ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ኸኝ፡ ("ከኒ")፡ ተመልሰሽ ኸን ተመ ልከት ።
ኸኝ፡ ኾነ፡
ኹለተኛ ("ኞች")፡ ተከታይ ምክትል ጡት አስጣይ ታናሽ ወንድም ።ስምዖን ለሮቤል ኹለተኛ ነው ።
ኹለተኛ፡ ተወራጅ፡ ተጨማሪ ኹለተኛ ቄስ ኹለተኛ ዲያቆን።
ኹለተኛ፡ የተራና የማዕርግ ቍጥር፡ የስምና የግብር ቅጽል፡ ኹለተኛ ቍጥር ኹለ ተኛ ማዕርግ ኹለተኛ ደረጃ።
ኹለተኛ፡ ዳግመኛ፡ ሌላ። ኹለተኛ እቤቴ እንዲህ ያለ ሰው ይዘኸ አትምጣ። ባለተክሊልን ሴት ኹለተኛ ወንድ አይቀርባትም ።በአኃዝ ሲጻፍ ፪ኛ ይላል ።
ኹለተኛው፡ የጊዜ በቂ፡ ዳግመኛው። እከሌ እቤታችን መጥቶ ሲጠይቀን ኹለተኛው ነው ።
ኹለተኛይቱ፡ ሌላይቱ፡ ዳግመኛይቱ።
ኹለታቸው ("ክልኤሆሙ")፡ እነዚያ ሰዎች ወይም ሌሎች ፍጥረቶች ኹለተኞች፡ የመዠመሪያዎች ተከታዮች ("፩ዜና. ፲፩፡ ፳፩") ።
ኹለት ልብ)፡ አመንቺ፡ ወላዋይ፡ ("መዝ. ፲፪፡ ፪") ።
ኹለት ሰንበት)፡ ፲፬ ቀን ("ሳምንትን" እይ) ።
ኹለት ሳምንት)፡ ዐሥራምስት (፲፭) ቀን።
ኹለት ኹለት፡ የሕፃን ርምጃ ቍጥር ፪ ጊዜ ፪ ፬ ባለ ።
ኹለት ፈርጅ)፡ ነጠላ ።
ኹለትምላስ፡ ሐሰትና እውነት ደባላቂ፡ ፪ ቋንቋ ዐዋቂ ።ባ፩ ራስ ፪ ምላስ እን ዲሉ።
ኹለትነት፡ ኹለት መኾን ።ኹለት አፍ፡ ጠመንዣ ሰው።
ኹለትያ፡ ኹለት መቶ ድር።
ኹለትዮ፡ ኹለትነት ያለው ውስጠ፡ ብዙ ።
ኹለትዮሽ፡ ዝኒ ከማሁ ።
ኹለቶ፡ መንታ፡ ዕጥፍ፡ ድርብ።
ኹለቶች፡ መንቶች፡ ዐይንና ዦሮን ጡትን እጅን ክንፍን እግርን የመሰሉ ነገሮች ።
ኹለዬ ("(ኵልሄ) ኹለግዜ ዘወትር በየቀኑ ኹለመና ") (ኵለንታ) ።
ኹሉን ቻለ ("አገ ማሪ አካታች ያካተተ የሚያካትት አጫ ማሪ አካቶ አጫምሮ አካቶ ንኡስ አገባብ ጭራሽ ፈጽሞ ማካታት ማጋባት ማጫመር ከቶ አግብቶ - ጨምሮ ጨርሶ ከቶ ንኡስ ኣገባብ ዝኒ ከማሁ ለአ ካቶ ከቶ ምንም ቢኾን ይህን ነገር አላደርገውም ") (ኤር. ፳፫፡ ፵፡ ዮሐ. ፩፡ ፲፰) ።
ኹልት፡ የተኾለተ፡ ኹለት የኾነ የተ
ኹነታ/ኹናቴ/ኹኔታ ("(ክዋኔ) ተፈጥሮ አካል መልክ ቁመና አኳዃን ጠባይ ዐመል ሐሳብ ሥራ ይህ ሰው ኹኔታው አይታወቅም ኹነኛ ጠቃሚ ወዳጅ ተሰማሚ ሰው ይኹን ዕሺ በጄ ይደረግ አይኹን አይደረግ አይሠራ ኾኖ ተደርጎ ተሠርቶ ኾኖም አያውቅ ባንድ ከተማ ፪ ንጉሥ ባ፩ ዐልጋ ፪ ዐራስ ባ፩ ራስ ፪ ምላስ ኹን ተቀመጥ እዚህ ኹን እንዲሉ አኹን ንኡስ አገባብ የተዠመረ የተያዘ ጊዜ ደቂቃ በ ባማካይነት ከ በመነ ሻነት ሲሰማሙት ኣኹን ባኹን ካኹን አኹን ይላል አኹን ለታ ") ("አኹን ለት") ።
ኾለተ፡ ኹለት አደረገ፡ ኹለት አለ ።
ኾነ፡ ("ኮነ")፡ በጀ፡ ሰላ፡ ቀና፡ ረባ፡ ጠቀመ ፈየደ ተሰማማ። ይህ ልብስ ምንም ሰውን ደስ ባያሠኝ ለኔ ኾኖኛል። ይኾንልኛል ብዬ ጐሽ ጠመድኹ፡ ባይኾንልኝፈትቼ ለቀቅኹ።
ኾነ፡ ሰነበተ፡ ከረመ። ደኅና ኹን።
ኾነ፡ ባሕርዩን ሳይለቅ ሌላ መልክና አካል ገዛ ።አምላክ ሰው ኾነ፡ ሰው አምላክ ኾነ ።
ኾነ፡ ተለወጠ፡ ዐይነቱ፡ ጭገሬታው ጠፋ ። የሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነች ደግ ኾነ ክፉ ኾነ ቢል የጠባይን መለወጥ ያሳያል ።
ኾነ፡ ተቀመጠ፡ ቈየ፡ ዘገየ፡ ኖረ፡ ("ዮሐ. ፲፬፡ ፫") ።እስከ ዛሬ ድረስ ያልጠየቅኸን የት ኾነኸ ነው ።
ኾነ፡ ተወለደ፡ ረባ፡ በዛ፡("ዘፍ. ፴፪፡ ፭") ።
ኾነ፡ ተደረገ፡ ተነካ። እከሌ ምን ኾነና ሞተ። የዚህ ሰው ራሱ ምን ኾነ። የኾነ ኾኖ ነገሩ በምን ዐለቀ።
ኾነ፣ ተገባ። በኾነ ባልኾነ ከሰው አትጣላ ።
ኾነ፡ ተገኘ ።የኾነውን ያኸል ላክልኝ።
ኾነ፡ ተጨበጠ፡ ተወደደ፤እኸል ነፍስ .
ኾነ፡ ተፈጠረ፡ ነበረ። እንዳልኾነ ኾነ፡ እንዲሉ ።
ኾነ፡ ወረደ፡ መጣ፡ ("ኤር. ፩፡ ፬") ።የኾነው ይኹን፡ ከዚህ በፊት የተደረገው የመጣው መከራ ይደረግ፡ ይምጣ ።ጠላት ገፍቶ ባጠቃ ጊዜ እንዲህ ይባላል ።ኾነ ብሎ፡ ዐስቦ ዐውቆ ወዶ ።ከዚ ህም በቀር ኾነ እየተመላለስ በንግግር ውስጥ ካገባብ ጋራ ይነገራል። በደን መካከል ስትኼድ ነብር የመጣ እንደ ኾነ ምን ትኾናለኸ። ሰውእንዳይኾን የለምና የቀረኹ እንደኾን እንድትጠይቀኝ ይኹን። ዕውሩ ላሜኅ ደንጊያ ወርውሮ የገደለው ሰው ይኾናል፡ ቢኾን ባይኾን ምን ተዳበጧት የመጣኸ እንደኾን ታገኘኛለኸ ።እከሌ ሰዎች ሲጣሉ የሸሸው ምስክር እንዳይኾን ይኾናል ።ሲኾን አንተ ና፡ ሳይኾን ሰው ላክ። አይኾንም እንጂ ከኾነማ ከመጋዞ፡ ይ ላል ጕልማ። ኀላፊውን ትንቢት አንቀጽ ሲያስቀር፡ ይመጣል ኾነ ይኼዳል ኾነ ይላል ፣ፍችውም ነበረ ነው፡
ኾነ፡ ደረሰ፡ ተፈጸመ። እኔ ያልኹት ባይኾን ከምላሴ ጠጕር ይነቀል እንዲሉ።
ኾደደ ("ዐረሰ ጦመ ኾደደ ኻያ/ካያ ") (ከላ) ።
ዃላ፡ ጊዜና ስፍራ፡ ኋላ ("ኹለት ") (ክልኤት) ።
ዃኝ ("ኞች")፡ የኾነ የሚኾን፡ ረቢ ።
ኸኝ፡ ኾነ፡
ኹለተኛ ("ኞች")፡ ተከታይ ምክትል ጡት አስጣይ ታናሽ ወንድም ።ስምዖን ለሮቤል ኹለተኛ ነው ።
ኹለተኛ፡ ተወራጅ፡ ተጨማሪ ኹለተኛ ቄስ ኹለተኛ ዲያቆን።
ኹለተኛ፡ የተራና የማዕርግ ቍጥር፡ የስምና የግብር ቅጽል፡ ኹለተኛ ቍጥር ኹለ ተኛ ማዕርግ ኹለተኛ ደረጃ።
ኹለተኛ፡ ዳግመኛ፡ ሌላ። ኹለተኛ እቤቴ እንዲህ ያለ ሰው ይዘኸ አትምጣ። ባለተክሊልን ሴት ኹለተኛ ወንድ አይቀርባትም ።በአኃዝ ሲጻፍ ፪ኛ ይላል ።
ኹለተኛው፡ የጊዜ በቂ፡ ዳግመኛው። እከሌ እቤታችን መጥቶ ሲጠይቀን ኹለተኛው ነው ።
ኹለተኛይቱ፡ ሌላይቱ፡ ዳግመኛይቱ።
ኹለታቸው ("ክልኤሆሙ")፡ እነዚያ ሰዎች ወይም ሌሎች ፍጥረቶች ኹለተኞች፡ የመዠመሪያዎች ተከታዮች ("፩ዜና. ፲፩፡ ፳፩") ።
ኹለት ልብ)፡ አመንቺ፡ ወላዋይ፡ ("መዝ. ፲፪፡ ፪") ።
ኹለት ሰንበት)፡ ፲፬ ቀን ("ሳምንትን" እይ) ።
ኹለት ሳምንት)፡ ዐሥራምስት (፲፭) ቀን።
ኹለት ኹለት፡ የሕፃን ርምጃ ቍጥር ፪ ጊዜ ፪ ፬ ባለ ።
ኹለት ፈርጅ)፡ ነጠላ ።
ኹለትምላስ፡ ሐሰትና እውነት ደባላቂ፡ ፪ ቋንቋ ዐዋቂ ።ባ፩ ራስ ፪ ምላስ እን ዲሉ።
ኹለትነት፡ ኹለት መኾን ።ኹለት አፍ፡ ጠመንዣ ሰው።
ኹለትያ፡ ኹለት መቶ ድር።
ኹለትዮ፡ ኹለትነት ያለው ውስጠ፡ ብዙ ።
ኹለትዮሽ፡ ዝኒ ከማሁ ።
ኹለቶ፡ መንታ፡ ዕጥፍ፡ ድርብ።
ኹለቶች፡ መንቶች፡ ዐይንና ዦሮን ጡትን እጅን ክንፍን እግርን የመሰሉ ነገሮች ።
ኹለዬ ("(ኵልሄ) ኹለግዜ ዘወትር በየቀኑ ኹለመና ") (ኵለንታ) ።
ኹሉን ቻለ ("አገ ማሪ አካታች ያካተተ የሚያካትት አጫ ማሪ አካቶ አጫምሮ አካቶ ንኡስ አገባብ ጭራሽ ፈጽሞ ማካታት ማጋባት ማጫመር ከቶ አግብቶ - ጨምሮ ጨርሶ ከቶ ንኡስ ኣገባብ ዝኒ ከማሁ ለአ ካቶ ከቶ ምንም ቢኾን ይህን ነገር አላደርገውም ") (ኤር. ፳፫፡ ፵፡ ዮሐ. ፩፡ ፲፰) ።
ኹልት፡ የተኾለተ፡ ኹለት የኾነ የተ
ኹነታ/ኹናቴ/ኹኔታ ("(ክዋኔ) ተፈጥሮ አካል መልክ ቁመና አኳዃን ጠባይ ዐመል ሐሳብ ሥራ ይህ ሰው ኹኔታው አይታወቅም ኹነኛ ጠቃሚ ወዳጅ ተሰማሚ ሰው ይኹን ዕሺ በጄ ይደረግ አይኹን አይደረግ አይሠራ ኾኖ ተደርጎ ተሠርቶ ኾኖም አያውቅ ባንድ ከተማ ፪ ንጉሥ ባ፩ ዐልጋ ፪ ዐራስ ባ፩ ራስ ፪ ምላስ ኹን ተቀመጥ እዚህ ኹን እንዲሉ አኹን ንኡስ አገባብ የተዠመረ የተያዘ ጊዜ ደቂቃ በ ባማካይነት ከ በመነ ሻነት ሲሰማሙት ኣኹን ባኹን ካኹን አኹን ይላል አኹን ለታ ") ("አኹን ለት") ።
ኾለተ፡ ኹለት አደረገ፡ ኹለት አለ ።
ኾነ፡ ("ኮነ")፡ በጀ፡ ሰላ፡ ቀና፡ ረባ፡ ጠቀመ ፈየደ ተሰማማ። ይህ ልብስ ምንም ሰውን ደስ ባያሠኝ ለኔ ኾኖኛል። ይኾንልኛል ብዬ ጐሽ ጠመድኹ፡ ባይኾንልኝፈትቼ ለቀቅኹ።
ኾነ፡ ሰነበተ፡ ከረመ። ደኅና ኹን።
ኾነ፡ ባሕርዩን ሳይለቅ ሌላ መልክና አካል ገዛ ።አምላክ ሰው ኾነ፡ ሰው አምላክ ኾነ ።
ኾነ፡ ተለወጠ፡ ዐይነቱ፡ ጭገሬታው ጠፋ ። የሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነች ደግ ኾነ ክፉ ኾነ ቢል የጠባይን መለወጥ ያሳያል ።
ኾነ፡ ተቀመጠ፡ ቈየ፡ ዘገየ፡ ኖረ፡ ("ዮሐ. ፲፬፡ ፫") ።እስከ ዛሬ ድረስ ያልጠየቅኸን የት ኾነኸ ነው ።
ኾነ፡ ተወለደ፡ ረባ፡ በዛ፡("ዘፍ. ፴፪፡ ፭") ።
ኾነ፡ ተደረገ፡ ተነካ። እከሌ ምን ኾነና ሞተ። የዚህ ሰው ራሱ ምን ኾነ። የኾነ ኾኖ ነገሩ በምን ዐለቀ።
ኾነ፣ ተገባ። በኾነ ባልኾነ ከሰው አትጣላ ።
ኾነ፡ ተገኘ ።የኾነውን ያኸል ላክልኝ።
ኾነ፡ ተጨበጠ፡ ተወደደ፤እኸል ነፍስ .
ኾነ፡ ወረደ፡ መጣ፡ ("ኤር. ፩፡ ፬") ።የኾነው ይኹን፡ ከዚህ በፊት የተደረገው የመጣው መከራ ይደረግ፡ ይምጣ ።ጠላት ገፍቶ ባጠቃ ጊዜ እንዲህ ይባላል ።ኾነ ብሎ፡ ዐስቦ ዐውቆ ወዶ ።ከዚ ህም በቀር ኾነ እየተመላለስ በንግግር ውስጥ ካገባብ ጋራ ይነገራል። በደን መካከል ስትኼድ ነብር የመጣ እንደ ኾነ ምን ትኾናለኸ። ሰውእንዳይኾን የለምና የቀረኹ እንደኾን እንድትጠይቀኝ ይኹን። ዕውሩ ላሜኅ ደንጊያ ወርውሮ የገደለው ሰው ይኾናል፡ ቢኾን ባይኾን ምን ተዳበጧት የመጣኸ እንደኾን ታገኘኛለኸ ።እከሌ ሰዎች ሲጣሉ የሸሸው ምስክር እንዳይኾን ይኾናል ።ሲኾን አንተ ና፡ ሳይኾን ሰው ላክ። አይኾንም እንጂ ከኾነማ ከመጋዞ፡ ይ ላል ጕልማ። ኀላፊውን ትንቢት አንቀጽ ሲያስቀር፡ ይመጣል ኾነ ይኼዳል ኾነ ይላል ፣ፍችውም ነበረ ነው፡
ኾነ፡ ደረሰ፡ ተፈጸመ። እኔ ያልኹት ባይኾን ከምላሴ ጠጕር ይነቀል እንዲሉ።
ኾደደ ("ዐረሰ ጦመ ኾደደ ኻያ/ካያ ") (ከላ) ።
ዃላ፡ ጊዜና ስፍራ፡ ኋላ ("ኹለት ") (ክልኤት) ።
ዃኝ ("ኞች")፡ የኾነ የሚኾን፡ ረቢ ።
No comments:
Post a Comment