Friday, June 6, 2025


፭ኛ ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ
ባይ፡ የሚያናፋ/አናፊ/ጯኺ አህያ
አለ (ነቀወ) አናፋ/ጮኸ
አለ፡ ፊደል ቈጠረ/ተማረ (ተመልከት፡ ኣን)
ሀሀ () ያህያ ጩኸት ማናፋት
ሀሁ፡ ፊደል ቈጠራ ("ኣኡ")
ሃሌ ሉያ (ዕብ. ሀልሉ ያህ) ሀልሉ አመስግኑ ("ያህ እግዜር በተገናኝ እግዜ ርን አመስግኑ ማለት ነው በግእዝም ሰብ ሕዎ ለእግዚአብሔር ግነዩ ለእግዚአብሔር ይባላል")
ሃሌ ከመዙ ሃሌ፡ የጥንት ባልቴ ቶች ዘፈን አዝማች
ሃሌ፡ ምስጋና ("የምስጋና ቃል የዋዜ ማና የዕዝል የአቡንና የአንገርጋሪ የአርያም የሰላም ዜማ መነሻ መዠመሪያ በአርባዕትና በሠለስት በመካከል በሌላውም ዜማ ዐልፎ ዐልፎ የሚገኝ ጠጅ በብርሌ ዜማ በሃሌእንዲሉ)
ሃሌታ፡ ሃሌ ማለት
ሃሌታ፡ ዝኒ ከማሁ ለሃሌ
ሀሎ፡ ጠንካራ የቈላ ግራር በሐረርጌ በረሓ የሚበቅል ("ምሥጥ የማይደፍረው ዐፈር የማይበላው ከሰል የሚኾን ሀሎ ማለት የሀላዌውን ጥናትና ጥንካሬ ነዋሪነቱን አለመ ንቀዙን ያሳያል") (ዘፀ. ፳፭፡ , ፲፫)
ሀሚና፡ ለፍላፊ፡ ሐመነ
ሀሚናሚና የልጆች ዘፈን፡ መነ
ሀብ ሀብ አለ (ሀበበ) አፌዘ ("ኣላገጠ አይ በሉ በሉ ወዲያ ወዲያ አለ")
ሀብተ ሚካኤል፡ የሚካኤል ስጦታ
ሀብተ ማርያም፡ የማሪያም ስጦታ
ሀብተ ሥላሴ፡ የሥላሴ ስጦታ
ሀብተ ስንኩል፡ ሀብቱ የተሰነከለ ("አግኝቶና ከብሮ የማያውቅ አገኝ ሲል የሚ ያጣ የንጀራ ገመዱ የተበጠሰ")
ሀብተ ሥጋ፡ ኀላፊ ዕድል
ሀብተ ቢስ፡ ዕድለ ቢስ ("ከድኸነት በቀር ሀብት የሌለው ችግረኛ")
ሀብተ ነፍስ፡ ጽድቅ
ሀብተ ወልድ፡ የወልድ ስጦታ
ሀብተ ገብርኤል፡ የገብሬል ስጦታ
ሀብተ ጊዮርጊስ፡ የጊዮርጊስ ስጦታ
ሀብቱ/ሀብቴ፡ ከፊለ ስም ("ዳግመ ኛም የርሱ የኔ ሀብት ተብሎ ይተረጐማል ባላገር ግን አብቱ አብቴ ይላል")
ሀብታማ፡ የሴት ስም ("ያች ሀብታም")
ሀብታም (ሞች) ሀብት ያለው/ባለ ሀብት/ባለጠጋ/ከበርቴ/ጌታ ("እመቤት የሴት ወይዘሮ የወንድ መኰንን")
ሀብት (ወሀበ) ዕድል/ስጦታ/ብል ጥግና/ጌትነት/እዱኛ
ሀብትሽ ይመር፡ ማለፊያ ባል ይም ጣልሽ ("እመቤት ኹኚ")
ሀብትኸ ይመር፡ የወንድ መጠሪያ ' ስም ("እደግ ርባ ሥባ ግዛ ንዳ ተሾም ተሸ ለም ጌታ ኹን ማለት ነው ባላገርም ካብ ትኸ ይመር ይላል")
ሀብቷ ቀና፡ ልጃገረድ ታጨች ባል መጣላት
ኀተመ) በማኅተም ረገጠ/ዐተመ (ግእዝ)
ሀች ያመት ቅጽል፡ ኻች
ሀኖስ፡ ከጠፈር በላይ ያለ ሢሶ ውሃ ብጥብጥ (ዘፍ. ፩፡ ፯፡ መዝ. ፻፵፰፡ )
ሀካኪ የሚያክ ዐከከ
ሀኬተኛ (ኞች) (ሀካይ) ሰነፍ/ልግመኛ/ክፋተኛ
ሀኬተኛነት፡ ሀኬተኛ መኾን ("ልግመ ኛነት")
ሀኬት (ሀከየ) ስንፍና ልግም ክፋት
ሀየል፡ በ፪ ቀንዶቹ ላይ ብዙ የቀንድ ' ዐጽቅ (ቅጥይ) ያለው የዱር ፍየል
ሀየል፡ የዋሊያ ወገን ("በስሜን ተራራ ይገኛል ሀየል ' ግእዝኛ ነው")
ሀያጅ፡ መንገደኛ፡ ኻያጅ (ተመልከት፡ )
ሀይ አለ ከለከለ፡ ሐይ
ሀይ፡ ሆን የመሰለ ያርበኛ ዘፈን አዝማች
ሃይማኖተ ቢስ፡ መናፍቅ ("ሃይማኖተ መጥፎ በ፪ ቢላዋ የሚበላ")
ሃይማኖተ አበው፡ የመጽሐፍ ስም ("አበው አባቶች የአንጾኪያና የእስክንድርያ የጽ ርእ ሊቃነ ጳጳሳት በየጊዜው የጻፉት የሃ ይማኖት ምእላድ ምስጢረ ሥላሴንና ምስ ጢረ ሥጋዌን አምልቶ አስፍቶ የሚናገር በቅዳሴ ጊዜ የሚነበብ መልክት")
ሃይማኖተ ጐደሎ፡ ኦሪትን አምኖ ወንጌልን ያላመነ
ሃይማኖተኛ (ሃይማኖታዊ) ባለሃይማኖት ("ሃይማኖቱ የጸና ቁም ነገራም የተናገረውን የማያስቀር ባለማተብ")
ሃይማኖቱን፡ ለወጠ) በኦሪት፡ በወንጌል፡ ያምን፡ እንደ፡ ነበረ፡ በቍርኣን፡ አመነ፡ ሰለመ፡ እስልምናን፡ ትቶ፡ አረመኔ፡ ኾነ፡ ለጣዖት፡ ሰገደ።
ሃይማኖት (ሀይመነ) አሚን/ማመን/እምነት/አምልኮ
ሃይማኖት ሄጳጳ
ሃይማኖቶች (ሃይማኖታት) የአይሁድ/የክርስቲያን/የእስላም/የቡዳ/የሌሎችም አረማውያን እምነቶች
ሀገረ ሕይወት፡ መንግሥተ ሰማይ
ሀገረ ሰላም፡ ኢየሩሳሌም
ሀገረ ሰብ (ሰብአ ሀገር) ያገር ሰው ("ባላገር ባለጌ")
ሀገረ ስብከት፡ ከሐዋርያት አንዱ ወንጌልን ' የሰበከበት አገር
ሀገረ ናግራን፡ ረዥም ተራራ ያለ በት የሐባብ ጠረፍ ("የሰማዕታተ ናግራን ቤተ ክሲያን የነበረችበት ይመስላል")
ሀገራዊ፡ አገሬ ("ያገር ባላገር ሰው ዕድር ልማድ ቋንቋ ፈረንጆች ናሲዮናል ሉታል")
ሀገር፡ በቁሙ አገር
ሀጭ በቁሙ፡ ሐጭ
ሁሉ በቁሙ ሁሉ
ሁከተኛ፡ እውከተኛ (ምሳ. ፯፡ ፲፩)
ሁከት (ሆከ) እውከት (ተመልከት፡ አወከን እይ)
ሂማልያ፡ በዓለም ካሉት ተራሮች ኹሉ የሚበልጥ ተራራ ("በሺንና በህንድ መካከል ያለ")
ሂኣ ሀገር
ሂኣ ሂኣ እለ፡ ሂያ ሂያ አለ
ሂኣ፡ የሲቃ ጩኸት ማፋቅ
ሂያ፡ መግዘፍ/ማጓራት
ሂድ ወግድ ኼደ
ሄደ ተራመደ ኼደ
ሄጳጳ፡ የዛጔ ነገድ ስም
ህ፡ የሳድስ ፊደል ድምፅ ሥር መሠ ረት ሥረይ
ህምህም አለ (ትግ. ሀመመ) ጕምጕም አለ ("አጒረመረመ")
ህምህም፡ ማጕረምረም
ህምህምታ፡ ጕርምርምታ
ህንደኬ፡ በደቡባዊ ህንድ ያለ አገር ("የሐዋርያው ቶማስ ሀገረ ስብከት ቶማስ ዘህንደኬእንዲሉ)
ህንደኬ፡ የኖባ ንግሥት ከተማዋ ርዌ የሚባል (ግብ. ሐዋ. ፰፡ ፳፳፯)
ህንድ፡ በእስያ ክፍል የሚገኝ አገር ("በውስጡ ያሉ ሕዝቦች መዳብ የሚመስሉ ህንድ የነገድ ስም አገሩም ሕዝቡም በወንዙ ስም ተጠርቷል")
ህንድ፡ የወንዝ ስም
ህንዶች (ህንዳውያን) የህንድ ዎች ("የህንድ ተወላጆች")
ህዋ፡ ክፍት፡ ኅዋ
ህጥር ሽቱ፡ ኅጥር
ባይ፡ የሚል ሐርበኛ
ሆ፡ የወንዶች ዘፈን አዝማች ("የሆይ ከፊል ሰርገኛው ይላል")
ሆሆ፡ ንብ ከቀፎ ወጥቶ ሲኼድ የሚ ደረግ ጩኸት
ሆሆይ (ሆይ ሆይ) ንኡስ አገባብ ("የአንክሮና የአጋኖ ቃል
ሆሆይ የኔና ያንተ ነገር እንዲህ ኹኖ ቀረ") (ተመልከት፡ ሆይን እይ)
ሆሣዕና፡ በዓል፡ ሆሳዕና
ሆሳዕና፡ የበዓል ስም ("ከትንሣኤ በፊት ባለው እሑድ የሚከብር በዓል ጌታችን ህያ ተቀምጦ እቤተ መቅደስ ሲገባ ሕዝቡ ሰሌንና የወይራ ቅጠል ይዘው ሆሳዕና እያሉ ስለ ተቀበሉት ቀኑ ሆሳዕና ተባለ ትርጓሜ ውም አድነን ማለት ነው")
ሆረጠ አፍን ፈጀ፡ ሖረጠ
ሆታ፡ ማለት
ሆቴል፡ ቤተ ነግድ ("የንግዳ ቤት")
ሆነ ተደረገ፡ ኾነ
ሆና፡ አንድ ወገን
ሆዋ ይላል፡ ይደነፋል/ያወካል (ኢዮ. ፲፱፡ ፳፭)
ሆዋ፡ ሆታ ድንፋታ ውካታ
ሆያ ሆዬ፡ የእረኞች ዘፈን አዝማች (" ጊዜ ሆይ ሆያ ሆዬ ጕዴ ለዝና ውደዴ")
ሆዬ (ሆይዬ) የኔ 'ሆይ ማለት ነው
ሆይ፡ ንኡስ አገባብ
ሆይ፡ ያ፭ኛው ፊደል የሀ ስም ("ኗሪ ዃኝ ማለት ነው መዝገበ ፊደል አስተውል ጻፎች ግን ሃሌታ ይሉታል")
ሆደ መጋዝ፡ ዐዞ ("ክፉ ሰው")
ሆደ ሰፊ፡ ቻይ/ታጋሽ/ትግሥተኛ
ሆደ ባሻ፡ ላመል የሚበቃው ("በጥ ቂት ነገር የሚያዝን የሚያለቅስ የሚከፋ") (ተመልከት፡ ባሰን እይ)
ሆደ ገር፡ የዋህ ሰው ("ጭካኔ አልባ")
ሆደ ጨረቃ፡ የሆዱ ጠጕር ("ጨረቃ የሚመስል ፈረስ")
ሆዳም (ሞች) በላተኛ ("የሰጠ ይድ ከም") (ምሳ. ፳፫፡ ፳፩፡ ቲቶ. ፩፡ ፲፪)
ሆዴ፡ የኔ ሆድ ("ወዳጄ")
ሆድ ሆዱን፡ የወፍ ስም ("የርግብ ' ዐይነት ሆደ ዘርጣጣ ስትጮኸ ሆድ ሆዱን የምትል የቈላ ወፍ")
ሆድ ሰጠ፡ ዐሳቡን ነገረ
ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ፡ የማያ ደርገውን ለሚናገር ሰው የሚሰጥ መልስ (ተመልከት፡ ዶሮ ማታን እይ)
ሆድ ዕቃ፡ በሆድ ውስጥ ያለ አን ዠት/ጕበት/ልብ/ኵላሊት/ሳንባ/ጣፊያ/ጨጓራ/ሽንፍላ ("የመሰለው ኹሉ")
ሆድ ዝማ፡ የሆድ በሽታ ("እሕታ ማማጥ")
ሆድ፡ በስተፊት በኩል ያለ የመብ ልና የመጠጥ ቋት ከረጢት
ሆድ፡ ዐሳብ ጠባይ
ሆድቍርጠት፡ የሆድ በሽታ (ተመልከት፡ ቈረ ጠን)
ሆድና ዠርባ፡ ፍቅር አንድነት ስም ምነት የሌለው
ሆጭ፡ መቅረብ/መሰጠት፡ ሖጭ

No comments:

Post a Comment

ሽፋን

  ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ