ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ሀ ፡ ፭ኛ ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ ።
ሀ ባይ፡ የሚያናፋ/አናፊ/ጯኺ አህያ ።
ሀ አለ፡ (ነቀወ)፡ አናፋ/ጮኸ ።
ሀ አለ፡ ፊደል ቈጠረ/ተማረ ። (ተመልከት፡ ኣን) ።
ሀሀ (ሀ)፡ ያህያ ጩኸት ማናፋት ።
ሀሁ፡ ፊደል ቈጠራ ("ኣኡ") ።
ሃሌ ሉያ (ዕብ. ሀልሉ ያህ)፡ ሀልሉ አመስግኑ ("ያህ እግዜር በተገናኝ እግዜ ርን አመስግኑ ማለት ነው በግእዝም ሰብ ሕዎ ለእግዚአብሔር ግነዩ ለእግዚአብሔር ይባላል") ።
ሃሌ ከመዙ ሃሌ፡ የጥንት ባልቴ ቶች ዘፈን አዝማች ።
ሃሌ፡ ምስጋና ("የምስጋና ቃል የዋዜ ማና የዕዝል የአቡንና የአንገርጋሪ የአርያም የሰላም ዜማ መነሻ መዠመሪያ በአርባዕትና በሠለስት በመካከል በሌላውም ዜማ ዐልፎ ዐልፎ የሚገኝ ጠጅ በብርሌ ዜማ በሃሌ” እንዲሉ) ።
ሃሌታ፡ ሃሌ ማለት ።
ሃሌታ፡ ዝኒ ከማሁ ለሃሌ ።
ሀሎ፡ ጠንካራ የቈላ ግራር በሐረርጌ በረሓ የሚበቅል ("ምሥጥ የማይደፍረው ዐፈር የማይበላው ከሰል የሚኾን ሀሎ ማለት የሀላዌውን ጥናትና ጥንካሬ ነዋሪነቱን አለመ ንቀዙን ያሳያል") (ዘፀ. ፳፭፡ ፲, ፲፫) ።
ሀሚና፡ ለፍላፊ፡ ሐመነ ።
ሀሚናሚና፡ የልጆች ዘፈን፡ ሐ መነ ።
ሀብ ሀብ አለ (ሀበበ)፡ አፌዘ ("ኣላገጠ አይ በሉ በሉ ወዲያ ወዲያ አለ") ።
ሀብተ ሚካኤል፡ የሚካኤል ስጦታ ።
ሀብተ ማርያም፡ የማሪያም ስጦታ ።
ሀብተ ሥላሴ፡ የሥላሴ ስጦታ ።
ሀብተ ስንኩል፡ ሀብቱ የተሰነከለ ("አግኝቶና ከብሮ የማያውቅ አገኝ ሲል የሚ ያጣ የንጀራ ገመዱ የተበጠሰ") ።
ሀብተ ሥጋ፡ ኀላፊ ዕድል ።
ሀብተ ቢስ፡ ዕድለ ቢስ ("ከድኸነት በቀር ሀብት የሌለው ችግረኛ") ።
ሀብተ ነፍስ፡ ጽድቅ ።
ሀብተ ወልድ፡ የወልድ ስጦታ ።
ሀብተ ገብርኤል፡ የገብሬል ስጦታ ።
ሀብተ ጊዮርጊስ፡ የጊዮርጊስ ስጦታ ።
ሀብቱ/ሀብቴ፡ ከፊለ ስም ("ዳግመ ኛም የርሱ የኔ ሀብት ተብሎ ይተረጐማል ባላገር ግን አብቱ አብቴ ይላል") ።
ሀብታማ፡ የሴት ስም ("ያች ሀብታም") ።
ሀብታም (ሞች)፡ ሀብት ያለው/ባለ ሀብት/ባለጠጋ/ከበርቴ/ጌታ ("እመቤት የሴት ወይዘሮ የወንድ መኰንን") ።
ሀብት (ወሀበ)፡ ዕድል/ስጦታ/ብል ጥግና/ጌትነት/እዱኛ ።
ሀብትሽ ይመር፡ ማለፊያ ባል ይም ጣልሽ ("እመቤት ኹኚ") ።
ሀብትኸ ይመር፡ የወንድ መጠሪያ ' ስም ("እደግ ርባ ሥባ ግዛ ንዳ ተሾም ተሸ ለም ጌታ ኹን ማለት ነው ባላገርም ካብ ትኸ ይመር ይላል") ።
ሀብቷ ቀና፡ ልጃገረድ ፥ ታጨች ፥ ባል መጣላት ።
ኀተመ)፡ በማኅተም ረገጠ/ዐተመ (ግእዝ) ።
ሀች፡ ያመት ቅጽል፡ ኻች ።
ሀኖስ፡ ከጠፈር በላይ ያለ ሢሶ ውሃ ብጥብጥ (ዘፍ. ፩፡ ፯፡ መዝ. ፻፵፰፡ ፬) ።
ሀካኪ የሚያክ፡ ዐከከ ።
ሀኬተኛ (ኞች) (ሀካይ)፡ ሰነፍ/ልግመኛ/ክፋተኛ ።
ሀኬተኛነት፡ ሀኬተኛ መኾን ("ልግመ ኛነት") ።
ሀኬት (ሀከየ)፡ ስንፍና ልግም ክፋት ።
ሀየል፡ በ፪ ቀንዶቹ ላይ ብዙ የቀንድ ' ዐጽቅ (ቅጥይ) ያለው የዱር ፍየል ።
ሀየል፡ የዋሊያ ወገን ("በስሜን ተራራ ይገኛል ሀየል ' ግእዝኛ ነው") ።
ሀያጅ፡ መንገደኛ፡ ኻያጅ ። (ተመልከት፡ ኸ ደ) ።
ሀይ አለ፡ ከለከለ፡ ሐይ ።
ሀይ፡ ሆን የመሰለ ያርበኛ ዘፈን አዝማች ።
ሃይማኖተ ቢስ፡ መናፍቅ ("ሃይማኖተ መጥፎ በ፪ ቢላዋ የሚበላ") ።
ሃይማኖተ አበው፡ የመጽሐፍ ስም ("አበው አባቶች የአንጾኪያና የእስክንድርያ የጽ ርእ ሊቃነ ጳጳሳት በየጊዜው የጻፉት የሃ ይማኖት ምእላድ ምስጢረ ሥላሴንና ምስ ጢረ ሥጋዌን አምልቶ አስፍቶ የሚናገር በቅዳሴ ጊዜ የሚነበብ መልክት") ።
ሃይማኖተ ጐደሎ፡ ኦሪትን አምኖ ወንጌልን ያላመነ ።
ሃይማኖተኛ (ሃይማኖታዊ)፡ ባለሃይማኖት ("ሃይማኖቱ የጸና ቁም ነገራም የተናገረውን የማያስቀር ባለማተብ") ።
ሃይማኖቱን፡ ለወጠ)፡ በኦሪት፡ በወንጌል፡ ያምን፡ እንደ፡ ነበረ፡ በቍርኣን፡ አመነ፡ ሰለመ፡ እስልምናን፡ ትቶ፡ አረመኔ፡ ኾነ፡ ለጣዖት፡ ሰገደ።
ሃይማኖት (ሀይመነ)፡ አሚን/ማመን/እምነት/አምልኮ ።
ሃይማኖት፡ ሄጳጳ ፲
ሃይማኖቶች (ሃይማኖታት)፡ የአይሁድ/የክርስቲያን/የእስላም/የቡዳ/የሌሎችም አረማውያን እምነቶች ።
ሀገረ ሕይወት፡ መንግሥተ ሰማይ ።
ሀገረ ሰላም፡ ኢየሩሳሌም ።
ሀገረ ሰብ (ሰብአ ሀገር)፡ ያገር ሰው ("ባላገር ባለጌ") ።
ሀገረ ስብከት፡ ከሐዋርያት አንዱ ወንጌልን ' የሰበከበት አገር ።
ሀገረ ናግራን፡ ረዥም ተራራ ያለ በት የሐባብ ጠረፍ ("የሰማዕታተ ናግራን ቤተ ክሲያን የነበረችበት ይመስላል") ።
ሀገራዊ፡ አገሬ ("ያገር ባላገር ሰው ዕድር ልማድ ቋንቋ ፈረንጆች ናሲዮናል ይ ሉታል") ።
ሀገር፡ በቁሙ አገር ።
ሀጭ፡ በቁሙ፡ ሐጭ ።
ሁሉ፡ በቁሙ ሁሉ ።
ሁከተኛ፡ እውከተኛ (ምሳ. ፯፡ ፲፩) ።
ሁከት (ሆከ)፡ እውከት ። (ተመልከት፡ አወከን እይ) ።
ሂማልያ፡ በዓለም ካሉት ተራሮች ኹሉ የሚበልጥ ተራራ ("በሺንና በህንድ መካከል ያለ") ።
ሂኣ፡ ሀገር ።
ሂኣ ሂኣ እለ፡ ሂያ ሂያ አለ ።
ሂኣ፡ የሲቃ ጩኸት ማፋቅ ።
ሂያ፡ መግዘፍ/ማጓራት ።
ሂድ፡ ወግድ፡ ኼደ ።
ሄደ ተራመደ፡ ኼደ ።
ሄጳጳ፡ የዛጔ ነገድ ስም ።
ህ፡ የሳድስ ፊደል ድምፅ ሥር መሠ ረት ሥረይ ።
ህምህም አለ (ትግ. ሀመመ)፡ ጕምጕም አለ ("አጒረመረመ") ።
ህምህም፡ ማጕረምረም ።
ህምህምታ፡ ጕርምርምታ ።
ህንደኬ፡ በደቡባዊ ህንድ ያለ አገር ("የሐዋርያው ቶማስ ሀገረ ስብከት ቶማስ ዘህንደኬ” እንዲሉ) ።
ህንደኬ፡ የኖባ ንግሥት ከተማዋ መ ርዌ የሚባል (ግብ. ሐዋ. ፰፡ ፳፳፯) ።
ህንድ፡ በእስያ ክፍል የሚገኝ አገር ("በውስጡ ያሉ ሕዝቦች መዳብ የሚመስሉ ህንድ የነገድ ስም አገሩም ሕዝቡም በወንዙ ስም ተጠርቷል") ።
ህንድ፡ የወንዝ ስም ።
ህንዶች (ህንዳውያን)፡ የህንድ ሰ ዎች ("የህንድ ተወላጆች") ።
ህዋ፡ ክፍት፡ ኅዋ ።
ህጥር፡ ሽቱ፡ ኅጥር ።
ሆ ባይ፡ ሆ የሚል ሐርበኛ ።
ሆ፡ የወንዶች ዘፈን አዝማች ("የሆይ ከፊል ሰርገኛው ሆ ይላል") ።
ሆሆ፡ ንብ ከቀፎ ወጥቶ ሲኼድ ፥ የሚ ደረግ ጩኸት ።
ሆሆይ (ሆይ ሆይ)፡ ንኡስ አገባብ ("የአንክሮና የአጋኖ ቃል
ሆሆይ የኔና ያንተ ነገር እንዲህ ኹኖ ቀረ") ። (ተመልከት፡ ሆይን እይ) ።
ሆሣዕና፡ በዓል፡ ሆሳዕና ።
ሆሳዕና፡ የበዓል ስም ("ከትንሣኤ በፊት ባለው እሑድ የሚከብር በዓል ጌታችን ባ ህያ ተቀምጦ እቤተ መቅደስ ሲገባ ሕዝቡ ሰሌንና የወይራ ቅጠል ይዘው ሆሳዕና እያሉ ስለ ተቀበሉት ቀኑ ሆሳዕና ተባለ ትርጓሜ ውም አድነን ማለት ነው") ።
ሆረጠ፡ አፍን ፈጀ፡ ሖረጠ ።
ሆታ፡ ሆ ማለት ።
ሆቴል፡ ቤተ ነግድ ("የንግዳ ቤት") ።
ሆነ፡ ተደረገ፡ ኾነ ።
ሆና፡ ያ አንድ ወገን ።
ሆዋ ይላል፡ ይደነፋል/ያወካል (ኢዮ. ፲፱፡ ፳፭) ።
ሆዋ፡ ሆ ሆታ ድንፋታ ውካታ ።
ሆያ ሆዬ፡ የእረኞች ዘፈን አዝማች ("፪ ጊዜ ሆይ ሆያ ሆዬ ጕዴ ለዝና መ ውደዴ") ።
ሆዬ (ሆይዬ)፡ የኔ 'ሆይ ማለት ነው ።
ሆይ፡ ንኡስ አገባብ ።
ሆይ፡ ያ፭ኛው ፊደል የሀ ስም ("ኗሪ ዃኝ ማለት ነው መዝገበ ፊደል አስተውል ጻፎች ግን ሃሌታ ሀ ይሉታል") ።
ሆደ መጋዝ፡ ዐዞ ("ክፉ ሰው") ።
ሆደ ሰፊ፡ ቻይ/ታጋሽ/ትግሥተኛ ።
ሆደ ባሻ፡ ላመል የሚበቃው ("በጥ ቂት ነገር የሚያዝን የሚያለቅስ የሚከፋ") ። (ተመልከት፡ ባሰን እይ) ።
ሆደ ገር፡ የዋህ ሰው ("ጭካኔ አልባ") ።
ሆደ ጨረቃ፡ የሆዱ ጠጕር ("ጨረቃ የሚመስል ፈረስ") ።
ሆዳም (ሞች)፡ በላተኛ ("የሰጠ ይድ ከም") (ምሳ. ፳፫፡ ፳፩፡ ቲቶ. ፩፡ ፲፪) ።
ሆዴ፡ የኔ ሆድ ("ወዳጄ") ።
ሆድ ሆዱን፡ የወፍ ስም ("የርግብ ' ዐይነት ሆደ ዘርጣጣ ስትጮኸ ሆድ ሆዱን የምትል የቈላ ወፍ") ።
ሆድ ሰጠ፡ ዐሳቡን ነገረ ።
ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ፡ የማያ ደርገውን ለሚናገር ሰው የሚሰጥ መልስ ። (ተመልከት፡ ዶሮ ማታን እይ) ።
ሆድ ዕቃ፡ በሆድ ውስጥ ያለ አን ዠት/ጕበት/ልብ/ኵላሊት/ሳንባ/ጣፊያ/ጨጓራ/ሽንፍላ ("የመሰለው ኹሉ") ።
ሆድ ዝማ፡ የሆድ በሽታ ("እሕታ ማማጥ") ።
ሆድ፡ በስተፊት በኩል ያለ የመብ ልና የመጠጥ ቋት ከረጢት ።
ሆድ፡ ዐሳብ ጠባይ ።
ሆድቍርጠት፡ የሆድ በሽታ ። (ተመልከት፡ ቈረ ጠን) ።
ሆድና ዠርባ፡ ፍቅር አንድነት ስም ምነት የሌለው ።
ሆጭ፡ መቅረብ/መሰጠት፡ ሖጭ ።
ሀ ፡ ፭ኛ ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ ።
ሀ ባይ፡ የሚያናፋ/አናፊ/ጯኺ አህያ ።
ሀ አለ፡ (ነቀወ)፡ አናፋ/ጮኸ ።
ሀ አለ፡ ፊደል ቈጠረ/ተማረ ። (ተመልከት፡ ኣን) ።
ሀሀ (ሀ)፡ ያህያ ጩኸት ማናፋት ።
ሀሁ፡ ፊደል ቈጠራ ("ኣኡ") ።
ሃሌ ሉያ (ዕብ. ሀልሉ ያህ)፡ ሀልሉ አመስግኑ ("ያህ እግዜር በተገናኝ እግዜ ርን አመስግኑ ማለት ነው በግእዝም ሰብ ሕዎ ለእግዚአብሔር ግነዩ ለእግዚአብሔር ይባላል") ።
ሃሌ፡ ምስጋና ("የምስጋና ቃል የዋዜ ማና የዕዝል የአቡንና የአንገርጋሪ የአርያም የሰላም ዜማ መነሻ መዠመሪያ በአርባዕትና በሠለስት በመካከል በሌላውም ዜማ ዐልፎ ዐልፎ የሚገኝ ጠጅ በብርሌ ዜማ በሃሌ” እንዲሉ) ።
ሃሌታ፡ ሃሌ ማለት ።
ሃሌታ፡ ዝኒ ከማሁ ለሃሌ ።
ሀሎ፡ ጠንካራ የቈላ ግራር በሐረርጌ በረሓ የሚበቅል ("ምሥጥ የማይደፍረው ዐፈር የማይበላው ከሰል የሚኾን ሀሎ ማለት የሀላዌውን ጥናትና ጥንካሬ ነዋሪነቱን አለመ ንቀዙን ያሳያል") (ዘፀ. ፳፭፡ ፲, ፲፫) ።
ሀሚና፡ ለፍላፊ፡ ሐመነ ።
ሀሚናሚና፡ የልጆች ዘፈን፡ ሐ መነ ።
ሀብ ሀብ አለ (ሀበበ)፡ አፌዘ ("ኣላገጠ አይ በሉ በሉ ወዲያ ወዲያ አለ") ።
ሀብተ ሚካኤል፡ የሚካኤል ስጦታ ።
ሀብተ ማርያም፡ የማሪያም ስጦታ ።
ሀብተ ሥላሴ፡ የሥላሴ ስጦታ ።
ሀብተ ስንኩል፡ ሀብቱ የተሰነከለ ("አግኝቶና ከብሮ የማያውቅ አገኝ ሲል የሚ ያጣ የንጀራ ገመዱ የተበጠሰ") ።
ሀብተ ሥጋ፡ ኀላፊ ዕድል ።
ሀብተ ቢስ፡ ዕድለ ቢስ ("ከድኸነት በቀር ሀብት የሌለው ችግረኛ") ።
ሀብተ ነፍስ፡ ጽድቅ ።
ሀብተ ወልድ፡ የወልድ ስጦታ ።
ሀብተ ገብርኤል፡ የገብሬል ስጦታ ።
ሀብተ ጊዮርጊስ፡ የጊዮርጊስ ስጦታ ።
ሀብቱ/ሀብቴ፡ ከፊለ ስም ("ዳግመ ኛም የርሱ የኔ ሀብት ተብሎ ይተረጐማል ባላገር ግን አብቱ አብቴ ይላል") ።
ሀብታማ፡ የሴት ስም ("ያች ሀብታም") ።
ሀብታም (ሞች)፡ ሀብት ያለው/ባለ ሀብት/ባለጠጋ/ከበርቴ/ጌታ ("እመቤት የሴት ወይዘሮ የወንድ መኰንን") ።
ሀብት (ወሀበ)፡ ዕድል/ስጦታ/ብል ጥግና/ጌትነት/እዱኛ ።
ሀብትሽ ይመር፡ ማለፊያ ባል ይም ጣልሽ ("እመቤት ኹኚ") ።
ሀብትኸ ይመር፡ የወንድ መጠሪያ ' ስም ("እደግ ርባ ሥባ ግዛ ንዳ ተሾም ተሸ ለም ጌታ ኹን ማለት ነው ባላገርም ካብ ትኸ ይመር ይላል") ።
ሀብቷ ቀና፡ ልጃገረድ ፥ ታጨች ፥ ባል መጣላት ።
ኀተመ)፡ በማኅተም ረገጠ/ዐተመ (ግእዝ) ።
ሀች፡ ያመት ቅጽል፡ ኻች ።
ሀኖስ፡ ከጠፈር በላይ ያለ ሢሶ ውሃ ብጥብጥ (ዘፍ. ፩፡ ፯፡ መዝ. ፻፵፰፡ ፬) ።
ሀካኪ የሚያክ፡ ዐከከ ።
ሀኬተኛ (ኞች) (ሀካይ)፡ ሰነፍ/ልግመኛ/ክፋተኛ ።
ሀኬተኛነት፡ ሀኬተኛ መኾን ("ልግመ ኛነት") ።
ሀኬት (ሀከየ)፡ ስንፍና ልግም ክፋት ።
ሀየል፡ በ፪ ቀንዶቹ ላይ ብዙ የቀንድ ' ዐጽቅ (ቅጥይ) ያለው የዱር ፍየል ።
ሀየል፡ የዋሊያ ወገን ("በስሜን ተራራ ይገኛል ሀየል ' ግእዝኛ ነው") ።
ሀያጅ፡ መንገደኛ፡ ኻያጅ ። (ተመልከት፡ ኸ ደ) ።
ሀይ አለ፡ ከለከለ፡ ሐይ ።
ሀይ፡ ሆን የመሰለ ያርበኛ ዘፈን አዝማች ።
ሃይማኖተ ቢስ፡ መናፍቅ ("ሃይማኖተ መጥፎ በ፪ ቢላዋ የሚበላ") ።
ሃይማኖተ አበው፡ የመጽሐፍ ስም ("አበው አባቶች የአንጾኪያና የእስክንድርያ የጽ ርእ ሊቃነ ጳጳሳት በየጊዜው የጻፉት የሃ ይማኖት ምእላድ ምስጢረ ሥላሴንና ምስ ጢረ ሥጋዌን አምልቶ አስፍቶ የሚናገር በቅዳሴ ጊዜ የሚነበብ መልክት") ።
ሃይማኖተ ጐደሎ፡ ኦሪትን አምኖ ወንጌልን ያላመነ ።
ሃይማኖተኛ (ሃይማኖታዊ)፡ ባለሃይማኖት ("ሃይማኖቱ የጸና ቁም ነገራም የተናገረውን የማያስቀር ባለማተብ") ።
ሃይማኖቱን፡ ለወጠ)፡ በኦሪት፡ በወንጌል፡ ያምን፡ እንደ፡ ነበረ፡ በቍርኣን፡ አመነ፡ ሰለመ፡ እስልምናን፡ ትቶ፡ አረመኔ፡ ኾነ፡ ለጣዖት፡ ሰገደ።
ሃይማኖት (ሀይመነ)፡ አሚን/ማመን/እምነት/አምልኮ ።
ሃይማኖት፡ ሄጳጳ ፲
ሃይማኖቶች (ሃይማኖታት)፡ የአይሁድ/የክርስቲያን/የእስላም/የቡዳ/የሌሎችም አረማውያን እምነቶች ።
ሀገረ ሕይወት፡ መንግሥተ ሰማይ ።
ሀገረ ሰላም፡ ኢየሩሳሌም ።
ሀገረ ሰብ (ሰብአ ሀገር)፡ ያገር ሰው ("ባላገር ባለጌ") ።
ሀገረ ስብከት፡ ከሐዋርያት አንዱ ወንጌልን ' የሰበከበት አገር ።
ሀገረ ናግራን፡ ረዥም ተራራ ያለ በት የሐባብ ጠረፍ ("የሰማዕታተ ናግራን ቤተ ክሲያን የነበረችበት ይመስላል") ።
ሀገራዊ፡ አገሬ ("ያገር ባላገር ሰው ዕድር ልማድ ቋንቋ ፈረንጆች ናሲዮናል ይ ሉታል") ።
ሀገር፡ በቁሙ አገር ።
ሀጭ፡ በቁሙ፡ ሐጭ ።
ሁሉ፡ በቁሙ ሁሉ ።
ሁከተኛ፡ እውከተኛ (ምሳ. ፯፡ ፲፩) ።
ሁከት (ሆከ)፡ እውከት ። (ተመልከት፡ አወከን እይ) ።
ሂማልያ፡ በዓለም ካሉት ተራሮች ኹሉ የሚበልጥ ተራራ ("በሺንና በህንድ መካከል ያለ") ።
ሂኣ፡ ሀገር ።
ሂኣ ሂኣ እለ፡ ሂያ ሂያ አለ ።
ሂኣ፡ የሲቃ ጩኸት ማፋቅ ።
ሂያ፡ መግዘፍ/ማጓራት ።
ሂድ፡ ወግድ፡ ኼደ ።
ሄደ ተራመደ፡ ኼደ ።
ሄጳጳ፡ የዛጔ ነገድ ስም ።
ህ፡ የሳድስ ፊደል ድምፅ ሥር መሠ ረት ሥረይ ።
ህምህም አለ (ትግ. ሀመመ)፡ ጕምጕም አለ ("አጒረመረመ") ።
ህምህም፡ ማጕረምረም ።
ህምህምታ፡ ጕርምርምታ ።
ህንደኬ፡ በደቡባዊ ህንድ ያለ አገር ("የሐዋርያው ቶማስ ሀገረ ስብከት ቶማስ ዘህንደኬ” እንዲሉ) ።
ህንደኬ፡ የኖባ ንግሥት ከተማዋ መ ርዌ የሚባል (ግብ. ሐዋ. ፰፡ ፳፳፯) ።
ህንድ፡ በእስያ ክፍል የሚገኝ አገር ("በውስጡ ያሉ ሕዝቦች መዳብ የሚመስሉ ህንድ የነገድ ስም አገሩም ሕዝቡም በወንዙ ስም ተጠርቷል") ።
ህንድ፡ የወንዝ ስም ።
ህንዶች (ህንዳውያን)፡ የህንድ ሰ ዎች ("የህንድ ተወላጆች") ።
ህዋ፡ ክፍት፡ ኅዋ ።
ህጥር፡ ሽቱ፡ ኅጥር ።
ሆ ባይ፡ ሆ የሚል ሐርበኛ ።
ሆ፡ የወንዶች ዘፈን አዝማች ("የሆይ ከፊል ሰርገኛው ሆ ይላል") ።
ሆሆ፡ ንብ ከቀፎ ወጥቶ ሲኼድ ፥ የሚ ደረግ ጩኸት ።
ሆሆይ (ሆይ ሆይ)፡ ንኡስ አገባብ ("የአንክሮና የአጋኖ ቃል
ሆሆይ የኔና ያንተ ነገር እንዲህ ኹኖ ቀረ") ። (ተመልከት፡ ሆይን እይ) ።
ሆሣዕና፡ በዓል፡ ሆሳዕና ።
ሆሳዕና፡ የበዓል ስም ("ከትንሣኤ በፊት ባለው እሑድ የሚከብር በዓል ጌታችን ባ ህያ ተቀምጦ እቤተ መቅደስ ሲገባ ሕዝቡ ሰሌንና የወይራ ቅጠል ይዘው ሆሳዕና እያሉ ስለ ተቀበሉት ቀኑ ሆሳዕና ተባለ ትርጓሜ ውም አድነን ማለት ነው") ።
ሆረጠ፡ አፍን ፈጀ፡ ሖረጠ ።
ሆታ፡ ሆ ማለት ።
ሆቴል፡ ቤተ ነግድ ("የንግዳ ቤት") ።
ሆነ፡ ተደረገ፡ ኾነ ።
ሆና፡ ያ አንድ ወገን ።
ሆዋ ይላል፡ ይደነፋል/ያወካል (ኢዮ. ፲፱፡ ፳፭) ።
ሆዋ፡ ሆ ሆታ ድንፋታ ውካታ ።
ሆያ ሆዬ፡ የእረኞች ዘፈን አዝማች ("፪ ጊዜ ሆይ ሆያ ሆዬ ጕዴ ለዝና መ ውደዴ") ።
ሆዬ (ሆይዬ)፡ የኔ 'ሆይ ማለት ነው ።
ሆይ፡ ንኡስ አገባብ ።
ሆይ፡ ያ፭ኛው ፊደል የሀ ስም ("ኗሪ ዃኝ ማለት ነው መዝገበ ፊደል አስተውል ጻፎች ግን ሃሌታ ሀ ይሉታል") ።
ሆደ መጋዝ፡ ዐዞ ("ክፉ ሰው") ።
ሆደ ሰፊ፡ ቻይ/ታጋሽ/ትግሥተኛ ።
ሆደ ባሻ፡ ላመል የሚበቃው ("በጥ ቂት ነገር የሚያዝን የሚያለቅስ የሚከፋ") ። (ተመልከት፡ ባሰን እይ) ።
ሆደ ገር፡ የዋህ ሰው ("ጭካኔ አልባ") ።
ሆደ ጨረቃ፡ የሆዱ ጠጕር ("ጨረቃ የሚመስል ፈረስ") ።
ሆዳም (ሞች)፡ በላተኛ ("የሰጠ ይድ ከም") (ምሳ. ፳፫፡ ፳፩፡ ቲቶ. ፩፡ ፲፪) ።
ሆዴ፡ የኔ ሆድ ("ወዳጄ") ።
ሆድ ሆዱን፡ የወፍ ስም ("የርግብ ' ዐይነት ሆደ ዘርጣጣ ስትጮኸ ሆድ ሆዱን የምትል የቈላ ወፍ") ።
ሆድ ሰጠ፡ ዐሳቡን ነገረ ።
ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ፡ የማያ ደርገውን ለሚናገር ሰው የሚሰጥ መልስ ። (ተመልከት፡ ዶሮ ማታን እይ) ።
ሆድ ዕቃ፡ በሆድ ውስጥ ያለ አን ዠት/ጕበት/ልብ/ኵላሊት/ሳንባ/ጣፊያ/ጨጓራ/ሽንፍላ ("የመሰለው ኹሉ") ።
ሆድ ዝማ፡ የሆድ በሽታ ("እሕታ ማማጥ") ።
ሆድ፡ በስተፊት በኩል ያለ የመብ ልና የመጠጥ ቋት ከረጢት ።
ሆድ፡ ዐሳብ ጠባይ ።
ሆድቍርጠት፡ የሆድ በሽታ ። (ተመልከት፡ ቈረ ጠን) ።
ሆድና ዠርባ፡ ፍቅር አንድነት ስም ምነት የሌለው ።
ሆጭ፡ መቅረብ/መሰጠት፡ ሖጭ ።
No comments:
Post a Comment