Friday, June 6, 2025

                                 

በበና በፐ ፈንታ ይነገራል የኹለቱም ተወራራሽ ነው "መዝገበ ፊደል" ተመልከት
የበ ዲቃላ በግእዝ አልፍቤት በአበገደ ተራ ቍጥር ፳፩ኛ ፊደል ጰን ፳፩ኛ ማለት ከታች የጠን ፱ኛነት ለኀ የቀኝ ፲፱ኛነት ለጸ ሰጥቶ በማፌጋፈግ መኾኑን አስተውል በፊደልነት ስሙ ጰይት አኃዝ ሲኾን ፯፻ ይባላል
ጰራቅሊጦስ አማላጅ አስታራቂ (...ዮሐ. ፪፡ )
ጰራቅሊጦስ የመንፈስ ቅዱስ ቅጽል (መጽንዒ መንጽሒ) የማያጸና የሚያነጻ ማለት ነው
ጰንጠቈስጤ ከትንሣኤ እስከ ጰራቅሊጦስ ያለው ዐምሳ ቀን
ጰንጤናዊ የጴንጤን ተወላጅ ጲላጦስ
ጲላጦስ ችን ጊዜ ኢየሩሳሌምን ይት የበረ ካም መን
 ጳልታን የርኩምና የመረቡ ሕይወት እብራንቱ መያዣ ከረጢት ያለው የውዳሴ ማርያም ተርጓሚ ያዳምን መከራ የተቀበለ የጌታችን ምሳሌ ያደርጉታል ፈረን...ጆችም
ጳኵሚስ በምንኵስና ለእነጦንስ ፪ኛ ለተስ ፬ኛ የኾ...ጻድቕ
ጳውሎስ የሰው ስም እስቀድሞ መምህረ ኦሪት የነበረ ኋላም ምህረ ወንጌል የኾነ ቍጥሩ ከአርድእት ሲኾን ማዕርጉ እንደ ጴጥሮስ ነው ከዚህ የተነሣ ያገራችን ሰዎች ጴጥሮስ ጳውሎስ የሐዋርያት አለቆች ይሏቸዋል
ጳጕሜ የወር ስም ፲፪ኛው ወር ተረፈ ዓመት በነሓሴ መጨረሻ በ፫ ዓመት ባራተኛ ዓመት ግን ተን ይኾናል። ትርጓሜውም ጭማሪ ማለት ነው
ጳጳስ (ሶኻ) ቄስ ካህን የሚሠልስ...የሚተያስ (ቲቶ. ፩፡ ፯፡ ፩ጢሞ. ፫፡ ) ጳጳስን (ፓስን) ቁስ ማለት ከጽርእ ነው
ጳጳስ የቤተ ክሲያን አባት ማዕርጉ ከሊቀ ጳጳሳት በታች ከአጳስቆጶስ በላይ የኾነ ኣቡን
ጳጳስ/ኤጲስቆጶስ የጠቅላይና የው... ግዛት ሕቡኖች የሃይማኖት አባቶች ጵጵስና ዸዸስ መኾን
ጳጳስነት ዝኒከማሁ
ጴጥሮስ ከ፲፪ቱ ሐዋርያት አንዱ አለቃቸው ጌታ ከትንሣኤ በኋላ "በጎቼን ጠብቅ" ብሎ በቤተ ክሲያን ላይ የሾመው ጴጥሮስ ኰኵሓዊ አለታዊ ማለት ነው ይላሉ ኰኵሕ የተባለም ክርስቶስ ነው
ጴጥሮስ ጳውሎስ የታቦት ስም በጴ...
ጵጰሳ ዝኒ ዓዲ ከማሁ
ጵጵስና የግ...እዝ "ጳጳስነት" ያማርኛ ነው

No comments:

Post a Comment

ሽፋን

  ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ