህታ፡ ትከዛትካዜ።

እህታምጥ፡ ዕሕታ።

እህታ፡ ዝኒከማሁ፡ ጥያቄ።

እህታ፡ ጥያቄ፥ እህ።

እለዚህ(እሉ) ፡ ዝኒ፡ ከማሁ፡ ለእሊህ፡ የብዙ፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ ቅጽልና፡ ዐጸፋ። ባለቤት፡ ሲኖር፡ ጭብጥ፡ ቅጽል፡ ሲቀር፡ ዐጸፋና፡ በቂ፡ ይኾናል። እነን፡ ተመልከት። እለ፡ የግእዝ፡ እነ፡ ያማርኛ፡ አብዢ፡ ነው፡

እለዚያ(እሙንቱ፡ እማንቱ) ፡ የሩቆች፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ ዐጸፋና፡ ቅጽል፡ እነዚያ፡ ርሳቸው። ዚህንና፡ ዚያን፡ እይ።

እሊህ(ዕብ፡ ኤሌህ) ፡ ዐጸፋና፡ በቂ፡ ቅጽል። እኒህ፡ እነዚህ፡ እሊሆች፡ እሊኸኞች።

እሊያ(እለ፡ ያ) ፡ አለዚያ፡ የሴቶች፡ ዐጸፋና፡ ቅጽል፡ በቂ፡ ለወንዶችም፡ ይኾናል። እሊህና፡ እለዚህ፡ እለዚያና፡ እሊያ፡ አንዳንድ፡ ወገን፡ ናቸው። እሊህ፡ እለዚህ፡ ባይን፡ የሚታዩ፡ በጅ፡ የሚዳሰሱ፡ እለዚያ፡ እሊያ፡ ባይን፡ የሚታዩ፡ በጅ፡ የማይዳሰሱ። እኒያን፡ እይ።

እሊያኞች፡ እሊያኞቹ፡ ዝኒ፡ ከማሁ።

እላንት(አንትሙ፡ ን) ፡ የቅርቦች፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ የስም፡ ምትክ፡ ወይም፡ ዐጸፋና፡ በቂ፡ እናንተ፡ እናንት፡ ማለት፡ ነው፡

እሌት፡ ከወፍጮ፡ አለት፡ ላይ፡ በመጨረሻ፡ የሚጠረግ፡ ዶቄት፡ ለውሻ፡ እራት፡ ርሚጦ፡ የሚያደርጉት። አለትና፡ እሌት፡ የእለ፡ (ሀለወ):ዘሮች፡ ይመስላሉ።

እልል(ኣልሎ) ፡ የደስታ፡ ጩኸት። እልል፡ አለ፡ (አለለ) ፡ መላልሶ፡ ሦስት፡ ጊዜ፡ ጮኸ፡ ዕሠይ፡ ዕሠይ፡ አለ፡ እልል፡ በይ፡ ጉሜ፡ እንዲል፡ ዘማች።

እልልታ፡ በቁሙአለለ።

እልልታ፡ እልል፡ ማለት፡ ዕሠይታ፡ ፍጹም፡ ደስታን፡ መግለጥ፡ በግእዝ፡ ይባቤ፡ ይባላል። እልልታ፡ የሚደረገው፡ ልጅ፡ ሲወለድ፡ ታቦት፡ ሲነግሥ፡ ዘማች፡ በደኅና፡ ሲገባ፡ ንጉሥ፡ ሲታይ፡ የሰርግ፡ የሹመት፡ ለት፡ ማሕሌትና፡ ዘፈን፡ ሲደምቅ፡ ነው።

እልልታው፡ ቀለጠ፡ ደመቀ፡ በዛ።

እልቅና፡አለቅነት፡ በኵርነትታላቅነት

እልቅናአለቅነት:ላቀ።

እልበት፡ የጦም፡ ወጥ፡ ዐለበ ።

እልከኛ(ኞች) ፡ ጨካኝ፡ ኀይለኛ፡ ደፋር፡ ተጋፊ፡ ወደረኛ፡ ተከራካሪ፡ ሞገደኛ፡ (ዘዳ፳፩፡ ፲፰)

እልከኛነት፡ ደፋርነት፡ ኀይለኛነትእኔ፡ ያልኩት፡ ይኹን፡ ማለት፡ (፩ሳሙ፡ ፲፭፡ ፳፫)

እልክ፡ ጭከና፡ ብርታት፡ ድፍረት፡ ሞገድ። እልክ፡ ምላጭ፡ ያስውጣል፡ እንዲሉ።

እልፍ(፻፻) ፡ ሺ፡ ጊዜ፡ ዐሥር፡ ወይም፡ ዐሥር፡ ሺ። ጐደፈ፡ ብለኸ፡ ጕድፍን፡ እይ።

እልፍ፡ ብዙ፡ ባላገር፡ የንጉሥን፡ ከባድ፡ ዕቃ፡ ተሸክሞ፡ ካንዱ፡ ቀበሌ፡ ወደ፡ ሌላው፡ የሚያሳልፍ።

እልፍ፡ ነኽ፡ እልፍ፡ ነሽ፡ የወንድና፡ የሴት፡ መጠሪያ፡ ስም፡ ትርጓሜውም፡ ብዙ፡ ነኸ፡ ብዙ፡ ነሽ፡ ያሠኛል።

እልፍ፡ አእላፍ፡ ውሳኔ፡ የሌለው፡ ቍጥር፡ ብዛቱ፡ እንዳሸዋና፡ እንደ፡ ኮከብ፡ ያለ፡ የብዙ፡ ብዙ። ከዚህ፡ የቀረውን፡ የእልፍ፡ ነገር፡ በመዝገበ፡ ፊደል፡ ተመልከት።

እልፍ፡ ዛላ፡ ፍሬ፡ አንድ፡ ራስ፡ ስንዴ፡ አንድ፡ ራስ፡ ማሽላ። እልፍ፡ መባሉ፡ አንዷ፡ ቅንጣት፡ ብዙ፡ ስለ፡ ወለደችና፡ ስለ፡ በዛች፡ ነው።

እልፍ፡ ይከንዱ፡ የሴት፡ ስም፡ እልፍ፡ ወቄት፡ ይክፈሉ፡ ማለት፡ ነው።

እልፍኝ:ጌጠኛ፡ ቤት፡፡ ዐለፈ ።

እልፎች፡ ዛላዎች፡ ፳፡ ሺሖች።

እመ፡ መነኵሲት፡ መንፈሳዊት፡ እናት፡ ይቶት ። አበን፡ እይ ።

እመመነኵሲት፡፡ አመመ።

እመ፡ ምኔት፡ የገዳም፡ እናት፡ የሴት፡ ደብር፡ አሳዳሪ ።

እመ፡ ብርሃን፡ የብርሃን፡ እናት፡ ማሪያም።

እመም(ዐረ፡ አማም፡ ፊት) ፡ በቁሙ፡ አፍታ፡ ወረራ፡ ፊት፡ ለፊት፡ አቅንቶ፡ የሚሠራ ።

እመር፡ መዝለል፣ መረረ፡ መር ።

እመበለት(እም፡ መበለት) ፡ እመ፡ የምትባል፡ መበለት፡ መነኵሲት፡ ባልቴት ። በለተን፡ እይ።

እመቤቲቱ፡ ቱ፡ እዱኛን፡ ቤተ፡ ሰብን፡ ያሳያል፡ ወይም፡ ያች፡ እመቤት፡ ያሠኛል፡ (ገላ፬፡ ፳፫)

እመቤት(ቶች) (እመ፡ ቤት) ፡ ባልተ፡ ቤት፡ ሀብታም፡ ሴት፡ ወይዘሮ፡ (፪ዮሐ፡ ፳) ። እመቤቴ፡ እመቤታችን፡ የኔ፡ የኛ፡ እመቤት፡ ማሪያም ።

እመቤት፡ ባልተ፡ ቤት -አመመ።

እመቤትኛ፡ የመቤት፡ ኹኔታ፡ አለባበስ፡ አነጋገር።

እመት፡ ሴት፡ ስትጠራ፡ የጥሪ፡ መልስ፡ የአቤት፡ አንጻር፡ ወይ፡ ማለት ።

እመት፡ እመቤት፡ አመመ።

እመት፡ እመቤት፡ ገንሆይ፡ የአቶ፡ አንጻር። እመት፡ እከሊት፡ እንዲሉ ።

እመትየዕጣን፡ ዐመድ፡ -ዐመተ።

እመዬቴ፡ እመቤቴ፡ የኔ፡ እመቤት ።

እመጫት(ቶች) (እመ፡ ፃት) ፡ የጨቅላ፡ የለጋ፡ እናት፡ ዐራስ ። እመጫትዕዝል፡ ቅጽል፡ ጽፈት።

እመጫት፡ ዐራስ፡ አመመ።

እሙን፡ ታማኝ፡ የታመነ፡ ሰው፡ የተረዳ፡ ርግጥ፡ እውነት፡ ነገር ።

እሙኝ፡ አለ፡ አመመ፡ ጮኸ፡ ዥቡ።

እሚሚ(እሚ፡ እሚ) ፡ የሴት፡ ልጅ፡ ስም፡ የናቴ፡ እናት፡ ማለት፡ ነው ።

እሚታ፡ ሴት፡ አያት፡ አመመ ።

እሚታ፡ የናትና፡ ያባት፡ እናት፡ ሴት፡ አያት፡ (፪ጢሞ፡ ፩፡ ፭) ። ወንድ፡ አያትም፡ የናት፡ አባት፡ በአዳምና፡ በሎጥ፡ አንጻር፡ እሚታ፡ ይባላል ።

እማ፡ እም፡ እናት፡ (እናቷ)

እማሆይ፡ እመ፡ ሆይ፡ መነኵሲት፡ ሆይ፡ ይቶት፡ ሆይ፡ እናት፡ ሆይ ።

እማሎሚ፡ አጥላስ፡ አመመ:

እማሎሚ፡ አጥላስ፡ ካባ፡ ሎሚ፡ መሳይ ።

እማማ(እመ፡ እም) ፡ የናት፡ እናት፡ ወይም፡ እናት ።

እማማዬ(እመ፡ እምየ) ፡ የናቴ፡ እናት፡ አያቴ፡ ወይም፡ እናቴ።

እማምሳይ(አምሳለ፡ እም) ፡ እናቷን፡ የምትመስል፡ ጥጃ፡ ቅቤውም፡ በዚሁ፡ ስም፡ ይጠራል።

እማስጥል (እም፡ አስጥል) ፡ የናትን፡ ጡት፡ የሚያስጥል፡ (የሚያስተው) ፡ መራራ፡ ቅጠል፡ አቈራራጭ ።

እማኝ(ኞች) ፡ ያየ፡ የሰማ፡ ምስክር፡ እውነተኛ። (ርጥብ፡ እማኝ) ፡ ዐዲስ፡ እማኝ፡ እበላይ፡ ዳኛ፡ ዘንድ፡ የሚነሣ።

እማኝነት፡ ምስክርነት ።

እማግልግሌ፡ የሕፃናት፡ ጨዋታ፡ ፍችው፡ የግልገሌ፡ ባልተ፡ ቤት፡ እረኛ፡ ማለት፡ ነው። ጨዋታውም፡ በመዳፍ፡ በጣት፡ እስከ፡ ብብት፡ ይደረጋል። አካኼዱ፡ እባብኛ፡ አኰራኰሩ፡ ድንገተኛ ።

እም፡ ቄስ፡ ምሁር፡ ቄስ፡ በታላላቅ፡ በዓል፡ እየዞረ፡ በያድባራቱ፡ የሚቀድስ፡ ገባሬሠናይ፡ (ጐዣም) ። በግእዝ፡ ካህን፡ ዘየዐቢይ፡ ይባላል።

እም፡ አለ፡ ተመመ፡ ጮኸ፡ አስተጋባ ።

እም፡ እመ፡ እናት፡ ወላጅ፡ መገኛ ። ባለን፡ ተመልከት፡ ከዚህ፡ ጋራ፡ አንድ፡ ነው ።

እምኀበ፡ አልቦ፡ ኀበ፡ ቦ፡ ካለመኖር፡ ወደ፡ መኖር።

እምማት፡ ያረም፡ ያጨዳ፡ አቅጣጫ።

እምም፡ አለ፡ መላልሶ፡ ጮኸ ። (ግጥም) ፡ እምም፡ ይላል፡ ወፍጮ፡ ይከተላል፡ መጅ፡ ሌላ፡ ምን፡ ሥራ፡ አለኝ፡ አንተን፡ ላበጃጅ ።

እምም፡ የተዠመረ፡ ዥምር።

እምምታ፡ እምም፡ ማለት፡ የወፍጮ፡ ድምፅ።

እምሩ፡ እምሯ፡ የወንድና፡ የሴት፡ መጠሪያ፡ ስም፡ ምልክቱ፡ ምልክቷ፡ ቍንጮው፡ ቍንጮዋ፡ ጫፉ፡ ጫፋ፡ አሻራው፡ አሻራዋ፡ ዐናቱ፡ ዐናቷ፡ ማለት፡ ነው ።

እምር(እሙር) ፡ የተመለከተ፡ ምልክት፡ የአክሊል፡ ኹናቴ፡ ያለበት፡ ላይዳ፡ የቆመበት፡ የምርት፡ ቍንጮ፡ ጫፍ፡ አሻራ፡ ዐናት "

እምር፡ ታኸል፡ እጅግ፡ በጣም፡ ትንሽ፡ ምልክት፡ አሻራ፡ የምታኸል፡ የምልክት፡ ዐይነት (ዕርም፡ ታኸል)

እምሽክአደረገ፡ ዕጭድአደረገ ።

እምሽክሽክአለ፡ ብጥስጥስ፣ ስብርብርአለ ።

እምሽክሽክ፡ የተምሸከሸከ ።

እምቡጣ፡ ጐፍላ፡ እንቡጣ።

እምቡጣጥያግልገል፡ እንቡጣ።

እምብዛ(እምብዝኀ) ፡ ከብዛት፡ በብዛት። እምብዛ፡ አይፈለግም።

እምብዛም፡ ከብዛትም፡ የተነሣ። (ተረት) ፡ እምብዛም፡ ብልኅት፡ ያደርሳል፡ ከሞት፡ እምብዛም፡ ስለት፥ይቀዳል፡ አፎት።

እምቧ፡ የላም፡ ጩኸት፡ -እንቧ።

እምቧይ፡ የንጨት፡ ስም፡፡ እንቧይ።

እምቧጮ፡ የንጨት፡ ስም፡ እንቧጮ።

እምነተ፡ ቢስ፣ ሃይማኖተ፡ መጥፎ፡ መናፍቅ ።

እምነት፡ በቁሙ፡ ሃይማኖት፡ ማመን፡ መታመን ።

እምነት፡ ክደት፡ ነው፡ አይዶለም፡ ኾነ፡ አልኾነም፡ አዎንታና፡ አሉታ።

እምዬ(እምየ) ፡ እናቴ፡ ወላጄ፡ የኔ፡ እናት።

እምዬ፡ ቅሌት፡ የባላገር ' ፈሊጥ፡ የነቀፌታ፡ ቃል ። (ግጥም) ፡ እምዬ፡ ቅሌት፡ ያብሽ፡ ገለባ፲ሜዳ፡ ነው፡ ብዬ፡ ገደል፡ ልገባ ።

እሞ፡ አጐላማሽ ። እሞ፡ ስሚኝ፡ እሞ፡ እማሆይ፡ ማሪያሞ ።

እሰይ፡ በቁሙ፥ ዕሠይ።

እሠይ፡ በቁሙ፡ ዕሠይ ።

እሰጥአለ፡ በፈረስ፣ በበቅሎ፣ በማርተወራረደ ።

እሰጥአገባ፡ ውርርድ” ። እሰጥ" የከሳሽቃል፡ "አገባ" የተከሳሽመልስ ። (ግጥም)"ተጠየቅጠይቀኝማርእሰጥአገባ፡ እንዴትይዘለቃልየጎረቤትሌባ?"

እሱ (ርእሱለሊሁ) የተገብሮዐጸፋናበቂ። ርሱራሱቅሉ፡ ባለቤቱእንቶያያው። የገቢርዐጸፋሲኾንእሱንይላል። (የሱ) ፡ የዚያ።

እሣ፡ የነቀፌታ፡ ቃል፡ ንሣ።

እሳተከል፡ የዕቃቤትደርብ፡ በላዩመዠመሪያሰሌንየተዘረጋበትኹለተኛምዐፈርየተደለደለበትዝርግሳንቃበሠረገላላይየተነጠፈ። እሳተከልክልማለትነው።

እሳተገሞራ፡ ተራራንነድሎፈንቅሎየሚወጣእሳት። ፈረንጆችቦልካይሉታል ።

እሳታዊ፡ ከእሳትየተፈጠረ፡ የእሳትባሕርይያለውመልአክ።

እሳታፍ (እሳትአፍ) ለፍላፊ።

እሳት (ቶች) (አሲውአሰወ) በቁሙ፡ አጥፍቶጠፊ፡ የሚነድየሚበራ፡ የሚያቃጥልየሚበላየሚፈጅየሚልጥየሚለመጥጥ፡ ደረቅየሚቃጠልብሩህ፡ ካራቱባሕርያትኣንዱ፡ በኹሉየሚገኝ፡ በደረቅነቱከነፋስበመቃጠሉከመሬትበብርሃኑከውሃየሚስማማ። እሳትለፈጀውምንይብጀውእንዲሉ።

እሳትለብሶእሳትጐርሦመጣ፡ ፈጽሞጨከነተቈጣ።

እሳትባለጅንእንዳያቃጥልየሚከለክል ።

እሳትማ፡ እሳትመሳይቀለም፡ ወይምበግዳንግሌ።

እሳትናጭድ፡ እስተ (እስከ) ፡ በቁሙኹለትየወደደእስታንዱምያጣል ። አጥፊናጠፊ።

እሳቶ፡ የጕዲትየግብርስም። እሳቶጕዲትእንዲሉ።

እሳቸው (ርእሶሙለሊሆሙ) ርሳቸውራሳቸውቅላቸውባለቤታቸው፡ እነዚያወንዶች።

እሳቸው (ርእሶንለሊሆን) ዝኒከማሁ፡ እሊያሴቶች።

እሳቸው፡ እኒያሰው። (ተረት) ፡ ዐደራቢሏቸውይብሳሉእሳቸው።

እሳችን (ርእስነለሊነ) ርሳችንራሳችንቅላችንባለቤታችን፡ እኛ።

እሳችኹ (ርእስክሙለሊክሙ) ርሳችኹራሳችኹቅላችኹባለቤታችኹ፡ እናንትተ።

እሳችኹ (ርእስክንለሊክን) ዝኒከማሁ፡ እላንት።

እሴ (ርእስየለልየ) ርሴራሴቅሌ፡ ባለቤቴእኔእኔው።

እሴይ፡ የሰውስም፡ የዳዊትአባት።

እስ (ርእስለል) ርስራስየናላቅል፡ ባለቤት።

እስላም (ሞች) ፡ ሠመድበቍርኣንየሚያምን (ማተብየሌለውበአረብኛየሚጸልይሰው፣ ባልም) (ጥምወይፈኑቢታምጊደሯመችረለመኾኑያችስላምእንዴትነች?) ካንዲትእስምጋራየስግንክርስቲያንየነው ።

እስላም፡ ማተብየሌለው፥ ሰለመ።

እስላምነትኒከማሁ ።

እስልምና፡ ስላምመኾን ።

እሥሥት፡ ዘለባብዳ፡ ዐሠሠ ።

እስረኛ (ኞች) (እሱራዊ) የእስርወገን፡ ግዞተኛ ።

እስራት(እስረት)አሰራ፡ ማሰር፡ መታሰር (ምሳ፯፡ ፳፪። ኤር፶፪፡ ፴፫። ፊልጵ፩፡ ፲፫)

እስራት፡ ቍጥራት (፩ሳሙ፡ ፴፡ ፲፪)

እስራኤል (ሎች) ፊትለያዕቆብኋላምለልጆቹለ፲፪ቱነገድከፈጣሪየተሰጠስም፡ ከአምላክጋራየሚታገል (መስተቃልሰአምላክ) ማለትነው። (ዘፍ፴፪፥፳፬፥፳፰። ፵፭፥፲) ። በዕብራይስጥዪስራኤልይባላል።

እስር (ሮች) (እሱር) የታሰረ፡ የተቀፈደደ (ኤፌ፬፡ ፩) (የቁምእስር)ሳይታሰርበሹምሥልጣንከዚህአትለፍየተባለ (፩ነገ፡ ፪፡ ፴፮)

እስርቤት፡ እስረኛያለበትወህኒዘብጥያየእስርቤት ።

እስርአደረገ፡ ቅፍድድአደረገ ።

እስርስር፡ የተሳሰረ፡ ኵልትፍትፍተባለ ።

እስሽ (ርእስኪለሊኪ) ርስሽራስሽቅልሽባለቤትሽ፡ አንቺው።

እስተ (ውስተ) ወገንአጠገብበኩልጐን። ጻድቃንበስተቀኝኃጥኣንበስተግራይቆማሉ። በስተዚያበስቲያበስተኋላ። ማድረጊያሲወድቅበትእእንደተጐረደአስተውል። ዳግመኛምተናከተወራራሽስለኾኑበስከይላል። (፩ሳሙ፲፯፥፫) (በስቲያ) ፡ ወዲያ። ከትላንትበስቲያከነግበስቲያ። (፩ሳሙ፴፥፲፫) ። ፊትናኋላምተብሎይተረጐማል። (ዘዳ፬፥፵፪)

እስቲ፡ እስኪንእይ።

እስት፡ እስክንተመልከት።

እስትሌ፡ መካከለኛየዳስወጋግራ።

እስትንፋስ፡ ትንፋሽ፥ ነፈሰ።

እስትንፋስ፡ ትንፋሽ (ግእዝ)

እስከ፡ ዐቢይአገባብ። ከአንቀጽአስቀድሞበቁሙቀሪነቱንሳይለቅከአንቀጽበኋላበትርፍዐማርኛድረስእየኾነፍጻሜበሌለውሲነገር። የበክርልጇንእስከወለደችድረስአላወቃትም። ቍራየጥፋትውሃእስከጐደለድረስወደኖኅአልተመለሰምይላል። (ማቴ፩፥፳፭። ዘፍ፰፥፮፥፯) ። ፍጻሜባለውሲነገርከኪተብሎበትንቢትይገባል። ልጄሴሎምእስኪያድግድረስመበለትኹነሽተቀመጪ። በትርከይሁዳአይጠፋምሴሎምየሰላምንጉሥእስኪመጣድረስ። (ዘፍ፴፰፥፲፩። ፵፱፥፲) ። መዠመሪያውንእስኪእይ።

እስከየሌለው፡ መጨረሻአልባ። እእስከየሌለውነገርእንዲሉ።

እስከ፡ ደቂቅአገባብ። መገሥገሻናመድረሻ። ጳውሎስእስከ፫ኛሰማይወጣ። እመቤታችንእስከግብጽተሰደደች። (ተረት) ፡ ሲታጠቡእስከክንድ፡ ሲታረቁከሆድድረስን፡ እንደላይኛውጨምር። ከዐጸፋናከጊዜጋራሲነገር፡ እስከዚህእስከዚያ፡ እስከዛሬእስካኹንይላል።

እስከዚያእስከዚያው፡ የቦታና፡ የጊዜ፡

እስኩታ (እስከ) የመጠጥዐሠር፡ ገፈታገፈት።

እስኪ (እስኩ) ንኡስአገባብ። የጥያቄናየምክርየልመናቃል፡ ፍችውበቁሙቀሪ። በፈጣሪፊትመቆምንእስኪዐስብ። ከመስቀልኸእስኪውረድ። እስቲንተመልከት።

እስኪ፡ ዐቢይአገባብ። የትንቢትመነሻኹኖበሩቅወንድናበሩቆችወንዶችሲነገር፡ እስኪበረታእስኪያድግ፡ እስኪበረቱእስኪያድጉይላል።

እስክ፡ ዐቢይአገባብ፡ አንተአንቺእናንተእሷበሚባሉትናእኔበሚልእኛበሚሉየትንቢትመነሻሲኾን፡ እስክትደክም (አንተእሷ) እስክትደክሚእስክደክምእስክንደክምይላል። እስከየግእዝ፡ እስኪእስክያማርኛ። (ተረት) ፡ ያፌንእስክውጥዕድሜይስጠኝይላልርኩም።

እስክስ፡ እስክስታ፡ በዘፈንጊዜየሚደረግየአካልውዝዋዜንቅናቄ። እስክስታወረደእንዲሉ።

እስክስተኛ፡ እስክስታዐዋቂ፡ አረግራጊ።

እስክስታመታ፡ ሰውነቱንሰበቀ፡ ወዘወዘ፡ ትከሻውንከፍዝቅአደረገ፡ አረገረገ። (ተረት) ፡ የመዝሙርመዠመሪያሃሌታ፡ የዘፈንመዠመሪያእስክስታ።

እስክንድር፡ የሰውስም፡ ከክርስቶስልደትበፊትበ፫፻፶፮ዓመትበግሪክአገርየተወለደ፡ ስመጥርንጉሥኀይለኛ።

እስክንድርያ፡ በግብጽወደብእስክንድርየሠራትከተማ።

እስኸ (ርእስከለሊከ) ርስኸራስኸቅልኸ፡ ባለቤትኸአንተ።

እስዎ (እስ) ርስዎራስዎቅልዎባለቤትዎአንቱ።

እስያ፡ ካ፭ቱየዓለምክፍሎችአንደኛው፡ የብጮችናየቀዮችየመዳቦችአገር፡ የሴምዕጣ።

እስጢፋ፡ ከፊለስም፡ ደቀቀንእይ። እስጢፋለማርያምስግደትአይገባምቢሉዐጤዘርዐያዕቆብበደብረብርሃንከሰቀሏቸውኹለትሊቃውንትአንደኛውየደቀእስጢፋመምር።

እስጢፋኖስ፡ የሰውስም፡ ከሰባኹለቱአርድእትአንዱ፡ ሊቀዲያቆናት።

እስጢፋኖስ፡ የታቦትስም፡ ታቦት።

እስጢፋኖሶች፡ የእስጢፋኖስካህናት፡ በዚህስምየሚጠሩ፪፫ሰዎች።

እስጢፎ፡ የሰውስም፡ የእስጢፋኖስከፊል። እስጢፎእስጢፎገደልተለጥፎእንዲሉልጆች። እስጢፎቃለአጋኖምይኾናል።

እሶ፡ ዕሠይ፥ ዕሦ።

እሦ፡ የደስታ፡ ቃል፡ ዕዎ።

እሷ (ርእሳለሊሃ) ርሷራሷቅሏ፡ ባለቤቷ፡ ያችያቻት። በሩቆችናበቅርቦችእኛበሚሉምእሳቸውእሳትኹእሳችንእያለይዘረዝራል፡ ኹሉንምበተራውተመልከት።

እረኛ (ኞች) አጋጅጠባቂ፡ ዘላንደሳገሣጫኝ። (ተረት) ፡ ሰነፍእረኛከሩቅይመልሳል። (የሕዝብእረኛ) ፡ በመንፈሳዊጳጳስ፡ በሥጋዊንጉሥ።

እረኛኣኰማኰምአበላልአጠጣጥመኰምኰም)

እረኝነት፡ አጋጅነትጠባቂነት።

እሩር፡ ጥንግ፥ ዐረረ።

እሩብ፡ ሩብ፡ ረባ። (ረብዐ)

እሪ (አረረ) ታላቅጩኸትቅርርት፡ ክፉአውሬወይምጠላትበመጣጊዜየሚደረግ። እሪበሉሰዎችእሪበሉእንዲልአቅራሪ።

እሪበከንቱ፡ የስፍራስም፡ በጐንደርቀበሌያለየቀማኛስፍራ። ዐጋዥረዳትየማይደርስበትስለኾነእሪበከንቱተባለይላሉ።

እሪአለ፡ ከተራራወይምከቅጥርላይወጥቶጮኸ።

እሪታ፡ እሪማለት፡ መጮኸማቅራራትመገንታትሰውንለመጥራትናለመሰብሰብ።

እሪታ፡ ጩኸት፥ እሪ።

እሪዝ፡ ዐጪርጢም፥ ሪዝ።

እራት፡ በቁሙ፡ ማታየሚጐረሥየሚበላ። (ራእ፫፥፳) ። በራትዋዛምሳይመስል። እራትናእሳት፡ ዐማትናምራት፡ ሳይስማሙመሬት። (ያውራአራት) ፡ ዐዲስማር።

እራቻ፡ የታከበ፡ የተሰበሰበ፡ አለጊዜውለራትበበትርየተወቃእኽል ።

እሬት፡ ሬት፡ መረረ።

እር፡ ፍየልንለመከልከልናለማገድለማብረርከሰውየሚወጣድምፅ።

እርሱ፡ እሱ፥ ርሱ።

እርሳስ፡ በቁሙ፥ ርሳስ።

እርሾ፡ የቡሖቅሬታ፥ ርሾ።

እርቦርቦ፡ ረባ። (ረብዐ)

እርት፡ የተከበበ፡ የታረተ፡ የታሰረ፡ የተበላ፡ ቅርቅብ፡ ውድን ።

እርት፡ የታረተ፡ አራትየኾነ።

እርችት፡ የመድፍጥይት፥ ርችት።

እርኩም፡ ያሞራስም፥ ርኩም።

እርኰት፡ ውሃመያዣ፥ ረካ።

እርያን፡ ነጭሽቶ፥ ርያን።

እርጅት፡ ሽምግል።

እርጅትአለ፡ ፈጽሞአረጀ፡ ሽምግልአለ።

እርጅና (እርግና) እሮጌነትሽምግልና። (ኢሳ፵፯፥፬) ። እርጅናብቻኸንናእንዲሉ።

እርግዝና፡ እርጉዝነት (እርጉዝመኾንቅሪትነት)

እርጥ፡ የጤፍአነባበሮጠጠ።

እሮት (ኣለለ) በቁሙ፡ የአራዊትስሪያ።

እሸቱ፡ የሰውስም (ቱአባትንያያል - "የርሱእሸት" ማለትነው)

እሸቴ፡ የወንድናየሴትስም (ትርጓሜውም "የኔእሸት" ያሠኛል)

እሸት (ሠዊት) ፡ ዛላዘለላእንቡጥጐምር (የስንዴእሸትየወይንእሸት" እንዲሉ)

እሸት፡ በቁሙ፥ ሸተ።

እሸትነት፡ እሸትመኾን (ጐምርነት)

እሺ፡ በጄዕሺ።

እሺታ፡ መታዘዝ፥ ዕሺ።

እሼ (ኮሞል) ሸዬ፡ ፍሬውየሚበላዕንጨት።

እሽ፡ የስምባዕድመነሻ። ኮለሌእሽኮለሌ፡ ቀደመአሽቀዳደመ፡ እሽቅድድም።

እሽላት፡ ልክመጠን፡ የዝሓ።

እሽል (ሎች) የታሸለየተጨመረየቀላየነጣ፡ ጭምር።

እሽል፡ አንድክንድመቃ፡ በመቃውየተለካ፮ክንድድር። ዘንግንእይ።

እሽርር፡ ልጅንያዘለኣንቀልባያለበሰ።

እሽርር፣ እሽርሩ፡ ልጅታዝሎባለቀሰጊዜየሚዘፈንለትዘፈን (እሽርርማሙዬ" እንዲሉ)

እሽቅድድም፡ በውድድርየሚደረግ (እግብድረስግልቢያሽምጥሩጫ)” ።የፈረስየአግርእሽቅድድም" እንዲሉ ።

እሽባቦ፡ እንዳልክዕሺ።

እሽካካ፡ ጩኸት፥ (ካካ)

እሽካካ፡ ጩኸት (የገናጨዋታአሽካክቶመጣፎክሮደንፍቶማለትነው)

እሽክም፡ የዘፈንአዝማች (በጣሊያንጊዜየተባለ - ሐርበኛ) "እሽክምእንደምንነሽእኔመምጣቴነውክርስትናተነሽ"

እሽኮለሌ፡ ስድብ፡ ኮለለ።

እሽኮለሌ፡ የኹለትወገንስድብ (እንደሚዛንኮለሌወዲያናወዲህከፍናዝቅየሚል)

እሽጋት፡ የመታሸግሥራኹኔታ።

እሽግመታሸግ

እሽግአደረገ፡ ዝግትድፍንአደረገ።

እሽግ፡ የታሸገየተዘጋየተደፈነ፡ ድፍንምርግ።

እሾኸአፍ፡ ተሳዳቢሰው (በነገርሰውንጠቅየሚያደርግ)

እሾኻም፡ እሾኸያለበትየበዛበት (ዛፍስፍራ)

እሾኽ፡ በቁሙሾኽ።

እቀጭእቋአለ፡ ጮኸተሰማ።ሙክቱሲኼድእግሩእቀጭእቋይላል"

እቀጭ፡ እባጭ።

እቃ፡ በቁሙዕቃ።

እቅጭ፡ ርግጥቀጪ።

እቅጭ፡ ርግጥእውነትቍርጥ።እቅጩንተናገረ፡ ቍርጡንገለጠኣስረዳ"

እበት፡ የበሬናየላምስ፡ ላውድማናለቤትለጐታለድብኝትመለቅለቂያይኾናል፡ ካመድጋራእየደባለቁምወታቦናአክንባሎይሠሩታል። ጐሽአውራሪሥወደቢቶራድፋርሳእነዚህንምየመሰሉየዱርእንስሶችኹሉእበትይጥላሉ። (ሕዝ፬፥፲፭) ። የጠገራላምባደረችበትበረትእበትአይገኝም።

እባቡ፡ ያእባብ፡ የርሱእባብ።

እባብ (ቦች) በቁሙ፡ ከይሲ፥አንድስቅ፥ጐሚቅ፥ገናአፍነትእግርአልባ፥መሬቱበልበምድርየሚሳብ፥የሚጐተት፥የሚሰልክበደረቱየሚኼድ፥የሚዘል፥የሚሆረወር፡ መርዘኛ፥አውራየሰውጥንተጠላት። (ተረት) ፡ እባብንልቡንአይቶእግርነሣው። (ዘፍ፫፥፩፥፪፥፬፥፱) ። እባብግደልከነበትሩ። ገደልእባብያየልጥቢያይበረየ። እባብለባብይተያያልበካብ።

እባብ፡ ክፉተንኰለኛሰው፥ነገረመርዝ። አከሌኣባብነውመኼጃውእይታወቅምእንዲሉ ።

እባብወረዴ፡ ዘፈንስም፡ ልጃገረዶችሀንፃትላንገትተያይዘውየሚዘፍኑት፡ ዘፈንአራዘንባባዬዓየመሰለ። (ራእ፲፪፥፱፥፲) ። እባብኾነ፡ ተለወጠ። የሙሴበትርእባብኾነች።

እባብዋጭ፡ እባብየሚውጥአሞራርኩምወይምሌላ።

እባብነት፡ ተንኰለኛነት፥መሠሪነት።

እባቧ፡ እባቢቱእባቢቷ፡ ያችእባብ። (ዘፍ፫፥፪፥፲፬)

እባካችኹስጡኝ፡ እያለበሦስቱቅርቦችከትእዛዝአንቀጽአስቀድሞይነገራል።

እባክኸ፡ ንኡስአገባብ። አለዋጋበብላሽበከንቱለማግኘትናለመቀበልየሚነገርየልመናቃል። ሲዘረዘርም፡ እባክዎእባክሽ።

እባክኸ፡ የልመናቃል። በከከ።

እብሪተኛ (በዓለእብሬት) ባለፈንታባለተራጊዜውፈረታውየሱየኾነ፡ ጥጋበኛየወበራ። ሲያበዛእብሪተኞችይላል።

እብሪት (ባረየእብሬት) ፈረቃፈንታተራሰሞን፥የጊዜክፍል፥ጥጋብ፥መብራት።

እብቅ (ቆች) ደቃቅገለባ (ስም)

እብቅ፡ የደቀቀየበቀ (ዕምቅርጥጥ) (ቅጽል)

እብብ፡ ያይጥተረትናዘፈን። ዐይጥናድመትሊጋቡ፡ ድመትወበብመበብዳርዳሩንክበብባለጊዜ፡ ዐይጦችእብብእብብእኛምአለንከልብአሉይባላል። ትርጓሜውምእንደእባብወደጕድጓድጥልቅማለትንያሳያል።

እብት፡ የታበተየተጠለፈየታሰረየተንጠለጠለ፥እስርእንጥልጥልልጥገመድጠፍር። የታረደበግወይምፍየል።

እብነበረድ፡ በረዶየሚመስልነጭደንጊያጽላትናጸፍጸፍየሚኾን፪ዐይነት።

እብነበረድ፡ የበረዶጠጠርትንሹምትልቁም፥የበረዶሎሕ።

እብን፡ ደንጊያ፥ድንጋይ፡ (ግእዝ)

እብደት (እበድ) ቍጩኸትወፈፍታሀሳባዘ።

እብዱ፡ ያእብድ (ቀበጡዕርፊተቢሱ)

እብድ (እቡድ) (ያበደየሰከረየወዝሽ፡ ራሰቢስቍጡብስጩጯኺ) (ዘዳ፳፰፥፴፬። ኤር፳፭፥፳፯) ። እብድናዘመናይየልቡንይናገራል ። ለካብለሽመልክንእይ። በኦሮምኛእሳትንእቢዳማለትከዚህይሰማማል።

እብድሀሙስ፡ የእብድሀሙስ፡ ሰዎችእንደእብድእየኾኑየተጫወቱበትናተደሰቱበትከነነዌቀንተጥሎያለውዐሙስ። ፈረንጆችካርኖባልከሚሉትይሰማማል።

እብድቀን፡ የእብድቀን፡ እብድዐሙስንየመሰለ። እብድቀንኣይመሽ፡ እብድለእብድቀንይበጁልእንዲሉ ።

እብድአስተኔ፡ እብድዐይነት፡ ዘባራቂላባቀረሽ።

እብድእብድአለ፡ ወፈሳወፈፍ።

እብድ፡ ከሰንጠረዥመጫወቻአንዱየንጉሥናየንግሥትአጫዋች - አለ።

እብድውሻ፡ አንጐሉየተበላሸዘዋሪውሻ። በሽታውምሲዠምረውዥራቱንይሸጕባል፡ ለሐውይዝረበረባል፡ ውሃአይጠጣም፡ ወንዝአይሻገርም፡ ያገኘውንኹሉይነክሳል፡ እሱየነከሰውምበጥቂትጊዜያብዳል። ለዚህፍቱንመድኀኒቱየቀበሮሥጋቀቅሎመብላትናማብላትነው።

እብድየያዘውመልክአይበረክትም፡ የእብድ (የቀበጥመልክአይሰነብትምአይቈይምአይዘገይም)

እብድየጣለው፡ ሚስቱየተወችውደግባል፡ ባሏየተዋትባለያሴት።

እብድገብረኪዳን፡ ያቴዎድሮስያሚታስም።

እብድነት፡ እብድመኾን፡ ጨርቅመጣል። (ምሳ፳፩፥፳፬። ዘካ፲፪፥፬)

እብዶች፡ ያበዱየወገሹ። (መክ፲፥፳፭። ማቴ፰፥፳፰)

እብዷ፡ እብዲቱ፡ ያችእብድተብላ።

እቦኛ፡ ክፉልበደንጊያደረቅካኝ።

እተከዘ፡ የግእዝ "ኣስተከዘ" ያማርኛነው።

እተጌ (እግዝእተጌ) የምድርእመቤት።

እተጌ (ዎች) (እኅተሐፄጌ) ይተጌ፡ ንጉሥእቴየምትላትየንጉሥሚስት፡ ባለኩልርስቱንጕልቱንእንደእትተካፍላየምትገዛየሴትንግሥት። (ግጥም) ፡ ዐሊማንይላታልሲጠራእናቱን፡ እኛስእንላለንእተጌመነን። እተጌሰብለወንጌልእተጌጣይቱእንዲሉ። ጌንተመልከት። አናየተወራራሽስለኾኑእተጌይተጌተብሎይነገራል።

እተጌይተጌ፡ እት።

እተጌዋ፡ እተጌይቱ፡ ያችይተጌ፡ እሷ። (አስ፩፥፲፩፥፲፪፥፲፭፥፲፯)

እቲሳ፡ የቀበሌስም፡ አቡነተክለሃይማኖትየተወለዱበትስፍራበቡልጋውስጥያለ። በኦሮምኛከልካይማለትነው፡ በግእዝጽላልሽይባላል።

እቴ (እኅትየ) የኔእት። (ግጥም) ፡ አቴነችእላለኹ፡ ወንድሜነውበይ፡ የነፍስማነገርቀርቶየለምወይ። (ዘፍ፲፪፥፲፫። ፳፮፥፯)

እቴዋ (ኦእኅትየ) እቴሆይ፡ የኔእትሆይ። ዋከወይየመጣነው።

እት (እኅት) የናትምሳሌ፡ ካባትከናትየተወለደችእንደወንድምያለች፡ የቅርብዘመድ፡ ወዳጅእኩያሚስትዐብሮኣደግ። (ግጥም) ፡ እቴብንጋባምነው፡ ጕድአንድሰሞንነው። ቁመኸስትገትዳኛውእያደላ፡ ባፋረዱኸእንጂእትኸምንልበላ። ትዳርእይዝብዬልጅአሳድግብዬለቅቄለትዐደርኩለዚያለሰውዬሚስቴንእቴብዬ። (ቀድሞዘመንወታደርያጠቃውባላገር) ። እትናእናትባማርኛይገጥማሉ። እስቲጠይቁልኝርቃሳትኼድ፡ ይተጌተዋበችእትናትዘመድ። ሽንኰሬንናአበባንእይ።

እትማ፡ እትማም፡ (እትማሞች) ፡ እታምባለእት፡ እትያለቻት፡ ማናምአንድወገን።

እትማማት (እትምዐማት) እንደኦሪትሥርዐትልጆቻቸውስለተጋቡእትምዐማትተባሉ።

እትማማቶች (አኃትወሐማታት) እቶች፡ ሴቶችዐማቶች።

እትማማች (አኃት) ታናሽናታላቅ፡ ያንድአባትያንዲትእናትሴቶችልጆች። (እትምዐማች) ፡ ወንድልጇየእቷንሴትልጅያገባማለትነው።

እትማማቾች (እትምዐማቾች) ከኹለትበላይያሉብዙዎችሴቶችያክሥቶቻቸውንሴቶችልጆችያገቡወንዶችልጆችያሏቸውእቶችማለትነው፡ ወንድምንእይ።

እትት (እቱት) ከልብስየተለየዕራቍትገላ። (ግጥም) ፡ እትቱበረደኝቀዘቀዘኝነቱ፡ አስለምዶኝነበርያልጅበደረቱ። ዕችክንእይ።

እትዬ (እኅትየ) ያባትየናቴልጅየሽንኰሬናያበባታላቅ።

እቶች (አኃት) የናትአምሳዮች፡

እቶን (አተወ) ዕንጨትየሚማገድበትእሳትየሚነድበትእንጀራናዳቦየሚጋገርበትወጥየሚሠራበትምድጃበማዘንትየተከበበ። (ሚል፬፥፩)

እቶን፡ ከአኰቴትናከባለቤትከፍያለኅብስት፡ ተረፈመሥዋዕትየሳልየጕንፋንመድኀኒት።

እቶንኾነ፡ ዐመድትቢያዐቧራኾነ፡ ነከተደቀቀ።

እቶን፡ የእሳትጕድጓድ። (ዳን፫፥፮፥፲፩)

እነ(እለ) ፡ በስም፡ ምትክና፡ በተጸውዖ፡ ስም፡ በጥያቄም፡ መነሻ፡ እየገባ፡ አብዢ፡ ይኾናል። እነዚህ፡ እነዚያ፡ እኒያ፡ እነኛ፡ እናንተ፡ እነሱ፡ እነጳውሎስ፡ እነማን ። ከ፡ ተ፡ መነሻ፡ ሲኾኑት፡ እ፡ ይጐረዳል፡ ከነ፡ ተነ ። ኹለቱንም፡ በየስፍራቸው፡ ተመልከት ።

እነማን(እለ፡ መኑ) ፡ የጥያቄንኡስ፡ አገባብ ። እነማን፡ መጡ ። እነን፡ እይ ።

እነሞር፡ የጕራጌ፡ ነገድና፡ አገር፡ ከ፯ቱ፡ ወንድማማቾች፡ አንዱ ።

እነሱ(እሙ(ማንቱ) ፡ እነርሱ፡ የሩቆች፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ ዐጸፋና፡ ቅጽል፡ በቂ። እነዚያ፡ እሊያ፡ እሳቸው፡ ርሳቸው

እነሣሥቶላዘመንአዝምላስፈጸመንእግዚአብሔርክብርምስጋናይግባውበውነትእንበለሐሳት።

እነሴ፡ ዘር፡ ትውልድ፡ ሸረሪት፡ በሸነችበት፡ ገላ፡ ላይ፡ ምስር፡ ዐኝኮ፡ የሚተፋ፡ አባታችን፡ ከሸረሪት፡ ጋራ፡ ተወልዷል፡ እያለ፡ ሸረሪት፡ የማይገድል፡ ነገድ።

እነሴ፡ ያገር፡ ስም፡ በጐዣም፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር ።

እነሴዎች፡ የእነሴ፡ ዘሮች፡ የአነሴ፡ ትውልዶች።

እነርሱ(እነ፡ ርሱ) ፡ እነሱ፡ እነዚያ።

እነት() ፡ ባሕርይ፡ መኾን። አምላክነት፡ ሰውነት፡ አብነት ።

እነኛ(እነ፡ እኛ) (እሙንቱ፡ እማንቱ) ፡ የሩቆች፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ ዐጸፋና፡ በቂ፡ ቅጽል ። እነዚያ፡ እኒያ፡ እሊያ፡ እነሱ ። እኛ፡ እነ፡ መነሻ፡ ሲኾነው፡ ለሩቆች፡ የስም፡ ምትክ፡ መኾኑን፡ አስተውል ።

እነዋሪ፡ በወግዳ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር፡ ዋሪን፡ እይ ።

እነዚህ(እነ፡ ዚህ) ፡ እኒህ፡ እሊህ። ዚህን፡ እይ ።

እነዚያ(እነ፡ ዚያ) ፡ እኒያ፡ እሊያ ። እነን፡ ዚያን፡ ተመልከት ።

እነጐታም፡ ካትጋፊኝ ' በስተሰሜን፡ ያለ፡ ቀበሌ፡ ጐታ፡ ያላቸው፡ ማለት፡ ይመስላል ። በዚህ፡ ስፍራ፡ መስቀል፡ ከሰማይ፡ ወረደ፡ እየተባለ፡ ይወራል።

እነጐፌ፡ ያገር ' ስም፡ በመራቤቴ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር። ዕችክን፡ እይ።

እኒሁእኒሁና፡ በቅርብ፡ ባጠገብ፡ አሉ ።

እኒህ(እነ፡ ይህ) ፡ እነዚህ፡ እለዚህ፡

እኒያ፡ እነዚያ ። ያ፡ ሲበዛ፡ እኒያ፡ ይባላል፡ እነያ፡ እንደ፡ ማለት።

እኒያው፡ ው፡ ቦታን፡ ያሳያል፡ በሩቅ፡ አሉ ።

እኒያውና፡ ው፡ እንዳለፈው፡ ና፡ እንሆ ። እነሱ፡ እዚያ፡ አሉ ።

እና() ፡ በስምና፡ በግብር፡ መካከል፡ እየገባ፡ አጫፋሪ፡ ይኾናል። ሰማይና፡ ምድር፡ ጨለማና፡ ብርሃን፡ ጽድቅና፡ ኵነኔ፡ ሰውና፡ መላእክት ። ሰማይ፡ እና፡ ምድር፡ ተብሎ፡ ቢጻፍ፡ ስሕተት፡ ነው ።

እናሪያ፡ በወላሞ፡ በሲዳሞ፡ በኩሎ፡ በኮንታ፡ በዐማሮ፡ በዛንጅሮ፡ የሚኖር፡ ነገድ፡ የካም፡ ዘር ። የኢትዮጵያ፡ ሕዝብ፡ ታሪክ፡ ገጽ፡ ፴፱፡ ተመልከት ።

እናቱ፡ እንደ፡ ወለደችው፡ ልብስ፡ አልባ፡ መኾን ።

እናቲቱ፡ እናትዮዋ፡ ያች፡ እናት፡ (ማቴ፪ - ፳፡ ፳፩።

እናቲት፡ አንስት፡ አህያ፡ ውርንጭላ፡ ያስከተለች። እናቲት፡ አህያ፡ እንዲሉ።

እናታችን(እምነ) ፡ ወላጃችን ' አስተናጋጃችን፡ የኛ፡ እናት፡

እናቴ(እምየ) ፡ የኔ፡ እናት፡ እምዬ።

እናት(ቶች) (እም) ፡ በቁሙ፡ ከአባት፡ ዘር፡ ተቀብላ፡ ዘጠኝ፡ ወር፡ ካምስት፡ ቀን፡ አርግዛ፡ ከባሕርይዋ፡ ልጅን፡ የምትወልድ፡ የምታስገኝ፡ (ዘፀ፳፡ ፲፪ ። ፩ጢሞ፭፡ ፪) ። ከናት፡ ወዲያ፡ ዘመድ፡ ከቃጫ፡ ወዲያ፡ ገመድ። የንጀራ፡ የቆብ፡ የክርስትና፡ የቀለም፡ የጡት፡ የሞጋሳ፡ እናት፡ የውሃ፡ እናት፡ እንዲሉ። (ያገር፡ እናት) ፡ በባላገር፡ ዛሬ፡ አንዱ፡ ቤት፡ ነገ፡ እሌላው፡ ቤት፡ እያደረች፡ የምትጦር፡ አሮጊት፡ ልጅ፡ አልባ።

እናት፡ ባልቴት፡ እመበለት፡ መነኵሲት፡ የናትነት ' ሥራ፡ የምትሠራ፡ ሞግዚትን፡ እይ ። (የገዳም፡ እናት) ፡ እመ፡ ምኔት ።

እናት፡ አይምሬ፡ የክፉ፡ ክፉ፡ መካኝ፡ ደረቅ፡ ሰው'ክርስቶስ፡ ሲወገር፡ ድንጋይ'ያቀበለ ።

እናት፡ አደግ፡ እንደ፡ ንግሥተ፡ ነገሥታት፡ ዘውዲቱና፡ እንደ፡ ግርማዊት፡ እተጌ፡ መነን፡ አስፋው ' ያለች፡ ልጅቷ፡ ንግሥት፡ እናቷ፡ ወይዘሮ። አመቤታችንም፡ አምላክን፡ በመውለዷና፡ በቅድስናዋ፡ እናት፡ አደግ፡ ትባላለች ። ሐናን፡ እይ።

እናት፡ አገር(ሀገሪት) ፡ ኣገሪት፡ ያባት፡ የናት፡ አገር፡ የተወለዱባት፡ እንግዴ፡ ልጅ፥የተቀበረባት። በፈረንጅኛ፡ ፓትሪ፡ ትባላለች ።

እናት፡ ጕያ፡ በቁሙ፡ ያገር ' ስም፡ በተጕለት፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር ።

እናትነት(ከዊነ፡ እም) ፡ እናት ' መኾን፡ ወሓድነት ።

እናትናልጇእመቤታችንና፡ ጌታችን፡ ማነት:

እናትኸ፡ ውሃ፡ ትጋትኸ፡ አለ፡ የድካምን፡ ዋጋ፡ ነሣ፡ ከለከለ፡ አስቀረ፡ (ያዕ፭፡ ፬)

እናትያ(እማዊት) ፡ እናትኛ፡ የጨዋታና፡ የመታዘል፡ ዳኛ፡ አንደርዶ፡ የሚዘሉ፡ ልጃገረዶች፡ ዋና፡

እናትዬ፡ ዝኒ፡ ከማሁ። (ግጥም) ፡ እናትዬ፡ ቈይ፡ ታዪኛለሽ፥ተሰቅዬ ።

እናንተ (እነ፡ አንተ) (አንትሙን) ፡ የቅርቦች፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ ዐጸፋና፡ በቂ፡ ቅጽል ። እላንት፡ ርሳችኩ ። አንተ፡ እነ፡ መነሻ፡ ሲኾነው፡ ለቅርቦች፡ የስም፡ ምትክ፡ መኾኑን፡ አትርሳ ።

እናንት፡ ዝኒ፡ ከማሁ ።

እኔ(አነ) ፡ በስምና፡ በአካል፡ ፈንታ፡ የሚነገር፡ የነባቢና፡ የነባቢት፡ በቂና፡ ቅጽል ። እኔ፡ ጐበዙ፡ እኔ፡ ልጅት፡ ቅጽል ። እኔ፡ አምናለኹ፡ በቂ። እኔ፡ ራሴ፡ ቅሌ፡ ባለቤቴ ። ደቂቅ፡ አገባቦች፡ በ፡ የ፡ ከ፡ ለ፡ ሲሰማሙት፡ እን፡ ጐርዶ፡ በኔ፡ የኔ፡ ከኔ፡ ለኔ፡ ይላል።

እኔቶች(እነ፡ የቶች) ፡ የየት፡ ስፍራ፡ ሰዎች፡ እነን፡ ተመልከት ።

እን፡ አን፡ በገባበት፡ ግስ፡ የተደራጊ፡ ቅጽል፡ መነሻ፡ ሲኾን፡ ዘፈዘፈ፡ አንዘፈዘፈ፡ እንዝፍዝፍ:(ቀለቀለ) ፡ አንቀለቀለ፡ እንቅልቅል፡ ይላል ። ዳግመኛም፡ ለጥሬ፡ መነሻ፡ እየኾነ፡ ዐልፎ፡ ዐልፎ፡ ይገኛል፡ ይኸውም፡ ትርፍ፡ ጭማሪ፡ አዳማቂ፡ ነው። ከአን፡ ተለይቶ፡ ሲነገር፡ ጫጨ፡ አጫጪ፡ ብሎ፡ እንጭጭ፡ እንጮጭ፡ እንጭላ፡ ይላል ።

እን፡ እኛ፡ ለሚሉ፡ የትንቢትና፡ የትእዛዝ፡ አንቀጽ፡ መነሻ፡ ሲኾን፡ እንማራለን፡ እንማር፡ እናውቃለን፡ እንወቅ፡ እያለ፡ ይገባል ። በግእዝ፥መሠረቱ፡ ን፡ ነው ።

እንሆ(ናሁ፡ ነዋ) ፡ ንኡስ፡ አገባብ ። የቅርብ፡ ጊዜ፡ የጨበጣ፡ ዐጸፋ ። አኹን፡ ቶሎ፡ ይኸው፡ ይኸውና ። እንሆ፡ እኔ፡ እንደ፡ ሌባ፡ ድንገት፡ እመጣለኹ ። እንሆት፡ እንኋቸው፡ እንኋት፡ እንሆኝ፡ እንሆን፡ እያለ፡ ይዘረዝራል። እነሆ፡ ማለት፡ ስሕተት፡ ነው፡

እንሆ፡ ዕንኩ፡ ዕንኾ ።

እንሰስ፡ ዝኒ፡ ከማሁ፡ የሀገረ፡ ሰብ፡ ቋንቋ፡ ነው ።

እንሰስማ፡ እንሰስኛ፡ የንስሳ፡ ባሕርይ፡ ግብር፡ የንስሳ፡ ዐይነት፡ ወገን፡ (መዝ፵፱፡ ፳)

እንሰት(ቶች) ፡ የኮባና፡ የሙዝ፡ ዐይነት፡ ቅጠል፡ ሴቴ፡ ኮባ፲ጕናጕና፡ የጕራጌ፡ መና ።

እንሰት፡ የቅጠል፡ ስም፡ አነሰ ።

እንሱትርያ፡ ተግዳሮትአንጀባትምክትጕራ።

እንሳሮ፡ ያገር፡ ስም፡ ከዠማ፡ በስተግራ፡ ያለ፡ አገር ።

እንስ(አኒስ) ፡ ጕድል፡ መጕደል ። እንስ፡ አለ፡ ጕድል፡ አለ ። እንስንስ፡ አለ፡ ፈጽሞ፡ ብዙ፡ ጊዜ፡

እንስ፡ ያነሰ፡ የጐደለ፡ (ቅጽል)

እንስላል (ሎች) (ሲላን) (ማቴ፡ ፳፫፡ ፳፫) ፡ የእፅዋትስም (ዕንተቀጪንቅጠሉዐረቄይኾናል) ። ስለዚህፈረንጆች "ወረቄንአኒስ" ይሉታል ።

እንስላል፡ በቁሙ፡ ሰለለ ።

እንስልጅ፡ ያፈዘዘ፣ የፈዘዘ ።

እንስሳ(ሶሰወ፡ አንሶሰወ) ፡ የዱር፡ የቤት፡ ከብት፡ ባላራት፡ እግር፡ ሣር፡ ነጭቶ፡ ውሃ፡ ተጐንጭቶ፡ የሚያድር፡ የሚበላና፡ የማይበላ፡ (ዘይትበላዕ፡ ወዘኢይትበላዕ) ፡ የሚያመሰኳ፡ የማያመሰኳ። ባላገር፡ ግን፡ እንሰሳ፡ ይላል። ተባቱንና፡ እንስቱን፡ ለመለየት፡

እንስሳ፡ ገር፡ የዋህ፡ ሰው፡ እንደ፡ ሕፃን፡ ያለ።

እንስሳዋእንስሳዪቱ፡ ያች፡ እንስሳ፡ (ዘሌ፳፡ ፲፭)

እንስሳው፡ ያ፡ እንስሳ፡ (ዘሌ፳- ፲፮)

እንስሶች፡ ኹለትና፡ ከኹለት፡ በላይ፡ ያሉ፡ ብዙዎች ።

እንስራ (ንስራሕ) ፡ የዕቃስም (የውሃመቅጃናማኖሪያሸክላ)

እንስራ፡ የሸክላ፡ ዕቃ፡ ሰራ ።

እንስርስር፡ የተንሰረሰረ፣ የበሰለሥጋከናጥንቱ።

እንስተኛ፡ የእንስት፡ ወገን ።

እንስት፡ በቁሙ፡ በሥራና፡ በኀይል፡ በተፈጥሮ፡ ከተባት፡ ያነሰች፡ የጐደለች፡ ሴቴ ። ተባትና፡ እንስት፡ አደረጋቸው፡ (ማር፲፡ ፮) ። እንስት፡ ማለት፡ ለኣራዊትና፡ ለእንስሳት፡ ለአዕዋፍ፡ ለተንቀሳቃሽ፡ ኹሉ፡ ለሰውም፡ ለንጨት፡ ለደንጊያ፡ ለምድር፡ ሳይቀር፡ ይነገራል ። (ተረት) ፡ ከገንዘብ፡ ርስት፡ ከከብት፡ እንስት ።

እንስቶች፡ ኹለትና፡ ከኹለት፡ በላይ፡ ያሉ፡ ከብቶች፡ እንስሶች፡ (፩ሳሙ፡ ፱፡ ፫)

እንሶስላ(ዎች፡ ሎች) ፡ የቅጠል፡ ስም፡ ተወቅጦና፡ ፈልቶ፡ እንፋሎቱ ' የሴቶችን፡ እጅና፡ እግር፡ የሚያቀላ።እንሶስላ፡ ቅጠሌ፡ አብቧል፡ ዛሬ፡ እንዲሉ፡ ልጃገረዶች። ሀሩ፡ ሰሰለ፡ ነው። ከቅጥነቱ፡ በቀር፡ ቅሉ፡ ግርሽጥን፡ ሥሩ፡ መቅመቆንና፡ ካሮትን፡ ይመስላል።

እንሹ(ዎች) ፡ ታናሽ፡ የበረሓ፡ ሠሥ፡ ዲግዲግ፡ ድቅድቅ፡ የምትል ። ትግሪትን፡ ተመልከት።

እንሻ፡ ጕድለት፡ ሕጸጽ፡ ማነስ፡ መኰሰስ፡ መጕደል፡ መዋረድ፡ (ምሳ፲፫፡ ፳፬)

እንሽላሊት፡ ተንቀሳቃሽ:ሸለፈ።

እንሽላሊት፡ የተንቀሳቃሽስም (ራሷእባብየሚመስልየምድርአውሬአራትእግርከጣትጋራያላት) ። ተባትናእንስትንለመለየት "እንሽላሊቱእንሽላሊቷ" ይሏል።

እንቀታም፡ እንቀትያለው (ባለእንቀት)

እንቀት፡ የጥሬገብስክክ (አንቅጥቃጭ) - የተቀቀለናያልተቀቀለ) ኾነ " ቀት ።

እንቍ፡ በቁሙ:ዕንቍ።

እንቍላል፡ በቁሙ፡ ዕንቍላል ።

እንቍል፡ ውነጋውዝወዛ።

እንቍልልጦሽላይሰጡ፡ ማሳየት:ቈለጠ።

እንቍልልጦሽ፡ ከሰጭወደተቀባይየማይተላለፍማንኛውምነገር።እንቍልልጦሽየውሻርሚጦሽ" እንዲሉልጆች።

እንቍራሪት (ቶች) በውሃውስጥናዳርየሚቀመጥተንቀሳቃሽአረንጓዴመልክ፡ ተባቱንናእንስቱንለመለየትእንቍራሪቱእንቍራሪቷያሠኛል። በየብስያለውበበጋይሞትናበክረምትይታደሳል።

እንቍራሪትበቁሙ፡ ቈረረ ።

እንቍራሪትኛ፡ እንደእንቍራሪት።

እንቁር፣ እንቁራ (ፅፍሮ) የጠፍርኳስጥንግበወስፌየተበጀ ።

እንቍርባ፡ ያተርየሽንብራፍሬመታቈሪያገለባፍልፋይጥርጣሪ።

እንቍርብ፡ ሌላውንያንቈረበበ (ለራሱየተንቈረበበ)

እንቍርዝ፡ እንጥልጥል (የተንጠለጠለጤዛ)

እንቍጣጣሽ፡ ባንድነትየታሰረእንግጫናዐደይአበባ (የደስታናየምሥራችምልክትርግብለኖኅያመጣችለትዘይት (ወይራ) ምሳሌከታናናሾችለታላላቆችየሚሰጥበረከት)

እንቍጣጣሽ፡ እንግጫ፡ ነቈጠ ።

እንቍጣጣሽ፡ የበዓልስም (ዘመንመለወጫመስከረም፩ቀንቅዱስዮሐንስየበዓልኹሉራስአንደኛመዠመሪያበዓል - "እንቍጥእንቍጣጣሽበያመቱያምጣሽ) ። እንቊጣጣሽየማታየጋለሞታእንዲሉ) ።የእንቍጣጣሽምስጢርወላድናክረምትሲጠሉትያከብርእንዲሉምድርጭቃከኾነችበኋላብዙዐይነትቡቃያናተክልማስገኘቷንያሳያል ።አንዳንድሰዎችግንእንቍጣጣሽንበዐይንዕይጽፉናትርጓሜውንምሰሎሞንንግሥተሳባንዕንቍለጣጣሽይኹንአላትይላሉ ።ዳግመኛምቈጠቈጠየቈጠጠደጊመቃልስለኾነበአንቈጠቈጠ:ዘይቤቢፈቱትየምድርንጌጥፍጹምሽልማቷን (አበባዋን) ያስረዳል።

እንቍጥ፡ የእንቍጣጣሽከፊል ።

እንቍጥቍጥ፡ ያንቈጠቈጠ፣ የተንቈጠቈጠ (ያጌጠሽልም)” ።ነቈጠ" ብለሽ "እንቍጣጣሽን" እይ።

እንቃቅላ (ሎች) ዐራስልጅ፣ ጨቅላ ' እንጭላ።

እንቃቅላዐራስ፡ ልጅ፡ ነቀለ ።

እንቃቅላ፡ ዝበሎ፡ የገበሎዐይነትላሽ (ዘሌ፡ ፲፩፥፳፱)

እንቅልቅል፡ ዝኒከማሁ፡ የተንቀለቀለ፡ እንብልብልጠራራ።እንቅልቅልፀሓይ" እንዲሉ ።

እንቅልጣጭ፡ ዝኒከማሁ።

እንቅልጥ፡ ያንቀለጠጠ፣ የተንቀለጠጠ

እንቅልፋም (ሞች) እንቅልፍየሚበዛበትኹልጊዜየሚተኛፈዛዛሰው፡ ዐዞ።

እንቅልፋምነት፡ እንቅልፋምመኾንፈዛዛነት።

እንቅልፍ፡ ዐይንንየሚጨፍንዦሮንየሚደፍንአፍንየሚገጥምእግርእንዳይኼድእጅእንዳይጨብጥየሚያደርግሰውንየሚያጋድምሌሊታዊዕረፍት፡ የሕዋሳትቍልፍ። (ተረት)"እንቅልፍታበዢ፡ ከነብርትፋዘዢ። እንቅልፍናሞትአንድነው።አንድያላትእንቅልፍየላት" ።ሞትአንድነው። አንድያላትእንቅልፍየላት"

እንቅልፍእንቅልፍአለው፡ መኝታፈለገውኣሠኘው።

እንቅልፍወሰደው፡ አስተኛውአጋደመውእንዳይሰማአደረገው።

እንቅልፍዲናነው፡ የቤትንዕቃያስበዘብዛል።

እንቅስቃሴ - ቅስቃሴ - ንቅናቄ

እንቅርቃቢ፡ የተልባየኑግክክ።

እንቅርቅብ፡ የተንቀረቀበ (ደቃቅተልባ)” ።እንቅርቅብአደረገ"፡ አንቀረቀበ።

እንቅርብ፡ ያንቀረበበ፣ የተንቀረበበ።

እንቅርብጭ (ጮች) የምድርፍሬ (እንደድንችያለ) ። በክረምትቅጠሉስለሚበቅልእረኞችከመሬትቈፍረውእያወጡሳይጠብሱናሳይቀቅሉየሚበሉትአደንካሬ።

እንቅርብጭ፡ የምድር፡ ፍሬ፣ (ቀረበጠ)

እንቅርትያንገት፡ ዕብጠት፡ ዕንቅርት።

እንቅርፍ፡ ያንቀረፈፈ፣ የተንቀረፈፈ (እንክርፍ)

እንቅሽአለ፡ ስብርአለ (ነቀሸ)

እንቅሽአለ፡ ስብርአለ (ነቀሸ)

እንቅሽአደረገ፡ ስብርአደረገ (አነቀሽ)

እንቅሽቅሽ፡ አንክትክት።

እንቅብ (ቦች) የታወቀትልቅናሰፊየስፌትዕቃ (፪ጕርዝኝወይም፲ቍናእኸልየሚይዝላዳን - ዘዳ፡ ፳፮፥፪፣ ፬፡ ማቴ፡ ፭፥፲፭)

እንቅብ፡ ሆድ።

እንቅብሆድ፡ ዘርጣጣ ።

እንቅብ፡ ስፌት፡ ነቀበ።

እንቅብር (ሮች) ሌላውንያንቀባረረለራሱየተንቀባረረ።

እንቅብድ፡ ሌላውንያንቀበደደለራሱየተንቀበደደ (ሆዱያበጠንፍእርጉዝ)

እንቅጥቃጭ፡ በሰፌድእያንቀጠቀጡያንጠረጠሩትየገብስእንቀትስብርባሪ።

እንቅጥቃጭየተቀጠቀጠ፡፡ ቀጠቀጠ።

እንቅጥቅጣም፡ ገላውየሚንቀጠቀጥወባምንዳዳም።

እንቅጥቅጥ - እንቅጥቅጥታ፡ መንቀጥቀጥ። በግእዝ "ነቀጥቃጥ" ይባላል።

እንቅጥቅጥ፡ ሌላውንያንቀጠቀጠለራሱየተንቀጠቀጠ (መሬትእጅ)

እንቅጥቅጥየተንቀጠቀጠ፡ ቀጠቀጠ።

እንቅፋት፡ መሰናክል፡ ዐነቀፈ ።

እንቅፍር፡ ያንቀፈረረ፣ የተንቀፈረረ (ረዥም)

እንቅፍድ - እንቅፍዳጅ፡ ያንቀፈደደ፣ የተንቀፈደደ (ቀርዳዳ)

እንቆል፡ ሞኝ፣ ቂል (እንኮላ)

እንቆል፡ ሞኝ፡ ነቀለ ።

እንቆቅልሽ፡ ለሴት፡ የሚነገር፡ ጥያቄ፡

እንቆቅልሽ፡ ምን፡ ዐውቅልሽ ። ላዩ፡ በድን፡ የታቹ፡ በድን፡ መካከሉ፡ ነፍስ፡ አድን ። መጽሐፍ፡ ግን፡ በእንቆቅልኸ፡ ፈንታ፡ እንቆቅልሽ፡ ይላል፡ (፩ነገ፡ ፲፡ ፳)

እንቆቅልኸ(አንቆቅሖ፡ ለከ) ፡ የተረት፡ የምሳሌ፡ አነጋገር፡ እንደ፡ ዕንቍላል፡ ድፍን፡ የኾነ፡ ፈተና፡ ላንተ፡ ሰጠኹኽ፡ አቀረብኩልሽ፡ ማለት፡ ነው ። እንቆቅልኸ፡ ምን፡ ዐውቅልሽ ። ዞሮ፡ ዞሮ፡ መዝጊያው፡ ጭራሮ፡ እንዲሉ ።

እንቆቆ፡ የዛፍ፡ ስም፡ ፍሬውን፡ ፈልፍለው፡ ሲቅሙት፡ ኮሶ፡ የሚያሽር፡ ዕንጨት። ኮሞርን፡ እይ ።

እንቡስ(ሶች) ፡ የንጨት፡ ስም፡ ዕርፍ፡ ማነቆ፡ የሚኾን፡ የወይናደጋ፡ ዛፍ ።

እንቡር፡ መዝለልመቦረቅ።

እንቡርአለ፡ ዘለለቦረቀ፡ ጥጃውልጁ።

እንቡር፡ ዝላይ፡ በረረ።

እንቡርቧይ፡ ተበርብሮየወጣ፡ ያልደቀቀገለባ፡ እንግውላይ። እንችፉንጋማከብትከውስጡየበላውየስንዴናየገብስብርአንጓጕልበትሰበር።

እንቡርቧይእንግውላይ፣፡ በረበረ።

እንቡርችት፡ እንፉቅቅ፡ በቂጥመኼድ።

እንቡሽቡሽያልፈላ፡ ጕሽ፡ በሸበሸ።

እንቡሽቡሽ፡ ጌሾየሌለውጕሽ፡ ያልፈላቢጠጡትየማያሰክር።

እንቡቡ(ዕብ፡ ቡባ፡ አሻንጕሊት) ፡ ማዘል፡ መሸከም ።

እንቡቡ፡ አለ፡ ዐዘለ፡ በዠርባ፡ ተሸከመ:በልብስ፡ ባንቀልባ፡ አሰረ።

እንቡትርያ፡ አንጀባ፡ (ቧተረ)

እንቡካየሆድ፡ ቡኬት፡፡ ቦካ ።

እንቡግቡግ፡ የሚንቦገቦግ፡ እንብልብል።

እንቡጣ(ዎች) ፡ ጐፍላ፡ የጥጃ፡ ቈዳ። ጥጃ፡ በሞተ፡ ጊዜ፡ ስልቻ፡ አውጥተው፡ በውሥጡ፡ ሣር፡ ገለባ፡ ጐስረው፡ (መልተው) ፡ ጨው፡ ነስንሰው፡ በላ፡ ፊት፡ ያቆሙታል፡ እሷም፡ ያን፡ እያየች፡ እየላሰች፡ ትታለባለች።

እንቡጣጢት፡ ሴት፡ ልጅ፡ እንስት፡ እንስሳ፡ ለጋ።

እንቡጣጥያ(ዮች)፣ ጨቅላ፡ ዐራስ፡ ግልገል፡ ከማሕፀን፡ የወጣ፡ የተፈለፈለ ።

እንቡጥ(ጦች) ፡ የባቄላና ' ያተር፡ የሽንብራ፡ የጓያ:ያደንጓሬ፡ የደንጐሎ:ያበባ፡ እኸል፡ ኹሉ፡ መታቈሪያ። ፍሬ፡ ሲዠምር፡ ጨርቋ፡ ካፈራ፡ በኋላ፡ እንቡጥ፡ ይባላል።

እንቡፍና፡ ዝኒከማሁ።

እንቡፍናያልፈላ፡ ጕሽ፡ ቡና።

እንቢ(እንብየ) ፡ ነባር፡ አንቀጽ፡ አሉታ ። በቁሙ፡ አሻፈረኝ፡ አልሰማም፡ አልታዘዝም:አልቀበልም፡ አይኾንም፡ ኣይኹን። ሲዘረዝርም፡ እንቢዮ፡ እንቢኝ፡ እንቢልኝ፡ ይላል ።

እንቢ፡ ነገር፡ ባጋሰስና፡ ባህያ፡ ዠርባ፡ ከጭነት፡ በታች፡ የሚደረግ፡ መደላድል፡ በውሥጡ፡ ሣርና፡ ገለባ፡ ስላለበት፡ ጐንደሮች፡ ዳውላ፡ ይሉታል ።

እንቢ፡ አለ(አበየ) ፡ እንቢተኛ፡ ኾነ፡ አልታዘዘም።

እንቢ፡ ጣጣ፡ ያገር፡ ስም፣ በይፋት፡ ውስጥ፡ ያለ፡ ቀበሌ ።

እንቢልተኛ (ኞች) እንቢልታነፊ፡ ባለእንቢልታ።

እንቢልታ፡ የዘፈንመሣሪያ፣ በለተ።

እንቢልታ፡ ድምፁወፍራምናቀጪንየኾነ፡ በአፍየሚነፋየዘፈንመሣሪያ፡ በድምፁየእስክስታንናየዘፈንንኹናቴለይቶየሚያስታውቅ።

እንቢተኛ(ኞች) (አባዪ) ፡ የማይታዘዝ፡ የማይሰማ፡ እንቢ፡ ባይ፡ አባያ፡ (ሕዝ፲፪፡ ፫፡ ፪)

እንቢተኛነት፡ ሞገደኛነት፡ አፈቻይነት ።

እንቢታ(እበይ) ፡ አለመታዘዝ፡ አለመቀበል፡ ዕሺ፡ በጎ፡ አለማለት።

እንቢያ፡ ደረት፡ ፍርንባ፡ ካንገት፡ በታች፡ በወርችና፡ በብራኳመካከል፡ ያለ ። በንቢያው፡ ገፍቶኝ፡ ኼደ።

እንቢያጕሥ፡ እንቢያ፡ ጕርሥ፡ እንቢያ፡ የሚጐርሥ፡ እንቢያ፡ ጐረሥ፡ የተሰፋ፡ ጠፍር፡ በፈረስ፡ በበቅሎ፡ ባህያ፡ በግመል፡ በዝኆን፡ እንቢያ፡ የሚውል፡ በስተዠርባ፡ ቀዳማይ፡ በስተሆድ፡ ቅናት፡ የሚገባበት ። እንቢያ፡ ጕስ፣ ቢል፡ እንቢያ፣ የሚጐስም፡ የሚነካ፡ የሚፈገፍግ፡ የኮርቻ፡ ሚዛን፡ ማለት፡ ነው ። ሲበዛ፡ እንቢያጕሦች፡ ይላል።

እንባ (እንብ፣ አንብዕ) ከኹለትዐይንየሚፈልቅየሐዘንፈሳሽ (ካንዠትካለቀሱእንባኣይገድም)

እንባቀረሽ፡ ሊያለቅስጥቂትየቀረው ።

እንባ፡ በቁሙ፣፡ ነባ ።

እንባበንባተራጩ፡ ኹሉምተላቀሰ ።

እንባአቀረረ፡ ባይኑውስጥእንባአሳየ ።

እንባዐነቀው፡ በፍጥነትአለቀሰ (ከበደልናከሐዘንየተነሣ)

እንባአድርቅ፡ በሬሳፊትየሚኼድእንጀራናጠላእንባየሚያደርቅ (ከቀብርበኋላስለሚበላ "እንባአድርቅ" ተባለ)

እንባእንባአለው፡ ማልቀስፈለገው ።

እንባወጣው፡ አለቀሰ ።

እንባጠባቂ፡ ፍርድጐደለድኻተበደለየሚልእውነተኛሰው ።

እንባማ፡ ባለብዙእንባ (ለማንምየሚያለቅስአልቃሽ)

እንብልብል፡ ነብ፡ በለበለ።

እንብልብል፡ ነብነዲድ።

እንብርት፡ በቁሙ፡ ዕንብርት ።

እንብርክ፡ የጐነበሰያጐነበሰየበረከየተንበረከከበጕልበትየቆመ።

እንብድብድ፡ የሚፈራየሚንቀጠቀጥ፡ ፈሪ።

እንቦሳ፡ በቁሙ፣ ከወተት፡ በቀር፡ ውሃ፡ የማይጠጣ፡ ሣር፡ የማይበላ፡ የላም፡ ልጅ፡ (፩ሳሙ፡ ፮፡ ፲) ። ቤት፡ ለንቦሳ፡ እንቦሳ፡ እሰሩ፡ እንዲሉ ። ተባትንና፡ እንስትን፡ ለመለየት፡

እንቦሳዋ፡ የርሷ፡ እንቦሳ፡ እንቦሳዋ፡ እንቦሳዪቱ፡ ያች፡ እንቦሳ ።

እንቦሳው፡ ያ፡ እንቦሳ፡ የርሱ፡ እንቦላ ።

እንቦሶች፡ በእንቦሶች፡ አምሳል፡ የተሠሩ፡ ጣዖቶች፡ (፪ዜና - ፲፩፡ ፲፭)

እንቦሶች፡ ጥጆች፡ ተባቶችና፡ እንስቶች ።

እንቦቀቅላ (ሎች) አበባውቅላትያለውቅጠልበወይናደጋየሚበቅል።

እንቦቀቅላ፡ ለጋቀንበጥ፡ ሕፃን። (ላቀ)

እንቦቀቅላ፡ የቅጠል፡ ስም፡ ቀለ።

እንቦጭ፡ መጮኸመሰማት። (ተረት) ፡ ውሃቢወቅጡእንቦጭ።

እንቦፍ፡ መውደቅ፡ ቦፍ ።

እንቦፍአለ፡ ወደቀ፡ ድምፁተሰማ፡ ውሃያለበትሸክላወይምቅል።

እንቦፍ፡ ዝኒከማሁ።

እንቧ (ነብሐ) ፡ የበሬ፡ የላም፡ የጥጃ፥ጩኸት ። አገሯ፡ መረሬ፡ እንቧ፡ እንደ፡ በሬ፡ እንዳለ፡ ዘፋኝ ። መና፡ ነ፡ ተወራራሾች፡ ስለ፡ ኾኑ፡ እምቧ፡ ይላል ።

እንቧ፡ አለ፡ አለች፡ በሬ፡ አጣማጁን፡ ላም፡ ጥጃዋን፡ ጠራ፡ ጠራች፡ (፩ሳሙ፡ ፯፡ ፲፪)

እንቧ()(ዎች)(ባጦስ) ፡ የንፊት፡ ስም፡ ለጋውን፡ ቀንበጡን፡ ልጆች፡ የሚበሉት፡ ውሃው፡ የሚሖመጥጥ፡ የሚሸመጥር ። መብሉ፡ እንቧጮ፡ እንቧጮ፡ አለኝ ። መና፡ ነ፡ ተወራራሾች፡ ስለ፡ ኾኑ፡ እምቧጮ፡ ተብሎ፡ ሊጣፍም፡ ይቻላል ።

እንቧይ(ዮች) ፡ ዓሣ፡ የሚያስክር፡ ፍሬው፡ እንደ፡ ሎሚና፡ እንደ፡ ገባ፡ ያለ፡ ትልቅና፣ ትንሽ፡ እሾኻም:ዕንጨት። ገበር፡ እንቧይ፣ ዘርጭ፡ እንቧይ፡ እንዲሉ፡ (፪ዜና፡ ፳፬፡ ፲፰)(የምድር፡ እንቧይ) ፡ ሻካራ፡ ሐረግ፡ ያለው፡ እንቧይ፡ ምድር፡ ለምድር፡ የሚሳብ። ካበ፡ ብለኸ፡ ካብን፡ እይ።

እንቧይ፡ ሰበከት፡ አካለ፡ ሻካራ፡ ሴት ። ባዘተ፡ ብለኸ፡ ባዘቶን፡ እይ ።

እንተኔ(እንቲኣየ) ፡ እንተ፡ እኔ፡ የኔ፡ ወገኔ፡ ዘመዴ ።

እንተን(እንተ) ፡ ለሩቅና፡ ለቅርብ፡ ወንድና፡ ሴት፡ በቂ። እከሌ፡ እከሊት፡ እሱ ' እሷ፡ አንተ፡ አንቺ ።

እንቱሽ(እንተ፡ ወሽ) ፡ ልጆች፡ እንዳህያ፡ የሚራገጡት፡ ርግጫ ።

እንቲያኽ(እንቲኣከ) ፡ ምን፡ እንቲያኸ፡ እንዲሉ፡ ልጆች ።

እንትብትብ፡ የተንተበተበቈሎ።

እንትና፡ ላገር፡ ስም፡ በቂ፡ ይኾናል ።

እንትን(ኖች) ፡ የስምና፡ የግብር፡ የነገር፡ በቂ ። ዘወር፡ በል፡ እንትን፡ መጣብኸ ። እባክሽ፡ ወንድሜ፡ እንትን፡ ስጠኝ ። እንትኑን፡ በንትን፡ አደረገው፡ ብትንትን ። እንትን፡ ባልኩበት፡ እንትን፡ ገባበት፡ አንትን፡ አምጪልኝ፡ እንትን፡ እልበት፡ አንቺም፡ ነዪልኝ፡ እንትን፡ ትይልኝ። የኔን፡ እንትን፡ የሚያሰፋ፡ እንጂ፡ የሚያጠብ፡ አይመጣም፡ ትቤ፡ ብእሲት ።

እንትክትክ፡ የተንተከተከሙቅ።

እንትፍ፡ መትፋት።

እንትፍመትፋት:ተፋ ።

እንትፍአለ፡ ተፋ።

እንትፍእንትፍአለጥላቻውንተወ።

እንትፍታ፡ እንትፍማለትትፍታ (ኢዮ፡ ü፡ ፲)

እንትፍትፍአለ፡ ዝኒከማሁ።

እንቶ፡ አንተን፡ ያ ።

እንቶ፡ እየተጠበሰ፡ የሚበላ፡ እንጕዳይ ። እንቶ፡ እንትኖ፡ ምናምኖ ። እንቶፈንቶእንዲሉ።

እንቶኔ፡ ዝኒ፡ ከማሁ ። ፫ኛውን፡ እንቶ፡ እይ።

እንችርፍያኰረፈ፡ (ቸረፈፈ)

እንችፍ፡ የስንዴና፡ የገብስ፡ እንሻፎ፡ ወሰስ፡ ቀላል፡ የግርድ፡ ተወራጅ።

እንከን(እንትን) ፡ ነውር፡ አደፍ፡ ጕድፍ፡ ስሓ ።

እንከን፡ የለሽ፡ የሴት፡ ስም፡

እንከፍ፡ ዝኒከማሁ (አላዋቂነጕላነፈዝ)

እንከፍቂል፡ ነከፈ ።

እንኩተቀበሉ፡ ዕንኩ ።

እንኵርኵሪት፡ የተሰባበረች፡ ኰረኰረ።

እንኵርኵር፣፡ ስብርብር፣፡ ኰረኰረ።

እንኵሮ፡ በውሃርሶወይምላቍጦእየተገለበጠበገበርምጣድየበሰለየገብስዐሻሮ (ያገዳዱቄትሊጥ)

እንኵሮ፡ የበሰለ፡ ዐሻሮ፡ (ነኰረ)

እንኵቶ፡ በቁሙበመሬትላይተቃጥሎከነገለባውየበሰለየረኛምግብ (እንኵቶኾነ" - ደቀቀ)

እንኪያ(እንከ) ፡ ንኡስ፡ አገባብ፡ እንግዲያ። እድግስ፡ ቤት፡ ካልበላኸ፡ ካልጠጣኸ፡ እንኪያ፡ ለምን፡ መጣሽ ። ማ፡ ሲያጐላምሰው፡ እንኪያማ፡ ይላል፡ (ማቴ፲፱፡ ፳፭። ዮሐ፩፡ ፳፭)

እንኪያስ(እንከሰ) (ዮሐ፩፡ ፳፩) ፡ በግፍ፡ ነፍስ፡ ከገደለ፡ እንኪያስ፡ ይሞት፡ በቃ ። ስ፡ አፍራሽ፡ ወይም፡ ትች፡ ያ፡ ምእላድ፡ መኾኑን፡ አስተውል፡ እንግድን፡ ተመልከት ።

እንካ፡ ተቀበል፡ ዕንካ ።

እንክልእንክልአለ፡ ዕንክስዕንክስጥንቅልጥንቅልአለ፲ዥብኛረገጠኼደ ።

እንክርት፡ ከርታታ፡ (ከረተተ)

እንክርዳድ (ክርዳድ) ከስንዴ'ጋራዐብሮየሚበቅልዥራታምፍሬ (እንጀራውንበበሉትናጠላውንበጠጡትጊዜራስየሚያዞርአእምሮየሚለውጥናላየሚበጠብጥ) (ማቴ፡ ፲፫፡ ፳፭፣ ፳፱)

እንክርፍ፡ የተንከረፈፈ፡ (ከረፈፈ)

እንክብል (ሎች) ፡ ክብ ' ድብልብል ' ነገር።

እንክብል፡ በንቍላል፣ በሎሚአምሳልከብረትየተበጀየዓለምሥዕል (ግሎብ)

እንክብል፡ ድብልብል፡ ከበለለ ።

እንክብክብ (ቦች) ፡ የተንከበከበ (ድብልብልነገርርጥብ)

እንክብክብየተንከበከበከበበ።

እንክትአለ፡ ድቅቅአለ ።

እንኮኮ፡ በቁሙ፡ (ኮኮ)

እንኮኮአለ (ኀንገረ) ፡ ልጅንበትከሻውላይአስቀመጠ (ተሸከመእንኮኮተባለበጫንቃተያዘአሽኮኮእንኮኮአሽኮኮአለእንኮኮአለአሽኮኮየካህናትእንኮኮየሕዝብነውሽኮኮንእይ)

እንኮዬ፡ ከሠላሳዓመትበላይያለችሴትየስማቅጽል (አያእንኮዬዘመነእንኮዬ" እንዲሉ)

እንኮዬየኔ፡ እንኮይ፡ ነካ።

እንኮዬ፡ የኔእንኮይወይምየእንኮይዐይነትናወገን ።

እንኮይ (ዮች) ፍሬውየሚበላየበረሓዕንጨት (የትፋሕዐይነት - ዘፍ፡ ፴፥፲፬፣ ፲፭፣ ፲፮፡ ማሕ፡ ፪፥፫፣ ፰፥፭)

እንኮይ፡ የዛፍ፡ ስም፡ ነካ ።

እንኳ(ጓ፡ ጥቀ) ፡ ንኡስ፡ አገባብ ። የማበላለጥ፡ ቃል፡ (መዝ፻፴፰፡ ፯) ። የፈጣሪንባሕርይ፡ ሰው፡ ይቅርና፡ መልአክ፡ እንኳ፡ አያውቀውም። እንኳና፡ እንኳን፡ ስንኳና፡ ስንኳን፡ አንዳንድ፡ ወገን፡ ናቸው ።

እንኳን(ስንኳን) ፡ የማበላለጥና፡ የማማረጥ፡ የማዋረድና፡ የማሳነስ፡ ቃል ። እንኳን ' ጠላና፡ ይቀራል፡ ጠጅ፡ እንዲያው፡ ነገሩ፡ ይቈል፡ እንጅ() (አዝማሪ) ፡ የገርማሜን፡ ምክር፡ የሰማኸ፡ እንደኾን፡ እንኳን፡ ንጉሥና፡ ዐምባ፡ ራስም፡ ኣትኾን። እንኳን፡ ለሙቅ፡ ለገንፎም፡ አልደነግጥ።

እንኳን(አኮ) ፡ ነባር፡ አንቀጽ፡ አሉታ ። አይዶለም፡ አይኾንም፡ አይደረግም፡ (፩ሳሙ፩፡ ፲፭) ። በዘመናችን፡ ግን፡ እንኳን፡ በእንኳዕ፡ ፈንታ፡ ይነገራል። እንኳዕን፡ እይ። ተደጋግሞ፡ ሲነገር፡

እንኳን፡ እንኳን (አኮ፡ አኮ) ፡ አይዶለም፡ አይዶለም ። (ግጥም) ፡ ላንተ፡ ይብላኝ፡ እንጂ፡ ለኔስ፡ እንኳን፡ እንኳን፡ የትም፡ ይተከላል፡ ፍቅርና፡ ድንኳን ። እንኳን፡ እንኳን፡ ሐሰቱን፡ ትተኸ፡ እውነቱን፡ ተናገር፡ (ማቴ፭፡ ፴፯)

እንኳዕ፡ (እንቋዕ፡ እንቋዕ) ፡ ዕሠይ፡ ዕሠይ፡ ወሰው፡ ወሰው ።

እንኳዕ(እንቋዕ) ፡ ንኡስ፡ አገባብ፡ የደስታ፡ ቃል ። ዕሠይ፡ ወሰው፡ ይበጅ፡ ያድርግ ። እናት፡ የልጇን፡ ሞት፡ ሳትሰማ፡ እንኳዕ፡ ሞተች ። እከሌ፡ ከዘመቻ፡ እንኳዕ፡ ደኅና፡ ገባ ። እንኳዕ፡ ከዘመን፡ እዘመን፡ አሸጋገረዎ ። እንኳዕ፡ ካማርኛ፡ ይልቅ፡ በትግሪኛ፡ ይነገራል ።

እንኾተቀበሉ፡ ዕንኾ ።

እንዘረዘይ፡ ቅጠል፡ ዘረዘረ።

እንዘረዘይ፡ የቅጠልስም (ሥሩእንደሽንኵርትላዩእንደፊላየኾነልዩልዩነትያለውቅጠልለዕባጭመድኀኒትይኾናልይበትነዋል)

እንዘጥ፡ መውደቅ፡ (ዘጠዘጠ)

እንዘጥአለ፡ ወደቀ (ቂጡንመሬትመታው)

እንዘጥ፡ አለ፡ ወደቀ፡ ቂጡን፡ መሬት፡ መታው።

እንዚራ፡ በበገናብርክማላይያለየጠፍርቍርጥራጭ (በግእዝግንማሲንቆበገናክራርየዘፈንመሣሪያማለትነው)

እንዛዝላ (ሎች) ፡ ደንደሎ (ያባያመቅጫረዥምግንድወይምእንዶድ)

እንዛዝላ(ሎች) ፡ ደንደሎ፡ ያባያ፡ መቅጫ፡ ረዥም፡ ግንድ፡ ወይም፡ እንዶድ።

እንዛዝላ፡ ባለጌልጅ፣ ስድ።

እንዛዝላ፡ ባለጌ፡ ልጅ፡ ስድ።

እንዛዝላ፡ ደንደሎ፡ ዛዘለ ።

እንዝልዝል፣ እንዝልዛይ፡ የሚንዘለዘል (እንጥልጥል)

እንዝርብ፡ እንጥልጥል።

እንዝርት (ቶች) በቁሙእጀታውቀርክሓናወይምወይራየኾነ (በራሱላይቀንድከሽቦቋንጣጋራያለበትየፈትልመሣሪያ - ምሳ፡ ፴፩፥፲፱)

እንዝርት፡ የፈትል፡ መሣሪያ፡ ነዘረ ።

እንዝርግ፡ የሚንዘረገግ (ጐታታ)

እንዝርጣጭ፡ ዝኒከማሁ (እንቅብድ)

እንዝርጥ፡ የተንዘረጠጠ (እንጥርዝ)

እንዝርፍ፡ የሚንዘረፈፍ፣ የሚጐተት።

እንዝዝ፡ ሥሥት:ዕንዝዝ።

እንዝግዝግ፣ ምዝግዝግ፣ ውዝግዝግ፣ ቅዝምዝም፡ ጫፉንይዞየወረወሩትበትርወይምብረት።

እንዝግዝግ፡ ቅዝምዝም፡ ዘገዘገ ።

እንዝግዝጎሽ፡ የበትርውርወራ።

እንዝፍዝፍ (ፎች) ፡ የተንዘፈዘፈ (ርግብግብእንቅጥቅጥቀጫ)

እንዞርዬ፡ ዕፀ፡ ሳቤቅ፡ ያረግ፡ ሬሳ ። እንጆሪንም፡ ያሳያል ።

እንዡባን፡ ዐጡንባር፡ የሚመስል፡ ቅጠል፡ መልካም፡ አበባና፡ ጣፋጭ፡ ሽታያለው ።

እንዥርግ፣ እንጥልጥል፣ እንጭርግ፡ የዛፍ፣ የተክል፣ የእኸልፍሬ።

እንዥቦ(እንጅቦ) ፡ የቅጠል፡ ስም፡ ወተታም፡ ቅጠሉ፡ ሳይቀቀል፡ ከንጀራ፡ ጋራ፡ የሚበላ ። በና፡ መ፡ ዠና፡ ጀ፡ ተወራራሾች፡ ስለ፡ ኾኑ፡ ካህናት፡ እንጅሞ፡ ይሉታል ።

እንደ(ከመ) ፡ ዐቢይ፡ አገባብ፡ ፍችው፡ በቁም፡ ቀሪ ። እንደ፡ ኾነ፡ እንዲኾን፡ እንድትኾን ። እንዳያማኸ፡ ጥራው፡ እንዳይበላ፡ ግፋው። እንዳየን፡ ጤፍ፡ አጋየን ።

እንደ፡ ምን(ከመ፡ ምንት) ፡ በሽተኛው፡ እንደ፡ ምን፡ ነው፡

እንደ፡ ምንም(ከመ፡ ምንትኒ) ፡ እንደ፡ ምንም፡ ብዬ፡ ዕዳዬን፡ ከፈልኩ ። በጥሬ፡ ሲገባ፡

እንደ፡ ራሴ(ከመ፡ ርእስየ) ፡ ባልንጀራዬን፡ እንደ፡ ራሴ፡ እወዳለኹ ።

እንደ፡ ሻሽ፡ እንደ፡ በፍታ ። የኩታው፡ ቅጥነት፡ እንደ፡ ሻሽ፡ ኾነ። ስም፡ ከቅጽል፡ ሲናበብ፡ እንደን፡ ያመጣል ።

እንደ፡ ነገሩ፡ እንደ፡ ተገኘ ። እንደ፡ ቂጡ፡ ደኅና፡ ነውር፡ አልባ፡ ሳይኾን፡ ሌላውን፡ ለሚነቅፍ፡ ሰው፡ ይነገራል።

እንደ፡ ዋለ፡ ቀረ፡ ወደ፡ ቤቱ፡ አልተመለሰም፡ የደረሰበት፡ አልታወቀም።

እንደ፡ ደቂቅ፡ አገባብ ። እንዳገሩ፡ ይኖሩ፡ እንደ፡ ወንዙ፡ ይሻገሩ። እንደ፡ ገና፡ ይመታል፡ በገና፡ ይህ፡ ኣንጻር፡ ሲኾን፡ ነው። በስም፡ ምትክሲገባ፡

እንደሆህላ፡ እንዳሁላ፡ የታወቀ፡ ቅጠል፡ በወይናደጋ፡ የሚበቅል፡ ዕንጨቱ፡ ጠንካራ፡ ያይዶለ፡ ቅጠሉ፡ ለስላሳ።

እንደራሴ፡ በቁሙ፡ እንደ።

እንደራሴ፡ ኾነ፡ ተወከለ፡ ተሾመ ።

እንደራሴ፡ የማዕርግ፡ ስም፡ የንጉሥ፡ የሻለቃ፡ ያገረ፡ ገዢ፡ ወኪል፡ ባለሥልጣን ። ምስለኔን፡ ተመልከት ።

እንደራሴነት፡ እንደራሴ፡ መኾን ።

እንደራሴዎች፡ ወኪሎች፡ ዳኞች፡ ሹሞች።

እንደርታ፡ በትግሬ፡ ውስጥ፡ ያለ፡ አገር ።

እንደሻሽ፡ የሴት፡ ስም፡ እንደ፡ ፈለገሽ፡ እንደ፡ ፈለግሽ ።

እንደሻው፡ የሰው፡ ስም፡ እንደ፡ ፈለገው፡ ማለት፡ ነው። ሻን፡ እይ።

እንደነዚህ(ከመ፡ እለ፡ ዝ) ፡ እንደነዚህ፡ እንጂ:

እንደነዚያ(ከመ፡ እለ፡ ዘህየ) ፡ እእንደነዚያ፡ መኾን፡ አይገባም ። ዚህንና፡ ዚያን፡ ተመልከት ።

እንደኔ(እንደ፡ እኔ) ። ምስለኔ፡ ኹን፡ እንደኔ።

እንደኹ፡ እንደ፡ ኾነ፡ እንደኾን ። ሰው፡ ያገኘ፡ እንደኹ ። በጥያቄ፡ ሲገባ፡

እንደዚህ(ከመ፡ ዝ) ፡ እንደ፡ ይህ ።

እንደዚያ(ከመዘህየ) ፡ እንደ፡ ያ፡

እንደዚያው፡ እንደ ' ያው። ዛሬም፡ እንደዚያው፡ ነው ።

እንደጋኝ፡ የጕራጌ፡ ነገድና፡ አገር፡ ከ፯ቱ፡ ወንድማማቾች፡ አንዱ።

እንዱሽዱሽቈሎ፡ (ዶሸዶሸ)

እንዱሽዱሽ፡ የተንዶሸዶሸ፣ የሚንዶሸዶሽ (ቈሎ)

እንዲ፡ ለሩቅ፡ ወንድ፡ ለሩቆች፡ ወንንዲ፡ ለሩቅ፡ ወንድ፡ ለሩቆች፡ ወንዶችና፡ ሴቶች፡ የዘንድ፡ አንቀጽ፡ መነሻ ። እንዲያውቅ፡ እንዲያውቁ። በስም፡ ምትክ፡ ገብቶ፡ አንጻር፡ ሲኾን፡

እንዲሁ፡ እንደዚሁ ።

እንዲህ(እንደ፡ ይህ) ፡ እንደዚህ ' (፩ቆሮ፡ ፯፡ ፯) ። እከሌ፡ እንዲህ፡ አለኝ፡

እንዲህ፡ ነው፡ ማለፊያ፡ ነው፡ ሥራው፡ ነገሩ ።

እንዲህ፡ አይደለም፡ አላማረም፡ አልሰመረም፡ አልበጀም ።

እንዲያ(እንደ፡ ያ) ፡ እንደዚያ፡ (፪ዜና፡ ፲፰፡ ፲፱። ፩ቆሮ፡ ፯፡ ፯) ። ደው።

እንዲያ፡ በለው፡ ምታው፡ አስወግደው።

እንዲያማ፡ እንደ ' ያማ ። ማ፡ አጐላማሽ፡ ነው።

እንዲያው፡ ባዶ፡ አጅ፡ አንዳች፡ አልባ፡ (ሉቃ፳፡ ፲)

እንዲያው፡ የዝም፡ ብሎ ። ምንም፡ ሳላጠፋ፡ እንዲያው፡ ተጣላኝ፡ (፩ቆሮ፡ ፲፬፡ ፲፯)

እንዳለ፡ የሰው፡ ስም፡ ፈጣሪ፡ እንዳዘዘ፡ እንደ፡ ፈቀደ።

እንዳለ፡ ያለ፡ በቋፍ፡ የተቀመጠ፡ ሕመምተኛ፡ ግልፍተኛ፡ ሰው፡ አትንኩኝ፡ ባይ፡

እንዳለወገን፡ አደረገ፡ አላገባብ፡ ሠራ፡ አጕላላ፡ ጐዳ፡ አበላሸ ።

እንዳላማው፡ ልጅ፡ ነሣኝ፡ እንዳልለው፡ ማለት፡ ነው።

እንዳልኾነ፡ ኾነ፡ እንዳልተፈጠረ፡ እንዳልነበረ፡ ተደረገ፡ ጠፋ፡ ታጣ፡ (ኢሳ፵፩፡ ፲፪)

እንዳሞድ፡ ነጭ፡ ዝንጀሮ፡ እንዳመድ፡ ያለ፡ ወይም፡ እንዳፍንጫ፡ ዐዳው፡ ጥቍሬ፡ ዝንጀሮ፡ የኾነ፡ ማለት፡ ነው ።

እንዳይላሉ፡ የሰው፡ ስም፡ ነቅተው፡ ተግተው፡ ጠንክረው፡ ይኑሩ፡ ማለት፡ ነው።

እንዳፈተተ) እንዳፈቀደ።

እንዴ(እፎ) ፡ ንኡስ፡ አገባብ። እንዴ፡ ይህ፡ ሰው፡ ምን፡ ማለቱ፡ ነው ። ጥያቄና፡ የብስጭት፡ አንክሮ፡ ነው።

እንዴታ(እፎአ) ፡ ሰውዮ፡ የግስ፡ ተራ፡ ታውቃለኽን፡ እንዴታ፡ አሳምሬ፡ ዐውቃለኹ።

እንዴት(እንደ፡ የት) ፡ ዝኒ፡ ከማሁ ። እንዴት፡ አንተ፡ አይሁዳዊ፡ ስትኾን፡ ከኔ፡ ውሃ፡ ትለምናለኸ ። የጥያቄ፡ ቃል፡ ኹኖ፡ በ፰፡ መደብ፡ ሲነገር፡

እንዴትሰነበትክ) አንተለሚባልየቅርብወንድበደብዳቤወይምባንደበትየሚሰጥየሰላምታቃል ።

እንዴት፡ ነሽ(እፎ፡ አንቲ) ፡ አንቺ፡ እንዴት፡ ነሽ፡ ነሻ፡ እንዴት፡ አለሽ፡ (ሮሜ፲፯፡ ፲፪)

እንዴት፡ ነች፡ ናት (እፎ፡ ይእቲ) ፡ እሷ፡ እንዴት፡ ናት፡ እንዴት፡ አለች ።

እንዴት፡ ነኽ(እፎ፡ አንተ) ፡ አንተእንዴት፡ ነኸ፡ እንዴት፡ አለኸ፡ (ሮሜ፲፯፡ ፯፡ ፲፩)

እንዴት፡ ነው(እፎ፡ ውእቱ) ፡ እሱ፡ እንዴት፡ ነው፡ እንዴት፡ አለ ።

እንዴት፡ ነዎ፡ ርስዎ፡ እንዴት፡ ነዎ፡ አንዴት፡ አሉ ።

እንዴት፡ ናችኹ(እፎኣንትሙ) ፡ እናንተ፡ እንዴት፡ ናችኹ፡ እንዴት፡ አላችኹ፡ (ሮሜ፲፯፡ ፫፡ ፲፩፡ ፲፪፡ ፲፭) ። እኔ፡ ደኅና፡ ነኝ ።

እንዴት፡ አመሸኸ(እፎ፡ አምሰይከ) ፡ አንተ፡ እንዴት፡ አመሸኸ።

እንዴት፡ ዐደሩ(እፎ፡ ኀደሩ) ፡ እነሱ፡ (ርስዎ) ፡ እንዴት፡ ዐደሩ ።

እንዴት፡ ዐደርኸ(እፎ፡ ኀደርከ) ፡ ኣንተ፡ እንዴት፡ እንደ፡ ምን፡ ዐደርኸ፡ እኔ፡ እግዜር፡ ይመስገን፡ በጎ፡ ነኝ ። ተመላልሶ፡ ሲነገር፡ እንዴት፡ እንዴት፡ ይላል።

እንዴትእንደ፡ ምን፡ እንደ።

እንዴት፡ ዋልኸ(እፎ፡ ወዐልከ) ፡ ኣንተ፡ እንዴት፡ ነኸ፡ እንዴት፡ ዋልኸ ።

እንዴትናቸው(እፎ፡ እሙንቱ) ፡ እነሱ፡ እንዴት፡ ናቸው፡ እንዴት፡ አሉ ።

እንድ(እንዲ) ፡ ለሩቅ፡ ሴትና፡ ለቅርቦች፡ ኹሉ፡ እኔ፡ ለሚልና፡ እኛ፡ ለሚሉም፡ የዘንድ፡ አንቀጽ፡ መነሻ። እንድታውቅ፡ አንተ፡ እሷ) ፡ እንድታውቂ፡ እንዳውቅ፡ እንድታውቁ፡ እንድናውቅ። እኔ፡ በሚለው፡ በዐ፡ ምክንያት፡ ድ፡ ራብዕ፡ መኾኑን፡ አስተውል።

እንድ፡ የታነደ፡ አንድ፡ የኾነ ።

እንድሊዝ፡ የሚያስፈራ፡ ደሴት ።

እንድሪስ፡ በመደገስካር፡ ደን፡ የሚገኝ፡ አውሬ፡ ገጸ፡ ከልብ፡ ቁመናው፡ የሰው፡ ፊቱ፡ የውሻ ። ሠኔ፡ 7፡ ቀን፡ 1953፡ ዓ፡ ም፡ በወጣው፡ ዐዲስ፡ ዘመን፡ ጋዜጣ፡ ቍጥር፡ 141 ገጽ፡ 563፡ እይ ።

እንድሬ፡ ክታቤ፡ የሰው፡ ስም፡ ቀድሞ፡ የንጉሥ፡ ተክለ፡ ሃይማኖት፡ ኋላም፡ ያጤ፡ ምኒልክ፡ አጫዋች፡ የነበረ፡ ሰው፡ አሥቂኝ፡ ባነጋገሩ፡ ስሙ፡ የተጠራ ።

እንድር፡ ዛጕፍ፡ ዋሽንት፡ የዘፈን፡ መሣሪያ፡ እየዘለሉ፡ የሚነፋ፡ እንቢልታ፡ (ናብሊስ) ። እንድር፡ ትግሪኛ፡ ነው፡ ጕራጌም፡ ዋሽንትን፡ አንድር፡ ይለዋል ። ነደረን፡ እይ ።

እንድርማሚት(ቶች) ፡ ቍንጪም፡ ወፍ፡ ዝንጕርጕር፡ አፈ፡ ረዥም፡ ጃንጁላቴ፡ (ዘሌ፲፩፡ ፲፱)

እንድርስ፡ የተንደረሰሰ፣ የሚንደረሰስ (ኣዝጋሚ)

እንድርብ፣ ደርባባ፡ የተንደረበበ።

እንድርክ፡ የበሰለ፣ ዐጪር።

እንድርያስ፡ የሰው፡ ስም፡ ካ፲፪ቱ፡ ሐዋርያት፡ አንዱ ።

እንድኪ፡ የግምጃ፡ ስም፡ ቀይ፡ ግምጃ " ህንዳዊ፡ ማለት፡ ይመስላል ።

እንዶዴ፡ ያገር፡ ስም፡ እንዶዳም፡ የኔ፡ እንዶድ፡ ማለት፡ ነው ።

እንዶድ (ነደደ) ፡ ያረግ፡ ስም፡ ፍሬው፡ ልብስን፡ የሚያነጣና፡ የሚያጠራ፡ ነድ፡ የሚያስመስል፡ እድፍን፡ የሚከላ፡ ነጭና፡ ቀይ፡ ነጩ፡ እህዮ፡ ቀዩ፡ ዐረቢ፡ ይባላል። (ተረት) ፡ እንዶድን፡ በገርነቷ፡ ውሃ፡ ወሰዳት ። (መካን፡ እንዶድ) ፡ ፍሬ፡ አልባ ።

እንዶዶች፡ የንዶድ፡ ዐረጎች ።

እንጀ()(ትግ፡ ሐባ፡ እንጌራ) ፡ በቁሙ፡ ሴቶች፡ በምጣድ፡ ላይ፡ አስፍተው፡ የሚጋግሩት፡ የሰው፡ ኹሉ፡ መኖ፡ ባለብዙ፡ ዐይን ። እንጀራ፡ አገኘ። እንጀራ፡ በወጥ፡ በላኹ። ለወጡ፡ ዕዘኑለት፡ ከንጀራውም፡ ጕረሡለት። ጋገረንና፡ ነገረን፡ ተመልከት። (ተረት) ፡ እንጀራን፡ ከባዕድ፡ መከራን፡ ከዘመድ ። (የንብ፡ እንጀራ) ፡ ማር፡ ዐይነ፡ ብዙ፡ (የተርብ፡ እንጀራ) ፡ አንዳች፡ አልባ።

እንጀራ፡ በግእዝ፡ ኅብስት፡ ይባላል፡ ባልን፡ ተመልከት ።

እንጀራ፡ ቤት፡ ዐበዛ፡ እንጀራ፡ ጋጋሪ፡

እንጀራ፡ ቤት፡ የንጀራ፡ ቤት፡ እንጀራ፡ የሚጋገርበት፡ ማድ፡ ቤት።

እንጀራ፡ ወጣለት፡ ሀብት፡ አገኘ፡ ተሰጠው።

እንጀራጣለ):በገበታላይአስቀመጠ።

እንጀሮች፡ ኹለትና፡ ከኹለት፡ በላይ፡ ያሉ፡ ብዙዎች፡ (ዘሌ፯፡ ፲፫ ። ዮሐ፮፡ ፲፩)

እንጂ(ባሕቱ) ፡ ዐቢይ፡ አገባብ ። አብ፡ ወልድን፡ ይወልደዋል፡ እንጂ፡ አይቀድመውም ። (ግጥም) ፡ ዐራዳ፡ ደግ፡ ነው፡ ሥጋ፡ በልቶ፡ ጠጅ፡ ጥቂት፡ የሚያስፈራው፡ ዘብጥያው፡ ነው፡ እንጅ()

እንጂዐማርኛአይዶለም።ጣፈንከለለ" ብለኸ "ተክሊልን" እይ።

እንጃ(እንጋ፡ እንዳዒ) ፡ አሉታ ። አላውቅም፡ አላየኹም፡ ኣልሰማኹም። የጥርጥር፡ ቃል፡ ሲኾን፡ (ግጥም) ፡ ያራዳ፡ ሸርሙጣ፡ መጋረጃሽ፡ ግምጃ፡ በምድርስ፡ ደልቶሻል፡ የሰማዩን፡ እንጃ ። (ተረት) ፡ የእኸል፡ ክፉ፡ ዐጃ፡ የሣር፡ ክፉ፡ ሙጃ፡ የነገር፡ ክፉ፡ እንጃ ። በ፰፡ መደብ፡ ሲነገር፡

እንጃ፡ ባፍኸሙሉዥብይንጃጃ (እእንዲልእረኛ (ጃጃ)ናጋጋአንድናቸው)

እንጃለት፣ እንዳዒሎቱ፡ ለርሱእንጃለት፡ እንጃለትለርሱ ።

እንጃላት፣ እንዳዒላቲ፡ ለርሷእንጃላት፡ እንጃላትለርሷ ።

እንጃላቸው፣ እንዳዒሎሙን፡ ለነሱእንጃላቸው፡ እንጃላቸውለነሱ ።

እንጃላችኹ፣ እንዳዒለክሙን፡ ለናንትእንጃላችኹ፡ እንጃላችኹለናንት ።

እንጃልሽ፣ እንዳዒለኪ፡ ላንቺእንጃልሽ፡ እንጃልሽላንቺ ።

እንጃልን:(እንዳዒ፡ ለነ) ፡ ለኛ፡ እንጃልን፡ እንጃልን፡ ለኛ።

እንጃልኝ(እንዳዒ፡ ሊተ) ፡ ለኔ፡ እንጃልኝ፡ እንጃልኝ፡ ለኔ፡

እንጃልኸ(እንዳዒ፡ ለከ) ፡ ላንተ ' እንጃልኸ፡ እንጃልኸ፡ ላንተ ። እንጃልኸ፡ ኣላውቅልኸም ።

እንጅላት፡ ሰባተኛአያት ።

እንጅልሽ፡ ምንዐውቅልሽ ።

እንጅልሽ፡ ዝኒከማሁ ። መጨረሻቍጥርከዝምየሚቀድም ።

እንጅልኝ፡ ዝኒ፡ ከማሁ ። (ግጥም) እንጅልኝወዲያልኝሰውመኾንሰለቸኝ! በላይቤትአልሠራኹበምድርአልተመቸኝ ።

እንጅሞ፡ እንዥቦ ።

እንጅቦ፡ የቅጠል፡ ስም፡ እንጅቦ።

እንጅዋ፡ እንጅሞ ።

እንጆሪ (እንጌራዊ) ፡ ፍሬው፡ የሚበላ፡ እሾኻም፡ ዐረግ ። ይህ፡ በሽተኛ፡ ፊቱ፡ እንጆሪ፡ ይመስላል ። በምግብነቱ፡ እንጆሪ፡ እዦር፡ አጠገብ፡ በመብቀሉ፡ እንዦሪ፡ ተብሎ፡ ሊጣፍ፡ ይቻላል።

እንገር፡ መዠመሪያወተትወፍራምዝልግልግ (እንጌራን" እይ)

እንገር፡ ያልበሰለወተት፡ ነገረ ።

እንገፍእንገፍአለ፡ ዘክዘክአለ፣ ገፍገፍአለ (ዝኒከማሁ)

እንጕልቻ፡ የቅምጥእንቅልፍ (ምሳ፡ ፮፡ ፬)

እንጕርጕሮ፣ ሽ፡ የደስታናየሐዘንዘፈንቍዘማ።

እንጕርጕሮዘፈን፡ ጐረጐረ።

እንጕይ(ጐያዪ) ፡ የሸሸ፡ የራቀ።

እንጕይ፡ አለ፡ ፈጽሞ፡ ጠላ፡ ሸሸ፡ ዐይኑን፡ አያሳየኝ፡ አለ፡ ጕይን፡ እይ ።

እንጕዳይ (ዮች) ፡ አሳክክ፣ እንቶደምአስተፊቍቻ (የሚበላናየማይበላመጥፎናደኅናበበጋደርቆኵምሽሽብሎየሚጠፋካለበትስፍራየሚጐድልየሚታጣበክረምትግንየሚበቅልየምድርድባብወይምየረኛጋሻ)

እንጕዳይ፡ በቁሙ፡ ጐደለ።

እንጋበዝ፡ ከገበታእንነሣ፡ ላልበላስፍራእንልቀቅ ።

እንጌራ(ትግ፡ ሐባ) ፡ በቁሙ፡ እንጀራ።

እንግሊላ፡ የዠርባመኝታ (የምንዝርሥራምንዝር)

እንግሊዙ፡ ያ፡ እንግሊዝ ።

እንግሊዝ(ዞች) ፡ የንግሊዝ፡ ተወላጅ፡ አንድ፡ ሰው ።

እንግሊዝ፡ የነገድ፡ ስም፡ ባውሮጳ፡ ከሠለጠኑት፡ መንግሥታት፡ አንደኛው፡ ቅዱሳት፡ መጻሕፍትን፡ ባ፲፩፻፡ ቋንቋ፡ ያስተረጐመ፡ (ማቴ፳፬፡ ፲፬)

እንግሊዝኛ፡ የንግሊዝ፡ ቋንቋ ።

እንግሊዞች፡ እነዚያ፡ አንግሊዞች ።

እንግሊዟ፡ ያች፡ እንግሊዝ ።

እንግልጣር(አንግሌቴር) ፡ የንግሊዝ፡ አገር፡ አድማሳዊ፡ ማእዘንማ፡ ምድር፡ ማለት፡ ነው፡ እንግልጣር፡ ግእዝኛ፡ መኾኑን፡ ዕወቅ ።

እንግልጥ፡ የተንገለጠጠ (አንቅልጥ)

እንግርግሮሽ፡ ፍግምግምታ፣ ትግል፣ ትንንቅ።በግእዝነገርጋርይባላል” ።

እንግርግብ (ቦች) ፡ የተንገረገበእኽል (በጥርስየማይጠረጠር) (ተመልከት፡ ሾቀአሾቀብለኸአሹቅንተመልከት)

እንግርግፎ፡ የምድርፍሬ።

እንግርግፎ፡ የምድር፡ ፍሬ ́(ገረገፈ)

እንግብ (ነገበ) የተነገበ፣ የተያዘ (ጋሻ፣ ሸክም - "እንዥቦን" እይየዚህዘርነው - "እንግብአደረገ"፡ አነገበ)

እንግብግብ (ቦች) ፡ የተንገበገበ፡ የተቃጠለ፡ ልብልብ፡ ስግብግብ፡ ተቀብታም ።

እንግብግቦት፡ ሕፃንተቀጥቶካለቀሰበኋላየሚተነፍሰውትንፋሽ ።

እንግውላይ፡ ገለባ፣ ጕድፍሰበር ።

እንግዲያ፡ እንኪያ ።

እንግዲያው፡ እንግዲያውስ፡ እንግዲያስ፡ ማለቱን፡ ያሳያል። ደቂቅ፡ አገባቦች ' ከ፡ ለ፡ በመነሻ፡ ወደ፡ በመድረሻ፡ ሲሰማሙት፡ ከንግዴህ፡ ለንግዴሁ፡ እንግዴህ፡ ወዴህ፡ አይለምደኝም፡ ይላል። ሲናበብ፡ ጫፉ፡ ኃምስና፡ ሣልስ፡ መኾኑን፡ አስተውል።

እንግዳ (ዶች፣ ነግድ) ባዕድ፣ ባይተዋር (የሌላአገርሰውአገሩሩቅጭብጦውደረቅ - ተረት"ላገሩባዳለሰዉእንግዳ" - "እንደእንግዳደራሽእንደውሃፈሳሽ" - "ጠቈረ" ብለኸ "ጥቍርን" እይ)

እንግዳመቀበያ፡ እንግዳየሚያርፍበት፣ የሚያድርበትቤት ።

እንግዳሰው፡ በቁሙየሰውስም ።

እንግዳ፡ ባዕድ፡ ሰው ́፡ ነገደ ።

እንግዳቤት (የንግዳቤት)

እንግዳተቀበለ) በቤቱአሳደረአስተናገደ (ማቴ፡ ፲፥፵)

እንግዳነገር፡ ታይቶተሰምቶየማያውቅ ።

እንግዳአምላክ፡ ጣዖት (ኤር፡ ፯፥፮)

እንግዳወርቅ፡ የሰውስም ።

እንግዳ፡ የሰውስም (ዋልድቤእንግዳዙራምቤእንግዳ" እንዲሉ)

እንግዳጐርብጥ፡ ያልተለፋቈዳ (እንግዳንየሚጐረብጥእንቅልፍየሚነሣ)

እንግዳዋ፡ ያችእንግዳ (የርሷእንግዳ)

እንግዳዪቱ፡ ዝኒከማሁ (ሌላዪቱ - ዕብ፡ ፲፫፥፪)

እንግዴ፡ ልጅ፡ እንግዳ፡ ልጅ፡ የንግዴህ፡ ልጅ። ልጅ፡ ከተወለደ፡ በኋላ፡ እንደ፡ ልጅ፡ ከወላድ፡ ማሕፀን፡ የሚመጣ፡ የሚወለድ፡ ስለ፡ ኾነ፡ የልጅ፡ እንግዳ፡ እንደ፡ ማለት፡ እንግዴ፡ ልጅ፡ ተባለ ። ነገደን፡ እይ፡ ሥሩ፡ ርሱ፡ ነው ።

እንግዴ፡ ሥጋ፡ ዝኒ፡ ከማሁ፡ እንግዳ፡ ሥጋ፡ አሰጅ ።

እንግዴህስ(፩ቆሮ፡ ፲፬፡ ፲፭)

እንግድ(እንከ) ፡ ንኡስ፡ አገባብ ። በኀላፊና፡ በመጪ፡ ጊዜ፡ መካከል፡ ያለ፡ ሰዓት፡ አኹን ። ህ፡ ያ፡ ው፡ ትራስ፡ ማ፡ አጐላማሽ፡ ም፡ ዋዌ፡ ስ፡ ትች፡ አፍራሽ፡ እየኾኑላት፡ ሲነገር፡ እንግዴህ፡ ዳግመኛ፡ ኸለተኛ፡ ሌላ፡ ጊዜ። እንግዴህ፡ ለጋን፡ ውሃ፡ አለች፡ ዐይጥ። እንግዴህማ፡ እንግዴህም፡ (፩ቆሮ፡ ፲፮፡ ፲፰)

እንግድነት፡ እንግዳመኾን (ግብ፡ ሐዋ፡ ፲፥፯፣ ፲፰፣ ፳፫፣ ፴፪ - እንግዳንተመልከትየነገደዘርነው)

እንግድግድ፡ የተንገደገደ (ግትርትር፣ ፍግምግም፣ ርግድግድ)

እንግጫሣር፡ ጋጠ ።

እንግፍጥ፡ ሆዱየሰፋ፣ የከበደ (እርጉዝመሳይእንጥርዝእንዝርጥእንቅብድቅርጫትሆድ)

እንጐቺት፡ ያረግ፡ ስም፡ ዕንጐቺት ።

እንጐቻታናሽ፡ እንጀራ፡ ዕንጐቻ።

እንጣጢት፡ ተልባበተቈላጊዜየሚዘልየሚንጣጣ።

እንጣጢት፡ ተልባ፡ ጣጣ።

እንጣጥ፡ መናር፣ መዝለል።

እንጣጥ፡ መዝለል፡ ጣጣ ።

እንጣጥአለ፡ መርአለ (ዘለለወደላይተወረወረ)

እንጥል (ሎች) ፡ አንቃር (በጕረጫፍከወደላይተንጠልጥሎየሚታይሥጋየመዋጥናየድምፅሚዛን)

እንጥል(ነቀረ)

እንጥልበቁሙ፡ (ጠለጠለ)

እንጥልጣይ፡ የእንጥልጥልዐይነት።

እንጥልጥል (ሎች) ፡ ዐሸን፣ ክታብ፣ ያፍንጫቀለበት (ያንገትየዦሮጌጥየተንጠለጠለ) (ዘፍ፡ ፳፬፡ ፵፯፡ ኢሳ፡ ፫፡ ፲፱)

እንጥልጥል፡ በፍየልማንቍርትያለጥንድመንታነገር።

እንጥልጥል፡ የተንጠለጠለ፡ (ጠለጠለ)

እንጥር፡ መናር ።

እንጥርእንጥርአለ፡ ናርናርገንታጎንታአለ ።

እንጥርጣሪ፡ እንቅጥቃጭ (የተልባፍሬስብርባሪብጣሪ)

እንጥብጣቢ፡ የተንጠባጠበ (ዐልፎዐልፎየወደቀየቀረሰውወይምሌላነገር)

እንጥፍጣፊ፡ የተንጠፈጠፈ፣ የሚንጠፈጠፍ (እንጥብጣቢ)

እንጦ፡ ቀሠብ፡ ዕንጦ።

እንጦጦ፡ በአዲስ፡ አበባ፡ ከተማ፡ ሰሜን፡ ያለ፡ የትልቅ፡ ተራራ፡ ስም፡ ጋሎች፡ ዲልዲላ፡ ይሉታል ። የንጦጦ፡ መምር፡ ቢናገር፡ ባመት፡ ያውም፡ ሬት ። (በልቼ፡ ልቍረብ፡ አለ፡ ይላሉ)

እንጧ፡ የሕፃናት፡ ቋንቋእንጀራ፡ ማለት፡ ነው።

እንጭላ (ሎች) ፡ እንቃቅላ፣ ዐራስልጅ (ርጥብለጋቡችላውጭውሪሙሊየሰውየዝንጀሮልጅ)

እንጭላ፡ ዐራስ፡ ልጅ፡ ጪ።

እንጭራር (ሮች) ፡ ማታማታየሚጮኸድምጠብዙጥቊርተንቀሳቃሽበክንፍበራሪ (እግሮቹ፮ሲኾኑበራሱላይጭራየሚመስል፪ቀንድአለው፪ኛስሙቢያርዱአይሞትነውጭራ)

እንጭራርተንቀሳቃሽ፡ ወረረ ።

እንጭርግ፡ ያንጨረገገ፣ የተንጨረገገ (እንዥርግእንጥልጥል)

እንጭርጭር፡ የተንጨረጨረ (የጥሬባቄላቈሎ፪ጥብስሥጋ)

እንጭርፍ፡ የተንጨረፈፈያደገየረዘመ (የሽፍታየናዝራዊጐፈሬረቅ)

እንጭቅአደረገ፡ ዝኒከማሁለአነቀ ።

እንጭብሌ፡ ዘንጋዳ፡ ጨበረረ ።

እንጭብሬ () ራሰብትን፣ ዘንጋዳደረቅመሳይ (አንጭፍሬ)

እንጭብር፡ የቅጠል፡ ስም፡ ጪበረረ ።

እንጭብር፣ ጭብር፡ የታናሽቅጠልስም (ደሙቀይጨበሬየሚመስልሐረግቅጠለሻካራሥሩከቅቤጋራለሳልመድኀኒትይኾናልእንጭብርናምንጭርርአንድስምነው)

እንጭጭ (ጮች) ፡ ጥቃቅንፍሬ (ጨርቋማንኛውምያልበሰለእሸት)

እንጭጭያልጠና፣ ፍሬጫጪ ።

እንጭፍሬ፡ የእንጭፍርዐይነት (እንጭብሌ)

እንጭፍር፣ እንጭርፍ፡ ጠጕርእንጭብሌ።

እንጭፍጫፊ፡ ዕጣቢእድፍ።

እንጮቴ፡ ፍሬው፡ የሚዘራ፡ ሥሩ፡ የሚበላ፡ ዐረግ ። እሱም፡ በወለጋ፡ ይገኛል፡ ሥሩም፡ ግርሽጥ፡ ይመስላል ።

እንጮጭ፡ መራራ፡ ጯጯ ።

እንጮጭ፡ ዝኒከማሁ (መራራየማይጣፍጥእንጕይእንጮጭየቀጨሞፍሬእንዲሉ)

እንጯ፡ እንጯ፡ አለ፡ ለፍጫቃ፡ ኾነ፡ ያስተኛኘክ።

እንፉቅቅ፡ የቂጥየቅምጥመንገድ።ሽባበንፉቅቁይኼዳል"

እንፉጭ፡ መናኛግርድዕንፉጭ ።

እንፉጭቀላል፡ ፍሬ፡ ዕንፉጭ።

እንፋሎት፡ ላበት:ፈላ።

እንፋሎት፡ የውሃጪስላበት።

እንፍ(አነፈ) ፡ መናፈጥ፡ ማውጣት፡ መክላት።

እንፍ፡ አለ፡ ተናፈጠ፡ አወጣ፡ ከላ፡ ንፍጥን።

እንፍሌሥጋፈላ ። በወጥ፡ የተነከረ፡

እንፍሌ፡ በፈላወጥውስጥየተነከረዝልዝልሥጋ።

እንፍርዛዥ፡ ዝኒከማሁ (የተቀበነነ)

እንፍርዝ፡ ሆዱየጠገበ (ጥጉብ)

እንፍርፍርሽሮ"ፍርፍር" የሚልየሽሮወጥ።

እንፍርፍር፡ የንጀራወጥግፍልፍል።

እንፍርፍር፡ የንጀራ፡ ወጥ፡ ፈረፈረ።

እንፍርፍሮሽ፡ ዝኒከማሁ።

እኛ(ንሕነ) ፡ የነባብያንና፡ የነባብያት፡ በቂና፡ ቅጽል። ራሳችን፡ ቅላችን፡ ባለቤታችን፡ ማለት፡ ነው ። ደቂቅ፡ አገባብ፡ ሲቀድመው፡ በኛ፡ የኛ፡ ከኛ፡ ለኛ፡ እያለ፡ እን፡ ይጐርዳል ። እነኛን፡ እይ ።

እኛ(እኒያ) ፡ እሳቸው ። እኛስ፡ መስጠታቸው፡ እሱስ፡ መቀበሉ፡ ከነልቡ፡ ነወይ፡ ከናደፋፈሩ ። (አልቃሽ) ፡ ስላቶ፡ በዛብኸ፡ ፈረሶች ። ፈካሪም፡ እነኛ፡ በማለት፡ ፈንታ፡ እኛ፡ ይላል ። ላጠ፡ ብለኸ፡ ተላጠን፡ እይ ።

እኛለሚሉየአንቀጽዝርዝር (አንተእኛንአመንኸንወደድኸን !ሰጠኸንነሣኸንኾራ) (ኩሬ)

እኛን፡ ምሰል፡ በምግብ፡ ጊዜ፡ ለመጣ፡ ሰው፡ የሚነገር፡ ቃል ። ከኛ፡ ጋራ፡ መብል፡ ብላ፡ ተጋበዝ፡ ማለት፡ ነው፡ በትግሪኛ፡ ተቀደም፡ ይባላል ።

እኛው፡ በኛ፡ ርስ፡ በርሳችን ።

እእ፡ ያፈድዳድምፅወይምፈሊጥ።

እከሊት(እገሊት) ፡ ያችሴት፡ አንቺ።

እከላ፡ ጭመራ።

እከሌ(ገልይ፡ ገለየ፡ እገሌ) ፡ የስምለውጥናምትክ፡ በስምፈንታየሚነገርቃል። እንተኔ፥እንተን፡ ያ፥ርሱ፡ አንድሰው፡ አንተሰውዬ፥ሰዌ። አካሉታውቆስሙላልታወቀለሩቅምለቅርብምዐጸፋእየኾነይነገራል ። እከሌማለትአካላዊስምስለኾነከአከለምጋራይሰማማል። ሲበዛእነከሌ፡ ሲጫፈርእከሌናእከሌይላል።

እከባ፡ ስብሰባ፥ክምቸታ።

እከከሽ፡ ከብስጭትየተነሣየሚነገርዘዬ።

እከከከ(ቆቀወ) ፡ የቆቅጩኸት። ያማርኛገበታዋሪያገጽ፶፮እይ።

እከየኛ (ኞች) ክፋተኛ፥ጥፋተኛ፥ልግመኛ፥ተንኰለኛ።

እከየኛነት፡ ልግመኛነት።

እከይ፡ ክፋት፥ጥፋት፥ልግም፥ተንኰል፡ የተንኰልሥራ።

እከደከ (እክሕደከ) እክድኻለኹ (እከደከሰይጣንእንዲሉ)

እከደከድ፡ ዝኒከማሁ።

እከደከድዬ፡ ንኡስአገባብ (የቃልጭማሪ (ግጥም) እከደከድዬነገርተበላሸእሥጋገበያስልከሰከስመሸዬ ' ሐዘንንጸጸትንያሳያል፬ኛውንዬተመልከት)

እከድዬ፡ ንኡስአገባብ፡ ካደ ።

እከድዬ፡ ዝኒከማሁ (የአከደከድዬከፊል)

እኩለሌሊት፡ መንፈቀሌሊት፡ የሰዓተሌሊትግማሽ።

እኩለቀን፡ ቀትር፡ ስድስትሰዓት፡ የሰዓተመዓልትገሚስ።

እኩለጦም፡ ደብረዘይት።

እኩሌታ፣ ኑስ፣ ጐደሎ፣ ሕጹጽ።የሰውገሚስግማሽእንጀራግማሽአሞሌእንዲሉ” ። (ተመልከት፡ ዐረገብለኸማረግንእይ)

እኩሌታ፡ ክፍል፥ግማሽ፥መንፈቅ፥ኑስ፥አላድ፡ (ዘፀ፳፬፡ ፮። ዘዳ፳፱፡ ፬)

እኩሌቶቹ፡ ግማሾቹ።

እኩሌቶች፡ ግማሾች፪ካ፲፭ቶችእንደማለትነው፡ (ኤፌ፬፡ ፲፩)

እኩልለነፍስ፡ እኩልለሥጋ፡ መፍቅደነፍስ፡ መፍቅደሥጋ።

እኩልበኩል፡ ግማሽበግማሽ፥ኑስበኑስ።

እኩል፡ ትክክል። እከሌናእከሌአይበላለጡም፡ እኩልናቸው። (ተረት) ፡ እናቱውሃየኼደችበትናየሞተችበትእኩልያለቅሳሉ ።

እኩል፡ የተከፈለ፥የተገመሰ፡ ግማሽ፥አጋማሽ፡ (ማር፮፡ ፳፫) ። ሙሉናእኩል፡ አንድተኩልእንዲሉ ። ሠነጠቀብለኸሥንጥቅንእይ።

እኩሎች፡ ትክክሎች።

እኩያ፡ ባልንጀራ፥ጓደኛ፥አምሳያ፥ቢጤ፥ዐብሮአደግ፡ በድሜ፥በቁመት፥በኀይል፥በጕልበት፥በገንዘብ፥በሥራ፥በያበማንኛውምነገርየተካከለየተማዘነ፡ የፈረስዦሮአቻ፥ግጥሚያ።

እኩይ፡ የከፋ፥ክፉ፡ መጥፎ፥ጥፉ። ከየንእይ።

እኩዮች፡ ትክክሎች፥መንቶች፡ (ዳን፩፡ ፲) ። በእኩዮችፈንታእኩያቶችይላል፡ ስሕተትነው፡ (፪ዜና፲፡ ፲)

እካሎ፡ የጭራሮስብርባሪ፥እሳትማንደጃ።

እክል፡ ዐዘን፡ ዐከለ።

እክል፡ የታከለ፥የተጨመረ፡ ጭምር።

እክር(ሮች) ፡ የታከረ፡ ልውጥ፡ ባቄላ፡ የተሰበረበት፡ ዐተር፡ ሽንብራ፡ ጓያ፡ ምስር፡ የተነቀለበት፡ መሬት። የእክር፡ መደበኛው፡ ባቄላ፡ ነው። የባቄላ፡ ማሳ፡ የገደለ፡ አይነሣ፡ እንዲሉ። መለወጥ፡ የባቄላ፡ ማዘግየት፡ የሽንብራ፡ ነው፡ ሽንብራ፡ ከእኸል፡ ኹሉ፡ በኋላ፡ በመስከረም፡ ይዘራልና።

እክብ፡ የታከበ፥የተሰበሰበ፥የተከማቸ፡ ስብስብ፥ክምቹ።

እክታም፡ ዝባዝንኪያም፡ ዝግንትላም፡ እርታም ።

እክት(ቶች) ፡ የታከተ፡ ጥርቅም፡ እርት፡ ቅራቅንቦ፡ ዕቃ፡ ግሴት ። አለዳኛ፡ ሙግት፡ አለገመድ፡ እክት፡ እንዲሉ። ሚጣቅ፡ እሾላው፡ ሥር፡ ዐማኔል፡ ቢያገሣ፡ በሽታዬ፡ ኹሉ፡ እክቱን፡ አነሣ፡ (ታቦት፡ ዘፋኝ)

እክክ(አሀህ) ፡ ስልቸታ። እክክአለኝ፡ ሰለቸኝንፍሮው።

እኮ(እስመአኮጓ) ፡ ንኡስአገባብ። ከአንቀጽአስቀድሞእየገባየስምአጐላማሽሲኾን፡ ኤልያስእኮወደሰማይዐረገይላል። ዐቢይአገባብሲኾን፡ ክርስቶስወደሰማይዐረገእኮማለቱንያሳያል።

እኮን(አኮኑ) ፡ ዝኒከማሁ። የተጠሩትብዙናቸው፡ የተመረጡትጥቂቶችናቸውእኮን።

እኮን፡ ዐቢይአገባብ፡ እኮ።

እኸሉንቀጭመታው) አለፍሬአስቀረው።

እኸል(እክል) ፡ የሚበላምግብ፥መኖ፥ቀለብየሚኾንያልበሰለ፡ ስንዴ፥ዐጃ፥ገብስ፥ባቄላ፥ዐተር፥ሽንብራ፥አደንጓሬ፥ጓያ፥ምስር፥ማሽላ፥ዘንጋዳ፥በቈሎ፥ደንጐሎ፥ዳጒሳ፥ጤፍ፥ሩዝ፥ድኋን። ጥሬእኸል፡ ያበባያገዳ፥የብርእኸልእንዲሉ ። (ተረት) ፡ እኸልንበጥቅምት፡ ልጅንበጡት። ሲበዛእኸሎችይላል። (የወፍጮእኸል) ፡ ሊፈጭየተዘጋጀ። (የልመናእኸል) ፡ ውጥንቅጥ።

እኸል፡ እንጀራ። እኸልውሃእንዲሉ ። እኸልበኸል፡ ሥጋናቅቤየሌለበትየጦምምግብእኸልበኸልይባላል።

እኹልገብ-የቅጠልስምኹል ።

እወከተኛ (ሁከታዊ) ሽብረኛአስጨናቂአተራማሽ። መምህራንግንሁከተኛይላሉ። ሁከትንእይ።

እወካ፡ የማወክግብር፡ ብጥበጣንቅነቃ።

እወደድባይ፡ ከንቱውዳሴሰጪ (ኣከንፋሽኰፋሽ)

እው፡ የናዳድምፅ። (ናዳውእውአለ) ፡ አስተጋባ።

እው፡ የናዳድምፅ፥ አወወ።

እውነተኛ (ኞች) (አማናዊጻድቅ) ቅንመልካምደግበጎንጹሕጥሩ።

እውነተኛነት (ከዊነጻድቅ) ቅንነትደግነትገርነት፡ አውነተኛመኾን።

እውነት (አማንጽድቅ) ርግጥ፡ ሐሰትየሌለበት፡ የግዜርሥራናነገር።

እውነትአወጣ፡ ርግጡንተናገረ።

እውነቶች፡ ከውሸትየራቁነገሮች።

እውን (አማንኑ) ጥያቄ። እውንእንዲህኾነ።

እውን፡ እውነትንቃት። በሕልምነውን፡ ወይምበውን።

እውከት (ሁከት) መታወክመታመስመተራመስ፡ ሽብር።

እውከት፡ ምላሽትፋትቅርሻት። ዳግመኛምባላገርትውከትይላል።

እውኪያ (ሀውክ) ንውጽውጽታመከራጭንቅሽብርድብልቅልቅ።

እውክ (ህዉክ) የታወከድንጉጥ።

እውክታ፡ ዝኒከማሁለእውከት።

እውዋ፡ እውእውየምትልታናሽጠፍጣፋዕንጨት፡ ልጆችባንድወገንባለውቀዳዳዋየክርገመድአግብተው (አስረው) ሲያወላውሏት (ሲያወዛውዟት) በነፋስኀይልወፍራምየነብርናየዥብድምፅታሰማለች። ፉርቴንእይ።

እውጪ፡ ደግማለፊያመልካም። (ጐአውጭኝንደር)

እዚህ፡ በቁሙ፡፡ ዚህ።

እዚኻች፡ ላይንየራቀስፍራ።

እዚኻች፡ ላይን፡ የራቀ፡ ስፍራ።

እዚያ (ህየ) ፡ የቦታናየአካልበቂ።

እዚያ(ህየ) ፡ የቦታና፡ የአካል፡ በቂ።

እዚያ፡ ላይ፡ እዚያ፡ ማዶ:እዚያ፡ ታች፡ ቅጽል።

እዚያ፣፡ በቁሙዚያ።

እዚያች፡ የሴትየእንስትበቂ።

እዚያች፡ የሴት፡ የእንስት፡ በቂ።

እዚያው፡ በዚያው፡ ርስ፡ በርሱ፡ ክስ፡ በክሱ። እንዲህ፡ እዚያው፡ በዚያው፡ ያቀጣቅጥልኝ፡ እንጂ፡ ባሪያን፡ ባሪያ፡ በጣለው፡ ጊዜ፡ ጌታው።

እዚያው፡ ውስፍራንናዕቃንያሳያል።

እዚያው፡ ው፡ ስፍራንና፡ ዕቃን፡ ያሳያል።

እዚያው፡ ፈላ፡ እዚያው፡ ሞላ:ትርፍ፡ አልባ፡ ሥራ፡ በቂ።

እዛብ፡፡ ዛብ፡ ዐዘበ።

እዝ(እዙዝ) ፡ የታዘዘ፡ የተገባ፡ የተሠራ፡ የተወሰነ፡ የተጻፈ፡ የተነገረ፡ ደንብ፡ መዓት።

እዝ፡ አለጮኸ፡ ዕዝ ።

እዝ፡ የታዘዘ፡ አዘዘ ።

እዝል፡ የዜማ፡ ስም፡ ዐዘለ፡ ዕዝል።

እዝጊያራ(እግዚእ፡ ኀረያ) ፡ የሴት፡ ስም፡ ያቡነ፡ ተክለ፡ ሃይማኖት፡ እናት፡ ትርጓሜው፡ ጌታ፡ መረጣት፡ ማለት፡ ነው ።

እዞች፡ የታዘዙ፡ ነገሮች፡ ሰዎች ።

እዡን፡ ጨረሰ፡ ቅጣቱን፡ መከራውን፡ ሥቃዩን፡ ፈጸመ ።

እዣ፡ ጕራጌ፡ የጕራጊ፡ ነገድና፡ አገር፡ ከ፯ቱ፡ ወንድማማቾች፡ አንዱ፡ ምን፡ በማለት፡ ፈንታ፡ ምር፡ የሚል፡ የእዣ ¡ ትርጓሜ፡ እይ፡ ማለት፡ ነው፡ ይላሉ።

እዥ(እዝኅ) ፡ የደም፡ ውሃ፡ ቅራሪ፥ጥንፋፊ፡ እንጥፍጣፊ፡ የመግል፡ ትራፊ፡ ከተበጣ፡ ወይም፡ እሳት፡ ከፈጀው፡ ካበጠ፡ ከቈሰለ፡ ገላ፡ ከሐዲስና፡ ከሰባራ፡ ሸክላ፡ የሚፈስ፡ (ኪ፡ ወክ)

እየ(ኀበ) ፡ ደቂቅአገባብ። ወደን። እየቤትኸግባ፡ እየራስኸተቀባ። ደጊመቃልሲኾን፡ እየለትእየለቱ፡ እየራስእየራሱይላል ። ይህምእየከማለትበየቢልያምርለታል ። ከለመነሻሲኾኑት፡ ከየቤቱለየፊናውይላል ። ዐማንእይ።

እየ(ለለ) ፡ ዐቢይአገባብ። ከአንቀጽአስቀድሞእየገባአንቀጽያስቀራል ። እየሰበረሰጠውላሞራ። እያንጐራጐረጋራውንዞረ።

እየ(በበ) ፡ ደቂቅአገባብ። በስምሲገባማድረጊያእየቀደመውእንጐርዶይነገራል ። የንጉሥየወጌከብትበየወገኑይከተት።

እየለሌ፡ እየለየ፡ (ለሌ)

እየራሱአይሠራም፡ የቅዱስዲዮስቆሮስመልስ፡ ክርስቶስአንድአካልከኾነእየራሱአይሠራም፡ እየራሱምከሠራአንድአካልአይኾንም። አንድአካልአንድልጅአንድሠሪነውእንጂ።

እየራሱይሠራል፡ የማኅበረኬልቄዶንስሕተት፡ ቃልየቃልንሥራሥጋየሥጋንሥራለየብቻውይሠራልማለት።

እየቀደም) እያደር።

እየቅልእየቅሉ) እየብቻእየብቻው፡ እየራስእየራሱ።ዱባናቅልአበቃቀሉእየቅል"“ቅሉቅልኸእያለይዘረዝራል ። ራሱራስኸማለትነው"“ራስን" እይ።

እየው(ርአዮ) ፡ አስተውለው፡ ተመልከቱው ። እየውወሮሲገባእንዲሉሴቶችታቦትሲነግሥ ።

እዩ(ርእዩ) ፡ ተመልከቱ፡ አስተውሉ።

እዪ(ርእዪ) ፡ ተመልከቺ፡ አስተውሊ ።

እዪእቴ(ርእዪእኅትየ) ፡ የድንጋፄቃል። ተመልከቺ፡ አስተውሊ ።

እያደር፡ አያደረእየሰነበተእየቈየ (ያቶእከሌበሽታእያደርይብሳል)

እዬዬ፡ ዝኒከማሁ (የሐዘንናየለቅሶቃል ። ዬዬዬየግእዝእዬዬያማርኛነውእዬዬቢዳላነውእዬዬብሎማልቀስባገርአማንነውደላብለኸተዳላንአስተውል)

እዬዬ፡ የለቅሶቃል፡ ዬዬ ።

እይ(ርኢ) ፡ ተመልከት፡ አስተውል።

እይታ፡ ምልከታ፥ትኰራ ።

እዱኛ፡ የወንድናየሴትስም።

እዳ፡ በቁሙ፥ ዐደየ፡ ዕዳ።

እድሞ (ዎች) ያፈርቤት፡ ጣራውየንጨትክዳኑዐፈርመሬት። በትግሪኛህድሞይባላል።

እድሞ፡ የበርጣራባለሣርክዳን (ሺዋ) ። ዝንቦንተመልከት።

እድሞ፡ የካብየግንብዐጥርድምድማት፡ ባጥርበበርላይየተሠራቤት፡ የኹሉምክዳንዐፈርነው። ናስንእይ።

እድብ፡ የታደበየተሠራየተደነገገ፡ ውስንድንግግዕድር።

እድያት፡ ጥለት፡ ዐደየ።

እድጊያ፡ እድገት፡ ርዝማኔከፍታብልጫላቂያ።

እድግ፡ ዝኒከማሁለአደግ፡ ያደገ።

እድግና፡ እድግመኾን፡ ከፍተኛነት።

እድፈት፡ እድፍነት፡ ማደፍ።

እድፋም (ሞች) ያደፈየረከሰየተበከለ፡ ብክልጨምላቃኵልፍልፍዐሣማልብስ።

እድፍ፡ በቁሙ፡ ጭቅቅትቈሻሻወሰክነውርገመና። (ራእ፲፯፥፬) ። እድፍጕድፍእንዲሉ። (ለጋእድፍ) ፡ ባዲስልብስላይያለቀላልእድፍ።

እድፍአለ፡ አደፈ።

እድፍነት፡ እድፍመኾን።

እጀመርዝ፡ መቶያቈሰለውየማይሽር።

እጀመናኛ፡ ባለቤትነትሳይኖረውየሰውገንዘብየወሰደሰውእጀመናኛይባላል፡ እጀመጥፎማለትነው።

እጀሰላላ) ፡ እጁመያዝ፣ መጨበጥየማይችልልምሾ ።

እጀሰባራ፡ ግብዝሥራየሠራሰው።

እጀሰብ (እደሰብእ) ክፉሰውበጁሥርምሶቅጠልበጥሶበሰውላይየሚያደርገውተንኰልናደዌ፡ ወይምቡዳ።

እጀሰፊ፡ ቸርለጋስደግ።

እጀሰፊ፡ እጅጌውሰፊየኾነመቋረፊያ።

እጀሥራ፡ የእጅሥራ፡ ባዘቶቡጭቅ።

እጀርጥብ፡ እሱየቈረጠውተክልበቶሎየሚለመልም፡ ቸርገንዘብየማያጣ።

እጀብልኅ፡ ሥራዐዋቂባለያ፡ የብልኅእጅተብሎምሊተረጐምይቻላል።

እጀደረቅ፡ የቈረጠውተክልየሚደርቅ።

እጀጠባብ፡ እጅጌውየጠበበየቀጠነ፡ የወንድናየሴትቀሚስ።

እጀጠብቅ፡ ሰውጠላቱንእንዳይመታየሚጠራውዋስ።

እጀጥበብ (ጥበበእድ) የእጅብልኀት፡ ማንኛውምየሥራዘዴ። ጽፈትስፌትሥዕልሕንጻቅጥቀጣፈትልሸማሥራ፡ የመሰለውኹሉ።

እጀታ፡ መያዣመጨበጫ። የጋሻየጐራዴየማጭድየቢላዋየጅራፍእጀታእንዲሉ። ላትንእይ።

እጀኛ፡ ሌባ፡ እጁየማያርፍየሰውገንዘብየሚሰርቅየሚያሠርግ።

እጀኛሰራቂ (የሰውንገንዘብእንደወተትየሚያልብየሚያነሣየሚሰርቅየሚወስድእንደእሸትየሚያወልብ) (ዮሐ፡ ፲፡ ፩)

እጁዐመድዐፋሽነው፡ ያበላውያጠጣውይከዳዋል።

እጁአቆመ፡ ገንዘብመስጠትተወ።

እጁአቆመ) መስጠትንተወ (ገንዘብንያዘ)

እጁዐጠረ፡ አንድነገርለማድረግገንዘቡአነሰበትጐደለበትአልበቃአለው።

እጁጣለው፡ ሰውያበላውመብልበልቶካድንአጠፋው።

እጁንለኔከብቱንላንተ፡ በወንጀለኛላይየተነገረየንጉሥዐዋጅ።

እጁንሰጠ፡ ተያዘ፡ እጠላትእጅገባተማረከ።

እጁንከብብቱአገባ፡ ፈጽሞሰነፈ፡ ሳይሠራቀረ።

እጁንጫነበት፡ ያዘው፡ የራሱአደረገው።

እጃም፡ ረዘምያለሞላላደንጊያ።

እጅ (እድ) የገላክንፍሥራመሥሪያውመሣሪያው። እጅናእግር፥እጅናፍንጅ፥እጅበጅ፥እጅለጅእንዲሉ። ባልንወርችንውስጥን፪ኛውንሰለለእይ፡ በጄንተመልከት።

እጅለጅ፡ የኵስኵስትትግልቍጭቋጮ።

እጅመንሻ (ምንሣአእድ) እጅመያዣመጨበጫ።

እጅመንሻ (አምኃ) ገጸበረከትመተያያእጅነሥቶወዲያውየሚሰጡትየዕቃየገንዘብየከብትስጦታ። (ዘፍ፴፬፥፲፪)

እጅማሟሻ፡ የዳግምትንሣኤማግስትሰኞእጀሥራየሚዠመርበት፡ ኲበትወረራ።

እጅበዛበት፡ ብዙሰውወሰደው።

እጅበጅ፡ የዋጋናየዕቃወዲያውመቀባበል።

እጅተነሣሣ (እደተናሥአ) እጅለጅተያያዘተጨባበጠተገናኘ፡ ሰላምታተሰጣጠተሰነባበተ፡ ታቦትናታቦት፡ ጻድቅናጻድቅ።

እጅነሣ (ነሥአእደአምኀ) እጅንበጅያዘጨበጠ፡ ሰላምታአቀረበሰጠ። ሳመተሳለመ፡ ሰገደተንበረከከ። ፪ኛውንነሣእይ። ዳግመኛምእጅነሣማለትበዘመናችንየፈረንጅወታደርእጁንአንሥቶላለቃውሰላምታሲሰጥእንደምናየውነው።

እጅነሺ፡ ሰላምታአቅራቢሰጪ።

እጅአላስገባም፡ አልታረመምኣልታጨደምአዝመራው።

እጅአስነሣ፡ ሰውንእንጉሥእመኰንንዘንድአቅርቦሰላምታኣሰጠአስቀረበ፡ እጅንበጅአሲያዘእስጨበጠ።

እጅአስነሺ፡ ሹምባለል።

እጅአውሰኝ፡ ምታልኝበልልኝማለት።

እጅአዛወረ፡ ለከሳሽለቀቀሰጠተከሳሽይዘታውን።

እጅአደረገ፡ ተቀበለተረከበያዘጨበጠ።

እጅእጅአለ፡ ሰለቸጣምዐጣምግቡእጅስለበዛበት።

እጅከፍንጅ፡ ሌባከሰረቀውዕቃጋራሲያዝእጅከፍንጅይባላል፡ በሰንሰለትመታሰሩንያሳያል።

እጅ፡ ክፍል። ፩እጅ፥፪እጅ፥ዐሥርእጅእንዲሉ።

እጅጸፋ፡ በርመታ፡ ድምፅአሰማ፡ አጨበጨበቸብቸብአደረገ።

እጅብኝ፡ ረፋድ፡ ዐጀበ።

እጅጉ፡ የወንድስም።

እጅጌ (ጌእድ) የእጅስፍራእጅየሚያርፍበትየሚይዘውየሚጨብጠው፡ እጅየሚያጠልቅየእጅቤዛቈዳልብስ። ቤዛንእይ።

እጅጌ፡ የእጅማግቢያ፥ እጅ።

እጅጌውያጠረባለጥለትሰፊጥብቆየኮትያኸልርዝማኔያለው (ይህስምየሚነገረውበባላገርነውኪቶችጥብቆዎችካቲ፡ ስንድድከተከተካታየሚሥቅከተከተኳተ) (ኰዐተ)

እጅግ (ጎች) የበዛየተረፈየተትረፈረፈዐያሌብዙ። ንኡስአገባብ። እጅጉንበጅጉእንዴትከርመኻል፡ እጅጉንብዙውንእንደምንአለኸ።

እጅግበጣም፡ ብዙ፡ ብዛቱከልክያለፈ።

እጅግነው፡ ብዙነው፡ ሞልቷል። (መዝ፳፭፥፲፩)

እጅግአየኹ፡ የወንድናየሴትስም፡ ብዙአየኹማለትነው።

እጅግአየኹ፡ የዳግማዊምኒልክእናት።

እጅጓ፡ የሴትስም።

እጆች (እደውአእዳው) የገላቅጥዮችዐጽቆችክንፎች።

እገሌ፡ የስምምትክ፥ እከሌ።

እገዳ፡ ከተራጥበቃ።

እጕል (ህጉል) የታጐለየጠፋየቀረየተዳፈነ፡ ዳፈን።

እጕልገባ፡ ዳፈንሊከፍልዐደረ።

እጕር (ሮች) የታጐረየተዘጋዝግ፡ የተሰበሰበየተከማቸከብትዕጅብ።

እጕር፡ ዕዳየሚያመጣክፉነገር። እጕርገባእንዲሉ።

እግረኅሊና፡ ያሳብእግርሳይኼዱየሚኼዱበት።

እግረመልስ፡ ባሪያንከኼደበትየሚመልስየጠንቋይድጋምአስማት።

እግረሙቅ (ሞቅሐእግር) የእግርማሰሪያመዘንጀሪያሥራየማይከለክል ። እግርብረት፡ ፍንጁኹለትጠገጉኹለት።

እግረሰላላ) ፡ እግረመንማና ።

እግረቀላል፡ ቀልጣፋፈጣን።

እግረድር፡ እግረለማጣወደጐንየሚረግጥ።

እግረፀሓይ፡ ጮራ። በግእዝማዕዘርይባላል። ተልባንተመልከት።

እግረኛ (ኞች) (አጋር) ሯጭገሥጋሽበእግርኻያጅጐበዝጕልማሳወታደርሰልፈኛዘማች።

እግረኛ፡ ዕርፊተቢስዘዋሪ።

እግሩንአነሣ፡ ነቀለ፡ መኼድመራመድዠመረ።

እግራም፡ እግርያለውዕቃ። እግራምጥዋእንዲሉ።

እግር (ሮች) በቁሙ፡ መቆሚያመርገጫመኼጃመራመጃከጭንእስከሰኰናያለው። የሰውናየአዕዋፍኹለትኹለት፡ የአራዊትናየእንስሳትአራትአራትነው። የፊትእግርየኋላእግር፡ እግርጣለው፡ ምንእግርጣለኽ፡ ያልጋየወንበርየገበታእግርእንዲሉ። ደንብንዝኆንንኰብሽንእይ፡ ጣለንተመልከት። (ያቡንእግር) ፡ ነጭስንዴጣይሶራ። (የዳኛእግር) ፡ ምስክርአለበትኺዶለሚያመሳክርዳኛየሚከፈልገንዘብ። (የመዝጊያእግር) ፡ ወንዳወንዴየመዝጊያቍላ። ውስጥንእይ፡ ዐምሳንናሺንተመልከት። (የታትእግር) ፡ ቄስታቦትተሸካሚ። ከሺምስክርየታቦትእግርእንዲሉ።

እግርመመለሻ፡ የመልክተኛድካምዋጋ።

እግርመንገዱንጠየቀ፡ ሲኼድሳለመንገዱንለቆለወዳጁሰላምታሰጠ። ፫ኛውንጐራእይ።

እግርመንገድኼደ (አገረመልዐ) ድንገትሳያስበውበእግሩኼደ፡ ዐለፈነጐደአንድነገርይዞ።

እግርመንገድ፡ የእግርመንገድ።

እግርበግር፡ ተከታትሎ።

እግርብረት (ብርተእግር) የእግርብረት፡ እግርማሰሪያዥቦቀለበትያለውናየሌለው፡ ፍንጁኹለት፡ ዘንጉ (ቅርቃሩ) አንድ። (ኢሳ፵፭፥፲፬)

እግርተወርች፡ የሰውንእግሩንበግርብረትእጁንበሰንሰለትአንድነትማሰር።

እግርተፈረስ፡ ቀጪንናወፍራምሽሩባ።

እግርተፈረስ፡ የጠፋነገርቶሎመፈለጊያ።

እግርዐልቦ፡ የእግርጌጥ። ዐልቦንእይ።

እግርአወጣ፡ መኼድዠመረቻለኼደተራመደ።

እግርዛል፡ ጭን።

እግርግላጭ፡ ከበሬከበግከፍየልእግርላይየተቈረጠየተለጠጠሥጋ።

እግርጣለው፡ አመጣውአደረሰው።

እግርጌ (ትርጋፅ) ዝኒከማሁ። ራስጌናግርጌእንዲሉ። ጌንተመልከት። ግርጌማለትእንጐርዶነው፡ ሲበዛግርጌዎችይላል።

እግርጌ (ጌእግር) የእግርስፍራየእግርመቆሚያእግርየሚያርፍበትበስተእግርበኩልያለታች።

እግርጌ፡ በግርጌ። እግርጌኹን።

እግዚሐራብ (እግዚአብሔርአብ) የቅድስትሥላሴአንደኛውመዠመሪያውአካል። አብንተመልከት።

እግዚሐራብ፡ የታቦትስም።

እግዚሐር፡ እግዜር።

እግዚእ (ገዝአ) ጌታእግዜርመኰንን።

እግዚኦ፡ አቤቱ፡ ጌቶጌታው፡ ጌታሆይ። እግዚኦመሐረነክርስቶስ።

እግዚኦታ፡ እግዚኦማለት፡ አቤቱታ፡ ጸሎትምሕላልመና። ፵፩እግዚኦታእንዲሉ። ያድኅነነከመዓቱይሰውረነበምሕረቱምንተማሪያምወላዲቱ። እማሆይማሪያምስልሽሣህልወምሕረትወልደሽወዴትአገኝሽ፥ዐሳቤንእነግርሽትካዜንእነግርሽ፡ ዎይለመነናልጅሽ፡ ዎይታደገናልጅሽእንዲሉባልቴቶች።

እግዜር (እግዚአብሔር) የባሕርይአንድነትያካልሦስትነት፡ ምላትስፋትርቀትያለውየሰማይናየምድርየዓለምጌታፈጣሪ። (፩ዮሐ፭፥፯) ። እግዜርያሳይዎእንዲልአቤትባይ።

እግዜር፡ በቁሙ፥ እግዚእ።

እግዜርየሌለበትአገርየለም፡ በኹሉምሉነውበሰማየሰማያትበዕመቀዕመቃትይገኛል። (መዝ፻፴፱፥፰፥፲)

እግዝእት፡ እመቤትባልተቤትወይዘሮ።

እግዝእትነማርያም፡ እመቤታችንማሪያም።

እግድ፡ የታገደየተገታየተከተረ፡ ውስንክልክልእስርጥብቅዝግክትር።

እጓ፡ በቁሙ፡ ጓጓ።

እጠድቅባይ፡ እጸድቅባይ።

እጢ፡ ዕብጠት፡ ዕጢ።

እጣቆ፡ በበልግዘመንባገዳቡቃያላይከማርጋራየሚገኝትል (ከብትበበላውጊዜሆድንይነፋናእንደመርዝበቶሎየሚገድልነገረኛምሰውእጣቆይባላል)

እጣቆ፡ ያገዳትል፡ ጠቃ።

እጨጌ፡ የምድርዕጮኛ፡ ዐጪ፡ ዕጨጌ።

እጭ፡ የንብዕንቍላል፡ ዕጭ ።

እፈፋ፡ ቅርጠፋክርከማ።

እፊያ (ዎች) የድስት፡ የመሶብ፡ የማንኛውምዕቃመክደኛ፡ ወስከንባይ፡ ከሸክላከስፌትየተዘጋጀ።

እፋፊ፡ ቅፋፊቍራጭ።

እፍ፡ መንፋትመተንፈስ።

እፍአለ፡ መብራትኣጠፋ።

እፍአለ፡ ነፋአነፈሰተነፈሰ፡ በትንፋሽጠረገኣስገለለ፡ ያይንያቧራየዶቄትየደቃቅነገር።

እፍአለ፡ እሳትአነደደ፡ እሳቱእንዳይጠፋእንዳይጠልስአደረገ።

እፍአይሉሽ፡ ማሽላ፡ የማሽላስም።

እፍያለ፡ ነፋስየጠረገውለጥያለሜዳ፡ ምንምየሌለበት።

እፍያለች፡ ዋናሸርሙጣ፡ ያበደያበደችየነደደየነደደች።

እፍራን፡ ቀይየንጨትአበባቀለምየሚኾን።

እፍታ፡ በወጥላይየሰፈፈወይምየጠለለየቅቤናያዋዜስልባቦት። እፍታበልቼልቤንያቅረኛል።

እፍታ፡ አፍማለት። (ኢሳ፴፥፴፫)

እፍታ፡ እፍማለት፥ አፍ።

እፍኝት (ቶች) (አፍዖትፈዐወ) ዝንጕርጕርእባብኵርፋፍያ፡ መርዙንበትንፋሹናበጥርሱየሚናኝ፡ ሰውንናከብትንየሚጐዳ፡ ዥራተጐንዳ። ጕበናንተመልከት።

እፍዳ፡ ከእበትየተበጀየቀፎመክደኛመግጠሚያ።

እፍግአለ፡ ታፈገ።

እፍግ፡ የታፈገየተከማቸ። ፪ክምቹ።

እፍግፍግ፡ የተፋፈገየተጠጋጋ፡ ንብብር።

እፍፋት፡ ክርክማትክምማት።

እፍፍአለ (እፍእፍአለ) መላልሶአነደደ፡ በትንፋሽኣበረዶ፡ አከባበረፈጽሞወደደ። (ተረት) ፡ ገንፎእፍፍቢሉኸሲውጡኸነው።

እፍፍአለ፡ መላልሶአነደደ፥ አፍ።

እፍፍ፡ የታፈፈየተከረከመ፡ ክርክምመጣፍደብተርመዝገብ።

እፎይ (አፈወእፎ) በቁሙ፡ መተንፈስማረፍ።

እፎይአለ፡ ዐረፈተነፈሰአስተፋሳ። ሲዘረዝርእፎዬእፎዬውይላል። ውሥራውንናድካሙንያሳያል።

እፎይታ፡ እፎይማለት፡ ዕረፍትማግኘትመተንፈስ።

ኦሳብዕ(፳ኛ) ሰባተኛድምፅ፡ ሳብዕነትንከወሳብዕዎተረክቦሌላውንፊደልሳብዕያደርጋል። በአ፥ቦ። ጐአ፥ጎ።

ኦስመአምላክ !፡ ፆ።

፡ ንኡስአገባብ፡ ቃለአጋኖ፡ ፍችው፡ ሆይ። ኦአምላክ፥ኦክርስቶስ። ዎንአስተውል።

ኦሳጋሚ፡ ያሳገመ፣ የሚያሳግም ።

ኦሪተሊቃናት፡ በበጥሊሞስዘመንሰባሊቃናትከዕብራይስጥወደጽርእየተረጐሙት፡ መላውብሉይከነአዋልዱ።

ኦሪተሌዋውያን፡ ፊትሙሴየጻፈውኋላምሌዋውያንበየጊዜውእየጻፉለሕዝብያስተምሩትየነበረ፭ቱብሔረኦሪት።

ኦሪተሳምራውያን፡ በስልምናሶርጊዜየሰማርያካህንምናሴበሰማርያለሚኖሩሕዝብአሕዛብየጻፈው፭ቱክፍልኦሪትብቻ።

ኦሪተአይሁድ፡ በሐዋርያትጊዜአይሁድጉባኤአድርገውዘመነአበውንበመፋቅእያጐደሉየጻፉትናያበላሹት (ብጡል)

ኦሪት፡ ሕግፍርድትእዛዝ፡ ዐሠርቱቃላት። ሕግአድርግአድርግ፡ ትእዛዝአታድርግየሚለውነው።

ኦርቶ (ርቱዕ) የቀና፡ ዶክስ (ስብሐት) ምስጋናማለትነውይላሉ። (ኪወክ)

ኦርቶዶክሳዊ፡ በኦርቶዶክስሃይማኖትየሚያምን።

ኦርቶዶክሳዊትቤተክርስቲያን፡ ሃይማኖት።

ኦርቶዶክስ፡ የሃይማኖትስም፡ ከሐዋርያትዠምሮእስከጉባኤኬልቄዶንየነበረእምነት፡ በግእዝተዋሕዶይባላል። ዛሬምበሶርያናበአርማንያቤተክርስቲያንየሚገኝ፡ በምስጢረሥላሴ፫ኣካል፩ባሕርይ፡ በምስጢረሥጋዌምስለጌታችንኢየሱስክርስቶስ፩አካል፩ልጅ፡ ፪ባሕርይ፡ ፍጹምአምላክናፍጹምሰው፪የባሕርይልደት፡ ፫ኛየግብርልደት፡ መንፈስቅዱስቅብዕ፲፩ሠሪ፡ ፪ሥራ፲ወልደአብወልደማርያምበተዋሕዶከበረብሎየሚያስተምር፡ ከቱሳሔናከውላጤየራቀየቄርሎስናየዲዮስቆሮስባህል። ትርጓሜውም፡ኦርቶ (ርቱዕ) የቀናዶክስ (ስብሐት) ምስጋናማለትነውይላሉ። (ኪወክ)

ኦርቶዶክሶች (ኦርቶዶክሳውያን) ግሪኮችመስኮቦችሩማንያዎችሶርያዎችየደቡብህንዶችአርመኖችግብጦችኢትዮጵያውያን።

ኦሮቤት፡ የኦሮነገድናስፍራዳርአገር (ኢሉባቦርአሩሲቦረናገሙጐፋጋርዱላጅማወለጋ (ወላሞከንባታ) ከፋሊሙሲዳሞባሌሌላውምበዚህያልተጻፈውየሻንቅላአገርናወገንኹሉ ።)

ኦሮሞ (ዎች) ፡ የነገድስም (በኢትዮጵያበዝቶየሚገኝሕዝብወረሞየጭፍራምስምይኾናል) (ተመልከት፡ ወፈረብለኸሞፈርን)” ኦሮሞችየያዙትንአገርኹሉበአባቶቻቸውስምሰይመውታል ። የጻድቁዮሓንስታሪክግራኝዐማራንበወጋጊዜያማራንአገርኹሉያዘይላል” ።

ኦሮቢ፡ የጋለበ፣ የሚጋልብ፣ የሚሸሽ (በራሪ፣ ሯጭ፣ ፈረሰኛ)

ኦሮቢነት፡ በራሪነት፣ ፈረሰኛነት።

ኦበዛበዝ፡ ኣዘራረፍአበራበር፡ ብዝበዛመበዝበዝ።

ኦከሞት) ፡ የኀጢአተኛንነፍስከሥጋየሚለይ (አስከሬናምጥርሳምመስሎየሚታይካህናትግንጸረሞትይሉታል) (፪ዜና፡ ፳፩፡ ፲፱)

ኦኵረፈረፈ፡ ቈበር፡ ደፈቀ፡ ኰረፈ።

ኦፊር፡ ወርቅእንዳፈርየሚታፈሥበትአገርበእስያውስጥያለ። (ዘፍ፲፥፳፱። ፫ነገ፱፥፳፰)

 

No comments:

Post a Comment

ሽፋን

  ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ