ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ጰ፡ የበ ዲቃላ በግእዝ አልፍቤት በአበገደ ተራ ቍጥር ፳፩ኛ ፊደል ። ጰን ፳፩ኛ ማለት ከታች የጠን ፱ኛነት ለኀ የቀኝ ፲፱ኛነት ለጸ ሰጥቶ በማፌጋፈግ መኾኑን አስተውል ። በፊደልነት ስሙ ጰይት አኃዝ ሲኾን ጳ ፯፻ ይባላል ።
ጰራቅሊጦስ፡ አማላጅ አስታራቂ (፩...ዮሐ. ፪፡ ፩) ።
ጰራቅሊጦስ፡ የመንፈስ ቅዱስ ቅጽል (መጽንዒ መንጽሒ)፡ የማያጸና የሚያነጻ ማለት ነው ።
ጰንጠቈስጤ፡ ከትንሣኤ እስከ ጰራቅሊጦስ ያለው ዐምሳ ቀን ።
ጰንጤናዊ፡ የጴንጤን ተወላጅ ጲላጦስ ።
ጲላጦስ፡ ችን ጊዜ ኢየሩሳሌምን ይት የበረ ካም መን ።
ጳልታን፡ የርኩምና የመረቡ ሕይወት እብራንቱ መያዣ ከረጢት ያለው የውዳሴ ማርያም ተርጓሚ ያዳምን መከራ የተቀበለ የጌታችን ምሳሌ ያደርጉታል ። ፈረን...ጆችም
ጳኵሚስ፡ በምንኵስና ለእነጦንስ ፪ኛ ለተስ ፬ኛ የኾ...ጻድቕ ።
ጳውሎስ፡ የሰው ስም እስቀድሞ መምህረ ኦሪት የነበረ ኋላም ምህረ ወንጌል የኾነ ቍጥሩ ከአርድእት ሲኾን ማዕርጉ እንደ ጴጥሮስ ነው ። ከዚህ የተነሣ ያገራችን ሰዎች ጴጥሮስ ጳውሎስ የሐዋርያት አለቆች ይሏቸዋል ።
ጳጕሜ፡ የወር ስም ፲፪ኛው ወር ተረፈ ዓመት በነሓሴ መጨረሻ በ፫ ዓመት ፭ ፭ ባራተኛ ዓመት ግን ፮ ተን ይኾናል። ትርጓሜውም ጭማሪ ማለት ነው ።
ጳጳስ (ሶኻ)፡ ቄስ ካህን የሚሠልስ...የሚተያስ (ቲቶ. ፩፡ ፯፡ ፩ጢሞ. ፫፡ ፩) ። ጳጳስን (ፓስን) ቁስ ማለት ከጽርእ ነው ።
ጳጳስ፡ የቤተ ክሲያን አባት ማዕርጉ ከሊቀ ጳጳሳት በታች ከአጳስቆጶስ በላይ የኾነ ኣቡን ።
ጳጳስ/ኤጲስቆጶስ፡ የጠቅላይና የው...ራ ግዛት ሕቡኖች የሃይማኖት አባቶች ። ጵጵስና፡ ዸዸስ መኾን ።
ጳጳስነት፡ ዝኒከማሁ ።
ጴጥሮስ፡ ከ፲፪ቱ ሐዋርያት አንዱ አለቃቸው ጌታ ከትንሣኤ በኋላ "በጎቼን ጠብቅ" ብሎ በቤተ ክሲያን ላይ የሾመው ። ጴጥሮስ ኰኵሓዊ አለታዊ ማለት ነው ይላሉ ኰኵሕ የተባለም ክርስቶስ ነው ።
ጴጥሮስ ጳውሎስ፡ የታቦት ስም በጴ...
ጵጵስና፡ የግ...እዝ "ጳጳስነት" ያማርኛ ነው ።
No comments:
Post a Comment