Tuesday, June 10, 2025

                                 

፲፮ኛ ፊደል በግእዝ አልፍ ቤት በአበገደ (በፊደልነት ስሙ ዐይን - አኃዝ ሲኾን ፬፸ ይባላል)
የሐኀ ወራሽ (ወራሽነቱንም ወደ ፊት ይመለከቷል - "ኣን" እይ)
ዐለለ (ዐልሎ ዐለለ/ሤረየ) የስፌት ሣርን ፈትልን በያይነቱ ቀለም ነከረ አገባ ("(በደም ዐለለ)" - እደም ውስጥ ዘፈቀ ለወሰ ልብስን ገላን ")
ዐለላ (ዎች) ቀለም የገባ ስንደዶ አክርማ
ዐለላ ሙዳይ ዐለላ ዘርፍ (ሙዳይ ባለቤት ነው - ባለላ የተሰፋ ሙዳይ ")
ዐለመ (ሐለመ) ዕልም አየ
ዐለመ (ሐለመ) ዕልም አየ
ዐለመ (ዐልሞ ዐለመ) አመለከተ (ምልክት ሰጠ - ሦስተኛውን "ዐለበ" ተመልከት ")
ዐለመ አጠፋ አወደመ
ዐለቀ (ኀልቀ) ተጨረሰ ተፈጸመ ተደመደመ ተቈረጠ፡ ሞተ ሽቅ አለ ተጠነገደ ("ውሃ ቢደርቅ ዓሣ ያልቅ" እንዲሉ - "(በውሃ ይለቅልሽ)" - ዐዲስ ልብስ የለበሰውን ሰው እንዲህ ይሉታል - ውሃ ዕጥበትን ያሳያል - በ፰ኛው ሰው ኹሉ ያልቅና ምድር ባዶ ስትኾን ምነው ይኸ ዛፍ ሰው በኾነ የሚባል በት ጊዜ ይመጣል ይላሉ ")
ዐለበ (ሐለበ) ከላም ከበግ ከፍ የል ከጐሽ ከግመል የእንስቶቹን ጡት በጣቱ እየሳበ ወተትን አንሯሯ (በጮጮ በቀራፎ በወ ጭት በሳሕን ውስጥ አፈሰሰ ጨመረ - "(አንዠ ትን ዐለበ)" - የምግብንና የውሃን ቅሬታ አወጣ - "(ሆድን ዐለበ)" - እጅግ አስቀመጠ አስቀዘነ - "ጠገተን" ተመልከት ")
ዐለበ (ትግ) ለበሰ ታጠቀ
ዐለበ (ዐለመ አመረ) ምልክት ' አደረገ (ጥይት አጐረሠ አነጣጠረ አዘገበ ደከረ ")
ዐለበ ላምና ጥጃን አገናኘ "
ዐለተ ማሪያም (ዐራተ ማር ያም) የማሪያም ዐልጋ ("በሰላሌ ወረዳ ያለ አገር - ጥንታዊ የማሪያም ሰበካ አጥቢያ ")
ዐለት (ዐራት) ዐልጋ ("(መንበር)")
ዐለት የወንዝ ደንጊያ ለት
ዐለንጋ (ጎች) ጕማሬ አኰርባጅ ግረፊያ መሸንቈ ("(ምሳ. ፲፥፲፫)") በአንቆቅል ሽም "ዐልቅት ዐለንጋ" ይባላል "ትንሽ ዐለ ንጋ ወንዝ ለወንዝ ትላጋ" ("የምድር 'ዐለንጋ)" ቱልት
ዐለንጋ ቍልፍ) ፵ፍና ብስ ኾኖ በጠፍር (ዐለንጋ) የሚዘጋ ቅርቃር
ዐለያ (ኀለየ) ዐሳቢ
ዐለያ ነሽ የሴት ስም ("ዐሳቢ ነሽ" - ዳግመኛም በዐሊ አንጻር ዐለያን ልዕልት ብሎ መተርጐም ይቻላል ")
ዐለጠ (ሐለጸ/ዐረ/ኸለጸ/ቀላ ቀለ) ዐልጫ ኾነ (ጣም ዐጣ ወጡ ")
ዐለፈ (ኀለፈ) ኼደ ተራመደ ተሻ ገረ ዘለለ ("(፩ሳሙ. ፱፥፳፯)") "ለፋ" ብለኸ "ኣለ ፋን" እይ ("(ሰዓቱ ዐለፈ)"፲፮ የነበረው ኾነ ")
ዐለፈ ለሰጠው ላደረገው ኣለኹ አለ
ዐለፈ ሞተ ጠፋ ("ነፍሱ ወደ ሰማይ ሥጋው ወደ መቃብር ወጣ ወረደ - እከሌ በጁ ነፍስ ስላለፈበት አገሩን ለቀቀ ")
ዐለፈ ተረፈ መጣ ("ያን ለት ገንዘብ ስንካፈል ያንተ ወደኔ ዐልፋልና እመልስልኻ ለኹ ")
ዐለፈ ተሻረ ቀረ ተተወ ("(ጕልበት ዐለፈበት)" - የሥራ ዋጋ ጨርሶ አልተቀበለም - ቀርቶበታል ")
ዐለፈ ተነሣ ተወሰደ ("(ዳን. ፬፥፴፩)")
ዐለፈ ደፈረ (ትርፍ ነገር ተናገረ - "ዐለ ፍከኝ" እንዲል ተማጋች ")
ዐለፈ ገፋ ("ወሰንን ዐለፈ" እንዲሉ)
ዐለፈ ጥሩ ኾነ አማረ
ዐለፈለት አገኘ ተረፈው (ችግር ለቀ ቀው - እንጀራ ጠገበ ")
ዐለፈበት ዐጣ ነጣ ደኸየ ተቸገረ
ዐለፋ በበጌምድር ክፍል ያለ አገር
ዐለፋ ፍድፋጅ

ዐለፌታ ትርፍ ነገር

ዐለፍ ዝኒ ከማሁ ለዐላፊ (የዘለለ - "ይህ ተክል ስለ በዛ አንድ ዐለፍ ንቀለው ")

ዐለፍከኝ ዘለልከኝ ተውከኝ ደፈር ከኝ ሰደብከኝ ("ኣንቱ ብለኸ አንተ አልከኝ ")

ዐሊ (ዐረ) ልዑል (ከፍ ያለ ")

ዐሊብ (ሐሊብ) ማለብ ("(ኣርእስት)")

ዐሊብ (ሐሊብ) ትኵስ ወተት (የበ ሰለ ደም ነጭ የሥጋ ፈሳሽ - የሕፃን የግል ገል የጥጃ የውርንጭላ የቡችላ ምግብ - ጥሬ ዘር ")

ዐሊብ (ሐይብ) ዐይብ ("(ተረት)" - ላም አለኝ በሰማይ ወተትም አልጠጣ ዐሊቡ ንም አላይ - የና ይዋረሳሉና ዐይብ ዐሊብ ተባለ - "ዐየበን" ተመልከት ")

ዐላሚ (ዎች) ያለመ/የሚያልም (ባለ

ዐላሚ (ዎች) ያለመ/የሚያልም (ባለ

ዐላማ (ዎች/መጠራ) ብራኳ ጊጤ (በጥይት የሚመቱት በሹል ዕንጨት ")

አላማ አያያዘ፡ አጋጠመ፡ (በመላሚያ፡ አሰረ፡ ጠገነ)

ዐላማ የዓለም መንግሥታት ኹሉ የነጻነትና የሃይማኖት ምልክት (ባንዲራ በያይ ነቱ ቀለም ያለውና የሌለው የሐር ልብስ ክፍል የቀስተ ደመና ምሳሌ - ዘፀ. ፲፯፥፲፭፡ ዘኍ. ፪፥፫፡ ኤር. ፶፩፥፲፪ - ይኸውም በሰንደቅ ላይ የሚሰቀል የሚንጠለጠል ነው - "ሰንደቅ ዐላማ" እንዲሉ)

ዐላማ ድምር (ርጥብ የደመራ ዕንጨት ነበልባል ባለው ችቦ የሚወጋ ")

ዐላቂ የሚያልቅ/የሚጨረስ (ጥናት ጥንካሬ የሌለው ")

ዐላቢ (ዐላሚ) ያለበ ("(ጥል)" የሚያ ልብ - አነጣጣሪ ")

ዐላቢ (ዎች/ሐላቢ) ያለበ/የሚያ ልብ ("ላም ዐላቢ" እንዲሉ)

ዐላባ ነጭ ማዕድን (ማንኛውም ምድር የምትሰጠው ውጤት ")

ዐላባ እኸል በያይነቱ ("ዐላባ ገለባ" እንዲሉ)

ዐላባ ከጕራጌ ነገድ አንዱ

ዐላባ የምድር ፍሬ (ወተት የሚመ ስል ጠመቅ ")

ዐላይ (ዮች) ያለለ/የሚያልል ( ለም ኣግቢ ")

ዐላፊ (ዎች/ኀላፊ) ያለፈ/የሚያልፍ (በቀጥታ ኻያጅ - "ዐላፊ አግዳሚ ዐላፊ ጠፊ" እንዲሉ - "ነገረ" ብለኸ "ነገርን" ተመልከት ")

ዐላፊ ዋቢ ዘበኛ

ዐላፊነት ዐላፊ መኾን (ዋቢነት ተያ

ዐላፎች ዐላፊዎች ኻያጆች ("(ኢሳ. ፶፩፥፳፫)")

ዐሌ (ዐለየ) ዝኒ ከማሁ ለዐሎ "

ዐሌ አለ አስተባበለ ("የለም አይዶ ለም አለ" - "ሸፈጠን ካደን" እይ ")

ዐል በርበሬ ያልገባበት የሹሮ የስጋ ወጥ

ዐልቅታም ዐልቅት ያለበት የበዛበት ምንጭ ዦር

ዐልቅት (ቶች/ዐለቅት) ከረጢ ትነት ያለው የውሃ ውስጥ ተንቀሳቃሽ ("(ኢሳ. ፴፬፥፳፫)") በበሬ ጕረሮ ተለጥፎ ደም እየ ጠጣ ያድጋል ("(ተረት)" - ዐልቅትና ድኻ ውሃ ለውሃ ")

ዐልባ (ትግ/ዐለባ/ልብስ) ዝምዝ ማትና ጥልፍ ያለው ጌጠኛ የሴቶች ሱሪ (" ብን" እይ ")

ዐልቦ መጋት ርባና ቢስ ሥራ

ዐልቦ ማለት የወርቁንና የብሩን መቅለጥና መፍሰስ ያሳያል ("(የበቅሎ ዐልቦ)" - ወርቅ ቅብ የብር ዶቃ በበቅሎ ዐንገት የሚ ጠለቅ - "አልባን አልቦን" አስተውል ")

ዐልቦ ከወርቅና ከብር በዶቃ አም ሳል የተሠራ የሴቶች እግር ጌጥ ("(ኢሳ. ፫፥፲፰)")

ዐልቦ ጡትን ስቦ ጐትቶ ወተትን

ዐልቴት የዛፍ ሙጫአል ቴት

ዐልጋ (ዐለገ) አራት እግር ኹለት ዘንግ ኹለት ደንብ ያለው (መካከሉ በጠፍር የተታታ መኝታ - ረዥሙ ዙፋን ዐጪሩ ንክ ይባላል - ሲበዛ "ዐልጋዎች" ያሠኛል - "( በዝ ዐልጋ)" - መካከለኛ - "(የብረት ዐልጋ)" - ከብረት ብቻ የተሠራ በሽቦ የተታታ - "(የወርቅ ዐልጋ)" - ከወርቅ የተበጀ የተዘጋጀ ")

ዐልጋ ነቀነቀ ከዳ ሸፈተ

ዐልጋ ወራሽ ያባቱን ዙፋን የሚወ ርስ (የንጉሥ ልጅ ")

ዐልጋ የጣራ መሥሪያ (ረዥምና ሰፊ ቈጥ ")

ዐልጋ ያንድ ንጉሥ ግዛት (መንበረ መንግሥት - "ባልጋ በመንግሥት" እንዲሉ)

ዐልጫ መረቅ የመረቅ ዐልጫ ( ይም ያልጫ መረቅ - በቅቤና በጨው በቃ ሪያ በርበሬ በነጭ ሽንኵርት የተቀቀለ የሥብ መረቅ - ጤፍ እንጀራ እየፈተፈቱ ይበ ሉበታል ")

ዐልጫነት ዐልጫ መኾን ("(ነገሩ ኾነ)" - ከማይረባ ተቈጠረ - ሳይዝ ቀረ ")

ዐልፎ ቀርቶ ተትቶ

ዐልፎ ተራምዶ ዘሎ ("ዐልፎ ካያጅ" እንዲሉ)

ዐልፎ ዐልፎ መጣ አንዳንድ ጊዜ እያሠለሰ

ዐሎ (ዐለወ) ሐሰት ክሕደት ("ዐሎ ብሎ የተረታ መኻል አገዳውን የተመታ" እን ዲሉ - "አልን" ተመልከት ")

ዐሎ ብድራት በቀል

ዐሎ አለ ካደ (አላመነም አልተቀ በለም ")

ዐሎኛ ከዳተኛ ሸፍጠኛ ተቃራኒ

ዐሎውን ከፈለ ብድሩን መለሰ ( ጥቂውን አጠቃ ")

ዐመለ (ሐመለ) ለመለመ (ወየበ ደነ በሸ ከቅዝቃዜ የተነሣ ")

ዐመለ ልስልስ ደግ ሰው (ደንሴ አይቈረቍሬ አያስቀይሜ ")

ዐመለ ቢስ ዐመለ ክፉ

ዐመለ ናጫ ጨቅጫቃ ሰው

ዐመለ ወርቅ የሴት ስም

ዐመለ ጌታ በውርደት ቦታ የማይ ገኝ ሰው

ዐመለኛ (ኞች) ልማደኛ ሠሠኛ (መጥፎ ዐመል ያለው ሰው ")

ዐመል (ሐመል) የኮከብ ስም (የበግ አውራ የሚመስል የመጋቢት ኮከብ ")

ዐመል (ዐረ/ሥራ) ልማድ ሐራራ ሡሥ (በሥራ የሚገለጥ ክፉና ደግ ጠባይ - "(ተረት)" - ዐመልኽን በጕያሽ ሥንቅሽን ባህ ያኸ - "ዐመል ያወጣል ከመኻል ዐመል ያገ ባል እመኻል - ሞት ላይቀር ፍራት ዐመል ላይቀር ቅጣት ") "መለመለ" ብለሽ "አመለመለን" እይ

ዐመል አኳዃን ኹኔታ ("ጐባጣን እን ዴት ይቀብሩ ቢሉ እንዳመሉ ")

ዐመል አወጣ ጠባዩን አካኼዱን ወጠ (ከፋ ክፉ ኾነ ")

ዐመል እሳት ጠንቋዮች ቍጡነትና ተናዳጅነት ያለውን ሰው ኮከቡ ዐመል እሳት ነው ይሉታል

ዐመል የለሽ ቈጭባራ ("ዐመል የለሽ የሰው አትበዪ ሀብት · የለሽ የራስሽን አትበዪ" እንዲሉ)

ዐመል የግስን አካኼድ የሚለውጡ "አና//ወና/" ዐመል ይባላሉ

ዐመልሳ በመርሐ ቤቴ ክፍል ያለ ገር ነት የሚሠራበት

ዐመመ (አሕመመ) ራስን አዞረ (ሆድን ቈረጠ ጐንን ወጋ እጅና እግርን ቈረ ጠመ ነዘረ በሸተ ጤና ነሣ ")

ዐመመ በዛ በረከተ ("(ግእዝ)")

ዐመም (ሐሚም) ማመም

ዐመም አደረገ በቀላል ዐመመ

ዐመሰ (ኀመሰ) ዐምስት አደረገ

ዐመሰ (ሐመሰ/ዋኘ) በቀላል ሞቀ አንቃቃ (የላዩን ወደ ውስጥ የውስጡን ወደ ላይ ገለበጠ አዛወረ - የስጥ ")

ዐመሰ ኣወከ አተራመሰ ሕዝብን

ዐመቀ (ዐሚቅ ዐመቀ) ጥልቅ ደረገ

ዐመቀ ኣበቀ ወደ ውስጥ ተጫነ ጨቈነ ረጠጠ (ዶቄትን ዐመድን እብቅን - "ደረነቀን" እይ - ከዚህ ጋራ አንድ ነው ")

ዐመተ (ሐመሰ) ዐመሰ ክትፎን

ዐመተ (ሐመተ) በላ አነደደ አቃ ጠለ አከሰለ (ዐመድ አደረገ - "ዐመደን" እይ ")

ዐመተ (ትግ/ሐመተ) ቈረጠ ተረ ከተፈ

ዐመተ ዐማት አደረገ

ዐመተ ዓመት፡

ዐመቸ ዐማች አደረገ

ዐመደ (ሐመደ) ዐመተ ቈረጠ ïደፈ

ዐመደ (ዐምዶ ዐመደ) ደገፈ ተሸ

ዐመደ በል ዐመድ የሚቅም/የሚበላ (አህያ ")

ዐመደ አሳት አጠፋ (ዐመድ አደረገ ' አደቀቀ ")

ዐመደ ፈጭ ዐመድ የሚፈጭ

አመዳመድ አቈራረጥ፡ መመድመድ።

ዐመዳም (ሞች) ባላመድ (ወዘ ቢስ ነጮ ድኻ ንጣታም ደረቅ ")

ዐመዳይ (ሐመዳ) ዐመድ መስሎ በብርድ ጊዜ የሚዘንም (በውሃና በመሬት ላይ እንደ መስተዋት የሚጋገር ብትን ውርጭ ኸል አጥፊ - ነጭ ዐመድማ - "ዋግን" እይ ")

ዐመዴ የንብ ስምና መልክ

ዐመድ መስኩ ባመድ ላይ የሚቀ መጥ የሚተኛ

ዐመድ ማዶ (ዐመድ ማዱ) ባመድ ላይ የሚበቅል ቅጠል (ዐመድ ዳድ - "ማዱ ዐመድ የኾነ ")

ዐመድ ብዛት ("ግንድን" ተመልከት ")

ዐመድ ዐፋሽ ከወዳጁ ወረታ የማ ያገኝ ("እጅን" እይ ")

ዐመድ እሳት የበላው ያቃጠለው ነጭ የንጨት የደንጊያ የመሬት ዱቄት (ኖራ ዐቧራ - "(በረቅ ጕብጕባ)") "ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ" ("(ተረት)" - ያህያ ሥጋ ዐልጋ ሲሉት ዐመድ ")

ዐመድ ያጠለቀው ጕልቻ የላ ቀው ፍጹም ድኻ ምስኪን (ይልሰው ይቀ ምሰው የሌለው ")

ዐመድማ (ሐመዳዊ) ዐመድ የሚመስል (አህያ ፈረስ ")

ዐመዶ ነጭ ገብስ

ዐመዶ ነጮ አበቅማ

ዐመጃ ከዐመገ ቢወጣ የንጨቱን ብዛት ጥቅጥቅነት ያሳያል

ዐመጃ/ዐምጃ/ዐመጃይ (ሐመዳዊ) ሰበከቱ ዐመድ የሚመስል ቅጠል (በወይናደጋ የሚበቅል ")

ዐመገ (ሐመገ) ሰበሰበ አከማቸ ሰገ ("ገና ተወራራሽ ስለ ኾኑ በዐመቀ ንታ ባላገር ዐመገ ይላል ")

ዐመጠ (ዐመፀ) ከዳ ሸፈተ (ግብር ነሣ ከለከለ በደለ ገፋ ")

ዐመጠኛ/ዐመፀኛ ከዳተኛ ሽፍታ ፈኛ (በእጁ የገደለ በቃሉ የበደለ - ዕዝ. ፬፥፲፱)

ዐመጠኛነት/ዐመፀኝነት ዐመጠኛ መኾን ("(፩ሳሙ. ፲፭፥፳፫)")

ዐመጥ (ዐመፅ) ክዳት በደል

ዐመፀ ዐመጠ

ዐመፀኛ (ኞች) ዐመጠኛ

ዐመፀኛው (/ይቱ/) ወንድና ሴትን ለመለየት ይነገራል ("(ኤር. ፫፥፲፩)")

ዐመፅ (ዐመፃ) ዐመጥ

ዐሙስ (ኀሙስ) ፭ኛ ቀን ከእሑድ ("አበደ" ብለሽ "እብድን" እይ ")

ዐሙስ የቀን ቅዱስ ፳፰ መጋቢት (ቅዱስ ቍርባን ለሐዋርያት የተሰጠበት ")

ዐሙድ ላይ ተንከባላይ አህያ (" ባይን" ተመልከት ")

ዐሚ (ሐማዪ) ያማ/የሚያማ

ዐሚተኛ (ኞች) ዐሚታ ወዳድ (አፉ የማያርፍ - ስም አጥፊ - ምሳ. ፩፥፲፱) ("እያሙ ፍቅር)" የውሻ ስም ("ሤራን" ተመልከት ")

ዐሚታ ዝኒ ከማሁ

ዐሚታ ጠባቂ ሲያውቅ አበድ ጫዋች ("እንዲህ አሉ ባይ ")

ዐማ (ሐመየ) ነቀፈ ስም አከፋ ("ሰውን ሰው ዐማው የራሱን ሳይሰማው - አፍ' ሲያርፍ ወዳጁን ያማል - "(አትማ ንጉሥ)" - ሞት የተፈረደበት ሰው የሚመታበት ዱላ - "በራስኸ ፍረድ እንጂ ንጉሥን ኣትማ ማለት ነው" - "(አንተን ዐማኹ)" - ታዘብኩ ")

ዐማመመ ቀረጣጠፈ ቈራረጠ ሰውነ ትን ሆድን

ዐማሚ (አሕማሚ) ያመመ፥የሚያም

ዐማምቻ የጋብቻ ጋብቻ ("እቱን ድሮ የእቱን ባል እት እንደ ማግባት ያለ ነው ")

ዐማራ (ዐም ሐራ) ዐም ሕዝብ (ሐራ ነጻ - በተገናኝ ነጻ ሕዝብ ገዢነት እንጂ ተገዢነት የማይስማማው ማለት ነው - "አማረን" አስተውል ")

ዐማራ ሣይንት የሣይንት ዐማራ ("ሣይንት ባለቤት - ዐማራ ዘርፍ ኹኖ ቢተ

አማራ ነጻ፡ ሕዝብ፡ ዐማራ።

ዐማራነት ዐማራ መኾን (ተገዝሮ ጠምቆ ማተብ አስሮ ")

ዐማሬ የስንዴ ስም (ውሃ የሚመስል ስንዴ ")

ዐማሬ ያማራ ተወላጅ (ያማራ ዘር - የሣይንትም አባት ዐማሬ ይባል ነበር ይላሉ)

ዐማርኛ ተዛዋሪ ምስጢራዊ ነገር (መል ካምና ክፉ ባንድ ጊዜ የሚያናግር ኅብር ቃል - "(ማስረጃ)" - አትሙት - "(ኢትሙት)" - ሞት ኣይ ንካኸ - አትሙት - "(ኢትሕምይዎ)" - ስሙን በክፉ አታንሡት አታጥፉት " ዐትሙት - "(ኅትምዎ)" - ደብዳቤውን ማኅተም ኣድርጉበት - "የለቅሶ ዜማ ግጥም" እይ ")

ዐማርኛ ያማራ ቋንቋ (ከግእዝ የሚወ ለድ - ከሱርስትና ከዕብራይስጥ ከዐረብ የሚዛ መድ ሴማዊ ልሳን ")

ዐማሮ ያገር ስም (በሲዳሞ ያለ ገር ያማራ ዘር የነበረበት - ሌላም አፈታት ይኖረዋል ")

ዐማሮች ሺዎች ላስቶች በጌምድሮች ጐዣሞች ወሎዎች

ዐማሽ (ሾች) ያመሰ/የሚያምስ (

ዐማቂ ያመቀ/የሚያምቅ (ረጣጭ ")

ዐማቂት የደም ምች ("ያመቀች የምታ ምቅ" ተብሎም ይፈታል)

ዐማት (ሐማት) የባል እናት ("(ተረት)" - ዐማትና ምራት ሳይስማሙ መሬት ")

ዐማት የሚስት አባትና እናት ("ወንድ ዐማት ሴት ዐማት" እንዲሉ - "(ተረት)" - ከሞ ተች ሚስቴ ምን አለኝ ካማቴ ለቅልብ ልብ ዐማት ' ሢሶ በትር አላት - በግእዝ ግን ወንዱ ሐም ሴቷ ሐማት ይባላሉ ")

ዐማች (ሐማቲ) ያመተ/የሚያምት

ዐማች (ሐም) የልጅና የእት ያክ ሥት የዘመድ ባል ("(ዮሐ. ፲፰፥፲፫)" - "(ተረት)" - ዐማች ኣስታርቆ ቀንበር አርቆ ") መጽሐፍ ግን በወንድ ዐማት ፈንታ ዐማች ይላል (ስሕ ተት ነው - ዘፀ. ፲፰፥፲፪፡ ፲፬፥ ፲፭፥ ፲፯፥ ፳፬)

ዐማች ኾነ (ሐመወ) ልጃገረድን አገባ

ዐማኑኤል ስመ ተዋሕዶ ("ዐማኑ ከኛ ኤል አምላክ - አምላክ ከኛ ጋራ" ማለት ነው - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ኣምላክና ፍጹም ሰው መኾኑን የድንግል ማርያምን ሥጋ መልበሱን ያሳያል ")

ዐማኔል ዝኒ ከማሁ ("የሕዝብ ኣነጋገር ነው" - "ሚጣቅ ዐማኔል" እንዲሉ)

ዐማጅ ያመደ/የሚያምድ (ቈራጭ ደፍጣጭ ")

ዐማጊ ያመጎ/የሚያምግ (መሳጊ ")

ዐማጋ ምሳግ (የሜዳ በረት - ቀዬ የበር ውጭ ")

ዐማጭ (ዐማፂ) ያመጠ/የሚያምጥ ("መጣን" እይ ")

ዐሜት (ሐሜት) ማማት ነቀፋ

ዐሜዳ (አልዐሜዳ) ባ፭፻ የነበረ የሐበሻ ንጉሥ ("ትርጓሜው ብዙ ነኸ ማለት ነው - "ሐመደን" አስተውል ")

ዐምሌ (ሐምሌ) የወር ስም (፲፩ኛ ወር ከመስከረም - "ቅጠላም ባለቅጠል" ማለት ነው - "ዐምሌና ናሴ" እንዲል ባላገር)

ዐምሞ በዝቶ ("ቄሱ ዐምሞ ጠምጥሞ መጣ ")

ዐምሳ (ኀምሳ) ጊዜ ወይም ጊዜ ( - ተራ ቍጥር ሲኾን ዐምሳኛ/ ዐምሳኛው ይላል ")

ዐምሳ አንድ (፶፩) ኣምሳና አንድ

ዐምሳ እግር '

ዐምሳ እግር የትል ስም (በክረምት የሚታይ ተንቀሳቃሽ - በስተፊት ሲነኩት ጥቅ ልል ይላል ")

ዐምስተኚት ዐምስተኛዪቱ ክፍል

ዐምስተኛ (፭ኛ) ያምስት ወገን

ዐምስተኛዋ ያች ዐምስተኛ (የርሷ ምስተኛ ")

ዐምስተኛው ዐምስተኛ (የርሱ ምስተኛ ")

ዐምስተኛዪቱ ያች ዐምስተኛ "

ዐምስት (ኀምስት) የመደበኛ ቍጥር ስም ( - በአራትና በስድስት መካከል ያለ ኃዝ - የማዕርግና የተራ ቍጥር ሲኾን ")

ዐምስት አደረገ አለ (ባ፭ ከፈለ ")

ዐምስትነት ዐምስት መኾን

ዐምስትያ ዐምስት መቶ ድር

ዐምስትዮ/ዐምስትዮሽ ካምስት ንድ የኾነ ሽርብና ድርብ ንብብር ነገር

ዐምስቶ ያምስት ሰው ጉባኤ (ወይም አንድነት ")

ዐምሾ ካምስት አንድ

ዐምቆ ዐብቆ ረጥጦ ("ዐምቆ ደርንቆ ንዲሉ ")

ዐምበላይ (ሐንበላዊ) የዐምበል ወገን (ባለጥሩር - "ዐምበላይና ዐምባላይ ' ልዩዎች መኾናቸውን ልብ አድርግ ")

ዐምበላይ ዐውሎ ነፋስ (ባሕርን የሚደርጥ ጣራን የሚገለብጥ ")

ዐምበል (ለባሴ ሐንበል) ዐምበል ለባሽ (የፈረሰኛ ባልደራስ ገሥጋሽ ወራሪ ጦር መሪ የሰራዊት አዛዥ ሻለቃ - "ያ፶ የ፫ ዐምበል ሻምበል" እንዲሉ - "ዐጤ ቴዎድሮስ የሺሑን ጭፍራ አጋፋሪ ዐምበል (ሐምበል) አሉት" - ታሪ. ቴዎ)

ዐምበል (ዐረ/ሐንበል/ግእዝ/ሕንባል/ኮርቻ) የፈረስ መጣብር (ከብርና ከወርቅ የተሠራ - ወይም ከንሓስ የተበጀ - ወርቅ ቅብ ጕብጕብነት ቀለበትነት ያለው የኮርቻ ጌጥ ")

ዐምበል (ድርዐ/እንግድዓ) ጥሩር የደረት ልብስ ውስጠ ነት (የብረት ጥብቆ ሳንቃ መጋጠሚያ ያለው ሐርበኛ ጦረኛ የሚ ያጠልቀው ")

ዐምበል ታፋንና እንቢያን ከፍላጻ ልክል (ከብረት የተዘጋጀ የፈረስ ቤዛ - "ጥሩርን" እይ ")

ዐምበል ከኒሻን በላይ ያለ ክብ የሐር ጥብጣብ (ሰንደቅ ዐላማ - "እከሌ ባላም በል ኒሻን ዐምበል የሌለው ኒሻን ተሸለመ" እንዲሉ)

ዐምበሎች መጣብሮች (ጥሩሮች የጦር አለቆች ባለጥሩሮች - ራእ. ፲፱፥፲፰) "ሐምበልና ዐንበል ከዐምበል ጋራ አንድ ነው - ይኸ ውም የሐንና የዐን የመንና የነን መወራረስ ያሳያል ")

ዐምበር ሽቱዐንበር

ዐምባ (ዐም /ሕዝብ ) የተራራ ስም (ዕርድ ምሽግ ያለበት ተራራ - ትርጓሜው "ሕዝብ አላት/አለባት" ማለት ነው - ፩ሳሙ. ፳፫፥፲፬ - "(ተረት)" - ቀን ቢደ ርስ ዐምባ ይፈርስ - ኢያ. ፮፥፳)

ዐምባ ለጦርነት የተደለደለ መሬት ("(ሕዝ. ፳፩፥፳፪)")

ዐምባ ራስ (ርእሰ ዐምባ) የተ ራራ ራስ ጫፍ '

ዐምባ ራስ (ያምባ ራስ) ያምባ ሹም (ዋና ግንባር ቀደም - "(ተረት)" - ከጐንደር ንጉሥ ያገር ዐምባ ራስ - "ዐምባ ራስን የሚ ያዝ ባላምባራስ' ይባላል" - "ባልን" ተመልከት ")

ዐምባ ራስ ጣብ የሚባል ጨዋታ

ዐምባ በማንኛውም ስፍራ የተሠራ መንደር ጎረቤት ("ጽኑ ዐምባ ወይራ ዐምባ ታላቅ ዐምባ ታች ዐምባ ላይ ዐምባ" እን ዲሉ - "መንደር ዐምባ' መባሉ የቀድሞ ሰዎች ")

ዐምባ በተራራ ላይ ያለ መንደር ("በግእዝ ሀገር ይባላል ")

ዐምባ ገነን (ኖች) ንጉሥ ያልሾ መው ባላባትነት የሌለው በተራራ በመንደር የገነነ ሰው

ዐምባ ጓሮ (የዐምባ ጓሮ) የዐ ምባ ኋላ ("የመንደር ' ጠብ ጥል ጠብ' የተባ ለው ጓሮ መኾኑን አስተውል - "(ተረት)" - አላሽከር በቅሎ ኣለወንድማማች ዐምባ ጓሮ ")

ዐምባ ጓሮኛ (ኞች) ጠበኛ (ጠበ ወዳድ ጥል ያለሽ ዳቦ የሚል ")

ዐምባላ (ዐም /ሕዝብ ) ሕዝብ አላት ("ብዙ ኹኖ የሚኼድ ነጭ የዥረት አሞራ ወይም ወፍ - "ዐምባላ ሐባብኛ ነው" - መዝ. ፹፫፥፫)

ዐምባላይ (ትግ/ሐባ/ሐምበለይ) ነጭ ጸዐዳ ፈረስ ሻሾ ("ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ባላምባላይ ፈረስ" - ታቦት ዘፋኝ ") መጽሐፍ ግን "አን()በላይ" ይላል ("(ዘካ. ፩፥፰፡ ፮፥፲፥፫፡ . ፲፱፥፲፩፥፲፬)")

ዐምባላይ የዐምባላ ዐይነት ነጭ ፍጥረት

ዐምባላይነት ዐምባላይ መኾን (ንጣት ነጭነት - በልማድም "አምባ/አንባ/አምበል/ ምባላ/አምባላይ" እየተባለ ይጻፋል ")

ዐምባላዮች ነጫጭ አሞሮች ወፎች ነጐዴዎች ፈረሶች መጽሓፍ ግን "አንበላዮች" ይላል ("(ዘካ. ፮፥፮)")

ዐምባላጌ የዐምባላ ምድር አገር (" ምባ ዐላጊ ቢል ግን ትርጓሜው ሌላ ነው ")

ዐምባሰል (ዐምባ ዐሰል) በወሎ ግዛት ውስጥ ያለ አገር ("የማር ዐምባ መን ደር ተራራ" ማለት ነው ")

ዐምባት ዝኒ ከማሁ ("በመራቤቴ ፍል ያለ ደጋ ")

ዐምባው) (ግጥም) ይታመሳል፡ አሉ፡ ከፋና፡ ቦረና፡ አማን፡ አይደሉም፡ ወይ፡ እነራስ፡ ጐበና ።መዠመሪያውን፡ አማን፡ እይ

ዐምቦ ("ከብት ሲጠ ጣው ጨው ጨው የሚል ውሃ ዐፈር ኾራ በኦሮ ዐምቦ ባማርኛ ነው ምስጢሩ ከኩሬነት አይወጣም ኮራን ተመልከት ኹሽ ") ("ኩኪ")

ዐምቦ (ዐም /ሕዝብ ) ጨው ጨው የሚል ዐፈር ወይም ጭቃ እየ ተሰፈረ የሚሼጥ ("ትርጓሜው ሕዝብ አለበት ማለት ነው ")

ዐምቦ በደብረ ሊባኖስ ገዳም ያለ ለጪስ ዦርለስ ያለ ጠጅና ጠላ የሚያፈ ላና የሚያሳምር

ዐምቦ ዋሻ (የዐምቦ ዋሻ) በው ስጡ ዐምቦ ያለበት ዋሻ ("እሱም በላይ ወግዳ በጐሽ ውሃ ቈላ ይገኛል ")

ዐምቦ ውሃ ("ብዙ ሕዝብና ከብት የሚሰበሰብበት ባለማዕድን ምንጭ - "አንቦ" ተብሎ ሊጻፍ ይችላልና "ነባን" እይ ")

ዐምቦች ተራሮች መንደሮች ("(፩ሳሙ. ፳፬፥፩)")

ዐምቻ (ታሕማ) ጋብቻ (የጋብቻ ምድና ዐማችነት ")

ዐምዛ ወፍራም የጤፍ እንጀራ ዳቤ ("ዐበዘን" ተመልከት ")

ዐምደ እሳት የእሳት ምሰሶ

ዐምደ ወርቅ በወርቅ የተለበጠ ገፋ (በቅኔ ማሕሌትና በቅድስት መካከል ቆመ ")

ዐምደ ወርቅ ዐምደ ጽዮን ፲፬፻ ዓመተ ምሕረት የነበረ የሐበሻ ንጉሥ

ዐምደ ደመና የደመና ምሰሶ

ዐምድ (ዶች) ምሰሶ ደገፋ ("(ኤር. ፳፯፥ ፲፱)")

ዐምድ በዐምድ የተከፈለና ያልተከፈለ' ጥፈት (" ዐምድ ዐምድ ዐምድ" እን ዲሉ)

ዐምድ በጥፈትና በጥፈት መካከል ( አርእስት እስከ ኅዳግ ያለ የገጽ መክፈያ ባዶ ብራና - "ሐውልትን" አስተውል ")

ዐሞቱ ዳውላ አከለ ሰነፈ ታከተ

ዐሞታም (ሐሞታዊ) ቍጡ ደፋር ጐበዝ መራር

ዐሞት (ሐሞት) መራራ ሖምጣጣ የደም ቅራሪ (በሆድ ውስጥ ከኍበት ጋራ የሚገኝ - ሲበዛ ሰውነትን ያስመስላል - የከብቱን በድልሽ እየበጠበጡ ሥጋ ይበ ሉበታል ")

ዐሞድ "እንዳሞድን" ተመልከት

ዐሞጭ (ጮች) የቅጠል ስም (በሥሩ የሚያፈራ ዕፅ - ፍሬው ቢበሉት የሚያቃጥል - ዝንጀሮ ዐሞጩን ጐመጩን ሲበላ ይውላል ")

ዐሰለ (ትግ) በላይ ኾነ ተቀመጠ ሰፈረ (የንብ ")

ዐሰላ በግንብና በካብ ቅጥር ላይ የተቀመጠ የደንጊያ ቀጸላ ክዳን

ዐሰል ማር ("(ዐረብኛ)")

ዐሰል የጨው ባሕርአሰል

ዐሠሠ (ኀሠሠ) ዞረ ፈለገ አዘጋጀ ("ዋሻን ጐሬን ቀፎን ቤትን ")

ዐሠሠ ጠረገ ወለወለ አበሰ ዐደፈ ምጣድን

ዐሠሣ ኹሉን የሚጠርግ ጐርፍ (" ቃያውን ዐሠሣ ወሰደው ")

ዐሠሣ/ዕሠሣ (ኀሠሣ) ጠረጋ ውልወላ

አሠሣሠት አነፋፈግ (መሠሠት)

ዐሠሥ አበስ

ዐሠሥ ያውድማ ጥራጊ ("አህያ ዐሠ ሡን ወሰሱን ይቅማል ")

ዐሠር (ሐሠር) የገለባ ስም (የገብስ ዐሻሮ ገለባ ")

ዐሠር ውሃ (የጠላ ቅናሽ - "ያሠር ' ውሃ" ወይም "ዐሠር ያለበት ውሃ" ማለት ነው ")

ዐሠርቱ ቃላት ከግዜር ለሙሴ ተሰጡ ዐሥር ቃሎች ("(ሕግና ትእዛዝ)")

ዐሠርቱ ዐሥር ዐሥሩ

ዐሰቀ ጠለፈ አስጌጠ አዥጐረጐረ ልብስን ("(ግእዝ)")

ዐሰበ (ሐሰበ) ነገርን በልቡ ጤነ አሳደረ አወጣ አወረደ (ያለፈውን አስ ታወሰ አስተነተነ - ግብ. ሐዋ. ፲፱፥ ፳፩)

ዐሰበ ሒሳብ አደረገ አሰላ

ዐሰብ (ዐረ/ዐጸብ) በአዳል አገር ጫፍ ያለ ወደብ (እንቅልቅል በረሓ ጭንቅ ማለት ነው - በግእዝ "ዐጸባ" ይባላል ")

ዐሰቦት በሐረርጌ ግዛት በቈላ በበ ረሓ ያለ ረዥም ተራራ ትርጓሜው ጭን ቅንና ዋጋን ያሳያል የግእዝ መጽሐፍ ወገግ ይለዋል

ዐሰተኛ (ኞች) ሐሰተኛ ' ("(ምሳ. ፲፪፥ ፲፱ - ፳፪፡ ዮሐ. ፰፥ ፶፭፡ ፪ጴጥ. ፪፥ )")

ዐሰተኛነት ሐሰተኛነት "

ዐሰት ጽድቁ ዐሰት እውነቱ "ሐሰ ትን" ተመልከት

ዐሰት: ሐሰት "

ዐሣማ

ዐሣማ (ሐሠመ/ሐሣማ) መልከ መጥፎ የቤት እንስሳ (በልቶ የማይጠግብ - እድፍ ጕድፍ የሚበላ የሚጠጣ - በጭቃ ላይ የሚንከባለል - አፉ ዐይጠ መጐጥ የሚ መስል ")

ዐሣማ ሆዳም ሰው

ዐሣሞች ሆዳሞች እንስሶች ሰዎች ላተኞች

ዐሳረኛ (ኞች) ዐሳር ያገኘው የተዋረደ መከረኛ ጐስቋላ "(የበገና ግጥም)" - ዐሳረኛው እኔ (መከረኛው እኔ -

ዐሳር (ኀስረ/ኀሳር) ውርደት ጕስ ቍልና መከራ ጭንቅ ("(ሉቃ. ፩፥ ፳፭)") "(ተረት)" - ላሳር የጣፈው ቢነግድ አይተርፈው

ዐሣር ውርደትዐሳር

ዐሣሽ (ሾች) ያሠሠ/የሚያሥሥ (ፈላጊ አዘጋጂ ንብ ሹም - ጠራጊ ወልዋይ ")

ዐሣሽነት ዐሣሽ መኾን

ዐሳበ ቢስ ዐሳበ መጥፎ

ዐሳቢ (ዎች) ያሰበ/የሚያስብ (አስ ታዋሽ ") "(ተረት)" - ሩቅ ዐሳቢ እቅርብ ዐዳሪ

ዐሳብ (ሐሳብ) ኅሊና የነገር ፅንስ

ዐሳብ የለሽ ግድ የለሽ ("ምን ቸገ ረኝ ባይ ")

ዐሳብ ገባው አንድ ነገር በመስ ማት እንቅልፍ ዐጣ (ሌት ተቀን እሱኑ አውጠነጠነ ")

ዐሥረ ፈጅ እንቅብ ላዳን ዐሥር ቍና እኸል የሚይዝ የሚጨርስ

ዐሥረኚት ዐሥረኛዪቱ ክፍል

ዐሥረኛ ቀን ፀሓይ የምትሞቅበት

ዐሥረኛዋ/ዐሥረኛዪቱ ያች ሥረኛ

ዐሥረዬ ዐሥር ጊዜ ("ዬን" እይ ")

ዐሥሪያ ካሥር አንድ የኾነ

ዐሥራ (ዐረ/ዐሸራ) ዐሥራ አንድ "(፲፩)" ዐሥራ ኹለት "(፲፪)" ዐሥራ አራት "(፲፬)" ዐሥራ ዐምስት "(፲፭)" ያሠኛል ትር ጓሜውም ዐሥርና አንድ ... ዐሥርና ዐም ስት ነው

ዐሥር አደረገ (ዐሠረ) እስካሥር ቈጠረ (ባሥር ከፈለ ")

ዐሥር የቍጥር ስም ( - ከዘጠኝ ቀጥሎ ያለ አኃዝ - ተራ ቍጥር ሲኾን ሥረኛ "(፲ኛ)" ዐሥረኛው "(፲ኛው)" ይላል - ናበብም ")

ዐሥርነት ዐሥር መኾን

ዐሥርዮሽ ዝኒ ከማሁ

ዐሥሮ/ዐሥሪዮ ዐሥርነት ያለው ነገር ውስጠ ብዙ

ዐስበ ተፈሪ የከተማ ስም (በሐረርጌ ግዛት በጨርጨር አውራጃ ያለ ከተማ ")

ዐስበ ዲያቆን ቍርባን የዲያቆን ፈንታ ድርሻ

ዐስቢት የእባብ ስም (አንድ ዐይነት የበረሓ እባብ ")

ዐስቤ (ዐስብየ) የሰው ስም (ምን ምንዳ ማለት ነው ")

ዐስብ (ዐስቦ/ዐሰበ) የሥራ ዋጋ

ዐስብ ዐሸመ

ዐስቦ የደብረ ሊባኖስ ስም (ደብረ ሊባኖስ ከመባል አስቀድሞ ዐስቦ ይባል ነበር - በግእዝ ዋጋውን ተብሎ ይተረጐማል ") "ደበረን" እይ

ዐረ. ነጽር) መዋኢ አሸናፊ ("(ማር ይሥ መቅ)")

ዐረመ (ሐረመ) ተወ ከለከለ (ለየ ቀደሰ - ፬ነገ. ፳፥ ፵፪፡ ፩ጢሞ. ፬፥ )

ዐረመ ቈረጠ ከፈለ መሬትን

ዐረመ ኰተኰተ ነቀለ "(ተረት)" - አያ ርም ዐራሽ (አያጥብ ለባሽ ") "(ግጥም)" - ጤፉን ዳዋ በላው ቀለባችንን (አንቺ ሰው ዐርሚ እንጣላለን - ተወ - ያላህን ነገር ምኑን ዐውቀ ሽው - ወይ እኔ እበላው አንቺ ዐርመሽው ")

ዐረመ ግድፈትን መላ (ትርፍን አስ ገለለ ")

ዐረመኔ ያልተጠመቀአረመኔ

ዐረማም ዐረም የበዛበት ባላረም መሬት

ዐረማሞ ቃለ አኅስሮን ያሳያል (ዝናም ሳያጠግብ የተዘራ የስንዴና የገብስ ያገዳ ፍሬ በሽታ ጥቀርሻ መሳይ ")

አረማረም አረጋገጥ፡ መረምረም።

ዐረም (ሞች) ከብቋያ ውስጥ የሚ ነቀል (በያይነቱ ቅጠልና ሣር ")

ዐረም ተነበት ተደበቀ ታባ ተሰወረ ነውሩ ነገሩ

ዐረሰ (ኀረሰ) መገበ ቀለበ የወለ ደች ሴትን

ዐረሰ (ሐረሰ) ተለመ ጨፈለቀ ተረ ተረ ገመሰ ሰበተ ገለገለ ከረበተ ደገመ ቀበቀበ ዐየመ አለሰለሰ " "ሸመተን" እይ

ዐረሰ፣ ዐራሽ

ዐረሰ ዐሸ

ዐረሳ ገመሳ ግልጋሎ

ዐረስ ዝኒ ከማሁ ("ጐሽ ዐረስ" እን ዲሉ)

ዐረረ (ሐረረ/ሐለለ) ነደደ ተቃ ጠለ ገመነ ጠቈረ ከሰለ "(ተረት)" - ያረረ በት ያማሳል ሆድ ሲያር ጥርስ ይሥቃል ዐረረ ነጠፈ ደረቀ ተኰማተረ (ዐጪር ኾነ ")

ዐረረ ዐለቀ ተበጣጠሰ ("እከሌ ልብስ ዐሮበታል" እንዲሉ)

ዐረሩ የወንድ ባሪያ ስም

ዐረሩ ጥቍር አህያ

ዐረር የርሳስ ስም (በቀለሕ ጫፍ ያለ ርሳስ - ከጠመንዣ በተተኰሰ ጊዜ ሰውን እንስሳን አውሬን ወፍን አሞራን ማንኛውንም ተንቀሳቃሽ ፍጥረት አሳርሮ የሚገድል - ዘኍ. ፴፩፥ ፳፪) "ዐረር" የግእዝ ("ርሳስ" ያማርኛ ነው ")

ዐረር ድርቅ ደረቅ ቦና ("ውሃ ጠፍቶ ባረር ይለቀሳል" እንዲሉ)

ዐረቀ (ዐሪቅ/ዐረቀ) አቀና አረታ ቀጥ አደረገ (የዕርፍ የሞፈር የድር - ቅዱስ ዲሜጥሮስ ዕርፍ ዐርቆ ተክል አጽድቆ ይኖር ነበር ")

ዐረቀ በክርን መታ ደሰቀ

ዐረቀ አጐበጠ ቀለሰ ለመጠ ቀጥ ታውን

ዐረቀ ጭነትን መለሰ አስተካከለ

ዐረቂ (ላህባዊ) የላብ ዐይነት (ይኸ ውም በአረብኛ ነው ")

ዐረቄ (ዐረ/ዐረቅ/ላብ) የእኸልና የቅመም የማር ላበት (የሚያሰክር ብዙ ዐይነት መጠጥ - ሲበዛ ልብ የሚነሣ ቀልበ ቢስ የሚያደርግ ፈሳሽ ")

ዐረቄ መርፌ ዐጪር ቀጪን መርፌ "ዐረቄ" መባሏ ላብ የወጣበት እንዳይታወቅ (ርሷም የገባችበትና የወጣችበት ልብስም ቢኾን ገላ ስለማይታወቅ ነው ") ዳግመኛ ግእዝ ("ዐራቂ" - አስታራቂ በሚለው ዘይቤ ቢፈቱት በመጠን ለሚጠጣው ዐረቄው ምግብን መርፌው የተቀደደ ሆድን ማዋ ሐዱን ማሰማማቱን ማገናኘቱን ያሳያል

ዐረቄ ዐረሰ

ዐረቄ ወገብ ወገበ ቀጪን ሴት

ዐረበ (ዐሪብ/ዐርበ) ጠለቀ ገባ (ጥንቅር አለ ")

ዐረበ መለጠ ፋቀ አቀላ

ዐረቢ (ዐረባዊ) ያረብ አገር ሰው ያረብ ተወላጅ ("(ኢሳ. ፲፫፥ )")

ዐረቢ ቀይ እንዶድ

ዐረቢ ዐረብኛ (ያረብ ፊደል ")

ዐረቢት (ዐረባዊት) ያረብ ሴት

ዐረቢትን ዐረቧት ብልጧን በለ ጧት (ሌባን ሌባ ሰረቀው እንደ ማለት ")

ዐረብ (ቦች) የነገድ ስም (በበረ ሓና በጀንበር መጥለቂያ ያለ የሴምና የካም ዘር በእስያና በአፍሪቃ የሚገኝ ቀይ ሕዝብ እስላም ")

ዐረብ ቀይ ቈርበት (ተንቤን ነት - ቅላት ቀይነት ያለው የበግና የፍየል ቈዳ - ዘፀ. ፳፭፥ ) "ባሕር ዐረብ" እንዲሉ (ጥቍር ዐረብ) ጥቍር ቀለም የገባ የበግ ቈዳ ("(ዘፀ. ፳፮፥ ፲፬)")

ዐረብ ብረት ካክራ ጠንካራ ያረብ ብረት

ዐረብኛ ያረብ ቋንቋ ወይም ልሳን (የሱርስትና የዕብራይስጥ የግእዝ ወንድም ")

ዐረብያ ጋሪ ሠረገላ

ዐረቦ መላጣ ከብት ("(በሬ)" - ጠጕሩ በኖ ያለቀ ")

ዐረቦን (ዐርበ) መያዣ ፈለማ

ዐረቦን (ዐርበ) መያዣ ፈለማ

ዐረቦን ግእዝ ("ዕርቡን" ዐረብኛ ነው ")

ዐረንቋማጥ፡ አረንቋ

ዐረንዛ ብዙ

ዐረንዛ ዐረፈ፡

ዐረዘ (ዐሪዝ/ዐረዘ/አለበሰ)

ዐረደ (ሐረደ) የከብትን የሰውን የዶ ሮን ዐንገት ጎዘጎዘ ከረከረ ቈረጠ ቀረደደ ("(፪ነገ. ፲፥ ፯፡ ሉቃ. ፲፭፥ ፳፯)")

ዐረደ መሬትን ማሰ ጐደበ አጐደጐደ

ዐረደ ሰረቀ ሞጨለፈ

ዐረደ አታለለ አሞኘ ("እከሌ እከሌን በማዥራቱ ዐረደው" እንዲሉ)

አረደ ዐንገት ቈረጠ ዐረደ

ዐረደ ከለለ ጋረደ መከታ አበጀ ' መሸገ

ዐረደ/ዐነቀ/ነፍስ አሳለፈ/አጠፋ/ቀተለ (ሌላውን ወይም ራሱን)

ዐረዳ (ሕርደት) ክርከራ ቈረጣ ' ራስን ቸብቸቦን

ዐረድ (ዶች) ዋና ሌባ አታላይ

ዐረገ (ዐርገ) ወደ ሰማይ ኼደ ወጣ ከፍ ከፍ አለ

ዐረገ እፈጣሪ ፊት ደረሰ ቀረበ ሥዋዕቱ ጸሎቱ

ዐረጉን፡ መዘዘ) ዘሩን፡ ቈጠረ፡ እከሌ፡ ቢወልድ፡ እከሌን፡ አለ፡ ቃይ

ዐረግ (ጎች/ሐረግ) በዱር በገደል በዛፍ ላይ እየተሳበ የሚያድግ (ያጥር የግድ ግዳ ማሰሪያ መማገሪያ - ዐዞ ቋንዶ ጠሮ ሞይደር ላንቍሶ የመሰለው ኹሉ ") "(ተረት)" - አንድ ዐረግ ቢስቡ ዱር ይሰበስቡ "አደረገና ሀረግ" በአማርኛ ይተባበራሉ "(ግጥም)" - ዕንጨት ሰብሮ ሰብሮ ማሰሪያው ምንድነው (እኛስ ባገራችን አረግነው - አረግ ነው - "( ረግ ነው)")

ዐረግ ሬሳ ያረግ ሬሳ (ቧሔ ዐረግ ዕፀ ሳቤቅ ")

ዐረግ ዐረደ

ዐረግ ዘር ወገን ነገድ "መዘዘን" እይ

ዐረጠ (ሐረጸ/ዕብ/ሐሬጽ/ ረጠ) ደረቀ ነጠፈ (የደም ") ከዚህ የተነሣ

ዐረጠ ባራጣ አበደረ ለቃ አተረፈ

ዐረፈ (ዐሪፍ/ዐረፈ) ከሥራ ከመንገድ ከነገር ተለየ (ዝም አለ ተቀመጠ እፎይ አለ - ዘፀ. ፪፥ ፲፭፡ ፪ሳሙ. ፲፮፥ ፲፬) "(ተረት)" - አፍ ሲያርፍ ወዳጁን ያማል

ዐረፈ ቈረጠ ሸማን ዕንጨትን "ዐረፍኩኸ የወር ጨው" (ሰው በሞተ ጊዜ እንዲህ አለ ይላሉ ") "ጨውን" እይ

ዐረፈ ዐለፈ ሞተ

ዐረፈ ከጭነት ከሸክም ዳነ ("አህያ በወለደች ታርፋለች ")

ዐረፈ ጣቴ የፈትል ስም (ውሃ ' የሚመስል የባሕር ድር - ቀጪን ሞናና ")

ዐረፋ (ዐረ/ዐረፈ/ዐወቀ) የበዓል፥ ስም (ያዳምና የሔዋን መተዋወቅ ") ዳግመኛም እስላሞች ኦሪትን በማስተባበል በይሥሐቅ ፈንታ አብርሃም ይስማኤልን ሲሠዋ አላህ በጀነት በግ ተቤዠው እያሉ በየቤታቸው በግ በማረድ የሚያከብሩት በዓል ነው

ዐረፋ (ዎች/ሐረፈ/ሐረፋ) የንዶድ የሳሙና የሥጋ የስብቅ ነጭ ውጤት (በውሃ ላይ ሰፎ የሚታይ ")

ዐረፋ ምራቅ ቈበር ("እከሌ በድን ገት ታመመና ዐረፋ ደፈቀ ")

ዐረፋት (ሐረፋት) ዐረፋዎች "ሐረ ፋት" በግእዝ ብዛትን እንጂ አንድነትን አያ ሳይም

ዐረፋት ዝኒ ከማሁ ("(ማር. ፱፥ - )")

ዐረፋት የቀለጠ ብር ("(ምሳ. ፳፮፥ ፳፫)")

ዐረፋት የውሃ ዐረፋ ወዲያው ብትን ብሎ የሚጠፋ ("(ሆሴ. ፲፥ )")

ዐሩር (ሐሩር) የፀሓይ ሙቀት (ከሙቀት የተነሣ በገላ ላይ ሽፍ የሚል ዕከክ ")

ዐሩር ጥቍር ቀለም የሚኾን የስንዴ (ከሰል - "ሐሩርም" ይባላል ")

ዐሩን በላ ተደበደበ መከራውን አየ

ዐሪላ ቂጧን የማትጠርግ ሰነፍ ሴት (" ' አላት" ማለት ነው ")

ዐሪታ ማታ ኵቲ የቀረ የተረሳ ንቋ ነው

ዐሪታ አለጊዜ ያራች የምታራ ሴት

ዐሪዛዞ ብርሌአሪዛዞ

 ዐራ (ሐረረ/ሐራ) ጨዋ የጨዋ ልጅ (ባላባት ከመታዘዝ ነጻ የኾነ - "እከሌ ዐራና ገባር ' ይመርጣል" እንዲሉ - ዳግመኛም መዠመሪያ በህንድ አገር የነበረ ሕዝብ ርያ ይባል ነበር ይላሉ ")

ዐራ (ሐረወ/ዐረ/ኀሪአ) ዕዳሪ ወጣ (ወገቡን ሞከረ ኰሳ ዘበለላ ") "አፍኣን" እይ "(ተረት)" - አይነጋ መስሏት አቋት ዐራች ዐሪ ያራ/የሚያራ

ዐራ ዐረበ፡

ዐራሙቻ ተነቅሎ የወደቀው ዐራ ሙቻ ይባላል

ዐራሚ (ዎች) ያረመ/የሚያርም (እኸልን መጻፍን - ነቃይ ኰትኳች ")

ዐራሚነት ዐራሚ መኾን

ዐራም (ሞች) ዐረ ብዙ ኹል ጊዜ የሚያራ የሚዘፈዝፍ

ዐራስ (ኀራስ) እመጫት የጨቅላ እናት (ብረት ተንተርሳ የምትተኛ - ለሽንትም ወደ ውጭ ስትወጣ ቢላዋ ጨብጣ የም ትኼድ ") "የማሪያም ዐራስ" እንዲሉ ሲበዛ "ዐራሶች" ይላል (ለእንስሳትም ይነገራል - መዝ. ፸፰፥ ፸፩) "ጥሬን" እይ

ዐራስ ርጥብ ጨቅላ ልጅ (የናቱን ጡት የሚጠባ የሚመጠምጥ ቅቤ የሚውጥ - ለሴትም ይነገራል ")

ዐራስ ነብር ቍጡ ኀይለኛ ሰው '

ዐራስ ነብር ግልገሎች የምታጠባ

ዐራስ ውሻ ቡችሎች ያሏት (መን ገደኛን የምትነክስ ")

ዐራራ ያረረ የከሰለ "(ተረት)" - የስንዴ ዐራራ የቄንዦ መራራ እንዲሉ

ዐራሽ (ኀራሲ) ያረሰ ("(ጥር)") የሚያ ርስ (መጋቢ ቀላቢ ")

ዐራሽ (ሐራሲ) ያረሰ/የሚያርስ (ገበሬ ")

ዐራሽ ያራው የኰሳው ("ወፍ ዐራሽ" እንዲሉ)

ዐራሾች (ሐራስያን/ሐረስት) ገበሬዎች ("(ኢሳ. ፷፩፥ )")

ዐራቂ ያረቀ/የሚያርቅ (አቅኒ ")

ዐራቢ ያረበ/የሚያርብ (መላጭ ፋቂ አቅሊ ")

ዐራቦ የበሬ መዥገር የሚመልጥ (ራሱ እቈዳ ውስጥ የሚገባ ")

ዐራዳ ቍርጥ ነገር "ዐራዳውን ንገ ረኝ" እንዲል ባላገር

ዐራዳ በላይ ወግዳና በታች ወግዳ መካከል ያለ ስፍራ (ግራ ቀኙ ታርዶ ተቈፍሮ እንደ በር ያለ ጠባብ መንገድ ኹኗል ")

ዐራዳ የታረደ የተራራ ዐንገት በር

ዐራዳ ያዲስ አበባ ከተማ መካከ ለኛ ቦታ ለገበያነት የተወሰነ የተከለለ (ምሥራቁና ምዕራቡ' በወንዝ የታረደ ") ከጣሊ ያን ወዲህ ግን "ዐዲስ አበባ ፒያሳ" ይሉ ታል (የስሕተት ስሕተት ነው ") በዘርፍነት ሲነገር "ዐራዳ ጊዮርጊስ" ያራዳ ጊዮርጊስ ይላል

ዐራድ ትርጓሜው እንደ መዠመሪ ያው ዐራዳ (ጐራዳ ብሎ ጐራድ እንደ ማለት ያለ ")

ዐራድማ በመንዝ ውስጥ ያለ አገር ("ዐራዳማ" ማለት ነው ") "(ተረት)" - ምንም በሙቱ ዐራድማ ሸምቱ

ዐራጅ (ጆች) ያረደ/የሚያርድ (ዐን ገት ቈራጭ ")

ዐራጅ መጎዛ ፋደት የቀፎ ሌባ

ዐራጊ ያረገ/የሚያርግ

ዐራጣ (ትግ/ሐረጻ) ወለድ ትርፍ (የወለድ ገንዘብ - ዘሌ. ፳፭፥ ፴፯፡ መዝ. ፲፭፥ )

ዐራጭ (ጮች) ያረጠ/የሚያርጥ (ባራጣ አበዳሪ ")

ዐራፊ (ዎች) ያረፈ/የሚያርፍ (ተቀ ማቴ ሰሞነኛ ገባር ")

ዐራፊ የቈረጠ/የሚቈርጥ

ዐራፊነት ዐራፊ መኾን (ተቀማጭነት ")

ዐር ኵስ ዐይነ ምድር ዕዳሪ ሠገራ የምግብ አተላ ዝቃጭ ("የብረት ዐር" - "የቅቤ ዐር" እንዲሉ) "ጪዋን" "ዐይንን" ተመልከት

ዐርቆ አቅንቶ ቀጥ አድርጎ "(ተረት)" - ዐማች አስታርቆ ቀንበር ዐርቆ

ዐርበ ወጥ ካርብ የወጣ ዐዲስ ብስ ያልተሰፋ

ዐርበኛ ()ነት ዐርበኛ መኾን (ጦረ

ዐርበኛ ()ነት ዐርበኛ መኾን (ጦረ

ዐርበኛ (ኞች) ጦረኛ የጦር ገበሬ ጨካኝ (ደፋር ቈራጥ ጐበዝ ኀይለኛ - በግ እዝ "(ያርብሕ/ያርብሓዊ)" ይባላል ") "ሐርብን" እይ

ዐርበኛ (ኞች) ጦረኛ የጦር ገበሬ ጨካኝ (ደፋር ቈራጥ ጐበዝ ኀይለኛ - በግ እዝ "(ያርብሕ/ያርብሓዊ)" ይባላል ") "ሐርብን" እይ

ዐርቤ (ሐርቤ) ገብረ ማርያም ' ሚባል የላስታ ንጉሥ ስም (ባማርኛ የሚጠ ራበት - "የጦር ሰው" ማለት ' ነው ")

ዐርብ (ዐረ/ሐርብ) ጦር ጦርነት

ዐርብ (ዐረ/ሐርብ) ጦር ጦርነት

ዐርብ ሮብ ካስመራ በታች ያለ ገደል

ዐርብ ሮብ የጦም ቀኖች

ዐርብ ወርድ ጐን ስፋት (የሸማ - "ይህ ልብስ ዐርቡ ጠባብ ነው ")

ዐርብ የሸማኔ ዕቃ ምስጢሩ የድር መግቢያነትን ያሳያል

ዐርብ የቀን ስም (፮ኛ ቀን - ትርጓ ሜው የሰንበት መግቢያ ማለት ነው ") "ውሃን" እይ

ዐርብና ቀስት ዐርብ የተባለ ጊጤ (ቀስት በቁሙ ወጊና ተወጊ ማለት ነው - ዳግመኛም ዐርብ "(ከሐርብ)" ቢወጣ ጦርና ቀስት ይባላል ")

ዐርቶ ኰስቶ "አባትን" ተመልከት

ዐርቶ ገባ (ቦች) ነፍስ ያላወቀ ቂጡን ' ያልጠረገ ልጅ

ዐርነት ሐርነት ነጻነት ("(ሮሜ. ፮፥ - ፳፪)")

ዐርነት ነጻነትዐራ (ሐራ)

ዐርኩ በሐማሴን ጣሊያን የሚጠራ በት ስም ("ወዳጁ" ማለት ነው ") " (ግጥም)" - ሴቶች ተሰብሰቡ ፍል ውሃ ድረስ (ዐርኩ መኼዱ ነው እንድንላቀስ - ፲፱፻፴፩ )

ዐርኩ የብረት አጣብቂኝ (ዕንጨትን ብረትን ጥራዝን አጣብቆ የሚይዝ ባለመ ዘውር የቀጥቃጮችና ያናጢዎች የጻፎች መሣሪያ ")

ዐርኬ ዐምስት ስንኝ ያለው የስን ክሳር መርገፍ ግጥም (በእያንዳንዱ መልአክ ነቢይ ' ሐዋርያ ጻድቅና ሰማዕት ታሪክ ጨረሻ የሚነበብ - "ዐርከ ሥሉስ" የሚባል ሊቅ ስለ ደረሰው ዐርኬ ተባለ ይላሉ - ዳግመኛም ዐርኬ "(ዐርክየ)" ወዳጄ ማለት ነውና የወዳጅ ምስጋና መኾኑን ያስረዳል ")

ዐርኬና የምሥጥ ንጉሥና ንግሥት ' መኖሪያ ቤት (በዙሪያው ብዙ ክፍልና በር ያለው - ሥራው ሠም ይመስላል - ንጥር ዕንጨት ነው ")

ዐርኬና የንብ አውራ ዕልፍኝ

ዐርኬና የጣዝማ መቀመጫ

ዐርክ (ዐረከ) ወዳጅ ባልንጀራ ግጥ

ዐርኳታ (ዐር/ኳች) ጥዳት የሌ ላት ሴት (ዐሣማ ዐይነት ጥርክርክ ")

ዐርዝ ዛፍ አርዝ

ዐርፎ ዐርፎ ቈርጦ ቈርጦ አስተራረፍ አቀማመጥ (ማረፍ ")

ዐሮ የመንቀፍና የማዋረድ ቃል ("ሰው የውን ዐር ሆይ" ማለት ነው ")

ዐሮ ጠቍሮ ከስሎ "(ተረት)" - ዐሮም መሮም ማበሬን ከፈልኩ

ዐሸ (ሐሰየ) ዳበሰ ዳሰስ ለወሰ አለፋ አፍተለተለ ዳመጠ አዞረ ጠመዘዘ ደረጠ (ውልቃትን ሊጥን ቈዳን ገላን ብል ትን ሆድን የዘነበለ ጋንን ኑግን ተልባን ነዶን ቈሎን ልስንን እሸትን - ሉቃ. ፮፥ ) "መከረን" አስተውል "ሳያሽ የበላ ዝንጀሮ ሲስል ያድራል"

ዐሸለ ለካአሸለ

ዐሸመ (ሐሠመ) ሲያዩት የማያ ምር ወፍራም ሽሩባ ሠራ (ጐነጐነ ደበለ ")

ዐሸቦ ከመሬት የሚታፈሥ ደቃቅ አንኳር ጨው ፍችው ("ዐስብ") ዋጋ ዋጋ ነት ያለው ማለት ነው

ዐሸት (ሐስይ) ማሸት

ዐሸት አደረገ ዘወር ጠምዘዝ አደ ረገ

ዐሸን (ሐሴን) ተባት ምሥጥ ባለ፬ ክንፍ ክረምት ሲገባ በብዛት ከመ ሬት ወጥቶ ባየር ውር ውር በማለቱ ክረ ምት አግቢ ' ይሉታል

ዐሸን ዐተበ

ዐሸን ክታብ የክታብ ዐሸንከተበ

ዐሸን ደቃቅ ረቂቅ በረዶ = "ቧሒ ትን ዳሸንን" ተመልከት

ዐሸን ጥቃቅን አንበጣ ኵብኵባ ምድር የሚያለብስ

ዐሸንጌ (/ዐሸን) የምሥጥ ያን በጣ ዐሸን የሚፈላባት ምድር (የራያ ቈላ ") "ዐሸንጌው በረሓ ገዳይ መንኖ" እንዳለ ዝኆን ዐዳኝ

ዐሸድ ዐሸድ አለ ሸፈፍ ሸፈፍ '

ዐሹራ (ዐረ) ዓሥራት ካሥር ' ዐሻራ

ዐሺ (ዎች/ሐሳዪ) ያሸ/የሚ ያሽ ወጌሻ

ዐሺታ (ሐሳዪት) ያሸች/የምታሽ

ዐሻ ዐሰበ

ዐሻ ዕሠይ "ዐሻ ገዳዎ ዐሻ ገዳዎ" እንዳለ ዘፋኝ

ዐሻልአራት እግሩ ነጭ ከብትአሻል

ዐሻል ጪውአሻል

ዐሻሚ ያሸመ/የሚያሽም (ጐንጓኝ ")

ዐሻሮ (ሐሠር) ከነገለባው የተቈላ ጥምዝ ጠጕርአሻራ

ዐሻሸ ደባበሰ "(ግጥም)" - ዐሻሺኝና ቍሚኝና (ልስጥሽ አንድ ቍና ")

ዐሻሻ ዐሾ ሸፋፋ

ዐሻዳ እግርና እግሩን የሚያፋትግ (ዐሾ ") "ዐሸን" ተመልከት

ዐሽቶ ቀዳ ጋንን ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ ጥቂት ጥቂት እያዞረ ጠላ ቀዳ

ዐሽቶ አዙሮ ጠምዞ

ዐሾ (ዎች) እግሩን ከእግሩ ጋራ እያጣመረ እያሸ እያፈጋፈገ የሚኼድ ሰው "ዐሾ ገመዳ" እንዲሉ "ዐሻዳን" ተመልከት ማሸት (ሐስይ) መለወስ ማልፋት (ማዞር መጠምዘዝ ")

ዐቀረ/ሐቀረ) አስታቀረ ( ስተሐቀረ) ናቀ ነቀፈ አቃለለ አዋረደ

ዐቀቅ መቀቅ ሙቀጫ የቅኔ ቤት አማርኛ ነው

ዐቀቅ ዘነዘናው መቀቅ ሙቀ

ዐቀበ (ዐቂብ/ዐቀበ) ቤተ ክሲ ያን ጠበቀ (መገበሪያ ፈጬ ልብምን መላ ሠየመ ")

ዐቀበ አስጠጋ (ካብን ግንብን ዐፈር አስታቀፈ - ግድግዳን በሣር በቅጠል ሸፈነ ከለለ ")

ዐቀበት ሽቅበት ዳገት (የቍልቍለት ተቃራኒ - ፪ዜና. ፳፥ ፲፮፡ ሉቃ. ፫፥ ) "ሸቀበን" አስተውል

ዐቀብ ሽቅብ ወደ ላይ

ዐቀብተ ሀገር አገር ጠባቆች ዘበ ኞች

ዐቀደ (ዐቂድ/ዐቀደ) ለካ፥ወሰነ (ልክና ውሳኔ አደረገ ")

ዐቀደ ቀሰተ አጐበጠ

ዐቀደ ዐቀፈ

ዐቀድ ቅስት

ዐቀድ ብርሃን የሌለው ኮከብ ("(መዝ. ፻፵፰፥ )" - ትርጓሜ ")

ዐቀፈ (ሐቀፈ) በክንድ በደረት ጭን በክንፍ ያዘ ተሸከመ (ዐቈረ ደገፈ ")

ዐቀፈ ተቀበለ ወደደ ልጅን ("ወይ ንቀፈው ወይ ዕቀፈው" እንዲሉ)

ዐቀፈ ከበበ በዙሪያ ተቀመጠ

ዐቀፋ/ዕቅፊያ ማቀፍ

ዐቃ (ትግ) ዕቃ የቅዳሴ መምህ ራን ጻሕሉን ጥዋውን ዐቃ ይሉታል

ዐቃቂር የመድኀኒት ቅመማቅመም ("እከሌ የነገር ዐቃቂር ያውቃል" እንዲሉ)

ዐቃቅማ (ዐቃብ) የኵርንችት ኹለተኛ ስም

ዐቃቢ (ዎች) ያቀበ/የሚያቅብ ( ባቂ ፈይ ")

ዐቃቢት (ቶች) ያቀበች/የምታቅብ/ ፈጪታ

ዐቃባ (ናህብ) በዠማ ግራና ቀኝ የቆመ ዕለት ደገፍ ቃሊም

ዐቃቤ ሀገር አገር ጠባቂ ዘበኛ ("ከጣሊያን ወዲህ ግን ፖሊስ ' ይባላል ")

ዐቃቤ ሕግ የሕግ ጠበቃ (ስለ ሕግ የሚከራከር ")

ዐቃቤ ሰዓት ከብቴ የጐንደር ሊቅ (በግእዝ ቋንቋ ምእላድ የጸፉ - በቅኔ ዕውቀት እጅግ የተራቀቁ - አራቱን ጉባኤ የሚያውቁ ") ዐቃቢነት ዐቃቢ መኾን

ዐቃቤ ሰዓት የሰዓት መኪና ጠባቂ (መይ አስተካካይ ")

ዐቃቤ ሰዓት የሰዓት የጊዜ ልክ' ጠባቂ ሹም ("አንዱን በቃኸ ውጣ ሌላውን ግባ የሚል ")

ዐቃቤ ሥራይ ባለመድኀኒት ("ፈረ ንጆች ፋርማሲ ' ይሉታል ")

ዐቃቤ ርእስ ራስ ጠባቂ (በገላ ውስጥ የተቀበረ መድኀኒት - የማያስነካ ' የማያስመታ ድጋም ")

ዐቃጅ ያቀደ/የሚያቅድ

ዐቃፊ (ፎች) ያቀፈ/የሚያቅፍ (ልጅ

ዐቃፊ ከባቢ ("ገበታ ዐቃፊ" እንዲሉ) "ሳንባን" እይ

ዐቃፋ ጕድጓዳ ሸክላ ስፌት

ዐቄትዠር ገንቢና ዐናጢ ቄትዠር

ዐቈረ (ዐቊር/ዐቈረ) ቋጠረ ሃን ደምን ("ጌሾ የወቀጥኹበት እጄ ውሃ ቈረ ")

ዐቈረ ዐቀፈ

ዐቅ (ሐቀቀ) ልክ መጠን ስፍር ("አንድ ዐቅ" - አራት ክንድ ሸማ ") "ሐቅን" ተመልከት "

አቅ ልክ ዐቅ

ዐቅለ በዳ (ሐቅለ በድው) ጠል ልምላሜ የሌለበት በረሓ ምድረ በዳ

ዐቅለ ቢስ ዕውቀተ መጥፎ ሰው ቀልበ ቢስ

ዐቅል (ሐቅል) ዱር

ዐቅል (ዐረ) አእምሮ ዕውቀት

ዐቅመ ሔዋን ዐሥራ ዐምስት ' መት የመላው የልጃገረድ ሰውነት ገላ ከለ ብለኸ አካልን እይ

ዐቅመ ቢስ አንከሲስ ደካማ

ዐቅመ አዳም ሠላሳ ዓመት የኾ ነው ምሉ የጕልማሳ ሰውነት አካል

ዐቅመ አዳም አደረሰ ለዘር በቃ ጐለመሰ ባለቀ

ዐቅሙን አያውቅ ክፉ ስድብ ( ጕልበቱን ልክ የማያውቅ ሰው አለአኩያው የሚጣላ የሚሳደብ ")

ዐቅም (ዐቀመ) የሰው የንስሳ ያውሬ የመኪና ኀይል ብርታት ልክ መጠን "ቃረመን" "ድምቢጥን" ተመልከት

ዐቅም ዐጣ ሰለተ ደከመ አበቃ

ዐቅራብ ውሃ ጠንቋይ ላንዳንዱ ሰው "ኮከብኸ ዐቅራብ ውሃ ነው" ይለዋል ("የውሃ ጊንጥ" ማለት ' ነው ")

ዐቅራብ የኮከብ ስም (ጊንጥ የሚመ ስል የጥቅምት ኮከብ ")

ዐቅራብ ጊንጥ ("(ግእዝ)")

ዐቅደ ቢስ ዐቅደ መጥፎ "

ዐቅድ ዐዋቂ ምክርን ከሥራ አጣ ምሮ የሚያውቅ (በዠመረበት የሚጨርስ ")

ዐቅድ ዘዴ ብልኀት ስልት ኹናቴ ክፍል ወገን ("እከሌ የነገር የጦር ዐቅድ ያውቃል" እንዲሉ)

ዐቋሪ ያቈረ/የሚያቍር (ቋጣሪ ዐቃፊ ")

ዐቋራ የታቈረ ቋጣራ

ዐበለ (ሐብለ/ዐበለ ቀለጠ) ዋሸ/ ቀጠፈ/ሸፈጠ/ሸመጠጠ

ዐበለ (ትግ. ሐበለ) ዐይን ላይ ጣለ

ዐበለ (ዐቢል/ዐበለ) ቀለጠ/ወረደ/ ፈሰሰ (ተናዶ ጐረፈ)

ዐበለ ከዳ/አሸቀሸቀ/ሸሸ/ተንሸራተተ ("መሬቱ ግንቡ ")

ዐበላ (ትግ. ሐበላ) ያይን ሞራ ( ግእዝ ሥዓዕ ይባላል)

ዐበላ ፈሳሽ ("የደም ዐበላ" እንዲሉ)

ዐበሌ (ዐብሎ/ዐበለ) አፋ ሰይፍ ("(ግጥም)" - ልጅ እንተሌ የተሳለ ዐበሌ - ቋንዣ አባላ ")

ዐበረ (ኀብረ) አንድ ኾነ (በባሳብ ሥራ ገጠመ - "ዐደመን" ተመልከት)

ዐበረ (ዐቢር/ዐበረ) ደረቀ/ቦና ኾነ

ዐበረ ዐለፈ/ተሻገረ።

ዐበር ዐባሪ ("ግብር ዐበር" እንዲሉ - "(ስም ዐበር)" - ሞክሼ ጠም ")

ዐበሻ የነገድ ስም (ሐበሻ)

ዐበቀ ጨመረአበቀ

አበቦች በቁሙ አበባ ቅርጾች ጌጦች፡ (ማቴ ፳፰ ሉቃ ፲፪ ፳፯ ፩ነገ )

ዐበዘ (ኀበዘ) አሰፋ/ጋገረ።

ዐበዛ (ኀባዚ ) የጋገረ/የጋገረች የምትጋግር (ጋጋሪ)

ዐበዛ ንብ ("የማር ዐበዛ" እንዲሉ)

ዐበዛ የሙዝ እንቡጥ (በዛፉ ላይ ተንጨርጎ የሚታይ - "የሙዝ ዐበዛ" እንዲሉ)

ዐበዛ የማድ ቤት አዛዥ ሹም ("የንጀራ የጠጅ የጠላ ዐበዛ" እንዲሉ)

ዐበዛ የንጀራ ክምር (መቶ እንጀራ)

ዐበዛ የጋጋሮች አለቃ (ዘፍ. ፵፥፩-)

ዐበዞች (ኀባዝያን ) የሚጋግሩ (ጋጋሮች)

ዐበየ (ዐብየ) በለጠ/ከፍ አለ

ዐበጠ (ሐብጠ) ተነፋ (ቅል እከለ መሰለ - ተነረተ ተቀበተተ)

ዐበጠ (ዐቢጥ/ዐበጠ) ሳበ/ጐተተ (አለፈቃድ ከመንገድ መለሰ አወከ አስቸገረ በጠበጠ - ሰላምን ጸጥታን ዕረፍትን ነሣ - በት ግሪኛ ግን ዱብ አለ ተከመረ በላይ ኾነ አፈፍ አደረገ ይባላል - ይኸውም ያንበሳ የነብር የድመት አያያዝ ነው)

ዐበጥ ዐበጠ ("(ተረት)" - ባለጠጋ ሊሰጥ የድኻ ሙርጥ ዐበጥ ")

ዐቢይ ርባታ) በ፹ መደብ የሚረባ ኣንቀጽ "ይህ በግእዝ ነው ።ባማርኛ ግን ፷፩ ይኾናል"

ዐቢይ ትልቅ/ታላቅ

ዐባ (ኀብአ) ሸሸገ/ሰወረ/ደበቀ ("(ተረት)" - ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል ")

ዐባላ

ዐባሎ ዛፍአባሎ

ዐባሪ (ዎች) ያበረ/የሚያብር ("ዐባሪ ተነባባሪ" እንዲሉ)

ዐባሪም ተርታ መናኛ እኸል ከጥሩው ጋራ የሚቀየጥ ( ብዛትን ያሳያል - "አደፍን" አስተውል - አደፈ ")

ዐባሪነት ዐባሪ መኾን።

ዐባር ድርቅ (ዝናም የታጣበት ዘመን - ይህ ቋንቋ የግእዝ ሲኾን በሐረርጌ አውራጃ ይነገራል)

ዐባያ እንቢተኛ ወይፈን ("አባያ")

ዐባይ (ዮች) (ሐባሊ) ያበለ/የሚ ያብል ዋሾ/ቀጣፊ ("በሬ ወለደ ብሎ የሚያወራ - ዐባይና ሥንቅ እያደር ይቀላል እን ዲሉ ")

ዐባይ ሌባሻይ ያልሰረቀውን የሚይዝ።

ዐባይ ሚዛን አጕዳይ/ቀምጣይ ("የሚዛን ዐባይ ለእሳት የዳኛ ዐባይ ለሰንሰለት" እንዲሉ)

ዐባይ ምስክር ያላየውን አየኹ ያልሰማውን ሰማኹ የሚል

ዐባይ ቀላጤ ንጉሥ ዳኞች ያላሉትን ያላዘዙትን ብለዋል ባይ ("ቃልን" እይ)

ዐባይ ቀጣፊዐበለ

ዐባይ ትልቋ/ታላቂቱ።

ዐባይ ዠማአባይ

ዐባይ ዳኛ ጕቦኛ/ፍርደ ገምድል/ አድላዊ

ዐባይ ጠንቋይ የማይኾነውን ይኾናል እያለ የሚናገር ሐሰተኛ ደብተራ ("ዐባይ ጠንቋይ ቤት ያስፈታል" እንዲሉ)

ዐባጣ ያበጠ (ታናሽ ጕብታ)

ዐባጣ ጐባጣ ወጣ ገባ ስፍራ (በግእዝ መብእስ ወጐዳጕጽ ይባላል)

ዐባጭ (ሐባጢ) የሚያብጥ

ዐባጭ (ጮች) (ዐባጢ) ያበጠ/ ሚያብጥ (አዋኪ አስቸጋሪ)

ዐብሎ መስካሪ ዐባይ ምስክር።

ዐብሎ ዋሽቶ/ቀጥፎ ("ዐብሎ አይደክም" - ፍጹም ዐባይ ዋሾ ቀጣፊ መልቲ ቈርጦ ቀጥ ")

ዐብረንታንት የገዳም ስም (በዋልድባ ውስጥ የሚገኝ የበረሓ ገዳም - "ዐብረን ታንተ ጋራ እንኺድ" ማለት ነው)

ዐብሬ ዐበሩ (የሰው ስም)

ዐብሮ መብላት አለመሠሠት/መሳ ተፍ

ዐብሮ መኖር አለመለያየት/አለመፋ ታት ("ከዚህም በቀር ዐብሮ መሥራት ዐብሮ መሞት እያለ ይነገራል - ንኡስ አገባብ ነው ")

ዐብሮ በቀል ጋማ።

ዐብሮ አንድነት/አንድጋ ኹኖ።

ዐብሮ አደግ የዕድሜ ባልንጀራ እኩያ ባልደረባ ("(ተረት)" - ካብሮ አደግሽ አት ሰደድ ") ተፍ

ዐብሮ ኻያጅ የመንገድ ጓድ

ዐብዛ እንጀራ ("በና " ተወራራሽ ስለ ኾኑ ዐብዛ በማለት ፈንታ ዐምዛ ምጣድ እንዲሉ)

ዐብዬ የጋሼ ታላቅአብዬ

ዐብደላ በቡልጋና በወግዳ ክፍል ያለ ቀበሌ

ዐብደላ ያምላክ ባሪያ (በዝርዝር ዐብድ አላህ ይባላል)

ዐብደላካኒ ጥሩ የሐር ቀሚስ (መንግሥት ለጦር አለቆችና ለሌሎችም ሹማምት ለካህናት የሚሸልመው ባለቀለም ልብስ ሰንጠ ረዥ ወይም ሰንበር ያለው - ኣንዳንድ ሽማግሎች ዐብደልኻን የሚባል የህንድ ነጋዴ ከባሕር ስላመጣው ዐብደላካኒ ተባለ ይላሉ)

ዐብደል የዛር ስም (ያረብ አገር ዛር)

አብዱ የድኝ ጭቃ

ዐብድ (ዐረ) ባሪያ (የተገዛ የተማረከ አገልጋይ)

ዐብድ መለክ (ዕብ. ዔቤድ ሜሌኸ) ገብረ ንጉሥ (የንጉሥ ባሪያ - ኤር. ፴፰፥፯-, , ፲፩, ፲፪ - የግእዝ መላሽ ግን አለ ስሙና አለምስጢሩ አቤሜሌክ - አበ ንጉሥ - የንጉሥ አባት ብሎታል - የስሕተት ስሕተት ነው)

ዐብድ ናጎ የናጎ ባሪያ (ሚሳኤል ከሠለስቱ ደቂቅ ፫ኛው)

ዐብድ እልመሲሕ የመሲሕ ባሪያ (ጎብረ ክርስቶስ)

ዐብጤ የሰው ስም ("ጠላትን ዐብጥ ስቸግር" ማለት ነው)

ዐቦሬ (ዎች) ታላቅ አንኮላ አፈ ሰፊ ("የዐቦሬ ምስጢር ብዙውን የጥልቂት ውሃ አንድ ማድረግ ነው ")

ዐቧራ ያፈር/የደንጊያ/የንጨት/የሣር/የቅጠል ዱቄት ብናኝ

ዐቧሬ ዐቧራ ያለበት የበዛበት ስፍራ (ባዲስ አበባ ውስጥ ያለ - ያቧራ ዐቧራዊ ለት ነው - "ዐቧሬ ገበያ" እንዲሉ)

ዐቧር የዛፍ ስም (የሾላ ዐይነት ዕንጨት ደሙ ሰባራ ዕቃ የሚያጣብቅ)

ዐተመ (ኀተመ) ዘጋ ደፈነ (በማ ኅተም ረገጠ ተጫነ - እንዳይከፈት ምል ክት አደረገ - ዳን. ፮፥ ፲፯፡ ማቴ. ፳፯፥ ፷፮)

ዐተመ (በመኪና ጻፈ ")

ዐተረ ቈረበጨ ተቋጠረ (ዐተር መሰለ ኣከለ ") በትግሪኛ ግን "ዐተረ" ያዘ ጨበጠ ተብሎ ይተረጐማል

ዐተሬ (ዐተራዊ) የቂጥኝ ስም (ዐተር የሚያካክል ቂጥኝ ")

ዐተሬ (ዐተርየ) የኔ ዐተር

ዐተር (ሮች) ክብ እንክብል (ያበባ እኽል አገዳው እንደ ሐረግ ያለ - ኢሳ. ፳፰፥ ፳፯)

ዐተበ (ዐቲብ/ዐተበ) ዕትብት ቈረጠ (ማተብ አሰረ ")

ዐተተ (ሐተተ) መረመረ ተቸ

ዐተተ ወገደ አተተ

ዐታሚ (ዎች) ያተመ/የሚያትም (ማኅተም ያዥ - የማተሚያ ቤት ሠራተኛ ")

ዐታሞ አማሪትተመመ

ዐታቢ (ዎች) ያተበ/የሚያትብ (ዕት ብት ቈራጭ ")

ዐታች (ሐታቲ) ያተተ/የሚያትት (መርማሪ ተቺ ")

ዐቸር ዐሥረኛ የቀባርዋ ምት

ዐነቀ (ኀነቀ) ጕረሮን ያዘ አሰረ

ዐነቀ ሥጋ በጕረሮ ውስጥ ተወትፎ አላናግር ኣላስተነፍስ አለ

ዐነቀ አጣበቀ ማደግ ከለከለ ("(ማቴ. ፲፫፥ ፯፡ ማር. ፬፥ )")

ዐነቀፈ (ዐቂፍ ዐቀፈ) የእግርን ጣት ገጯ መታ አሰናከለ "ወንቃፍን" ተመል

ዐነከሰ (ሐንከሰ) ዐፈረ ተሰቀጠጠ የእግር ከዚህ የተነሣ ሰውየው ባንድ እግሩ ረገጠ አነከለ ("(ዕብ. ፲፪፥ ፲፪)")

ዐነገተ ባንገት በደረት በዠርባ ተሸ ከመ አንጠለጠለ (ጠመንዣን መጻፍን እንስ ራን ")

ዐነጐተ ዕንጐቻ ጋገረ (ለሕፃን ለረኛ ")

ዐነጠ (ሐነጸ) ጠረበ ሸለተ ላፃ ለፈለ በሳ ቀረጻ መገዘ ዕንጨትን

ዐነጠ ቤት ሠራ (መዝጊያን መስኮትን ገጠመ ")

ዐነጠሰ (ዐጠሰ) ፊቱን አከፋ ( ፉን ከፈተ - ባፍና ባፍንጫ ከበርበሬ ከክፉ ሽታ ከካፊያ ከጕንፋን የተነሣ በኀይል ነፈሰ - ትንፋሹ ሲወጣ ተሰማ - ባፍንጫው ንፍጥ ባይኑ እንባ እስኪታይ ድረስ - ፪ነገ. ፬፥ ፴፭) ባላገሮች ሕፃን ከናቱ ማሕፀን በወጣ ጊዜ የሚያነጥሰው መልአክ ዐፈር አምጥቶ ሲያሸተው ነው ይላሉ ውሻም ሲያነጥስ ንግዳ ይመጣል ይባላል

ዐነጠጠ (ኀንጸጸ) ፋቀ አለዘበ ነጠ አሰነበረ (ቀንድን ዋንጫ አበጀ ")

ዐናቂ ያነቀ/የሚያንቅ (ጠላት ወጥመድ ")

ዐናቋ የምድር ዕጥፋት (ወይም ቅንፋት - ያንድ በኩል ክበብ ፈሳሽን ዐንቆ የሚይዝ ")

ዐናት (ትግ/ሐናት) ለግዳ ቅምሖ (የጕረሮ ውስጥ መንታ ዕብጠት የሚቧጠጥ ")

ዐናት (ቶች/ድማኅ) መኻል ራስ ቍንጮ

ዐናት እንጥል ("ልጁ ዐናት ወረደው" እንዲሉ)

ዐናነጠ ጠራረበ ላላገ

ዐናጢ (ዎች/ሐናጺ) ያነጠ/የሚ ያንጥ (ጠራቢ ላጊ ቤተ ሠሪ ገበዝ ዐምባ ")

ዐናጢነት ዐናጢ መኾን (ጠራቢነት ")

ዐንቃ ዕንጨትአንቃ

ዐንቋሊት ዐይብአንቋሊት

ዐንበል ሻለቃ ዐምበል

ዐንበሪ/ዐንበር (ግእዝ) ታላቅ ዓሣ መርከብ የሚገለብጥ (ታናሹን ዓሣ የሚውጥ የሚሰለቅጥ - ዓሣ ነባሪ ")

ዐንበሬ ጭቃ/ዐንበራዊ ጭቃ ወይም የዐንበር ጭቃ (ቅባትነት ያለው የባሕር ሽቱ ")

ዐንበር (ግእዝ) የሽቱ ስም (ጥንታዊ ")

ዐንከስ (ሐንክሶ) ማንከስ

ዐንከስ አለ ዐሸድ አለ

ዐንካሲት ያነከሰች/የምታነክስ ሴት እንስት

ዐንካሳ

ዐንካሳ (ሶች/ሐንካስ) ያነከሰ/ ሚያነክስ (ትክክል የማይረግጥ አንካላ - ኢሳ. ፴፫፥ ፳፫)

ዐንካሳ ነገር እውነት ብቻ ያይዶለ

ዐንካሳዋ/ዐንካሳዪቱ ያች ዐንካሳ ("(ሚክ. ፬፥ - )")

ዐንካሴ (ሐንካሳዊ) ወፈር ባለና ቅጥነቱ መጠነኛ በኾነ በትር ጫፍ ባንድ ኩል የተዋደደ ሹል ብረት ያንካሳ ምርኵዝ ቢወጉበት የሚያስነክስ ምዥራጥ ሽብዳ የመ ሰለው ኹሉ ("(፩ሳሙ. ፲፫፥ ፳፩)") "

ዐንካስ ዐንካሳ

ዐንካስነት ዐንካሳ መኾን

ዐንገተ መቃ ዐንገቱ ' መቃ የሚ መስል ("(የሚያምር)" ወንድ ሴት ")

ዐንገተ ሰባራ/ሸቍራራ/ዐይን ዐፋር

ዐንገተ ረዥሜ ዐንገታም ዐንገተ ረዥም (የሜዳ ፍየል ዐይነት የበረሓ እን ስሳ ")

ዐንገተ ደንዳና (ኖች) የሚመጣበ ትን የማያውቅ ("(ዘፀ. ፴፪፥ )")

ዐንገቱን አዋቃ፡ አንገሸገሸ፡ አነቃነቀ፡ ከትከሻው፡ ጋራ፡ አማታ

ዐንገቱን ደፋ አቀረቀረ ("(ኢሳ. ፰፥ ፲፬)")

አንገታገተ፡ አመላለሰ/አንገዛገዘ

ዐንገት (ቶች) በቁሙ (ከዕልቅት በላይ ካገጭ በታች ያለ ገላ ራስ ተሸ ካሚ - ከወደ ኋላ ማዥራት ይባላል - ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ሐዋርያት ዐንገት ላንገት ተያይዘው አለቀሱ - "(ካንገት በላይ)" - ከሆድ ከልብ ያልኾነ ነገር - "(ተረት)" - ዐንገት ለምን ተፈጠረ - አዙሮ ለማየት ")

ዐንገት ሰመግ

አንገት በቁሙ፡ ዐንገት።

ዐንገት ዐራዳ በር (በተራራ መካከል ያለ ጠባብ መተላለፊያ ")

ዐንገትጌ ያንገት ስፍራ (ዐንገትን የሚ ሸፍን የእጀ ጠባብና የቀሚስ የጥብቆ ክሣድ - በስተላይ ያለ ጫፍ - ዘፀ. ፳፰፥፴፪)

ዐንገች አገረ ወገብ (ከቈላ በላይ ያለ ")

ዐንጋች (ቾች) ያነገተ/የሚያነግት ( ናድር ያዥ ")

ዐንጋችነት ዐንጋች መኾን

ዐንጓች ያነጐተ/የሚያነጕት ("ዐዛኝ ቅቤ ዐንጓች" እንዲሉ)

ዐንጣሽ ያነጠሰ/የሚያነጥስ

ዐንጣጭ (ጮች/ጎንጻጺ) ያነጠጠ የሚያነጥጥ (ፋቂ ዋንጫ እንዝርት ሠራተኛ ")

ዐኘከ (ሐነከ) ቈረጠመ በላ ገተገተ አላመጠ አላመ አመነዠኸ አመሰኳ "ዐኝከኸ ዐኝከኸ ወደ ወገንኸ ዋጥ" እንዲሉ ዐኛኪ ያኘከ/የሚያኝክ (አላማጭ ")

አኘከ አላመጠ፡ ዐኘከ።

ዐኛኘከ ቈረጣጠመ በላላ

ዐኝ መንከስ መብላት

ዐኝ መንከስ ዐኘከ

ዐኝ አለ በጥርስ ያዘ ነከሰ በላ

ዐኝ አለ ነከሰ,—ዐኘከ

ዐኞ ሲያኝኩት የማይደቅ ሥጋ ማንጆ

ዐኞ ችኮ ሰው

ዐከለ (ዕብ ዐካር) ዐዘነ አለቀሰ (ተቸገረ ")

ዐከመ (ሐከመ) ያበጠውን አፈ ረጠ (የጐረበውን ላጠ - ሀገመ ተኰሰ በጣ ቀደደ ጠገነ መድኀኒት ሰጠ አጠጣ አዋጠ በመርፌ' ወጋ - አስታመመ ፈወሰ አዳነ ")

ዐከረ ያበባ እኸል ዘራ ከረ

ዐከበ ሰበሰበአከበ

ዐከተ ሰብስቦ አሰረአከተ

ዐከከ (ሐከከ) በጥፍር በንጨት በመሬት ገላውን ፎከተ (ፈገፈገ - የደግ - "ጠቈ መን ነዘገን" ተመልከት ")

ዐከከ በቀላል ላገ ፋቀ ዕንጨትን

ዐከከ ወረ ቧጠጠ ሰነዘረ (ሰውን እንስሳን አንበሳ ነብር - የክፉ ")

ዐኪም (ሞች/ሐኪም/ሞች) በሽታንና መድኀኒትን ኹሉ የሚያውቅ ፈዋሽ አዳኝ ወጌሻ ("ያንጐል ያይን የዦሮ የጥርስ የሆድ ዐኪም" - ሐኪም - እንዲሉ - "ዐኪም የሕ ዝብ ሐኪም የካህናት አነጋገር ነው ")

ዐካሚ (ዎች) ያከመ የሚያክም (ዐጋሚ ")

ዐካከከ መላልሶ ዐከከ

ዐካኪ "አካኪ" ተብሎ ቢጻፍ ግን (አዋኪ አሸባሪ በጦር ሜዳ ተከራካሪ የጐበዝ ጐበዝ ማለት ነው - ፩ሳሙ. ፲፯፥፵፮፶፩)

ዐካኪ (ሐካኪ) ያከከ/የሚያክ (ቧጫሪ ቧጣጭ ሰንዛሪ ጥፍራም አውሬ ")

ዐካኪ ዘራፍ የፉከራ ቃል ("ዐካ ኪን የሚዘርፍ የሚቀማ ካንበሳ ከድብ በግን የሚያስጥል" - ፩ሳሙ. ፲፯፥፴፬፴፯)

ዐካካ ኹለንተናው ዕከክ "

ዐወሰ/ሖሰ) አስታወሰ ("(አስ ተሐወሰ)" - ዐሰበ - አሳሰበ - አስታወሰ ዐሰበ ተብሎ መፈታቱ (ዐወሰ) በቀን ብዛት ስለ ተዘነጋ ነው ")

ዐወረ (አዖረ) ኹለት ዐይን ዐጠፋ (ዕውር አደረገ - ከለለ ጋረደ አጨለመ ሰወረ ")

ዐወረ (ዐወሰ) ዐይን ማጣት ("ካይን ማየት የልብ ዕውቀት" እንዲሉ - "(በው ቀት/ባለውቀት)" - እያወቀ ሳያውቅ - ዐውቆ ወዶ ፈቅዶ ")

ዐወቀ (ዖቀ) ተማረ/አጠና/ለመደ/ ተረዳ (ለየ ልብ አደረገ አስተዋለ ሠለጠነ - መሳ. ፲፯፥፲፫፡ ፲፰፥፫፡ ዮሐ. ፬፥፶፫ - "(ተረት)" - ለራሱ አያውቅ ነዳይ ቅቤ ለመነ ላዋይ - ሴት ታውቅ በወንድ ያልቅ ")

ዐወቀ ብለኽ፡ ዐዋቂን እይ።

ዐወደ (ዖደ) ዞረ (ክብ ኾነ ")

ዐወደ ቈራረጠ (መላልሶ ዐጨደ ")

ዐወደ ዑድኛ ሸተተ (አልባብ አል ባብ አለ - አጋሙ ርጐፍቱ የሎሚ እሸቱ - ደን ኹሉ በጥቅምት ያውዳል ")

ዐወጀ (ዖደ) እየዞረ ዐዋጅ ነገረ ለፈፈ

ዐወገ (ዖገ) ጠመመ/ተወላገደ

ዐወጠ (ሐወጸ) ጐበኘ

ዐዋሪ ያወረ/የሚያውር

ዐዋሽ (ሐዋሽ) የወንዝ ስም (የሺ ዋንና የሐረርጌን ግዛት እየለየ ወደ አዳል በረሓ የሚወርድ - ካዲስ አበባ በስተደቡብ ያለ ታላቅ ዠማ ከሜ ተራራ የሚነሣ - በክረምት መልቶ መፍሰሱን መትረፉን መትረ ፍረፉን በዐውሳ በረሓ ብዙ ሜዳ መያዙን መንጣለሉን - በበጋ ግን መሥረጉን ማነሱን መጕደሉን ባሕረ ሸሽ መኾኑን ያሳያል - እሱም ባጤ ዘርዐ ያዕቆብ ታሪክ ሐዋሽ ይባ ላል - ምስጢሩ በሖሰ ዘይቤ መነቃነቅንና መን ቀሳቀስን ያስረዳል ")

ዐዋሽ (ሾች) ታላቅ ጋን ገች ( ቍና እኸል የሚጠምቅ - ዐዋሽ ወንዝ ወደ ርሱ ከሚገቡት ወንዞች እንዲልቅ - ዐዋሽ ንም ከጋኖች መብለጡን ጠጁ ወይም ጠላው በብዙ እንስራና ማድጋ መቀዳቱን ያሳያል ")

ዐዋቂ (ቆች) ያወቀ/የሚያውቅ ("(መዝ. ፻፯፥፵፫፡ ኤር. ፱፥፲፪)")

ዐዋቂ ጠንቋይ/ሐኪም/ወጌሻ/ፈላ ስፋ ("የምድር ዐዋቂ" እንዲሉ - "(የሚዛን ዐዋቂ)" - ሚዛን መመዘኛ ማስተካከያ ብረት ርሳስ ደን ጊያ - ዘሌ. ፲፱፥፴፮፡ ኢሳ. ፵፥፲፭፡ ራእ. ፲፮፥፳፩ - በግእዝ መክሊት ይባላል - "(አላዋቂ)" - ያላወቀ የማያውቅ - ደንቈሮ - አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለ ቀልቃል - "(የልጅ ዐዋቂ)" - ጭምት የረጋ - ቁም ነገርን የሚከተል - "(መጣፍ ዐዋቂ)" - ሊቅ መምር - "(ነገር ዐዋቂ)" - ጠበቃ - "(ሥራ ዐዋቂ)" - ባለማያ ")

ዐዋቂ ጨዋ ሽማግሌ (ያምሳ ዓመት ሰው - በግእዝ ልሂቅ ይባላል ")

ዐዋቂት ነፍስ

ዐዋዜ የዐዋዝ (ፍሬው ከወጣ ቀይ ዛላ በርበሬ የተዘጋጀ ብትን ወይም ብጥብጥ ድልኽ የሥጋ መብሊያ ሲያዩት ደስ የሚያ ሠኝ - ይኸውም ከተቀቀለ ነጭ ሽንኵርት ጋራ ይላማል - ነጭ አዝሙድ ኰረሪማ ዝን ጅብል የበሶብላ ፍሬ ይገባበታል ")

ዐዋዝ (ሓወዘ/ሐዋዝ) ያማረ/ የጣፈጠ

ዐዋዝ ዐወቀ

ዐዋዲ የወንዝ ስም (ከይፋት ፈልቆ ወደ ግራ ይዞርና ዐዋሽ የሚገባ ዠማ - በግእዝ የዞረ የሚዞር ዘዋሪ ማለት ነው ")

ዐዋጅ (ዐዋዲ) ያወጀ/የሚያውጅ (የሚለፍ ለፋፊ ")

ዐዋጅ (ዐዋድ) ከመንግሥት ለሕዝብ የሚነገር ደንብ/ውሳኔ/ትእዛዝ ("ዐዋጅ ዐዋጅ የደበሎ ቅዳጅ" - "ያዋጁን በዦሮ" እንዲሉ)

ዐዋጅ መንገሪያ ከፍተኛ ስፍራ ዕወጃ (ለፈፋ ")

ዐዋጅ ነጋሪ (ነጋሬ ዐዋድ) ዐዋጅን የሚነግር ("ስማ ስማ ባይ" - ዮሐ. ፩፥፳፫)

ዐዋጅ ዘዋሪ ("ዐይን ዐዋጅ ኾነበት" እንዲሉ)

ዐውላ የማር ርሾ አውላ

ዐውሎ ነፋስ (መንፈሰ ዐውሎ) ጥቅል ነፋስ ጠሮ ኵርፊት ኀይለኛ (ቤት የሚያፈርስ መርከብ የሚገለብጥ ዐፈርን ባሕ ርን ወደ ላይ የሚያነሣ የሚያቆም - መዝ. ፲፩፥፮፡ ፪ነገ. ፪፥፩፡ ሕዝ. ፩፥፬)

ዐውሳ (ዐረ. ዐውጻህ) የበረሓ ስም (ያዳል አገር ምድረ በዳ ")

ዐውሳ ዐዘበ

ዐውቂያ (ዐውቅ) የሚያውቁት ሰው

ዐውቅልሽ ጥንቈላ

ዐውቆ አበድ ሳያብድ ኾነ ብሎ ያበደ ("(ሲያውቅ አበድ)" - ዝኒ ከማሁ ")

ዐውቆ ፈረንጅ ሳይማር እንደ ፈረንጅ የሚለብስ

ዐውዛ (ሐውዝ) አፍልተው፥ የሚ ጠጡት የት ውሃ የጨብጥ መድኀኒት

ዐውዜን የእኸል ጐተራ ውዜን

ዐውዜን ያገር ስም ሐው ዜን

ዐውደ ነገሥት የጥንቈላ መጣፍ (፲፮ ክብ ሰንጠረዥ ያለው - ዐረቦች "ጠላዋት አልሙሉክ" ይሉታል ")

ዐውዳመት (ዐውደ ዓመት) ያመት ዐውድማ (መስከረም ሲብት ባመት የሚከብር በዓል - ቅዱስ ዮሐንስ የዘመን መለወጫ - ያመትን መዞርና የሕዝብን ስብ ስባ ያሳያል - ዳግመኛም አጿማትና በዓላት ተሰብስበው በመስከረም ቀን ይነገራሉና ውዳመት ተባለ ይላሉ - ገናና ጥምቀት ፋሲካ ዕርገት ጰራቅሊጦስ መስቀል ሌላውም ታላላት በዓል ኹሉ ዐውዳመት ይባላል ")

ዐውድ አደባባይ/ሸንጎ (የሕዝብ መሰብሰቢያ - ጥጋብ ሲበዛ ዐውድ ይጥላል ")

ዐውድ ዙሪያ/ክበብ

ዐውድ የቍጥር ስም (ክብነት ያለው ቍጥር ባለሰንጠረዥ - "ዐውደ ጨረቃ ዐውደ ፀሓይ" እንዲሉ)

ዐውድ ጻሕል/ሳሕን/ዝርግ/ሰታታ/ወጭት (ክብ የቍርባን መቀመ ")

ዐውድማ ዙሪያማ ባለዙሪያ (እኸል የሚወቃበት ምርት የሚታፈሥበት ኵልኵል ያለው ወለል - ይኸውም አስቀድሞ ውሃ እየተ ርከፈከፈ በጭድ በገለባ ይረገጣል - ቀጥሎም በበት ይለቀለቃል - ማቴ. ፫፥፲፪ - ሲበዛ ዐውድ ሞች ይላል - ዮኤ. ፪፥፳፬ - "(የወይን ዐውድማ)" - የወይን ፍሬ መርገጫ ")

ዐዘለ (ሐዘለ) በዠርባ ላይ ተሸ ከመ ("እንቡቡ አለ" - ያዘ ለጠፈ ደረበ ")

ዐዘል ዝኒ ከማሁ (ያዘለ ያዘለች - "ለቆ ዐዘል አውራ ዐዘል" እንዲሉ)

ዐዘሎ የተራራ ስም (ባዳል በረሓ ውስጥ ያለ ረዥም ደብር የመናኞች ኖሪያ ")

ዐዘመ በሰው ክፉ መድኀኒት አደ ረገ ኣፈዘዘ እደነዝዘ (እደነዘዘ ")

ዐዘቅት በደብረ ሊባኖስ ገዳም በገደ ልና በወንዝ ውስጥ ያለ ዋሻ (የግሑሣን ኖሪያ - በግንብ የተዘጋ ")

ዐዘቅት የውሃ የኵስ ጕድጓድ

ዐዘበ (ሐዘበ) ጠለፈ/አያያዘ/አወ ራረሰ/አገናዘበ/ቈለፈ (መሚያን ሠራ ")

ዐዘበ (ዐዝቦ ዐዘበ) ጣለ/ወረ ወረ/አሽቀነጠረ

ዐዘበ ጐነጐነ (ቋድ አበጀ ዕዛብ ")

ዐዘቦ አገርአዘቦ

ዐዘቦት ሥራ የማይሠራበት ሰሞን ("በግእዝ በዓለ ተሐውሶ ክብረ ቅዱሳን ይባላል - ዛሬ የሥራ ጊዜ ነውና ይህን ነገር ባዘቦቱ ቀን እንነጋገረዋለን ")

ዐዘነ (ሐዘነ) ተከዘ/አለቀሰ/ተጸ ጸተ/ራራ/ተቈረቈረ/ተከፋ/ተቀየመ ("(ዘፍ. ፮፥፮፡ ፪ሳሙ. ፲፱፥፪፡ ዮሐ. ፲፩፥፴፫)")

ዐዘነተኛ (ኞች) ዐዘን ያለው ( ዘን ያጠቃው የጐዳው - አልቃሽ አባትና እናት ሚስት ልጅ ወንድም እት ዘመድ ወዳጅ የሞቱበት - ንብረቱ የጠፋበት ታላቅ አደጋ ያገኘው የደረሰበት ሰው ")

ዐዘና ርኅራኄ/ጸጸት

ዐዘኔታ ቸርነት/ደግነት/ርኅራኄ/ ምሕረት

ዐዘን (ሐዘን) ለቅሶ/ትካዜ ("(ዮሐ. ፲፮፥፮፡ ፪ቆሮ. ፪፥፫)" - "(አልቃሽ)" - የሞተው ወንድምሽ የገደለው ባልሽ - "ዐዘንሽ ቅጥ ዐጣ ከቤትሽም አልወጣ ")

ዐዘን ተቀመጠ ወይም ቀን አለቀሰ (ለቅሶኛ ተቀበለ ")

ዐዘን ተፍሥሓ መወለድና መሞት ማጣትና ማግኘት ሰርግና ለቅሶ ("ይህን የመ ሰለ ኹሉ ባንድ ቀን ቢደረግ ዐዘን ተፍሥሓ ይባላል" - መዝ. ፴፥፭)

ዐዘንተኛ ዝኒ ከማሁ

ዐዘንተኞች ዐዘነተኞች ("(ዮሐ. ፲፮፥ ፳፪)")

ዐዘዘ (ዐዝዞ ዐዘዘ) በለጠ/ተረፈ/ ጠና

ዐዘዞ አገርአዘዞ

ዐዚማም ዐዚም ደጋሚ ባለዐዚም

ዐዚም አፍዝ/አደንግዝ

ዐዛሚ ያዘመ/የሚያዝም (አፍዛዥ ")

ዐዛቢ (ዎች) ያዘበ/የሚያዝብ ( ንጓኝ አያያዥ ")

ዐዛባ ከመሬት ካፈር ጋራ የላቈጠ እበትና ፋንድያ (በጠጥ ከበረት ከጋጣ ውስጥ አውጥተው የሚጥሉት ")

ዐዛት አፈ ሰፊ ቀጪን ቁመተ ሾጣጣ ዓሣ

ዐዛኝ (ኞች) ያዘነ/የሚያዝን (ርሩ - "ዐዛኝ ማሪያም" እንዲሉ - "(ተረት)" - ዐዛኝ ቅቤ ዐንጓች ")

ዐዛኝቱ ርኅሩኂቱ ርግብ ሆዷ ወላ ላዋ ማሪያም ("(የባለጌ ግጥም)" - የተማሪ ወዳጅ ይቅር ምናባቱ - ጐራዴ ሲመዘዝ ይላል ባዛ ኝቱ - "(የገለሞታ መልስ)" -እንኳን ባዛኝቱ ይበል በሥላሴ - እኔ እወደዋለኹ እስቲወጣ ነፍሴ ")

ዐዛውንት (ትግ. ዐዘወ/ደግ ኾነ) ደግ/ደገኛ/ጥኑ/ጠንካራ/ታላቅ/ጪዋ ሽማግሌ (ማለፊያ ሰው መታፈርና መከበር ያለው - በግእዝ ልሂቅ ይባላል - ትግሮችም ዕዝው ይሉታል ")

ዐዛውንት የዕዝው ብዥ ሲኾን በአማርኛ ስላንድ ይነገራል ("ይኸውም በግእዝ አነጋገር ኅጻውንት ዐቃርብት ባለው ይታወቃል - ዳግመኛም አውሬ አውሬዎች በማለት ፈንታ አራዊት አራዊቶች እንደ ማለት ያለ ነው - "ዐዞን" ተመልከት ")

አዛውንት ጨዋ፡ ዐዛውንት

ዐዛውንቶች ደገኞች/ታላላቆች/ ዋዎች/ጐምቱዎች

ዐዛዜ ባለትልቅ ፍሬ ስንዴ (ጥናት ጥንካሬ ያለው ዐመድማ ")

ዐዛዩን ነካሽ ክፉ ሰው ወረታ ቢስ ወዳጁን ጐጂ

ዐዛይ (ዮች/ሐዛሊ) ያዘለ/የሚ ያዝል (አባት - የምታዝል እናት - እንስት ጦጣ ዝንጀሮ - ተሸካሚ - " ባይ ዳውላን ዐዛይ" እንዳለ ተማሪ ")

ዐዞ (ትግ) ሖምጣጣ መጣጣ (ነጭ ሽንኵርትና ሰናፍጭ የገባበት ርጎ ለሰርግ የሚኾን - "(ግጥም)" - እኅቶችኸ የሉ ወይ እና ትኸ የሉ ማን ሠራልኸና ዐዞ በላኸ ኣሉ ")

ዐዞ (ዐዘዘ) የባሕር አውሬ (ሆደ መጋዝ ጋድሚያ እንቅልፋም - ዘሌ. ፲፩፥፴ - ያገኘውን ሰውና እንስሳ በዥራቱ እየጠለፈ ወደ ባሕር ይዞ ይገባል - እንስቲቱ ባሸዋ ውስጥ ዕንቍላል ትወልዳለች - ከዚያም ገላግ ልት ይወጣሉ - ሲበዛ ዐዞዎች ያሠኛል - አዘ ዘና ዐዞ በአማርኛ ይተባበራሉ - "(ግጥም)" - ልጄን ኣትጥሉብኝ ቢያዛችኹ ተሹሞ - አዐ) አያውቅምና ከዚህ አስቀድሞ ግባተ መሬቱን አትድገሙ እናንተ - ታዞ ኺዷል እንጂ ልጄ መቼ ሞተ - ላንድ ቀን ትእዛዝ ሰዉ ይመረ ራል - የኔ ወንድም ታዞ አባይ ላይ ይኖራል - "(ኣባቱና እናቱ እቱ)")

ዐዞ ዐረግ ጥኑ ጠንካራ ዐረግ ("አበባው እድልኸ ይገባል ቅጠሉንም በክንድ ላይ ያሰሩት እንደ ኾነ ኣቃጥሎ ያቈስላል - ዐዞ ከያዘች እንደማትለቅ ያዞ ዐረግም ማሰሪ ያነት ጥብቅ መኾኑን ያሳያል - "ዐዛትን" ተመ ልከት ")

ዐዞ እንዳለፈው ትግሪኛ ከል ዐረብኛ ነው

ዐዞ ከል የስንዴ የወይን የበለስ ጥራን

ዐዠም (ዐጀም) ዐጣ

ዐየ (ዐየነ) ተመለከተ/አስተዋለ/ተኰረ (ዐይኑን ጣለ ")

ዐየረ (ዐይሮ ዐየረ) ቀላቀለ ደባ ለቀ አዋዋደ

ዐየር ሰማይ/ነፋስአየር

ዐየበ (ሔበ) አረጋ (ዐይብ አበጀ አዘጋጀ - ጠለቀ ቀዳ ")

ዐያሪ ያየረ/የሚያይር (ቀላቃይ አዋ

ዐይብ (ሐይብ) አጓትና ቅቤ የወ ጣለት የወተት አተላ (ከንጀራ ጋራ የሚ በላ - "(ተረት)" - ከይሉኝ አይል ዐይብ አትብላ ")

ዐይነ ሌባ አመንዝራ (ባይን የሚሰ ርቅ የምትሰርቅ - "የማነሽ ቀዘባ አንች ዐይነ ሌባ" እንዳለ ዘፋኝ ")

ዐይነ ልም ዐይነ ደካማ (ቅንድበ

ዐይነ፡ ልም፡ ንዲሉ

ዐይነ ልብ የልብ ዐይን

ዐይነ መዓት የቍጣ ዐይን

ዐይነ ማዝ ማዝ የሚባል' ያይን በሽታ (የሚበላ የሚያሳክክ ")

ዐይነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ' ዐይን

ዐይነ ምድር ኵስ ዐር ("(ኢሳ. ፴፮፥፲፪)")

ዐይነ ምድር የምድር ዐይን የተባለ ፊን ጥጣውና ጕድጓዱ ነው

ዐይነ ሞራ ያይን ሞራ (ዐበላ - " ረረ" ብለኸ "ዕርርትን" ተመልከት ")

ዐይነ ሥቡን አለው ዐይኑን ታው ኣነጐደው

ዐይነ ሥብ ያይን ጕድጓድ ("ሥብ የተባለ ነጩ ነው ")

ዐይነ ስውር (ሮች) ዐይኑ ባለማ የት የተሰወረ የተከለለ

ዐይነ ሥጋ ግዙፍ የሥጋ ዐይን

ዐይነ ርግብ ትንሽና ትልቅ ኹለት የድጕስ መሣሪያ

ዐይነ ርግብ ከሽቦ የተበጀ የተዘ ጋጀ ጥልፍልፍ ውስብስብ

ዐይነ ርግብ የሐር ክር ትት (የወ ይዛዝር ፊት ጌጥ - "ርግብ አይተው መራራታ ቸውን ያይናቸውን ማማር ያሳያል ")

ዐይነ ርግብ የደርብ ሰበስብ ጌጥ (በተ በሳሳ ሳንቃ የተሠራ - ፬ነገ. ፯፥፬፡ ፪ነገ. ፩፥፪)

ዐይነ ሸውራራ ዐይነ ጠማማ ( ይም ' ወልጋዳ ")

ዐይነ በጎ ከጨጓራ ጋራ የሚገኝ የብጥብጥ ምግብ (ሥጋዊ ከረጢት ሰፍነግና ለማያ ሴት የጋገረችው ነጭ ጤፍ እንጀራ ሳይ ")

ዐይነ ባር እንደ መስተዋት ያለ ብራና (የባሕር ዐይነት ጽፈትን በዠርባው የሚ ያሳይ - "ፈረንጆች ትራንስፓራን ይሉታል ")

ዐይነ ባና ዐይኑ ባና የመሰለ ረስ ለምጦ

ዐይነ ብሩት (ብርህተ ዐይን) አነባበሮ (ባለብዙ ዐይን ")

ዐይነ ብር ድመት

ዐይነ ተኵላ ክብ ሞላላ የማር መቍረግ ሸክላ ጪስ መያዣ (ባለብዙ ዐይን - ብስ - ተኵላ የተባለ ቀፎ የሚደፋ ዐራጅ ነው ")

ዐይነ ተኵላው ጠፋ የነገሩ ላው ኹኔታው ቅጡ ታጣ (ቸገረ - ዐይኑ ባከነ ተቅበዘበዘ ")

ዐይነ ነፍስ ረቂቅ የነፍስ ዐይን

ዐይነ ወርቅ ሰውን ወደ እንስሳነ ትና ዕቃነት የሚለውጥ ምትሀተኛ ጠንቋይ

ዐይነ ወርቅ ዐይንን ብጫ ወርቅ የሚያስመስል የሐሞት በሽታ

ዐይነ ወግ ባይን ወግቶ የሚያሳምም ቡዳ

ዐይነ ውሃ (ያይን ውሃ) ውሃ የሚመስል ያይን ብረት

ዐይነ ውሃ ዘሎ ባይኔ (የውሃ ይን ክብ እንክብል ")

ዐይነ ውሃ የቅኔ ስም

ዐይነ ደረቅ ዕፍረተ ቢስ ("የሌባ ዐይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ" እንዲሉ)

ዐይነ ደረቅ ያየውን የሚያደርቅ

ዐይነ ደካማ ዐይኑ የደከመ

ዐይነ ገመድ (ገመደ ዐይን) ያይን ገመድ ልክ (ማየት ")

ዐይነ ገብ የሚያምር መልክ

ዐይነ ጥላ ጥላ ከፀሓይ ሙቀት ንዲከልል (የሰው ልቡና ትጋትን ዕውቀትን እንዳያገኝ የሚያደርግ የስንፍና መንፈስ ")

ዐይነ ጥላ ጸሎት በእንተ ዐይነ ጥላ ብሎ የሚዠምር ያስማት ክታብ

ዐይነ ጨምጫማ ዐይኑ ኹል ጊዜ የሚያለቅስ

ዐይነተኛ ባለመልክ (ዋና ሰው ግን ባር ቀደም መደበኛ ስሙና ግብሩ የታወቀ - ቀዋሚ ነገር ")

ዐይነተኛነት ዋናነት (መደበኛነት - ይነተኛ መኾን ")

ዐይነተኞች ዋኖች ሰዎች በዓሎች ("(፪ዜና. ፰፥፲፡ ሕዝ. ፵፬፥፳፬)")

ዐይነታ ጭገሬታ መሰል ዐይነት "

ዐይነት (ሕብር) ልዩ ልዩ መልክ ያለው ፍጥረት (ሥራው ኹኔታው እየራሱ የኾነ ወገን ነገድ ጠባይ - "ምን ዐይነት" - "ዐይ ነቱ የማይታወቅ" እንዲሉ - የንጨት የደንጊያ የሣር ያውሬ የወፍ የንስሳ የከብት የሰው ዐይነቱ ብዙ ነው - "(ምግብ መጠጥ ልብስ ዕቃ በያይነቱ)" - በየመልኩ በየቀለሙ ማለት ነው ")

ዐይነት አምሳያ ምሳሌ ("መልክንና ሕብርን" ተመልከት ")

ዐይነት ዐይንነት (ዐይን መኾን

ዐይነት ዕከክ ቍስል (ስፋቱ ዐይን የሚያካክል ")

ዐይነቶች መልኮች ቀለሞች ቍስሎች

ዐይኑ ላይ ጣለበት ጉም አስመ

ዐይኑ ቀላ) በር በሬ መሰለ

ዐይኑ ቍራኛ ያይን ዘበኛ (ወይም እስረኛ ")

ዐይኑ ብር አለ ከሳ ጐደጐደ

ዐይኑ ተመረገ) አልገለጥ አለ።

ዐይኑ ተሰወረ) ታወረ (ኣላይ አለ) ተሰወረ ረቀቀ።

ዐይኑ ተንከራተተ በብዙ ወገን አየ (የሚፈልገውን ለማግኘት ")

ዐይኑ ተጐለጐለ ወጣ ፈጠጠ

ዐይኑ ዐይን የሚጻፍ በዐ ስለ ኾነ ' የዐ ' ስም ዐይኑ ተባለ

ዐይኑ ደገደገ ወየበ ብጫ መሰለ

ዐይኑ ደፈረሰ ነጩና ጥቍሩ አል ተለየም

ዐይኑ ጠገበ ከማእዱ ብዛት የተ ነሣ ሳይበላ በማየት ጠገበ

ዐይኑ ጠፋ ታወረ (አላይ አለ ")

ዐይኑ ጠፋ ጫፉ ታጣ (የፈትሉ የሐሩ የሽቦው የክሩ ")

ዐይኑ ፈሰሰ ጠፋ ወደመ

ዐይኑት (ቶች) ከጭንቍላ'የምታንስ

ዐይኑን ሰካ ባለማቋረጥ አስተዋለ

ዐይኑን ሰካ) ተኰረ (ትክ ብሎ አየ)

ዐይኑን ባይኑ አየ አስመስሎ ወለደ

ዐይኑን ተከለ ትክ ብሎ አየ ( ኰረ - ግብ. ሐዋ. ፮፥፲፭)

ዐይኑን አራመደ ከቅርብ ወደ ሩቅ ተመለከተ

ዐይኑን አነሣ አቀና

ዐይኑን አያሳየኝ አለ ፈጽሞ ጠላ መረዘ

ዐይኑን ገለጠ ዐወቀ ዐዋቂ ኾነ

ዐይኑን ገደለ አጨለገ ጨነቈረ

ዐይኑን ጣለ አስተያየቱን ባንድ ነገር ላይ አደረገ

ዐይና (ሱርስት) ዐይን ("አንድ ዐይና አራት ዐይና" እንዲሉ - በግእዝ ግን "ዐይኗ" ማለት ነው ")

ዐይናማ (ሞች) ዐይነ ትልልቅ ("//ዪቱ" በመጨረሻ ሲጨመሩበት - "ዐይናማው/ዐይናማዋ/ዐይናማዪቱ" እያለ ወንድና ሴትን ይለያል ")

ዐይናማ ደንጊያ እንደ ንብ እንጀራ ብስ ጠቃጠቆ ያለው

ዐይናማዬ የኔ ዐይናማ ("የዘፈን አዝ ማች" ነው ")

ዐይናር ያይን ዐር (ያይን እድፍ ")

ዐይኔን ዕጠቡኝ አለ ፈጽሞ እንቢ ኣለ

ዐይን (ኖች) የማየት ሕዋስ (በንስ ሳና ባውሬ በወፍ በሰው ፊት ግራና ቀኝ የተተከለ ኹለት ሥጋዊ መብራት ብርሃን - ሪያው ነጭ መካከሉ ጥቍር - በማየት ከኹሉ ይፈጥናል - "ካይን የፈጠነ ከውሃ የቀጠነ" እን ዲሉ - ርሱ ሲጠፋ አካል ኹሉ በጨለማ ይኖ ራል - ማቴ. ፯፥፳፪፥፳፫)

ዐይን ላይን ተሳበረ ዐይን ይን ጋራ በመተያየት ተሸናነፈ

ዐይን ላይን ፊት ለፊት

ዐይን በቍና ይሰፍራል (የክፉ መጨረሻ ነው - ክፋትን "ይህ ቀረኝ" እያለ ሠራል ")

ዐይን በተንቀሳቃሽ መኪና ግንባር ያለ የኤሌትሪክ ብርሃን

ዐይን ባይን እየታየ (በግልጥ - "አንዳ ንዱ ሌባ ዐይን ባይን ይሰርቃል ")

ዐይን ብስ ቀዳዳ ("የንጀራ ዐይን መርፌ' ዐይን" እንዲሉ)

ዐይን ዐምባ የቀበሌ ስም (በእን ሳሮ ውስጥ ያለ መንደር ")

ዐይን አበባ ብጫ ጥለት

ዐይን አብራ የዐይን ሐኪም

ዐይን አወጣ አበጀ/አሳመረ

ዐይን አወጣ አፈሰሰ/አጠፋ/አፈ ጠጠ (ዕፍረት ዐጣ ")

ዐይን ዐዋጅ ዘዋሪ ዐይን ("ዐይን' ዐዋጅ ኾነበት" እንዲሉ)

ዐይን አውጣ ባለጌ (ዐይንን የሚያ ወጣ - ዕፍረት የለሽ - ፩ሳሙ. ፲፩፥፪)

ዐይን ዐፋር (ሮች) ዐንገተ ሰባራ ሰውን የሚያፍር የሚፈራ (ቀና ብሎ የማያይ - "ዐይን ዐፋር" ለሴትም ይነገራል - "ዐይን ዐፋር ልጃገረድ ከወንድ ታረግዛለች" እንዲሉ)

ዐይን የልቃቂት ፈትል ጫፍ ("ዐይን ዘርፍ ይዞ ከአንቀጽ አስቀድሞ እየገባ በዘርፍ ነትና በባለቤትነት በቅጽልነትና በበቂነት ተሳቢነት ይነገራል ")

ዐይን የንጨት ጕጥ (የቅጥይ መብቀያ ")

ዐይን የፊደል ስም ( ")

ዐይን ጣለ አስተያየቱን ባንድ ገር ላይ አደረገ

ዐይንና ዐፈር ተጣይ የማይሰማማ ባለጋራ

ዐይንኸ ላፈር አለ ዐይንሽ ስጥ ዐፈር ይግባ (ሞተኸ ተቀበር አለ - ገመ ")

ዐደለ (ዐዲል/ዐደለ) ለኹሉ በመ ደዳ በነፍስ ወከፍ ሰጠ/አሳለፈ/አስተናበረ ("(ፍርድ ዐደለ)" - በየነ ፈረደ ")

ዐደሌ (ዐደላዊ) ዐደልማ (የዐደል ዓይነት ወንዴ ጥጥ ጧፍና መናኛ ልብስ የሚ ኾን ")

ዐደል (ዐድል) ጥኑ/ጠንካራ/ሻካራ (እንደ ማስ ሰበከት ያለ ")

ዐደል ዐደመ

ዐደመ (ዐድሞ ዐደመ) ጠራ/ ጠረ ("በዚህ ቀን " አለ ለሰርግ ")

ዐደመ አሤረ (ሰውን ሰበሰበ በድብቅ በስውር ዶለተ መከረ ነገር ቋጠረ - ዐድማ አደረገ ክፉ ለመሥራት ")

ዐደመ የሰው ስም

ዐደስ ባርሰነትአደስ

ዐደስ ዐወጀ

ዐደረ (ኀደረ) ባንድ ቤት ወይም ስፍራ ሌሊቱን አሳለፈ/አነጋ ("(ዘብ ዐደረ)" - ጠበቀ - "(ለግዜር ዐደረ)" - የጽድቅ ሥራ ሠራ - "(ለጌታ ዐደረ)" - ተጠጋ አሽከር ሎሌ ኾነ - "(ጦም ዐደረ)" - እራት አልበላም ምንም አልቀ መሰም - "(ሳይታረስ ዐደረ)" - ቀረ ቈየ - "(ተረት)")

ዐደረ ሕዝብን ሰበሰበ (ቁም ነገር ለመሥራት - ዐድሮ ቈይቶ የሚገኝ ሥራት ሠራ ደነባ እጸና የማይፈርስ የማይለወጥ አደ ረገ ዐገገ ")

ዐደረ በጥንቃቄ ተጠበቀ

ዐደራ በላ የማይታመን (ከዳተኛ ሸፍጠኛ እምነተ ቢስ ")

ዐደራ በሰማይ ዐደራ በምድር ( ስለ ሕፃን ልጁ የሚያደርገው ኑዛዜ - ምድር ሰው ሰማይ እግዜር ")

ዐደራ አለ ባደራ አኖረ/አስቀ መጠ/አስጠበቀ ("የሙት ቀናተኛ ሚስቴን ዐደራ ይላል" - "(ተረት)" - ዐደራ ቢሏቸው ይብ ሳሉ እሳቸው ")

ዐደራ ከታች የታመነ ጨዋ ሰው

ዐደራ የተጠበቀ ጥብቅ (አኑርልኝ ጠብቅልኝ አሳድግልኝ ብሎ ለሰው የሰጡት ዕቃ ከብት ገንዘብ ማንኛውም ነገር ኹሉ - ግብ. ሐዋ. ፲፬፥፳፮ - "ያደራ ገንዘብ ያደራ ልጅ" እንዲሉ)

ዐደራ ጥብቅ ሰማይ ሩቅ ዐደራ የጠበቀ ነው (ሰማይ የራቀ ነው ")

ዐደር (ኅዲር) ማደር ("ዋለን" እይ) ማደር ሌሊትን ማሳለፍ/መኖር ማደር ከሰው መጠጋት (አሽከር ኾን ")

ዐደር ዐዳሪ ("ዕርስ ዐደር" እንዲሉ)

ዐደር ያደረ ያለ የቈየ ("በጅ ዐደር ወርቅ ርካሽ ነው ")

ዐደነ (ትግ. ሐደነ) በረሓ ገባ ( ለገ - ፈለገ ሸመቀ አደባ - ያዘ ሳበ አቀረበ ወጋ ደለ - ዘፍ. ፳፯፥፴፩)

ዐደን ታድኖ የመጣ ሥጋ ("(ዘፍ. ፳፯፥ ፳፭)")

ዐደን የማድባት የመግደል ሥራ ("(ተረት)" - የንጉሥ ልጅ ዐዘን ቢነግሩት ዐደን)

ዐደየ መለሰ/ከፈለ

ዐደየ ሰጪ 'መሰለ ነጣ ነጭ ኾነ ("ኦሮ ነጭን ዐዲ ፀሓይን ዐዱ የሚለው ከዚህ የወጣ ነው ")

ዐደይ አበባ በመስከረም የሚፈነዳ የምድር ጌጧ ሽልማቷ ("ዐደይ ላሰባ ቅጽል ወይም ዘርፍ ነው" - "ሉልን" አስተውል ")

ዐደይ የሰጪጪ ብጫ የኾነ አበባ (የመስቀል ለት ልጃገረዶች አክሊል የሚያደ ርጉት - "(ግጥም)" - ዐደይ ዐደይ የመስከረም ሱስ ንዮስ ንጉሠ ሮም ")

ዐደዳ (ዐዲድ/ዐደደ) ንዝንዝ ጭቅ

ዐደገ (ኀደገ) ተወ/ለቀቀ

ዐደገ (ትግ. ገዛ) መለሰ/አቀና/ቀጥ አደረገ (ጐባጣ ዕንጨትን በመቍረጥ ")

ዐደገ ቁመት ጨመረአደገ

ዐደፈ (ኀደፈ) ጠረገ/ዐሠሠ/ወለ ወለ ("አበሰን" እይ)

ዐደፈ እድፋም ኾነአደፈ

ዐዲስ ልብስ ዐርበ ወጥ ያልተ ለበሰ

ዐዲስ ነገር ዘመን አመጣሽ

ዐዲስ ዓለም (ሐዲስ ዓለም) መንግሥተ ሰማይ (ጻድቃን ታድሰው ረቀው የሚወርሱት ")

ዐዲስ ዓለም ካዲስ አበባ በስተምዕ ራብ ያለ ከተማ

ዐዲስነት ዐዲስ መኾን

ዐዲት ለሴት/ለእንስት ይነገራል

ዐዳ ዐፍንጫ ደፍጣጣ ዝንጀሮ

ዐዳ የሚታጨድ እኸል (መከር - "ዐጨዳዬ ረገፈ አለ" - ቸኰለ ተጣ ")

ዐዳል የነገድ ስምአዳል

ዐዳሚ ያደመ/የሚያድም (ጠሪ ቀጣሪ እሢያሪ ")

ዐዳሩ ሞቀ ራሱን ቻለ/ከበረ

ዐዳሩን መጣ ለማደር መጣ

ዐዳሩን ኼደ ሊያድር ኼደ

ዐዳሪ (ኀዳሪ) ያደረ/የሚያድር ("(ዱር ዐዳሪ)" - ሽፍታ ወንበዴ ዘላን - "(ጦም ዐዳሪ)" - ምስኪን)

ዐዳሪ ሎሌ ታዛዥ ("የጌታ ዐዳሪ" እንዲሉ)

ዐዳሪዎች የሚያድሩ (ዘበኞች ጠባቆች)

ዐዳር ማደር ("ላንድ ቀን ዐዳር" እን ዲሉ)

ዐዳር ቀና ሰላ ማለፊያ ኾነ

ዐዳር ትዳር ("(ምሳ. ፴፥፰፡ ሉቃ. ፳፩፥፴፬)" - "የጠፋ ዐዳር ከለማ አንድ ነው" እን ዲሉ - "(የጌታ ዐዳር)" - አሽከርነት ሎሌነት ") ዲሉ

ዐዳኝ (ኞች) ያደነ/የሚያድን (የሚ ፈልግ የሚያደባ የሚሸምቅ - አድቢ ሸማቂ - ዳኝ ውሻ ጭገር ባፋ በትር ትርፋ እንዲሉ - "(ግጥም)" - ዐዳኝና መናኝ በረሓ ነው ቤቱ እን ዲህ እንዲህ ልበል እኔው ባለቤቱ - "(ዝኆን ገዳዩ)")

ዐዳኝነት ዐዳኝ መኾን (ፈላጊነት ማቂነት ገዳይነት)

ዐዳይ (ዮች) ያደለ/የሚያድል (አሳ ላፊ አስተናባሪ ")

ዐዳይነት ዐዳይ መኾን (አሳላፊነት)

ዐዳጊ ያደገ/የሚያድግ (መላሽ ")

ዐዳፊ (ኀዳፊ) ያደፈ/የሚያድፍ (ጠራጊ ዐሣሽ ")

ዐዴ የዐድ ዐይነት (ወይም ወገን ")

ዐድ ዝኒ ከማሁ (አንኮ ")

ዐድመኛ (ኞች) ዐድማ ወዳድ ባለዐ ድማ (ያድማ አለቃ ሤረኛ ")

ዐድመኛነት ዐድመኛ መኾን

ዐድማ መታ ዐደመ ሤራ ቈረጠ ደረገ

ዐድማ ተንኰልና ክፋት ያለበት ክር/ሤራ/ዱለት

ዐድር ብዬ ተለማማጭ

ዐድሮ ሌሊቱን አሳልፎ

ዐድሮ ኻያጅ እንግዳ መንገደኛ

ዐድዋ በትግሬ ክፍል ያለ አገር (በ፲፰፻፹፰ . . የካቲት ፳፫ ቀን እሑድ ዐጤ ምኒልክ ከጣሊያን ጋራ ተዋግተው ድል ያደረጉበት ")

ዐዶ (ዐደወ/ዕድው) በበረሓ የሚ ቀመጥ ዐዳኝ (ያውሬ ጠላት ባለጋራ ")

ዐዶ (ዐፅ) ባዶ/ባድማ/በረሓ/ደን ("በትግሪኛም አገር ዐድ ይባላል ")

ዐዶ (ኦሮ) የቃልቻ አስተርጓሚ

ዐዶ ነዳይ (ነዳየ ዐፅ) የምድረ በዳ ድኻ (ጠጕሩ የተንጨረፈፈ ቤት ንብረት የሌለው - "ዐጥን" ተመልከት ")

ዐዶ ከቢር (ሮች) ዐፍለኛ ወንድና ሴት እየያዘ የሚያስገዝፍና የሚያስጨፍር ዛር (የብልግና የዝሙት አሠሪ ክፉ መንፈስ - ሲፎክርም የትግሬ ልጅ እባብ ዐለንጋው አሸዋ ልብሱ ዳዊት ደጋሚ ይላል - "ከበረን" እይ ")

ዐዶ ከዝኆን ኰቴ የተበጀ እንደ ጋዝ ያለ ያዳኝ አንባር

ዐዶ ወሸባ ያዳኝ ዘፈን አዝማች ("ዐዶ ወሸባ ዐዶ ወሸባዬ ዐዳኝ ወሸባ ጓሮዬ" እንዲሉ)

ዐጀለ (ዐገለ) ሸፈነ/አለበሰ/ጠቀ ለለ/ስለሰለሰ (ደረቅ ቈዳን በቅጠል ገላን ባብሽ ") ላሽ

ዐጀሚ/ዐጀማዊ የዐጀም የፋርስ ሰው ("(ኢሳ. ፳፰፥፲፩)")

ዐጀም ኰንታ ዐጀም እንዳለፈው (ኰንታ ኵርድ - ወይም በኢትዮጵያ በዳር አገር ኰንታ የሚባል ዘር የዐጀም ዘርፍ የኾነ ይመስላል - ጊዮርጊስ ወልደ ሐሚድም ኰን ታን ኵርድ ይለዋል)

ዐጀም የነገድ ስም (በፋርስ ውስጥ የሚገኝ አረመኔ ቀማኛ ሕዝብ - ይህ ባረብኛ ነው - ቈላ. ፫፥፲፩ - በግእዝም ዐዠም ሀገሪት ሐቃል ይባላል)

ዐጀረ (ዘኀረ/ትግ. ዐዘረ/ መካ) አሰፋ/ዘረጋ/አሳበጠ/ነፋ/አኰራ/አስታበየ/ኣስመካ

ዐጀረ ዐደሰ

ዐጀበ (ዐረ. ሐጀበ/ሸፈነ) ከበበ/ ተከተለ (ጌታውን እመቤቱን ")

ዐጀበ (ዐጺብ/ዐጸበ) ገረመ/ደነቀ።

ዐጀበ ሰበሰበ/አከማቸ/መሰገ/አንድ ላይ አደረገ/ዐጨቀ

ዐጀበ ዐደለ

አጀበ ከበበ ዐጀበ

ዐጀባ ከበባ/ክተላ (መጋረጃ - "(ግጥም)" - እንዳላይሽ እንዳላይሽ ዐጀባ ኹኗል ጥላሽ - ባጀባ የሴት ስም)

ዐጀብ ብዙ ጭፍራ/ሰራዊት ("የሻለቃው ዐጀብ ይሰበር ይመስላል ")

ዐጀብ ጃሎ እንዲል ርበኛ

ዐጀብ የወለዱ ማጀብ

ዐጀብ ዕጹብ ድንቅ ግሩም

ዐጀብ የመክበብ/የመከተል ኹኔታ ("ዛሬ ዐጀብ አለብኝ" እንዲል ወታደር)

ዐጃ (ዐዘዘ) የእኸል ስም (ከነገለባው ተዘርቶ ከነገለባው የሚመርት አኸል የስንዴ የዐዛዜ ዐይነት - ኢሳ. ፳፰፥፳፭ - "(ተረት)" - ዐጃ ወቅጦ ቢዘሩ ተመልሶ ከዘሩ ")

ዐጃቢ (ቦች) ያጀበ/የሚያጅብ (ከባቢ ተከታይ ሰብሳቢ አካባቢ ")

ዐጃይ ያጀለ/የሚያጅል (አልባሽ አለስ ") ጫን

ዐጅሪት ወንዲት አንበሲት (እንደ ያይልና እንደ ዮዲት ያለች ሴት - መሳ. ፬፥፳፩፡ ዮዲ. ፲፫፥ , ፱፲)

ዐጅራች (መዝኅራት) ገለሞቶች

ዐጅሬ (መዝኅራዊ) እሱ የዐጅር ወገን (አኵሪ አትንኩኝ ባይ - "(ሽለላ)" - ወንድ ልጅ ተወልዶ ካልተባለ ዐጅሬ እሜዳ ስደ ዱት ሣር ይብላ እንደ በሬ ")

ዐጅር (አዝኃሪ) ያጀረ/የሚያጅር (የሚያኰራ የሚያስታብይ - አስመኪ ")

ዐጅሮች (መዝኅራን) የሚያኰሩ የሚያስመኩ (አኩሪዎች አስመኪዎች ወንዶች ጐበዞች ")

ዐገለ (ዐግሎ/ዐገለ) ጫረ/ ዐፈር አስታቀፈ ተክልን

ዐገለ መለሰ/ዐደሰ ቂጥኝን።

ዐገመ (ሐገመ) ሳበ/ጠባ/መጠጠ/ መጠመጠ (መጥፎ ደምን አወጣ)

ዐገም (ሐጊም) ማገም

ዐገም ጠቀም ደግ ወይም ክፉ የማይባል ሥራ (እነገር ኹሉ መግባት እዚ ያም እዚያም ማለት - ዐገም ጠቀም ቀዶ መስፋትን ያሳያል)

ዐገሠ) ዐግሦ/ዐገሠ አስታገሠ (አስተዐገሠ) አስቻለ (ትግሥት ሰጠ ዝም አሠኘ አጸና)

ዐገሸ አቋተ/ደቀነ

ዐገተ (ዐጊት/ዐገተ) የዋስን ገንዘብና ዕቃ ወሰደ (ሰብልን ክልክልን ኣትክልትን የበላ ከብትን ከቦ ያዘ ወደ በረቱ አገባ ")

ዐገዘ (ሐገዝ) ረዳ ("ሥራን ድካምን ተካፈለ" - ዕዝ. ፯፥፴፮)

ዐገዜታ ዝኒ ከማሁ (ርዳታ)

ዐገገ (ሐገገ) ደነባ/ወሰነ/ደነገገ (ሕግ ሥርዐት ሠራ - "ሐገገን" እይ)

ዐጕለቲ ያጕል ወገን

ዐጕሊጥ (ዐጕለቲ) ቧልተኛ ዋዘኛ

ዐጕሊጥ ዐጒል ሊጥ ማለት ይመስላል።

ዐጕል መጥፎ የጠባይ የግብር (እካብ አይገባ ድንጋይ)

ዐጕል ሰው (መጥፎ ጌጥ ")

ዐጕል ዐጕልነቱ በብዙ ወገን የሚታይ (ኹለት ልብ - ፬ነገ. ፲፰፥፳፩)

ዐጕል ጊዜ ለሥራ የማይመች ሰዓት

ዐጋሚ (ዎች) ያገመ/የሚያግም (" ሮን" ተመልከት ")

ዐጋም እሾኻም ዕንጪ ጋም

ዐጋች (ቾች) ያገተ/የሚያግት (ያዥ ዋስ - "ዐጋች" እንዲሉ)

ዐጋዥ (ዦች) ያገዘ/የሚያግዝ (ረዳት - ፊልሞ. ፩፡ ፊልጵ. ፬፥፫ - "(ተረት)" - ባሪያ ዐጋዥ ብታገኝ መጇን ደበቀች ")

ዐጋዥ ግንድ ከፊት ግንድ ቀጥሎ የተተከለ (ድርን በማፈጋፈግና ወጥሮ በመያዝ የፊት ግንድን ስለሚያግዝ ዐጋዥ ግንድ ባለ ")

ዐጋዥ ጥርስ የሌለው ማጭድ ጐዣሜ

ዐጋይ (ሐጋይ) በጋ ("ጤፍ ዐጋይ" እንዲሉ)

ዐጋይ (ዮች) ያገለ/የሚያግል (ኰትኳች - "አትክልት ዐጋይ" እንዲሉ)

ዐጋይነት ኰትኳችነት

ዐጋጊ (ሐጋጊ) ያገገ/የሚያግግ (ደንጋጊ - ያዕ. ፬፥፲፪)

ዐጐለ አስቀረ አጐለ።

ዐጎት ያባት/የናት ወንድም ጎት

ዐጐዛ ጌጠኛ ደበሎ (የረኛ የጦረኛ ልብስ በለምድ ዐይነት የተዘጋጀ ሸማ ማገዣ - ዘሌ. ፲፫፥፵፰, ፵፱ - "(የባሕር ዐጐዛ)" - ነጭ ሐር የሚመስል ረዥምና ለስላሳ ጠጕር ያለው የታናሽ እስያ ፍየል ሎፊሳ - "ሱፋላን" እይ ")

ዐጓት የወተትውሃአጓት

ዐጓጕሊት ወንድ አይሏት ሴት የማት ረባ

ዐጓጕል (ሎች) ያጕል ዐጕል (ፍጹም ")

ዐጠረ (ሐጸረ) ዕንወት ተከለ ( ረገረ ማገረ ሸመጠጠ ጀጐለ ቀጠረ - የጠርብ የሳንቃ ዐጥር አበጀ - ገነባ ካበ ከበበ ዙሪያ ውን ዘጋ - "(አርቆ ዐጠረ)" - በዳር በወደብ በወ ሰን በድንበር ምሽግ አደረገ - ጠላትን ተከላ ከለ ")

ዐጠረ (ኀጽረ) ዐጪር ኾነ (ቁመቱ ዕድሜው አነሰ - "(እጅ ዐጠረው)" - ገንዘብ ዐለ ቀበት ")

ዐጠረ (ዐረ) ሸተተ (አማረ ተዋበ ")

ዐጠረ (ዐጽሮ/ዐጸረ) ጠመቀ ( መቀ ዘለለ - መሸተ ")

ዐጠረ መሸተኛን ዐጣሪን አስገበረ (ከልክ አሳልፎ ቀረጠ ")

ዐጠረ አመነዘረ (ነውር ሠራ ")

ዐጠረ ዕጥርን ጥለትን ማተብን ጪስ ዕንወትን ዕጣንን ሼጠ ለወጠ ሸቀጠ በማታለል ("ቸረቸረን" እይ ")

ዐጠራ ያጥር ሥራ (ከበባ ")

ዐጠቀ/ዐጢቅ ዐጠቀ) ጠቀ (በወገቡ ላይ ሰይፍን ዝናርን ሽጕ ጥን ሱሪን ቀሚስን ቀበቶን አሰረ ሸብ አደ ረገ - መቀነትን ጠመጠመ - ሸማን አደገደገ - ዘፀ. ፲፪፥፲፩፡ ፩ሳሙ. ፲፯፥፴፱፡ ኢሳ. ፴፪፥፲፩ - "(ባጪር ታጠቀ)" - ለሥራ ለጦርነት ተዘጋጀ - "ያረገዘች ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ" እንዲሉ - "ቦዶነን ሸነቀረን" አስተውል - ስላልተለመደ ነው እንጂ - "(ዐጠቀ)" አሰረ ቀነተ - "ታጠቀን" ታሰረ ተቀነተ ቢል በቀና ነበር - "(ከተለ)" ብለኸ "ተከተለን" - "ዐቀፈ" ብለኸ "ታቀፈን" ተመ ልከት ")

ዐጠበ (ኀፀበ) ረገጠ/አንጨፈጨፈ/ ዐሸ/አጐረፈ/ለቀለቀ/አጠራ/አነጣ/አጸዳ (እድፍን አስለቀቀ - "(እጄን ዐጠበኝ)" - ክፉኛ ቈረጠኝ - "(ተረት)" - እጅ ሲያጥቡት ያድፋል ልጅ ሲመክሩት ይጠፋል - "ዐወቅሽ ዐወቅሽ ቢሏት መጣፍ ዐጠበች ")

ዐጠበ ሰረቀ/አሞለጩ

ዐጠባ (ኀፀባ) የማጠብ ሥራ ( ገጣ ልቅለቃ - "ልብስ ዐጠባ" እንዲሉ)

ዐጠብ ሌባ/ሰራቂ

ዐጠነ (ሐፀነ) አሳደገ ልጅኝ ("ዐጠ ነን አሳደገ" ማለት ኣልተለመደም ")

ዐጠነ (ዐጢን ዐጠነ) ጥናን ከፍምና ከዕጣን ጋራ ወዘወዘ ("የዕጣንን የወገር ትንን የቡክቡካን የርጐፍትን የሎሚ እሸትን የጪስ ዕንጨትን የመድኅኒትን የጥድን ንብ ኣስልን ሽታ" - መዐዛ - "አጨሰ ሰጠ ቀበለ ለታቦት ለጣዖት ለልብስ ለቡዳ ቀፎ ")

ዐጠነ/አሳጠነ ብለኸ "አሳጣኝን" እይ

ዐጠደ መልካም ደጎች ቤተ ሰቦች ያሉት ሹም ("ዳግመኛም አሽከሮች ቤተ ሰቦች ካህናት - መኰንን ሹም ታቦት ነው - ዐጠደ ክፉ ታቦተ ደግ" እንዲሉ)

ዐጠደ ማሪያም (ዐጸደ ማርያም) ሴት የምትጠራበት የክርስትና ስም ("የማሪያም ቦታ" ማለት ነው ")

ዐጠደ ክፉ ምግባር ያነሳቸው አሽ ከሮች ያሉት መኰንን

ዐጠድ (ዐጸደ/ዐጸድ/ቦታ) የቤተ ክሲያን ዛፍ ከገረገራ ግቢ ያለ (" ጠድ የሌለው ደብር ጢም የሌለው መምር" እንዲሉ)

ዐጠድ ገረገራ "ገረገረን/ዐጸድን" ተመ

ዐጠዶች ዛፎች/ጥዶች/ወይሮች/ግራ ሮችና ሌሎችም

ዐጠጠ (ሐጸ) ጐደለ/አነሰ

ዐጠጥ ያጠጠ/ጐደሎ/ባለጌ

ዐጠፈ (ዐጢፍ ዐጠፈ) ጠቀለለ (ሸበለለ - "(ግእዝ)")

ዐጠፈ (ዐጺፍ ዐጸፈ) ጥንድ ደረገ (ደረበ ለበሰ መለሰ ቀለበሰ ጫፍና ፍን ገጠመ ኰረመተ ")

ዐጠፈ በመጽሐፍ ማለ ተማሪው

ዐጠፋ ዕጥፈት (የማጠፍ ሥራ - ዐጠፋ፡ የስም ምትክ፡ ዐጸፈ/ዐጸፋ ")

ዐጠፌታ ባንድ ፈንታ ኹለት ኹኖ የሚከፈል ዕዳ (መቀጮ ")

ዐጡን ባር (ዕጣነ ባሕር) የእ ንዡባን ዐይነት ቅጠል (ማለፊያ ሽታ ያለው በሶ ብላ መሳይ ")

ዐጣ

ዐጣ (ኀጥአ) ("ኀጢአት ሠራ")

ዐጣ ነጣ ፈጽሞ ደኸየ (የንጀራ ገመዱ ተበጠሰ - ንጣት ያዘው ")

ዐጣ ገደፈ/ረሳ

ዐጣሪ (ኀጻሪ) የሚያጥር ልብስ

ዐጣሪ (ሐጻሪ) ያጠረ/የሚያጥር ("ዐጥር ሠሪ" - "(ተረት)" - እሾኸ ዐጣሪውን ነገር ሠሪውን "(ይወጋል ይጐዳል)")

ዐጣሪ (መጸብሓዊ) ሽቱ ሸያጭን መሸተኛን ሌላውንም (አስገባሪ ቀረጥ ተቀባይ - ማቴ. ፲፥፫፡ ፲፰፥፲፯)

ዐጣሪ (ዐጻሪ/ወዐጺር) ሠያጤ ዕጥር (ዕጥር መሸታ ሸያጭ - ጥቂቱን ብዙ ገንዘብ ለዋጭ - ጠማቂ መሻች - አታላይ ሸርሙጣ አመንዝራ - ዐጺር በግእዝ የወይን' ጥማቂ "(ጭማቂ)" ነው - ' ይጠብቃል ")

ዐጣሪ ሰፈር ዐዲስ አበባ በቅዱስ ሩፋኤል ኣጥቢያ ያለ ቀበሌ

ዐጣሮች (መጸብሓን) መሻቾች ( ራጮች - ማቴ. ፳፩፥፴፩)

ዐጣቢ (ዎች) ያጠበ/የሚያጥብ ( ካጣቢ' አድራቂ - "ከተጋች ታራቂ" እን ዲሉ)

ዐጣኝ (ኞች) ያጠነ/የሚያጥን (ቄስ ወይም ሌላ ሰው - "ዘውድ ዐጣኝ ቡዳ ዐጣኝ" እንዲሉ)

ዐጣኝነት ዐጣኝ መኾን (ጸሎተ ጣን መድገም ")

ዐጣጠበ አነጣጣ/አጸዳዳ

ዐጣጠፈ ኹለት ሦስት ጊዜ ዐጠፈ

ዐጣጥ (ጦች) የንጨት ስም (እሾኸ ትንንሽ ዕንጨት - ሉቃ. ፮፥፵፬)

ዐጣፊ ያጠፈ/የሚያጥፍ

ዐጣፋ ኀሣ (የማእዘን ደንጊያ ቀናፋ ")

ዐጤ (ሐፄ/ሐፄጌ) ዐጪ (ምድ ርን ለመግዛት ያጨ የመንግሥት ዕጮኛ የም ድር ጌታ - ዐፄ ንጉሠ ነገሥት - "ዐጤ ካሌብ ዐጤ ፋሲል ዐጤ ቴዎድሮስ ዐጤ ምኒልክ ዐጤ ኀይለ ሥላሴ" እንዲሉ)

ዐጤ ምኒልክና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት የተ ዋጉበት አገር (በወለጋ ክፍል በጉድሩ ያለ ")

ዐጤ ንጉሠ ነገሥትዐጪ

ዐጤ ዐል

ዐጥ (ዐፅ) በረሓ/ጠፍ ("ትግሮችም አገርን ዐድ' ይሉታል - ይኸውም ፀና ተወ ራራሾች ስለ ኾኑ ነው ")

ዐጥ ረገጥ ሰው የረገጠው ስፍራ ("አቶ እከሌ ካቶ እከሌ ዐጥ ረገጥ አይደር ስም - ዐጥረ ገጥ ቢል ግን ያጥር ፊት ለት ነው - "ረገጠን" እይ ")

ዐጥመ ርስት (ርስተ ዐፅም) ("(ዘፍ. ፶፥፲፫)") ያባት ያያት የቅድም አያት ጥም የተቀበረበት ርስት

ዐጥሚት ያጃ ሙቅ ("ጠምዐ ")

ዐጥም (ዐፅም) ዐጥንት/አስከሬን

ዐጥራም ዐጥር ያለበት (ባላጥር ቤት ቦታ ተክል ")

ዐጥር (ሮች/ሐጹር) በቤትና ትክልት ዙሪያ ያለ የንጨት የካብ የግንብ የግርግር የድድቅ ቅጥር (የቅጠል ጀጐል - ዐጥር የሾኸ ዘለሳ ወዘፍ ")

ዐጥር ቅጥር ዐጥር የውስጥ (ቅጥር የውጭ መካበቢያ - ኢሳ. ፭፥፭ - "ዐጥር ጣሽ ቅጥር አፍራሽ" እንዲሉ)

ዐጥር አፋፍ ዐልፎ ዐልፎ በደን ጊያ ዐጥር የተከበበ መዋጊያ አፋፍ (በላይ ኛው ወግዳ ያለ ውሎ ማዋያ ")

ዐጥር ግቢ ከቅጥር በስተውስጥ ያለ ስፍራ

ዐጥቅ የለሽ የሴት ስም ("ወሰን ለሽ" ማለት ነው ")

ዐጥቅ የመቃ የሽመል የቀርክሓ ያገዳ የሸንኰራገዳ የቅልጥም የጣት አንጓ (ወሰን ትጥቅ መሳይ ")

ዐጥቆች ያንጓ ሰንበሮች መሥመር የሚመስሉ

ዐጥበኸ ዕዘን አንድ ጊዜ ሲታ ጠብ የሚለቅ ጥለት

ዐጥንታም ዐጥንተ ሰፊ ሰው ዐጥንተ ጥሩ የጨዋ'የባላባት ዘር

ዐጥንቴ እሾኽ ኹኖ ይውጋኸ አለ ፈጽሞ ረገመ

ዐጥንት (ቶች/ዐፅም/አዕፅምት) የንስሳ ያውሬ የወፍ የሰው ውሳጣዊ ገላ (በቈዳ የተሸፈነ በሥርና በዥማት የተያያዘ እንደ ዕንጨት ጥንካሬ ያለው - "(የጌሾ ዐጥንት)" - ይወቀጥ ለጠጅ ተወቅጦ ለጠላ ድፍድፍ ሚኾን · የጌሾ ዕንጨት - "ዐጥምን አስከሬንን" ተመልከት ")

ዐጥንት ለባለዐጥንት የሚጋጥ ' ጥንት የሚመጠጥ ቅልጥም ለባለቤት ለጨዋ ልጅ ይገባል

ዐጥፍ (ዐጽፍ) ከበሬ ካጋዘን ' ድኵላ ማስ የተበጀ የመነኵሴና የመነኵሲት ተደራቢ ልብስ (ዳባ ወይባ የገባና ያልገባ ")

ዐጥፎ አሰረ (ያህያን የበግን የፍየልን ፊተኛ እግር - "ሰከለን" ተመልከት)

ዐጨቀ (ዐጸቀ) ወጠቀ (ሰብስቦ ገባ ጨመረ ከተተ ዐጀበ እንደ ቅጠል ")

ዐጨደ (ዐጸደ) ብዙውን ባንድነት ጠረገ/ቈረጠ/ቦጨቀ/አመሸከ (የሣር የስንዴ የገብስ ያጃ የጤፍ ")

ዐጨዳ የማጨድ ሥራ (ቈረጣ - ዘሌ. ፲፱፥፱፡ ኢሳ. ፲፯፥፲፩)

ዐጪ (ኀጣኢ) ያጣ/የሚያጣ (ያላ ገኘ የማያገኝ ")

ዐጪ (ሐፀየ) ሚስት ፈለገ (የወ ንድ አባት የሴትን አባት "ልጅሽን ለልጄ ስጠኝ" አለ - ሽማግሌ ላከ - እጪዋ ቤት ገባ - ከዚህ በኋላ ልጁ ለልጃገረዲቱ ማተብና ቀለ በት ሰጥቶ ቃል አሰረ - "(ተረት)" - ልጃገረድ ዐሥር ያጭሽ አንድ ያገባሽ - ያጨሽ ላያገባሽ ከባልሽ ሆድ አትባባሽ ")

ዐጪ (ሐፃዪ) ያጨ/የሚያጭ ( ስት ፈላጊ ")

ዐጪ() (ሮች/ኅጺር) ያጠረ (ድንክ ድንክዬ ኵርምባጥ ዝራጭ ድውይ ድኑር ከርከሮ ታናሽ ቁመተ ዶሮ ")

ዐጪሬ ያጪር ወገን (የዶሮ ዳሌ - "ጐሰረ" ብለኸ "ጐሳራን ጕስርን" እይ - ዐጪሬ ዘንጋዳ ")

ዐጪር ቀጪን ዐጪርነት ከቀጪን ነት ያለው ሰው

ዐጪር ቍርጭኝ ታናሽ መጣፍ 1 ወይም ታሪክ "

ዐጪር ቃል ዝብዝብ የሌለበት

ዐጪርነት ዐጪር መኾን (ድንክነት ")

ዐጪታ (ሓፃዪት) ያጨች/የም ታጭ (ልታገባው የፈለገችውን ወንድ በልቧ የምታኖር ልጃገረድ ወይም ሴት ")

ዐጫቂ (ዐጻቂ) ያጨቀ/የሚያጭቅ (ከታች ዐጃቢ ")

ዐጫጅ (ዐጻዲ) ያጨደ/የሚያጭድ (ቈራጭ - ኢሳ. ፲፯፥፭)

ዐጫጆች (ዐጸድ) የሚያጭዱ (" . ፲፫፥፴፥፴፱፡ ያዕ. ፭፥፬ ")

ዐጭዶ ቈርጦ/ጠርጎ

ዐጭዶ ገብ የማንንም እኸል ጭዶ የሚገባ ማን ዘራሽ

ዐጯ ("በተክሊል በቍርባን ሚስት አገባ ባለሕግ እንዲሉ")

ዐጯደ ዐጠነ

ዐጸባ (ዐጸበ/ጨነቀ/ደነቀ) ከራ ችግር ጭንቀት ዕጦት ድኽነት

ዐጸደ ምኵሳሕ ጓሮ ቤት

ዐጸደ ሥጋ የሥጋ መኖሪያ ምድር ይህ ዓለም

ዐጸደ ነፍስ የነፍስ ስፍራ ገነት መንግሥተ ሰማያት "

ዐጸዳም ዐጸድ ያለው ባለዐጸድ ብር መቅደስ

ዐጸድ (ዐጸደ) ስፍራ ቦታ ሰፈር

ዐጸድ (ዶች) የቤተ ክሲያን ዛፍ (አድባር - ፪ዜና. ፴፩፥ ) "ዐጠድን" እይ

ዐጸጸ (ሐጸ) ጐደለ አነሰ "ዐጠጠን" ተመልከት

ዐጸፈ (ዐጺፍ/ዐጸፈ) ለበስ ጠፈ መለሰ "ዐጠፈን" እይ

ዐጸፋ አስቀድሞ በተነገረ ስም ፈንታ የሚነገር የስም ምትክ ይኸውም ርሱ አንተ እነሱ እነዚያ እናንተ ርሷ ያች እኔ እኛ የሚል ቃል ነው

ዐፄ መስቀል በዓል ዐጯ

ዐጼ ንጉሠ ነገሥትዐፄ

ዐፄ የንጉሠ ነገሥት ስም ቅጽል "ዐጨ" ብለኸ "ዐጤን" አስተውል

ዐፄ ፈንታ የዐፄ ፈንታ (ነጭ ማር ማለፊያ ዶቄት ")

ዐፅም ዐጥንት "ዐጥምን" እይ

ዐጽቅ (ቆች/ዐጸቀ) የዛፍ የሐ ረግ ቅጥይ ክንፍ ከነፉ

ዐጽፍ በቁሙ ዐጥፍ

ዐፈሌ የ፴ ዓመት ጐበዝ (ያ፲፭ ዓመት ቈንዦ - ዐፍል ያለው/ያላት - ባለዐፍል ")

ዐፈሌ ያፈለ/ያፈለች

ዐፈሩን ገለባ ያድርግለትና የችን ስም ለማንሣት አስቀድሞ እንዲህ ይባላል

ዐፈር (ዕብ/ዓፋር) መሬት ቢያ ("(ወንዴ ዐፈር)" - መረሬ ጥቍር መሬት - "(ሴቴ ዐፈር)" - ቀይ መሬት - "ያፈር ወይዘሮ ገንቦሬ ")

ዐፈር (ዕፍረት) የሽቱ ስም (ሽቱ ") ዕፍረት ግእዝኛ ነው

ዐፈር መለሰ ቀበረ ደፈነ

ዐፈር መልስ ለሚጠጣው ታላቅ ጐዳት የሚሰጥ እስከ መቃብር የሚያደርስ መጥፎ መጠጥ ካቲካላ

ዐፈር ቀመሰ ተቀበረ

ዐፈር ቃም በውስጡ ዐፈር ያለ በት ካብ ("ዐፈር የቃመ" ማለት ነው ")

ዐፈር ብዛት ብዙ

ዐፈር አልባሽ ባል ወይም ሚስት

ዐፈር ኰቸር በቈሎ የሚመስል ረቅ የንጨት ቅርጣፊ (ሴቶች እንደ አደስ ደቍሰው ከቅቤ ጋራ የሚቀቡት ")

ዐፈር ኾነ ወደ መሬት ተመለሰ

ዐፈር ይፈጫል ሕፃን ነው።

ዐፈር ገደል ዐፈርን ገደል የሚሰድ ጭንጫ ግርግራ ሸርታቴ ስፍራ

ዐፈር ገፊ ዐራሽ ገበሬ ("(ጐንደር)")

ዐፈር ጠራው በባዕድ አገር ሞተ

ዐፈር ፋሪ ዐፈር የሚመስል ሰው

ዐፈር ፋሮ የፋሮ ዐፈር

ዐፈርማ ዐፈር መሳይ ባለዐፈር

ዐፈርሳታ አውጫጭኝ አፈር

ዐፈርቻ ዐፈር አስተኔ

ዐፈርነት ዐፈር መኾን

ዐፈሮ ብዙ ሰራዊት (ብዛቱ እንዳፈር ' የኾነ ባለነጋሪት ጭፍራ ")

ዐፈነ (ሐፈነ) ዘገነ ያዘ እኸልን

ዐፈነ ሸፈነ ደፈነ ጠቀጠቀ ለመ ዋሻን በጪስ

ዐፈነ ዘጋ ወተፈ (የባሪያን አፍ ኳስ - ጩኸትን ትንፋሽን ከለከለ ")

ዐፈነ ፈረስን በቅሎን በቤት አዋለ ቀለበ

ዐፈና ሽፈና (ወሊስ የማያቋርጥ ዝና ምና ጉም ")

ዐፋኝ (ኞች/ሐፋኒ) ያፈነ/የሚ ያፍን (ዘጋኝ ሸፋኝ ")

ዐፍለኛ (ኞች)

ዐፍለኛ ቂጣነትና ሑምጣጤ የሌለው እንጀራ ዳቤ ዳቦ

ዐፍለኛነት ዐፍለኛ መኾን

ዐፍላ እንቅልፍ ከባድ ብርቱ ("( . ፴፫፥ ፲፭)")

ዐፍላ ጦር ብርታት ያለው ያልበ ረደ ጋብ ያላለ

ዐፍላ/ዐፍል ሙሉ ሰውነት ጕብ ዝና አካለ መጠን ጕልምስና

ዐፍሌታ ጥዋአፍሌታ

ዐፍሮ ቀረ ሰውን ማየት ፈርቶ አልመጣም አለ

ዐፍሮ አይገባ

ዐፍሮ አይገባ ያሞራ ስም (እንደ ጥንበ በላ ያለ ታናሽ አሞራ - ሰው ሲያይ በሩቁ የማይሸሽ የማይፈራ - ደረቅ ዐጥንት ውዳቂ ለቃቃሚ ' ሦስት ዐይነት መልክ ")

ዐፍሮ ፈርቶ ግንባሩ ታጥፎ

ዐፍሻት ጥዋዐፈሠ

ዑመር (ዐረ) የሰው ስም ("ዕድሜያም ማለት ነው ይላሉ ")

ዑመር ሸኅ ዑመር (የወረ ሸኆች ባት በየጁ የነበረ ")

ዑመር ዐመሰ

ዑመር እብነ እልኸጣብ ጻድቅ ሰው (የእስላም ንጉሥ ለክርስቲያኖች ነጻነት የሰጠ - የጦር አለቆች ድኻን እንዳያጠቁ የከ ለከለ - ሰሌን እየሠራ ፍሬ ጻማውን የተመገበ ")

ዑመር ወልደ ዐፅ በ፰፻ ግብጽን የያዘ (በቅብጥ ቋንቋ የተጻፉ "( ምሳ ሺሕ)" የጥበብ መጻሕፍት ያቃጠለ ")

ዑቃቤ/ውቃቢ ጥበቃ "ውቃቢን" መልከት

ዑደት ዙረትዐወደ

ዑደት የታቦት የካህናት የሕዝብ ጊዜ ዙረት

ዑድ (ዐረ) ዋግራ (የሬት ዕንጨት ሽቱ - በግእዝ ዐልው ይባላል ")

ዑድ ሰንደል ዑድና ሰንደል ለየ ብቻው ሲኾን (ባንድነት መነገሩ ዐማሮች ሰንደልን በዑድ ስም ስለ ጠሩት ነው - ይኸውም የጪስ ዕንጨታቸው ኹኔታ መመ ሳሰሉን ያሳያል - "ነድንና ሰንደልን" እይ ")

ዑድ ዙር ("(ግእዝ)")

ዑድ የሽቱ ስም (እንደ ሰንደል የተበጀ ሽቱ - ኹለቱም የጪስ ዕንጨቶች ናቸው ")

ዑድ የሽቱ ስምዐወደ

ዓለመ መላእክት ሰማይ (ኤረር ራማ ኢዮር ")

ዓለመ ሰብእ ምድር የሰው መኖሪያ

ዓለመ ሥጋ ይህ ዓለም

ዓለመ ነፍስ መንግሥተ ሰማይ

ዓለመኛ ዝኒ ከማሁ (የዓለም ሰው ዓለም ወዳድ ባለቅልጣን ")

ዓለሙ/ዓለሜ የሰው ስም (የርሱ/የኔ ዓለም ማለት ነው ")

ዓለሚት የሴት ስም

ዓለማዊ መናኝ (እውነተኛ መነኵሴ ያይዶለ ጥቍር ራስ በዓለም ያለ ዓለም ፈላጊ ")

ዓለም (ሞች) በቁሙ ሰማይና ምድር (ያድራጊና የፈጣሪ መኖር ምልክት ")

ዓለም ሰው ኹሉ (አዳሜ - "በዚህ ነገር ዓለም ኹሉ ተስማምቶበታል ")

ዓለም ሰገድ ያጤ ፋሲል ስመ መንግሥት ("ዓለም የሰገደለት" ማለት ነው ")

ዓለም አየ ተደሰተ (ደላው ተመቸው ")

ዓለም እዱኛ (ተድላ ደስታ ሹመት ሀብት ንብረት ጌትነት ቅልጣን - "ዓለም ዐላፊ መልክ ረጋፊ ዓለም ዘዋሪ ዓለም ዋሾ ዓለም አታላይ" እንዲሉ)

ዓለም ዘላለም መንግሥተ ሰማይ ("ዘላለምን" እይ ")

ዓለም ጥበብ የዓለም ተንኰል ("ዓለም ጥበብ ጨለማ ተገን" እንዲሉ)

ዓመተ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ ዘመን (ክርስቶስ ከተወለደ ዠምሮ የሚቈ ጠር - ሰው ከፈጣሪ የታረቀበት ድኅነት ያገኘበት ጊዜ ማለት ነው ")

ዓመተ ሰማዕታት ሰማዕታት ዐንገ ታቸውን ለስለት ዐይናቸውን ለፍላት የሰጡ በት ዘመን

ዓመተ ሥጋዌ ጌታችን ሥጋ የለበ ሰበት (ሰው የኾነበት ዘመን ")

ዓመተ ዓለም ዓለም ከተፈጠረ እስ ኪያልፍ ድረስ ያለው ዘመን

ዓመተ ኵነኔ የቅጣት የመከራ ዘመን (ከአዳም እስከ ክርስቶስ ያለው ")

ዓመተ ፍዳ ዓመተ ኵነኔ

ዓመት (ቶች) ፲፪ ወር (፫፻፷፭ "()" ቀን - ፶፪ ጊዜ ካ፩ "()" ቀን - ወይም ፵፭ ሳምንት ካ፭ "()" ቀን ነው - ፶፪ ሳምንት ማለት ግን ስሕተት ነው - እኩሌታው መን ፈቅ ይባላል - "ዓመት ተመንፈቅ" እንዲሉ - "(ሙት ዓመት)" - "ሞተ" ብለኸ "ሙትን" ተመልከት ")

ዓመት ተመንፈቅ ዐሥራ ስምንት

ዓመት ዐውዳመት መስከረም ቀን ቅዱስ ዮሐንስ ("ዐውዳመት የዓመት ቅጽል ነው" - "ዐወደን" እይ ")

ዓመት ዓመት ድገመኝ እዛሬ ዓመት አድርሰኝ (የሚመጣውን ዓመት እሸት አብላኝ ማለት ነው - አንደኛው ዓመት ዐዲ ሱን የሚመጣውን - ኹለተኛው ዓመት የዘንድ ሮውን የተዠመረውን ያሳያል ")

ዓመት ዕለት ነው ቶሎ ይደርሳል ("ብዙው ጊዜ ሺሑ ዓመት እንዳንድ ቀን ይታ ሰባል" - ዘኍ. ፲፬፥፴፬፡ መዝ. ፺፥፬፡ ሕዝ. ፬፥ - )

ዓመት ዘመን ጊዜ

ዓመትባል ባመት የሚከበር በዓል ("ዐውዳመት ")

ዓሣ (ሦች) የውሃ ውስጥ ተንቀሳቃሽ (ትልቅና ትንሽ - ምግብ የሚኾን - ወሸኸሬ ")

ዓሣ ለቃሚ ዝኒ ከማሁ (የወንዝ አመቴ ወይም ሌላ ")

ዓሣ ነባሪ (የምታጠባ)

ዓሣ ነባሪ ታላቅ ዓሣ (የዓሦች ንጉሥ - መርከብ የሚገለብጥ - ነባሪ ነዋሪ ማለት ነው - በግእዝ ዐንበር ይባላል ")

ዓሣ ነባሪ አዝራር (ከሰደፍ ዐጥንት ከባሕር ዛጐል የተሠራ የእጀ ጠባብና የጥ ብቆ የቀሚስ ቍልፍ ") ዓሣ ነባሪ መባሉ ቀድሞ ዘመን ዓሣ ነባሪ ሲሞት ዐጥንቱ አዝራር ይበጅ እንደ ነበረ ያስረዳል

ዓሣ ነባሪዎች (ዐናብርት) ታላላ ቆች ዓሦች

ዓሣ ነባሪዎች አዝራሮች

ዓሣ አሥጋሪ ዝኒ ከማሁ

ዓሣ አውጭ ዓሣን ከባሕር የሚያወጣ አሞራ ("(ዘሌ. ፲፩፥ ፲፫)")

ዓሣ አጥማጅ (ጆች) ዓሣን በወጥ መድ የሚይዝ ("(ኢሳ. ፲፱ ' )")

ዓሣ ወጋሪ ዓሣን ይይዝና እደንጊያ ላይ እየመታ የሚገድል

ዓሣ ዋጭ

ዓሣ ዋጭ ዓሣ የሚውጥ ("(ዘዳ. ፲፬፥ ፲፫)") በግእዝ አልያጦን ይባላል

ዓሥራታይ (ዓሥራት አይ) ዓሥ ራት የሚያይ (ዓሥራት አሰፋሪ ጭቃ ሹም ")

ዓሥራት (ዐሥራት) ካሥር አንድ (ለቤተ ክህነትና ለቤተ መንግሥት የሚሰጥ እኸል ገንዘብ ከብት - ቀረጥ ግብር ")

ዓሥራት በኵራት ዓሥራት እንዳ ለፈው (በኵራት የከብት የተክል የእሸት የልጅ መዠመሪያዎች መልካካም ነገሮች ምርጦች ናቸው ")

ዓሥራት አወጣ ከፈለ ሰጠ (ካሥር አንድን ")

ዓሥርት (ዓሥሪት) የወላድ ሴት

ዓደን የጠረፍ ስም (የየመን ወደብ - ከ፲፱፻፴፫ . . ወዲህ ግን ዐዲስ አበባዎች እንደ እንግሊዝኛ ኤደን ይሉታል - ስሕተት ነው ")

ዓዲ ዳግመኛ ("(ግእዝ)")

ዔሊ (ሔለይ) ያውሬ ስም (ድንጋይ ልብሱ - ፬፻ ዓመት የሚኖር አውሬ - ዘሌ. ፲፩፥፴ - አንድ ነገር ባየ ጊዜ ራሱን የፊት እግሩንና የኋላ እግሩን በልብሱ ውስጥ ይደብ ቃል - "ለዔሊ ድንጋይ ያለበሰ አምላክ" እንዲሉ - ሲበዛ "ዔሊዎች" ይላል - ተባቱንና እንስቱን ለመ ለየት ")

ኤሊ የሰው፡ ስም፡ ዔሊ።

ዔሊ የሰው ስም (ከሳሙኤል በፊት የነበረ ሊቀ ካህናት ")

ኤሊ ደንጊያ፡ ልብሱ፡ ዔሊ።

ዔሊዋ ያች ዔሊ (የርሷ ዔሊ ") ይሏል

ዔሊው ዔሊ (የርሱ ዔሊ ")

ዔላም በደብረ ሊባኖስ ውስጥ ያለ ስፍራ (አቡነ ተክለ ሃይማኖት ኹለተኛ የተቀ በሩበት - ምንጫም ጠበላም ማለት ነው ")

ዔሮባ (ኤሮፓ) የፈረንጆች አገር (ምዕራብ ማለት ነው - ሌላም አፈታ ትና ትርጓሜ ይኖረዋል - አንዳንድ ፈረን ጆች ግን በተረት ኤሮፓ ከአፍሪቃ ወደ ያፌት ክፍል የተሻገረች ሴት አምላክ ነች ") ይላሉ

ዔሮባ (ኤሮፓ) የፈረንጆች አገር (ምዕራብ ማለት ነው - ሌላም አፈታ ትና ትርጓሜ ይኖረዋል - አንዳንድ ፈረን ጆች ግን በተረት ኤሮፓ ከአፍሪቃ ወደ ያፌት ክፍል የተሻገረች ሴት አምላክ ነች ") ይላሉ

ዔሮፓ/ዔሮባ ዐረበ

ዔቦር የሰው ስም (የሳላሕ ልጅ የሴም ፭ኛ ትውልድ)

ዔድን (ዔዶም) ምቹ ስፍራ ("( ነተ ተድላ)") የግእዝ መጽሓፍ ኤዶም ይለ ዋል (አዳምና ሔዋን ከስሕተት በፊት የነበሩ በት ምድረ ገነት ነው - ዘፍ. ፪፥፰, ፲፡ ፫፥፳፬)

ዕሕ አለ ተነፈሰ (እፎይ አለ ")

ዕሕ አለ አማጠ ወደ ውጭ ገፋ

ዕሕ አለ ጠየቀእህ

ዕሕ የወላድ ድምፅ

ዕሕታ ምጥ/ማማጥ (የተቅማጥ በሽታ ")

ዕሕታ ጥያቄእህ

ዕለተ ምጽአት ጌታችን በክብር ወደዚህ ዓለም መጥቶ ጻድቃንን "ወደኔ " ኃጥኣንን "ከኔ ዘንድ ኺዱ" የሚልበት ቀን

ዕለተ ሞት የሞት ቀን (ነፍስ ሥጋ የምትለይበት ")

ዕለተ ቀኑ ዕለት የግአዝ (ቀን ያማ ርኛ - የጌታ የመልአክ የጻድቅ የሰማዕት ዝርዝር ነው - መጋቢት ፳፯ የመድኀኔ ዓለም ዕለተ ቀኑ ነው - "(በዓሉ ይከብራል)")

ዕለተ ቀን ከጧት እስከ ማታ

ዕለተ ደይን የፍርድ የምጽአት ቀን

ዕለተ ጠብ ድንገተኛ የጊዜ ጠብ (ቍርሾ የሌለው ")

ዕለት (ወዐለ) ቀን ("በግእዝ ግን ዕለት የሚባለው ሌሊቱን ጨምሮ ፳፬ ሰዓት ነው - ዓመትን ተመልከት ")

ዕላቂ ውራጅ ወርቅ ቍረንጮ ደላጎ

ዕላቆ (ዎች) የማረሻ የዶማ ብረታብረት ቅሬታ

ዕላፊ ሰው ወደ ሥራውና ወደ ዳዩ በተወሰነው ሰዓት ሳይገባ ያሳለፈው ጊዜ ("የሰዓት ዕላፊ" እንዲሉ)

ዕላፊ ዐለፌታ ("ያፍ ዕላፊ" እንዲሉ)

ዕላፊ ግማሽ ብራና ("ኅላፍ አጋማሹ ወደ ሌላ የሚያልፍ ")

ዕልል (ዕሉል) የታለለ (በደም የተ ነከረ - ራእ. ፲፱፥፲፫)

ዕልም (ሕልም) ራእይ በንቅልፍ ልብ የሚታይ (ማግኘትና ማጣት ደስታና ሐዘን ማንኛውም እውነተኛ ነገርና ሐሞታዊ' ቅዠት ኹሉ ")

ዕልም (ሕልም) ራእይ በንቅልፍ ልብ የሚታይ (ማግኘትና ማጣት ደስታና ሐዘን ማንኛውም እውነተኛ ነገርና ሐሞታዊ' ቅዠት ኹሉ ")

ዕልም (ዕሉም) የጠፋ ዕቡ ዕልም "

ዕልም አለ ጥፍት ውድም ኣለ (የመ ብራት ያይን የሰው የመንፈስ ")

ዕልም ያድርገው አምላክ ይህን ነገር በሥራ አይግለጠው (አይፈጽመው ")

ዕልም ድርግም አለ ፈጽሞ ጠፋ ደለመ

ዕልቂያ/ዕልቀት/ዕልቂት (ኅልቅት) የብዙ ሰው ሞት ("(የከብት ዕልቂት)" - ባ፲፰፻፹፪ በኢትዮጵያ የኾነ የተደረገ - ይኸውም ጣሊያኖች በሽታ ያለበትን ጐሽ ከህንድ አገር አምጥተው በትግሬ በረሓ ስለ ለቀቁት ነው የሚል ጽሑፍ በጣሊያንኛ ይገ ኛል - "(ያላለቀለት)" - ዐፍላውን ያልጨረስ ጸያ ፉን ያልከተተ ምራቁን ያልዋጠ ሰው - "(ያላ ለቀላት)" - ያላረጠች ባልቴትነት የሌላት ሴት ")

ዕልቅ (ኅሉቅ) ያለቀ የተወረሰ

ዕልቅ (ኅልቅ) ዕልቂያ ማለቅ "

ዕልቅ አለ ጭርስ ፍጽም አለ

ዕልቅት (ሐለቀ/ሕልቅ) የደረት ሣፍ (የጕረሮ ሥር ")

ዕልቆ (ኍልቍ) ቍጥር ልክ

ዕልቆ መሳፍርት የመስፈሪያዎች ቍጥር ወይም የቍጥር መስፈሪያዎች ("ያሜ ሪካ ገንዘብ ዕልቆ መሳፍርት የለውም ")

ዕልበት (ሕልበት) ጨው ነጭ ሽን ኵርት ቅመም የሱፍ ውሃ ሰናፍጭ የገባበት ነጭ የባቄላ ወጥ (በጦም የሚበላ ")

ዕልባት (ቶች) የፈትል የሐር ክር ' በመጻፍ ውስጥ ያለ

ዕልባት አደረገ ዐለበ (አመለከተ ")

ዕልብ (ሕሉብ) የታለበ ጡት ወተት

ዕልብ (ዕሉም) የታለበ ምልክት ' የተደረገበት

ዕልክ በቁሙ አለከ

ዕልዋ (ኀለወ) ሌሊት በፈረቃ ከብ ትን መጠበቅ (ወይም ጥበቃ ዘብ - ሉቃ. ፪፥፰)

ዕልፈት ሞት (ከዚህ ዓለም ተሰና ብቶ መኼድ - ምሳ. ፲፥፳፭)

ዕልፊት ድፍረት ዐለፌታ ነቀፋ

ዕልፍ (ኅሉፍ) ከልክ ከስፍር ከመ ጠን ከቍጥር ያለፈ (ዕላፊ - "ዕልፍ ትርፍ" እን ዲሉ - "እልፍ" ተብሎ ቢጻፍ ትርፉ ዐሥር መኾኑን ያሳያል ")

ዕልፍ አደረገ ፈቀቅ አደረገ

ዕልፍ ፈቀቅ ስፍራ መልቀቅ ("( ጥም)" - ዕልፍ ሲሉ ዕልፍ ይገኛል ድኻ ሞኝ ነው ሞቱን ይመኛል ")

ዕልፍታ ዕልፍ ማለት (ፈቀቅታ ")

ዕልፍኝ (ኞች) ("(፪ዜና. ፳፪፥፲፩)") በሐር የተቈነጠጠ በግምጃ የተለበጠ ጌጠኛ ራስጌ ቤት (ባዳራሽ ዐልፎ የሚገባበት ")

ዕልፍኝ ታዳራሽ ዕልፍኝነት ካዳ ራሽነት ያለው ቤት (የታላላቆች ሰዎች ግብር መብሊያ ")

ዕልፍኝ አዳራሽ ሰውን ወደ ዕል ፍኝ የሚያቃርብ ("(የሚያደርስ)") ቤት

ዕልፍኝ አዳራሽ የንጉሥ ድንኳን

ዕመም (ሕማም) በሽታ ምታት ጋኛ ቍርጥማት ቍርጠት ፍልጠት ውጋት ወባ ተስቦ ተቅማጥ እውከት፡ የመሰለው ኹሉ

ዕመምተኛ (ኞች) ዕመም ያለበት ደረበት (በሽተኛ ዱያታም ")

ዕመምተኛነት ዕመምተኛ መኾን ( ሽተኛነት ")

ዕመት የቅዱሳን መሬት (ደማቸው የፈሰሰበት ዐፅማቸው የረገፈበት - ምስጢሩ እምነትን ያሳያል - "ዕመትና ጠበል" እንዲሉ) ማመት ዐመድ ማድረግ (መቍረጥ ክተፍ ")

ዕምስ (ኅሙስ) ዐምስት የኾነ የተ

ዕምስ (ሕሙስ) የታመሰ/የሞቀ የተ ንቃቃ (ሙቀት የተቀበለ ቅይጥ ዱቄት ቅጥ በርበሬ ")

ዕምስ (ኅምስ) የሴት ኀፍረት (፭ኛ ሕዋስ ")

ዕምስ አንቀጥቅጥ ሽታ ያለው ጠል (ጕዝጓዝ የሚኾን ከዐመጃይ ጋራ የሚ በቅል ")

ዕምስ አንቀጥቅጥ/ዕምስ ፈሪ ዝኒ ከማሁ ("ኅምስ ዘይ

ዕምቅ (ዕሙቅ) የታመቀ የተረጠጠ

ዕምት (ትግ/ሕምቶ/ዱለት) የታ መተ/የተከተፈ ክትፎ (የታመሰ ዕምስ ")

ዕምድ መታው ዐመዳይ አጠፋው አበላሸው

ዕምድ ዐመዳይ ("(ስም)")

ዕምድ የታመደ/የተቈረጠ - ቍርጥ "(ቅጽል)")

ዕምግ (ሕሙግ) የታመገ (ስብስብ ክምቹ ")

ዕሰባ በልብ የሚሠራ ያሳብ ኹኔታ

ዕሠዬ የሰው ስም ("የኔ ዕሠይ" ማለት ነው ")

ዕሠዬው ያው ከማለት የመጣ

ዕሠይ ንኡስ አገባብ (ደግ ማለፊያ - ሰው ከደስታ የተነሣ የሚናገረው ቃል - "ዕሠይ እንኳዕ ደኅና መጣኸ" እንዲሉ - በግ እዝ እንቋዕ ይባላል - "ወሰውን" ተመልከት ")

ዕሠይ ዕሠይ ደግ ደግ (ማለፊያ ማለፊያ - መልካም መልካም - ይበጅ ያድርግ - የእልልታ ምስጢር አለበት - ሕዝ. ፳፮፥ )

ዕሰይ የደስታ ቃልዕሠይ

ዕሠይታ ዕሠይ ማለት (መደሰት ")

ዕሣሽ የምጣድ ጥራጊ

ዕሣሽ/ዕሥሥ ብናኝ ዐቧራ

ዕሴይ የሰው ስምእሴይ ዕስክ/ዕሽክ/ዕችክ "

ዕሥሥ የታሠሠ የተ ጠረገ ውልውል

ዕሥሥት (ቶች/ኅሥ ሥት) የተንቀሳቃሽ ስም (ያየ ውን መልክ የሚመስል ተለዋ ዋጭ ኣውሬ - ዘሌ. ፲፩፥ ) s

ዕሥሥት ማንቊርት ዐንቆ ለመግ ደል የምትፈለግ ማለት ነው

ዕሥሥት ወረተኛ ገል ባጣ ሰው (ዛሬ ካንዱ ነገ ከሌ ላው የሚወዳጅ ")

ዕሥር የታሠረ (ዐሥር የኾነ ") ዐፈለ (ፈሐለ) አደገ ጐለመሰ በዘ በረታ

ዕስቅ (ዕሱቅ) የታሰቀ የተጠለፈ ' የተጌጠ (ዝንጕርጕር ልብስ ")

ዕስባት ሒሳብ ስሌት

ዕስብ (ሕሱብ) የታሰበ

ዕስብታ ትውስታ

ዕሦ (ሐሠየ/ዐሠየ) የዕሠይን ፍች እይ ተደጋግሞ ሲነገር ዕሦ ዕሦ ይላል

ዕሶ/ዕሠይ ዕሦ

ዕረፍ ተቀመጥ (ዝም በል ")

ዕሩር (ሮች) ላይ ላዩ በእሳት ያረረ የከሰለ (የንጨት ጥንግ ")

ዕሩቅ ብእሲ የጳውሎስ ሳሚሳጢና የንስጥሮስ ባህል (የክርስቶስን ኣምላክነት ክዶ - "(ዕሩቅ ብእሲ)" - ሰው ብቻ ነው ማለት ") "ኀድረትን" እይ

ዕሩቅ የተራቈተ- የታረዘ (ብቻ - "(ግእዝ)")

ዕሪ ጩኸት አረረ

ዕሪም (ሞች) ታናሽ የመሬት ክፍል (ሰፊና ታላቅ ከኾነ ርስት ተከፍሎ ላገለገለ አሽከር ለሎሌ ለወዳጅ ለካህን የተሰጠ ማሳ - ዕን ጐርዶ ሪም ቢል ዕዛብን ዛብ እንደ ማለት ያለው ነው ")

ዕሪያ (ሐራውያ) በዱር የሚኖር ያሣማ ዐይነት አውሬ (ጥርሱ ተከንፈሩ ውጭ ወጥቶ የሚታይ እንስሳ - ሲበዛ ዕሪያ ዎች ያሠኛል - ዕሪያ ሲባል እንዳሣማ በሰው መብት የማይኖር ነጻነት ያለው ማለት ነው ") "ከርከሮን" እይ

ዕሪያ ጥርስ ጥርሰ ገጣጣ ሰው ("የሪያ ጥርስ" ተብሎም ይተረጐማል ")

ዕራሪ (ሕራር) የነጠፈ የደረቀ የሸሸ

ዕራሪ ንጥፈት ድርቀት ("የጡት ዕራሪ" እንዲሉ)

ዕራሪ ከራራ ድውይ

ዕራሽ የርሻ ይዘታ

ዕራቍት (ዕሩቅ) የተራቈተ ("(ዮሐ. ፳፩፥ )") ያለፈው ጥሬ (ይህ ቅጽል መኾ ኑን አስተውል ")

ዕራፊ (ዎች) የሸማ ቍራጭ ዐዲስ (ወይም አሮጌ ያለቀ የተቀደደ ልብስ መጣ ፊያ ")

ዕር ፍየል መከልከያእር

ዕርመ በላ እዘመዱ ለቅሶ ያልደ ረሰ ያላለቀሰ

ዕርሙን አወጣ ለሞተ ዘመዱ አለቀሰ

ዕርማት የማረም የመታረም ሥራ አስተራረም አነቃቀል (ማረም ")

ዕርም (ሕሩም) የታረመ የተነቀለ (ላር) ዕርም (ሕርም) ሊቀምሱት ሊበ ሉት ሊነኩት የማይገባ ክልክል ነገር (ኢያ. ፯፥ ፲፩ - ፲፫) "ዕርም የሰው ሥጋ" እንዲሉ "(ተረት)" - ዳገት ዕርሙ ሜዳ ወን ድሙ

ዕርም ለወገን ለዘመድ አለማልቀስ "በላ" ብለኽ "አበላን" እይ

ዕርም ተባለ ታረመ ("ዕርም ኾነ ")

ዕርም ታኽል በጣም ያነ ሰችእምር ታኸል አመረ

ዕርም ነው አይቀመስም አይበላም (ክልክል ነው ")

ዕርም አለ ዐረመ ("እንደ ሰው ሥጋ ቈጠረ ")

ዕርምኸን አውጣ አልቅስ (እንባ ኸን አፍስስ ")

ዕርስ (ሕሩስ) የታረሰ የተሰበተ

ዕርስ ዐደር ታርሶ ሳይዘራ የቀረ መሬት

ዕርስ ዐደር ኾነ ጦም ዐደረ

ዕርር (ሐሪር) ማረር

ዕርር ምርር አለ ፈጽሞ ኦለቀሰ በሐዘን ተጨበጠ

ዕርር አለ ክስል ግምን አለ

ዕርር ኵምትር አለ እጅግ ዐረረ ተኰማተረ

ዕርርታም ዕርርት ያለበት ባለዕር

ዕርርት (ሕርርት) ያረረች

ዕርርት ሞራ (በበሬ በሰው ዐይን ላይ የሚወጣ ትርፍ ሥጋ ዐራራ መሳይ ") የባላገር ሐኪምም በሬውን ጥሎ ዕርርቱን በመርፌ ወግቶ በክር ይስብና ከቈረጠ በኋላ ዐይን ውስጥ የወይናግፍት ዶቄት ይጨምር በታል የበሬን ጭራ የሚቈርጥ ቍስል

ዕርሻ (ሕርስ) ማሳ ቅብቅብ ("(ኤር. ፴፪፥ ፵፫)")

ዕርሻዎች/ዕርሾች ማሳዎች ቅብቅ ቦች ("(ኤር. ፴፪፥ ፵፬)")

ዕርቃነ ሥጋ የሥጋ ዕራቍት የስ ቅለት ለት የጌታችን ዕርቃነ ሥጋ እንዳ ይታይ ፀሓይ ጨለመ (ጨረቃ ደም ኾነ ")

ዕርቃን ዕራቍት አካላዊ ግንድ ' መለመላ ልብስ የሌለው ባዶ ገላ "ዕርቃን" የግእዝ ("ዕራቍት" ያማርኛ ነው - ዘፍ. ፪፥ ፳፭፡ ፱፥ ፳፩)

ዕርቅ የታረቀ ቀጥ ያለ ("(ርቱዕ)") (ላር) ዕርቅ ("(ምሳ. ፲፭፥ )") ስምም ፍቅር

ዕርቅና ዕራቍትነት (ዕራቍት ኾን ልብስ አልባነት - ሚክ. ፩፥ ፲፩፡ ዘፍ. ፱፥ ፳፪ - ፳፫)

ዕርበት ጥልቀት ("(ግእዝ)" - "ሞት የጀንበር ዕርበት" እንዲሉ)

ዕርቡን ዝኒ ከማሁ

ዕርከን (ኖች) የመሬት ደረጃ ' ከፍና ዝቅ ብሎ የሚታይ (ከደንጊያ ከሳ ንቃ ከስሚንቶ የተበጀ የደርብ የመንበር መውጫና መውረጃ - ፬ነገ. ፲፥ ፲፱ - )

ዕርዝ (ዕሩዝ/የለበሰ) የታረዘ የተ ራቈተ

ዕርዝተኛ (ኞች) ዝኒ ከማሁ (ልብሱ' ያለቀበት ገላው የሚታይ ')

ዕርዝና/ዕርዛት ዕርዝተኛ መኾን (ዕራቍትነት ")

ዕርድ (ሕሩድ) የታረደ ማንቍርቱ የተቈረጠ

ዕርድ ሥጋ ("የርድ ከብት" እንዲሉ)

ዕርድ አደረገ ዐረደ (ቍርጥ አደረገ ")

ዕርድ ደም የሚመስል ዕንጨት ቅቤ ማቅሊያ

ዕርድ ጕድባ ምሽግ ፈፋ ጕድጓድ

ዕርድነት ዕርድ መኾን

ዕርጃ ዝኒ ከማሁ

ዕርገተ ቃል የቃል የጌታ ወደ ላይ ማረግ የክርስትና ስም

ዕርገተ ቃል የቃል የጌታ ወደ ላይ ማረግ የክርስትና ስም

ዕርገት ወደ ሰማይ መውጣት "

ዕርገት የበዓል ስም (ጌታችን እንደ ሰውነቱ ያረገበት - በግንቦት ቀን ኀሙስ የሚከብር ታላቅ በዓል ")

እርጉዝ፡ ያረገዘች/የፀነሰች ("ቅሪት ውሎ ክበድ ") ("(፩ተሰ. ፭፥ )") "ሲበዛ እርጉዞች ይላል" ("(ሆሴ. ፲፫፥ ፲፯ ዓሞ. ፩፥ ፲፫ ማቴ. ፳፬፥ j)) = ")

ዕርግ በራሕ ሕፃናት በነቢዩ ኤል ሳዕ ያላገጡት ለግጥ

እርግዝና፡ እርጉዝነት ("እርጉዝ መኾን ቅሪትነት ")

ዕርጓ ቀጪን ሽመል ረጋ

ዕርጥ (የደም ዕርጥ) በብዛት የሚ ወርደውን የሴት ደም የምታቆም ታናሽ ዶቃ (ኣስማት የተደገመባት ቀይ ድባ ሳንባ መሳይ ")

ዕርጥ የክርስቶስ ኀይል ("(ማር. ፭፥ ፳፬)")

ዕርጭ ዝም

ዕርፈ መስቀል በመጨበጫው ጫፍ መስቀል ያለበት ማንካ (የሥጋ ወደሙ መስጫ ማቀበያ ከንዋየ ቅድሳት አንዱ ")

ዕርፈ መስቀል የምሳሌ አነጋገር (ዕርፍ ሠም መስቀል ወርቅ ")

ዕርፊተ ቢስ የማያርፍ እፎይ የማ

ዕርፊት (ዕረፍት) ማረፍ ሞት ዝምታ ጸጥታ

ዕርፊት የለሽ ዝኒ ከማሁ (የሚ ዋትት ")

ዕርፍ (ፎች) ለርሻ ሥራ የተቈ ረጠ (ከሞፈርና ከማረሻ የተዋደደ የበሬ ዕቃ - ከኹለት ድግር ጋራ ወገል የጐረሠው የርሻ መሣሪያ - ሢራ. ፴፰፥ ፳፭፡ ሉቃ. ፱፥ ፷፪)

ዕርፍ መጣያ የነሐሴ ፲፯ኛ ቀን ፍልሰታ (ዕርፍ ከርሻ ተለይቶ የሚቀመጥ በት ማለት ነው ')

ዕሸማ ጕንጐና

ዕሺ (ዐሠየ) የእንቢ ተቃራኒ (በጄ እሠራለኹ አደርጋለኹ ") "ዕሺ ይበልጣል ከሺ" እንዲሉ

ዕሺ በጎ አለ ደግ ማለፊያ ይኹን '

ዕሺ ባይ ታዛዥ ፈቃደኛ ትሑት ገር ("(ኦሆ በሃሊ)")

ዕሺ አለ ታዘዘ ትዛዝ ተቀበለ ("(ዳን. ፮፥ )")

ዕሺ አሠኘ አንድ ነገርን ዕርቅን አስፈቀደ አስቀበለ

ዕሺታ ዕሺ ማለት (መታዘዝ ")

ዕሻ ዕሽ (አይዶለም ") "ዕሻ ዝም በሉ" እንዲል ጐንደሬ

ዕሽ (ሐሰ) ክልከላ "(ተረት)" - ዕሽ አትበሉኝ (የሹም ዶሮ ነኝ ")

ዕሽ አለ በመቅደስ ውስጥ በቅ ዳሌ ጊዜ ጠቀሰ ጠራ ኣዘዘ (" በል" እለ ") ይህ ዕሽ ማለት ቀዳሾቹ እጆቻቸውን መዘ ርጋታቸውንና የመላእክትን መኖር ያሳያል "ዕሺና ዕሽ" በአማርኛ ይተባበራሉ "(ግጥም)" - አውራ ዶሮ ጭሮ ስጥሽን ሲያፈሰው (እን ዴት ዕሽ ማለት ይቸግራል ለሰው ")

ዕሽ አለ ከለከለ (የዝንብ የዶሮ የወፍ የባለክንፍ ")

ዕሽማት የዕሽም ሥራ (ጕንጕናት ")

ዕሽም ከ፫ና ካ፬ የማይበልጥ ("(ጥብ)") ድብል ሽሩባ

ዕሽሽ (ዐሠሠ/ትግ/ዕሻሽ) የታሠሠ የተጠረገ

ዕሽሽ ኵምሽሽ አለ ሰውነቱ ዐለቀ ተጨበጠ ("ዕፍር አለ ")

ዕሽሽ ድቄት (ጤና ማጣት ") "ውሽሽን" ኣስተውል

ዕሽባቦ (ዕሺ/ባቦ) በጄ ማለት (መታዘዝ ")

ዕሽባቦ አለ ፈቃድ ' ፈጻሚ ኾነ ! "ኣንተ እንዳልክ" አለ "ዕሺንና ባቦን" እይ

ዕሽባቦ ዕሽባቦ አለ አሽበለበለ

ዕሽታት የማሸት የመታሸት ሥራ

ዕሽት (ሕስየት) ማሸት መታሸት (የገላ የልስን ")

ዕሽት ሙቅ ውሃ እየተጨመረበት የታሸ ደቃቅ ኑግ (ዳግመኛም በንስራ ውስጥ አድርገው ሲያዞሩት በፀሓይ ሙቀት ቅባት ይወጣዋል ")

ዕሽት አደረገ አጥብቆዐሸ "

ዕቁብ የተጠበቀ ጥብቅ (የመዋጮ ገንዘብ - ባንድ ሰው እጅ ተጠብቆ በዕጣ ለዕቁብተኛው የሚታደል - መጨረሻ ከሚወስ ደው በቀር ሌላው ኹሉ ይመልሳል ")

ዕቁብተኛ (ኞች) ባለዕቁብ (የዕቁብ ማኅበረተኛ ")

ዕቃ መጥረቢያ ዕንጨት ማለዘቢያ' ማሾያ መሸለቻ ስለት ' ያላት ታናሽ መጥ ረቢያ (ሞፈር ቀንበርን ድግርን ቈሬን ገበ ቴን መዝጊያን መቃንና ጕበንን ዋልታን ጠርብን ማእዘንን ሣጥንን ያልጋ ሸንኰ ርን ' ደንብን ዘንግን ኮርቻን በርጩማን ወንበርን መንበርን የመሰለውን ኹሉ ያን ጡባታል ")

ዕቃ በር የመለሰው ማጀት የጐረ ሠው (በቈጥ የተሰቀለ በማጎር የተንጠለ ጠለ - የንጨት የብረት የማዕድን የሸክላ የስፌት የቈዳ ማንኛውም መሣሪያ ኹሉ - የበሬ የበቅሎ የፈረስ የቤት የንግድ የማይ ዕቃ እንዲሉ - ሲበዛ ዕቆች ይላል - ዘፀ. ፴፭፥ ፲፮) "ቡሖን" "ሆድን" "ለመጠ" "ላመ" ብለሽ "ልሙጥን" "ልምን" እይ

ዕቃ ቤት ማንኛውም ዕቃ የሚቀ መጥበት ቤት (ቤተ መዛግብት ")

ዕቃ ቤት ዕቃ ጠባቂ (የዕቃ ቤት ሹም ")

ዕቃ ቤትነት የዕቃ ቤት ሹመት ሹምነት "(ተረት)" - ሰባት ወልዶ ዕቃ ቤት ነት

ዕቃ ቤቶች የዕቃ መቀመጫዎች መኖሪያዎች ("(ሕዝ. ፵፪፥ - ፲፪)")

ዕቃ ቤቶች የዕቃ ዘበኞች "

ዕቃ ግምጃ ቤት ዕቃና ግምጃ ' የሚቀመጥበት ቤት "

ዕቃ ግሴት ሰባራ ሥንጥር ቅራቅ ንቦ ቋንቍሬ ኵተት

ዕቃ ጦር የጦር መሣሪያ ("(፪ቆሮ ' ' )")

ዕቅባት ሽፍናት "ተንበረክን" እይ

ዕቅብ የተመላ የተሠየመ

ዕቅብ የታቀበ የተሸፈነ ግድግዳ ድግፍ

ዕቅብና ዝኒ ከማሁ (ጥበቃ ")

ዕቅታ/ሕቅታ "ሕቅን" እይ

ዕቅዳት የዐቅድ አኳዃን

ዕቅድ የታቀደ (ባሳብ የተለካ የተመ ጠነ 'ምጥን ")

ዕቅፍ (ሐቃፊ) ያቀፈ የያዘ

ዕቅፍ (ሕቁፍ) የታቀፈ (በዕቅፍ የተያዘ - "አንድ ዕቅፍ ዕንጨት" - "ዕቅፍ ቂል" እንዲሉ ")

ዕቅፍ (ትግ/ሐባ/ሕቅፍ) ፅን ብብት

ዕቅፍ ማቀፊያ ( እጅ ወይም ንድና ጡንቻ - "ዕንጨት በቅፍሽ ይዘኸ ")

ዕቅፍ አደረገ በፍጥነት ዐቀፈ ፬ኛ ውን እይ

ዕቅፍ ዶሮ በ፪ ክንፎቿ ውስጥ ጫጩቶች የታቀፈች እመጫት ዶሮ

ዕቅፍቅፍ አለ ተቃቀፈ

ዕቅፍቅፍ የተቃቀፈ ድግፍግፍ

ዕቅፍታ የማቀፍ ሥራ

ዕቋ (ሕቍ) የርቦ አራተኛ መስ ፈሪያ (የሰንደል የዞጲ የብረት የቈርቈሮ የታኒካ ታናሽ ሙዳይ - ባረብኛ ሖቀት ትባ ላለች ")

ዕቋ (ሕቋ) የሱረት ማስቀመጫ ናሽ ቅል (ከሕቍ የተበጀ ባለመግጠሚያ ልቃጥ ")

ዕቋሪ የረጋ ውሃ ("(ሕዝ. ፵፯፥ ፲፩)")

ዕበጥ (ሕበጥ) ብጕር/ብጕንጅ/ዕጢ (የመሰለው ኹሉ - ዘዳ. ፳፰፥፳፯፡ ፩ሳሙ. ፭፥፮፡ ፮፥፬ - ሲበዛ ዕበጦች ይላል - ፩ሳሙ. ፮፥፲፯)

ዕቡ (ኅቡእ) የታባ (ሽሽግ ስውር ድብቅ - "(ተረት)" - እግዜር የሔዋንን ልጆች ሊያይ በመጣ ጊዜ እኩሌቶቹን ደብቃ እኩሌ ቶቹን ብታሳየው ልጆችሽ እነዚህ ብቻ ናቸውን አላት እሷም አዎን አለችው - እንግዲያውስ ያባሻቸው ዕቡ ይኹኑብሽ አለ ይላሉ - ዕቡ የተባሉም የብሔረ ብፁዓን ሰዎች ናቸው)

ዕቡ ኾነ (ኅቡአ ኮነ) ሽሽግ ረቂቅ የማይታይ ኾነ (ጠፋ ታጣ)

ዕቡይ (ዮች) የታበየ (ትቢተኛ ክፉ ጭቦኛ - ዘኍ. ፲፮፥፳፮፡ ፪ጢሞ. ፫፥፪)

ዕቡይ ካሳ የታወቁ የቅኔ መምር (ቅኔያቸው የሚያከራ ")

ዕባጭ (ጮች) ዝኒ ከማሁ (ያበጠ የተነፋ ያሞለሞለ ዱባ የመሰለ በጕያ ባንገት ከገላ ባንዱ ክፍል ከምች የተነሣ የሚወጣ - በተኵስ በመድኀኒት ፈንድቶ የሚፈርጥ ክፉ በሽታ - ዕበጥ የካህናት ዕባጭ የሕዝብ ነው - ዕባጫም ዕባጭ የወጣበት ያለበት ሰው ባለዕባጭ)

ዕብለታም (ሞች) ዐባይ/ዕብለት ዳድ/ባለዕብለት

ዕብለት ውሸት/ቅጥፈት (ፈጽሞ ከውነት የራቀ)

ዕብስተ መና ኅብስተ መና ("ባላገር ኅብስት በማለት ፈንታ ዕብስት ይላል - ኅብስትን" ተመልከት ")

ዕብስት ዕብዝት/ኅብስት

ዕብረት ኅብረት

ዕብራዊ የዔቦር ዘርና ወገን።

ዕብራውያን የዔቦር ነገዶች (የዔቦር ተወላጆች ሕዝበ እስራኤል ")

ዕብራይስጥ የዔቦር ቋንቋ (ሱርስትን ግእዝን ዐረብኛን የመሰለ ኦሪት ነቢያት የተጻ ")

ዕብዝ (ኀቡዝ) የታበዘ (ግግር)

ዕብዝት (ኅብዝት) የታበዘች (ታናሽ ዳቦ - "ዕብስት/ኅብስትን" ተመልከት)

ዕብጠት (ቶች) ዕበጥ/ዕባጭ

ዕተማ የማተም ሥራ ረገጣ

ዕትማት (ኅትመት) የማኅተም ፈት ድርጊት

ዕትም (ኅቱም) የታተመ (የእጅ ' ጽፈት ያይዶለ ")

ዕትራት (ቶች) የዕብጠት ቅንጣት፥ ቍርብጭታ

ዕትባት የዕትብት ቈረጣ ኹናቴ

ዕትብት ፍጥረት ኹሉ በናቱ ማሕ ፀን ሳለ በንብርቱ ጫፍ እንዳረቄ አሸንዳ ተተክሎ ከናቱ ሆድ ምግብ የሚቀበልበት ሥጋዊ መትረብ በግእዝ ግን የተቈረጠች ማለት ነው

ዕችክ (ሐሰከ) ዕስክ ዕሽክ (የዝናብ የውሃ ጠብታ ካፊያ በገላ ላይ ባረፈ ጊዜ የሚባል ዘዬ ") "ዕችክ ዕችካ የነጐፌ ወርካ" እንዲሉ ልጆች ትርጓሜውም በረደኝ ቀዘቀ ዘኝ ማለትን ያሳያል

ዕችክ ዐተተ

ዕንቍ (ቆች) ሉል (በባሕር ውስጥ ሰደፍ የምትወልደው - ዳግመኛም በግእዚ ' ባሕርይ ይባላል - "ብርጋናን" እይ ")

ዕንቍ ኣልማዝ ፈርጥ ክቡር ደንጊያ ' የሚባል (ብዙ ስምና መልክ አለው ")

ዕንቍላል (ሎች) ዕንቈ ሉል) ከወፍ ከዶሮ ካሞራ ከእባብ ከዐዞ ሳይቀር የሚወለድ ጥጥር ክብ እንክብል ነገር በው ስጡ ያለው ውሃ እየረጋ ጫጩት "(ግልገል)" ይኾናል "(ተረት)" - ከሰነበተ ዕንቍላል በእግሩ ይኼዳል ካፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ ዕንቍላል - በግእዝ አንቆቅሖ ይባላል "(ወይ ዘሮ ዕንቍላል)" የዛር እመቤት ቀይ እንስት ዶሮ የሚገበርላት ይህ ነገር ምትሀት እንጂ እውነት አይዶለም

ዕንቍላል ቤት ደርብ ሰገነት መስ ጊድ ዕንቍላል የሚመስል ዐናት ያለው

ዕንቍላል የጕንዳን የምሥጥ የዘመ ሚት የሸረሪት የቍጭ የንብ የተርብ ዕጭ ዕንቍላል (የጡንቻ የባት ፈርስ አስ ኳል "(ዕጢ)")

ዕንቍጣጣሽ እንግጫ ነቈጠ።

ዕንቂያ/ዕንቂት (ኅንቀት) በእጅ በሸምቀቆ ማነቅ/መታነቅ (ድንገተኛ ሞት - "ታንቆ" ሲል ብሎ ")

ዕንቈ ብርሃን የብርሃን ዕንቍ

ዕንቅ (ሕኑቅ) የታነቀ (ዕፍን ")

ዕንቅ አደረገ ዐነቀ።

ዕንቅርታም (ሞች) ዕንቅርት የወጣ በት ያለበት ባለዕንቅርት ሰው ወፍ

ዕንቅርት (ቶች/ሕንቅርት) በሰው ዐንገት ላይ ያለ ዕብጠት (በውሃ ምክንያት የሚመጣ - ድምፅን የሚዘጋ ትንፋሽን የሚከለ ክል - ዕንቅርት በቈላ ይይዛል - ደጋ ሲወጣ ይጠፋል ይሽሻል ")

ዕንቅፋታም ስፍራ ዕንቅፋት የሚያ ጠቃው ኹል ጊዜ የሚመታው ሰው

ዕንቅፋት (ቶች/ዕቅፍት) በመንገድ ላይ ያለ ደንጊያ (ወይም ሌላ ነገር ጕልጥምት የእግር መሰናክል ")

እንቅፋት መሰናክል፡ ዐነቀፈ።

ዕንቅፋትነት ዕንቅፋት መኾን (መሰ ናክልነት ")

ዕንቆቅልኸ የምሳሌ ጥያቄ ንቆቅልኸ

ዕንቆቆ ዛፍእንቆቆ

ዕንብሩን ሳተ ጠገበ ከልክ ዐለፈ (ይይዘውን ዐጣ ")

ዕንብር (ሕንብርት) ልክ መጠን

ዕንብር ቢጣ ብብት ጐን ("ጡንቻ ንም ያስተረጕማል - የጐን ጓዳ" ማለት ነው - "በንብር ቢጣው ያዘ" እንዲሉ)

ዕንብርቱን የተተኰሰ የሰማውን ማይደብቅ ሰው

ዕንብርት (ቶች) በሆድ መካከል ያለ ገላ የንዝርት ራስ መሳይ ("ልጅ በናቱ ማሕፀን ሳለ ዕንብርቱ በዕትብት ከናቱ ሆድ ስለ ተያያዘ ምግብን ኹሉ በዚያው ያገኛል - "(የጋሻ ዕንብርት)" - ጕብሩ መካከሉ - "(የምድር ዕንብርት)" - ኢየሩሳሌም ")

ዕንብርት የለሽ ሆዳም በልቶ በቶሎ የማይጠግብ (የጋማ ከብት ")

ዕንቺ (ሕንኪ) አንቺ ተቀበዪ

ዕንኩ ተቀበሉ ውሰዱ ርስዎ

ዕንካ (ሕንክ) ትእዛዝ አንቀጽ (ያዝ ተቀበል ውሰድ ")

ዕንካ ስላንቲያኸ የባለጌ ጥያቄና የስድብ ጨዋታ (እሽኮለሌ - "ዕንካ ስላንቲ ያኸ - በምን እንቲያኸ" እንዲል እረኛ - "ስላ ንቲያን" እይ ")

ዕንካ በንካ ሰጥቶ መቀበል (ማድፋ ፋት አለማበርከት ")

ዕንካ አለ (ሐነከ) እጅ በጅ ሰጠ አቀበለ

ዕንካችኹ (ሕንክሙ) እናንተ ተቀ በሉ ውሰዱ

ዕንክ (ሕንክ) ተሰቅጠጥ ተመለስ ወደ ኋላ በል ("በሬን ተው ዕንክ" እንዲል ገበሬ)

ዕንክስ ዕንክስ አለ እንክል እንክል አለ (ዥብኛ ኼደ ")

ዕንክስ ዝኒ ከማሁ ለዐንከስ

ዕንኳ ንኡስ አገባብ

ዕንኾ ዝኒ ከማሁ

ዕንዝዝ (ሕንዝዝ) በክንፍ ሲኼድ ዕዝ ጥዝ የሚል ሦስት ዐይነት ጥንዝዛ (ማር የሚሠራ ")

ዕንዝዝ አበት አድበልባይ (ትልቅና ትንሽ - ኹለተኛ ስሙ ሥሥት ነው ")

ዕንግት መትረየስ ወታደር፣ያነገተው።

ዕንግት የተነገተ (እንስራ ጠመንዣ ")

ዕንጐቻ (ቾች) ታናሽ እንጀራ (ስን ዝር የምታኸል ወይም የምታንስ - ኤር. ፯፥፲፰)

ዕንጐቻ (ቾች) ዐነጠጠ

ዕንጐችት (ዕንጐት) ያረግ ስም ( ጠሉ ከማነሱ በቀር እንደ ዕንጐቻ ክብነት ያለው ")

ዕንጣ (ሕንጻ) ያናጢ ሥራ ቅርጽ ፍልፍል (በሳንቃ የተሠራ ቤት ዕንጣ የሚል ባላገር ነው - በቤተ ክህነትና በከ ተማ ግን ሕንጻ ይባላል ")

ዕንጥስ ቢሉ ቅንጥስ (በጥቂት ነገር የሚጠፋ ትዳር ሥር አልባ ")

ዕንጥስ አለ ዐነጠሰ

ዕንጥስታ (ዕጠስ) ማንጠስ (የጕንፋን የሳል ዋዜማ - ኢዮ. ፵፩፥ )

ዕንጦ ቀሠብ ውስጠ ክፍት ነገር (እንደ ቀረሻሽንቦና እንደ ውዥሞ ያለ ")

ዕንጦ ኹለተኛ ጕረሮ የምንዣኸ ውጫ (ምንዣኹም ዕንጦ ይባላል ")

ዕንጨት የዱሮ ሰዎች በሠንጣቃ ዕንጨት ደብዳቤ ይልኩ ነበር

ዕንጨት (ዕፀት) ርጥብና ደረቅ ዛፍ ተቈርጦ ተፈልጦ ለቤት መሥሪያና ማገዶ የሚኾን (ትንሹም ትልቁም - "(ተረት)" - ከልጅ ' ኣትወት - ያወጣኻል በንጨት - በሰው ቍስል ዕንጨት ስደድበት - "(የጅራፍ ዕን ጨት)" - እጀታ - "(የጪስ ዕንጨት)" - ወገርት ")

ዕንፉጭ (ሐንፈጸ/ሕንፉጽ) ነፋ ስና ብርድ የመታው ቀላል ፍሬ እኸል (መንሽ በተባለ ጊዜ ከገለባ ጋራ የሚኼድ - ሞኝ ሰውም ዕንፉጭ ይባላል ")

ዕኚ ወንፈል ዐኘከ

ዕኛኪ ታኝኮ የተጣለ (ብላቶ ምጣጭ ")

ዕኝ ተባብሮ መብላትን የመንጋጋን ምስጢር ያሳ ያል

ዕኝ አለ ድዱን ገለጠ አሰጣ (ጥርሱን አሳየ ሰውየው ዝንጀሮው ")

ዕኝ ወንፈል የጕልበት ብድር "

ዕኝኝ ብላ ከነሐሴ ፳፰ ቀን እስከ ባለማቋረጥ የሚዘንብ ዝናብ ወሊስ

ዕኝኝ አለ ጨቀጨቀ ነዘነዘ (ነገር ")

ዕኝኝ ጭቅጭቅ ንዝንዝ "

ዕኝክ (ሕኑክ) የታኘከ የተበላ የተ መሰኳ የተመነዠኸ (ምንዥኸ ")

ዕኝክ አደረገ ዐኘከ

ዕከማ የማከም የማስታመም ሥራ

ዕከካም ዕከክ ያለበት (ባለዕከክ - ዕከክ የያዘው የወረሰው ")

ዕከክ ፎከት/ደረመን/ፈረሳቤት (የጥ ፍር ኪት - ዘዳ. ፳፰፥፳፯)

ዕክል ዐዘን/ለቅሶ/ችግር ("እከሌን ዕክል ገባው አገኘው" እንዲሉ)

ዕክም አለ ጸጥ አለ (ጨመተ ረጋ ከመታከም የተነሣ ")

ዕክም የታከመ (መድኀኒት የተደረገ

ዕክምና (ሕክምና) ሐኪምነት ( ኪም መኾን ")

ዕወቅ (ዑቅ) የቅርብ ወንድ ትእዛዝ አንቀጽ ("ተጠንቀቅ ተጠበቅ ")

ዕወቅልኝ ባታውቅብኝ (ከሳሽና ተከሳሽ ለምስክር የሚያቀርቡት ጥያቄ - "(የልብ ዐውቃ)" - ሥልጡን አሽከር - "ቈነጨ ብለሽ ቍን ጨን" እይ ")

ዕውረ ልብ አንዳች ዕውቀት የሌ ለው (ለጣዖት የሚሰግድ አረመኔ - ደንቈሮ ኣላ ዋቂ ልበ ዕውር ")

ዕውሪት (ዕውርት) የታወረች

ዕውር (ሮች/ዕዉር) የታወረ ዐይን የሌለው (በሰው ትከሻ እየተመራ የሚ ኼድ - "(ተረት)" - ዕውር ሲወበራ ከመሪው ይጣላ - ዕውር ያለበት ደብር ዓሣ ያለበት ባሕር ሳይበጠበጥ አያድር ")

ዕውር መሪ ዕውርን የሚመራ

ዕውር መሪ) ዕውርን በትከሻው የሚመራ።

ዕውር ዕከክ እዥና መግል የሌ ለው

ዕውር የጐለደፈ/ጐልዳፋ (ብርሃናዊ ጥፍሩን ያጣ ")

ዕውርነት ዕውር መኾን ("(ዘካ. ፲፪፥፬)")

ዕውሮች (ዕዉራን/ዕዉራት) ዐይኖቻቸው የታወሩ የተሰወሩ ወንዶችና ሴቶች

ዕውቀት (ቶች) ዘዴ/ፈሊጥ/ ብልኀት/ፍልስፍና (ማወቅ ማስተዋል - "ብዙ ሰዎች ይመረምራሉ ዕውቀትም ይበዛል" - ዳን. ፲፪፥፬ - ዕውቀትና ፍጥረት አንድ ቀን ነው ")

ዕውቂያ ልምድ/ማወቅ ("(መሳ. ፲፰፥ ፳፰)")

ዕውቅ (ዕዉቅ) የታወቀ/የተለመደ

ዕውጪ ዕሠይ ወሸን

ዕዛብ (ሕዛብ) የጠፍር ቋድ (የል ጓም መያዣ መግቻ አራት ማእዘን - ሲበዛ ዕዛቦች ይላል ")

ዕዝ አለ ጥዝ አለ (ጮኸ ንቡ ጥንዝዛው ተርቡ ዝንቡ ")

ዕዝል (ሕዙል) የታዘለ (በዠርባ ላይ ያለ ልጅ - ወይም በሽተኛ ")

ዕዝል (ሕዝል) የዜማ ስም (የሐ ዘን ዜማ - በመቤታችን ዠርባ የታዘለ የጌ ታችን ምሳሌ - ይኸውም ከአይሁድ የሚያሳ ዝን መከራ መቀበሉንና መሰቀሉን ያሳያል - ወርድ ንባብም የዕዝል ተከታይ ስለ ኾነ ዜማ ሐዘን ይባላል ")

ዕዝል በጽፈት ዐናት የተደረበ ደል ጭረት ("የውጣ ዕዝል ቅጽል የላትም ")

ዕዝናት ለሰው ዐዝኖ ተቈርቍሮ የሚ መክሩት ምክር ተግሣጽ

ዕዝን የታዘነ ዐዘን

ዕየራ ቅልቀላ ድብለቃ

ዕይራት ቅልቅልነት ድብልቅነት

ዕይር የታየረ ቀለም ጠገራ ባሩድ ቦልሴ ውጥንቅጥ ("(ሔኖ. ፲፬፥፫)" - ትርጓሜ)

ዕደላ ማደል

ዕደና ፍለጋ/ሽመቃ

ዕዳ (ዎች) በቅጣትና በብድር ካሳ ምክንያት ለመንግሥት ላበዳሪ ለተበደለ የሚከፈል ገንዘብ ("ዕዳና ደም" - "ዱብ ዕዳ" እን ዲሉ - "(ተረት)" - ያባት ዕዳ ለልጅ የአፍንጫ ዕዳ ለእጅ ")

ዕዳ ሰርጉ ተበድሮ የሚደሰት

ዕዳ በቁሙ ዐደየ

ዕዳ በዕዳ ኾነ በዕዳ ላይ ዕዳ መጣ ተጨመረ

ዕዳ በደል የበደል ዕዳ ካሳ

ዕዳ ተሜዳ ያልታሰበ ዕዳ

ዕዳ ኾነበት መጣበት/ተደረገበት

ዕዳሪ አወጣ ጨፈለቀ

ዕዳሪ ወጣ ወገቡን ሞከረ/ኰሳ

ዕዳሪ ውጭ ሜዳ አፍኣ

ዕዳሪ ያልታረሰ መሬት ቀርጣ ጥጋት

ዕድለ ቢስ ዕድለ መጥፎ

ዕድለኛ ዝኒ ከማሁ (ባለዕድል)

ዕድላም የታደለ

ዕድላት የማደል/የመታደል ሥራ

ዕድል ስጦታ/ዕጣ/ክፍል/መክፈልት

ዕድል የለሽ ያልታደለ

ዕድል ፈንታ የድርሻ ዕድል ("ዕድል ፈንታ ጥዋ ተርታ" እንዲሉ)

ዕድም (ቅጽል) የታደመ/የተቀጠረ ("(የተቃጠረ)")

ዕድሞ ያፈር ቤትእድሞ

ዕድር ስብሰባ ጽኑ ደንብ ("(ተረት)" - ያገር ዕድር ለንጉሥ ያስቸግር ")

ዕድር ገባ ከዕድር ስለ ቀረ መቀጮ ከፈለ

ዕድርተኛ (ኞች) ዕድር ያለው ባለዕድር

ዕድን የታደነ/የተያዘ/የተወጋ/የተገ ደለ እንስሳ (ወይም ሥጋ ")

ዕድያት (ትግ) የጥለት ስም (ብጫን መደብ አድርጎ ማንኛውንም ጥለት ያሳያል)

ዕድጋት (ኅድገት) በጥለትና በቍ ቲት መካከል የተጣለ ማግ

ዕድጋት ቈረጣ/ምለሳ

ዕድግ የታደገ/የተመለሰ (ምልስ - የተገዛ ግዝ ")

ዕጀላ ሽፈና/ጥቅለላ

ዕጅላት ሽፍናት/ጥቅልላት

ዕጅል የታጀለ/የተሸፈነ (ስልቻ ቅሪላ ቈርበት ደበሎ እጅ እግር ")

ዕጅብ የታጀበ/የተከበበ/የታከበ (ክምቹ ዕጭቅ ")

ዕጅብኝ ረፋድ (ከብት የሚመሰግበት ")

ዕገውጡ (ውፁአ ሕግ) ሕገ ወጥ

ዕገዛ/ዕግዣ የማገዝ/የመርዳት ሥራ

ዕጉም (ጐዣም) የሙጥኝ።

ዕጉሥ ታጋሽ (ግእዝ)

ዕግ ሕግ/ደንብ/ውሳኔ ("መረን ")

ዕግል የቂጥኝ ምላሽ።

ዕግል ያትክልት እንቦቀቅላ (የተጫረ የተኰተኰተ ")

ዕግም የታለመ (ደም የወጣው ")

ዕግሽ ማቋቻ/መደቀኛ ("(አልቃሽ)" - እትስ ምን ልትኾናት ወንድም ምን ሊኾናት ከዕግሿ ላይ ዐፍሣ አንድብር ሲኾናት ")

ዕግት (ዕጉት) የታገተ/የተከበበ/ ተያዘ/የተወሰደ

ዕጎቻ የዋስ ዕቃ ገንዘብ ከብት።

ዕጠ መሰውር (ዕፅ መሰውር) አስ ማተኛን ከአጋንንት ጋራ አንድነት ያደረገውን ሰው ከመታየት የሚሰውር ዕጥ ("ባላገሮችም ጋኔን አንዳንድ ጊዜ በምትሀት ገዝፎ ሲታይ ዕጡን የጣለ ሰይጣን ይሉታል - ዕጥ የተባለም ርቀት ነው ")

ዕጠ ፋርስ (ዕፀ ፋርስ) ከፋ ርስ አገር የመጣ ዕንጨት ("ተማሮች ቅጠሉን አፍልተው ከጤፍ እንጀራ ጋራ ፈትፍተው በቀመሱት ጊዜ አእምሯቸውን ለውጦ ማደሪያ ቸውን ያናግራል - ማብረሻውም የኑግ ልጥልጥ ወይም በሶ ነው ")

ዕጠ ፋርስ የፍሬው ልብስ እሾኸ ያለበት ተክልነት የሌለው የዱር ዕንጨት ("ቅጠሉን በጎች ቢበሉት ራሳቸውን ያዞራል - ሰውም ቢቀምሰው ያሳብዳል - ባላገሮችም ዐጤ ፋሪስ ይሉታል - ይህ ኹለት ዐይነት ዕን ጨት ባገዳ በቅጠል በፍሬ ልዩ ሲኾን ልብን በመንሣት ስለ ተባበረ ባንድ ስም ተጠራ - በካህናት ዘንድ ግን ፪ኛው ካ፩ኛው ተለይቶ አስተናግር ይባላል - "ነገረን" እይ ")

ዕጡ ዱብ አለ ደነገጠ (ክው አለ - ውቃቢ ራቀው ")

ዕጡብ (ዐጸበ/ዕጹብ) ድንቅ/ ሩም/ልዩ ("ቅጽል ሲኾን ዕጡብ ብልኅት ጡብ ነገር ያሠኛል - ዕጡብ ድንቅ ቢል ድንቅ ድንቅ ማለትን ያሳያል ")

ዕጢ (ኀጠጠ/ኅጢ) በገላ ውስጥ ያለ ዕትራት (ቋር - የሥጋ ቅንጣት ጓጓላ ")

ዕጣ (ዐፀወ/ዕፃ) ዐጪርና ቀጪን ዕንጨት (ከመካከለኛ ጣት የሚበልጥ - በክ ፍያ ጊዜ በእያንዳንዱ ሰው ዕድልና ድርሻ ላይ የሚወድቅ - ሲበዛ ዕጣዎች ይላል - በእስ ራኤልም መንግሥት ክፉ የሠራ ሰው ዕጣ ይወድቅበት ነበር - ኢያ. ፯፥፲፰፡ ፩ሳሙ. ፲፬፥፵፪፡ ዮና. ፩፥፯ - "ዕጣ በድግጣ" እንዲሉ)

ዕጣ ሑዳድ ላንድ ገባር በዕጣ ተሰጠ የሑዳድ ድርሻ

ዕጣ ሰበረ ዕጣ አዘጋጀ (ምልክት' አደረገበት ")

ዕጣ ተጣጣለ ዕጣ ዕጣ ለዚህ ጌታ ይውጣ ተባባለ ("(ዐብድ. ፩፥፲፩፡ ማቴ. ፳፯፥፴፭)")

ዕጣ ዕጣ ያረፈበት የወደቀበት ንታ

ዕጣ ወጣ ድርሻው ለባለዕድሉ

ዕጣ ወጣለት አንድ ነገር አገኘ (ተሾመ ተሸለመ ")

ዕጣ ወጣበት ለቅጣት ለሞት ወሰነ

ዕጣ ጣለ በማንኛውም ዕቃና በቅ ርግን ሥጋ ላይ አስቀመጠ

ዕጣቢ የልብስ የዕቃ እድፍ ("ተስ ዐቱ ቅዱሳን ከደብረ ሲና የመጡ የኹለት መነኮሳት እግር ዕጣቢ ጠጡ - መነኮሳቱም ዱስ ሚካኤልና ቅዱስ ገብርኤል ናቸው ባላል ")

ዕጣነ ሞገር የቅኔ ስም (በቅዳሴ መጨረሻ የሚቀኙት ፱ኛ ቅኔ ኹለት ዐይነት ዜማ ግእዝና ዕዝል ያለው - "ወገረ" ለኸ "ሞገርን" ተመልከት ")

ዕጣን (ሕፃን) በቁሙ ዐራስ ቅላ ርጥብ ለጋ ትንሽ ልጅ (ማሞ ማሚት ")

ዕጣን (ኖች) ሽታው የሚጣፍጥ የዛፍ ሙጫ ("ዕንጨቱ በውጋዴና በመርሐ ቤቴ በረሓ ይገኛል ")

ዕጥ (ዕፅ) ዕንጨት/ዛፍ (ትልቁም ትንሹም ርጥቡም ደረቁም ")

ዕጥ የክታብ ውስጥ ታናሽ ዕንጨት

ዕጥ የኾነ ስምጥ ድንገት ጠፋ ነገር የደረሰበት ባይታወቅ ("ዕጥ የኾነ ስምጥ" ይባላል - ዕጥ ቅለትን "(ቅጠልነትን)" ስምጥ ክብደትን "(ደንጊያነትን)" ያሳያል - ነፋስ ይውሰደው ውሃ ይብላው አልታወቀም ማለት ነው ")

ዕጥር (ኅጥር) የሽቱ ስም (ማንኛ ውም ሽቱ - ባረብኛ ዐጥር ይባላል - "ኅጥርን" ተመልከት ")

ዕጥር (ሕጸር) የታጠረ/የተከበበ

ዕጥር ማጠር

ዕጥር ምጥን አለ ረዥም ወይም ዐጪር ሳይኾን መካከለኛ ድልድል ኾነ

ዕጥር አለ ዐጠረ

ዕጥበት ዐጠባ/መታጠብ

ዕጥቤ ዐጠብ

ዕጥብ (ኅፁብ) የታጠበ/ጥሩ/ጸዐዳ

ዕጥብ ያለ ዋና ሌባ = ልብስ ሲታ ጠብ ከእድፍ እንዲለይ (ከጨዋነትና ሠርቶ መብላት የራቀ ማለት ነው ")

ዕጥብጣቢ የብዙ ሸማና ዕቃ የዕጣቢ'

ዕጥጥ ሙጥጥ አለ ጕድል ጥርግ

ዕጥጥ ዝኒ ከማሁ

ዕጥፋት (ቶች) የማጠፍ የመታጠፍ አኳዃን (ቅልብሳት ቅንፋት - የልብስ የቈዳ ስብራት ")

ዕጥፍ (ዕጹፍ) የታጠፈ ጥንድ ( ጠላ ያይዶለ ልብስ ወይም ሌላ ነገር - ካህ ናት ግን ዕጽፍ ይላሉ ")

ዕጥፍ አለ ታጠፈ

ዕጥፍ አደረገ ዐጠፈ

ዕጥፍ ዘርጋ አለ እየታጠፈ ዘረጋ (ጣቱ የጐመኑ ትል ")

ዕጥፍ ድርብ (ምክዕቢት) ኹለት እጥፍ ዕጥፍ አራት እጅ

ዕጥፍጥፍ አለ ተጣጠፈ

ዕጥፍጥፍ የተጣጠፈ

ዕጦተኛ ችግረኛ

ዕጦት (ኅጥአት) ማጣት/ችግር/ ኸነት

ዕጨ የዕጨጌ ከፊል ("ዕጨ ዮሐንስ ዕጨ ዕንባቆም" እንዲሉ)

ዕጨጌ (ዎች/ሕፁየ ) የም ድር ዕጮኛ (ሊቀ ካህናት - ጳጳሳት - መንፈሳዊ ሹም - ባለሢሶ መንግሥት - የደብረ ሊባኖስ ኣበ ምኔት - "(የገዳም ኣባት)" - በነብሪድ ፈንታ የገባ - ይህ ስም የተዠመረው ባጤ ይኩኖ አምላክ ዘመን ነው - በግእዝ ሐፄጌ ይባላል - አላዋቆች ግን ጮጌ ከማለት ከወላምኛ የመጣ ነው ይላሉ - "ጌን ንቡረ እድን" ተመልከት ")

ዕጨጌ አቡን ጳጳስ ("(ግጥም)" - መኳንንቱ ሠለጠኑ የወጌን አገር ለመኑ - እኔ የምፈራው ይህነን ካቡን በላይ መኾን ")

ዕጨጌ የምድር ዕጮኛዐጪ

ዕጨጌነት (ግነት) ዕጨጌ መኾን (መንፈ ሳዊና ሥጋዊ ሹመት ደርቦ መያዝ ")

ዕጨጌነት ከሚስት ዐጤ ይኩኖ አምላክን ያነገሡ ፪ኛው ተክለ ሃይማኖት ባለ ሕግ ነበሩና ሚስታቸው ከሞተች በኋላ በደ ብረ ሊባኖስ መንኵሰው ዕጨጌ ስለ ኾኑ አቦ ብላት ዕጩጌነት ከሚስት ይሏቸዋል (" ")

ዕጩ (ሕፁይ) የታጩ (ለቁም ነገር የታሰበ - ሲበዛ ዕጩዎች ያሠኛል ")

ዕጩ (ዕፄሁ) ዕጭ (የርሱ ዕጭ ")

ዕጩ ትሉዕጭ

ዕጭ (ጮች/ዐፀየ/ተላ/ዕፄ/ትል) የንብና የተርብ የጥንዝዛ ዕንቍላል ቅርጽ አበጅቶ እስኪንቀሳቀስና ክንፍ እስኪ ያወጣ ድረስ ዕጭ ይባላል ("ትል ማለት ነው ")

ዕጭ አዋለ ሠራ/አበጀ/አተላ

ዕጭ ጐመጭ የጐመጭ ዕጭ ( ይም ዕጭ ያለበት ጐመ ") "ጐመጭን" ተመ ልከት

ዕጭቅ የታጨቀ/የተከተተ (ዕጅብ ጠል ወይም ሌላ ")

ዕጭዳት የማጨድ የመታጨድ ኔታ (የማጭድ ቅሬታ ")

ዕጭድ (ዕጹድ) የታጨደ/የተቈ ረጠ (ቍርጥ - "ጭድን" አስተውል - "ዕጭድ አደረገ" - ቍርጥ ቡጭቅ ደረገ ")

ዕጮኛ (ኞች) ሴት ያጨ ጕል ማሳ (ለባል የታጨች ልጃገረድ - ማቴ. ፩፥፲፮፥፲፰)

ዕፀ ሕይወት በገነት የሚገኝ ("የሕ ይወት ዛፍ የሥጋ ወደሙ ምሳሌ - "ሲሎንዲ ስን" እይ ")

ዕፀ ልቡና ዕውቀትን ማስተዋልን የሚገልጥ

ዕፀ መስቀል የመስቀል ዕንጨት

ዕፀ መድኀኒት ዝኒ ከማሁ ለዕፀ ሕይወት

ዕፀ ሞት መርዝነት ያለው ዛፍ (ሰውን የሚገድል ")

ዕፀ ሳቤቅ ቧሔ ዐረግ

ዕፀ በለስ የበለስ ዕንጨት

ዕፀ ተከዚ አሓያ ወይም ሌላ

ዕፀ አእምሮ በለሶን

ዕፀ ጥበብ የገነት በለስ

ዕፀ ፋርስ ቅጠልዕጥ

ዕጹብ ቃለ አንክሮ

ዕጹብ ድንቅ ጭንቅ ጥብ

ዕፅ ዕንጨት ዛፍ (ርጥቡም ደረቁም ")

ዕፅ ከንቱ ጧት ይበቅልና ማታ የሚደርቅ ("(መዝ. ፮፥ )")

ዕጽፍ የታጠፈ ጥንድ ዕጥፍ

ዕፍረተ ሥጋ (ኀፍረተ ሥጋ) የወንድና የሴት ብልት ሲያዩት የሚያሳፍር ("(፩ቆሮ. ፲፪፥ ፳፫)")

ዕፍረተ ቅል የፍርሀት የማፈር ቅል (የምሳሌ አነጋገር - ቅል ሠም ዕፍረት ወርቅ ነው - እከሌ ዕፍረተ ቅሉን ሰብሯል "(ይሉኝ አይል ኾኗል)" እንዲሉ - ዳግመኛም ቅል ራስ ዕፍረት ይሉኝታ ይኾናል ")

ዕፍረተ ቢስ ሰውን የማያፍር (የዶሮ ዐይን የበላ ")

ዕፍረቱን ጣለ ገለጠ ተጋለጠ

ዕፍረት (ኀፍረት) ማፈር (ውርደት ፍራት ገመና ነውር - መዝ. ፻፴፪፥ ፲፰)

ዕፍረት አባለ ዘር ሕልጽ ("(ዘሌ. ፲፰፥ ፲፱)")

ዕፍረት የለሽ ግንባረ ደረቅ

ዕፍኝ (ኞች/ሕፍን) ኹለት ውስ እጅ ጐን ለጐን ባንድነት ሲገጥም ፍኝ ይባላል በዱር ያለ ሰው በዕፍኙ ውሃ ይጠጣል ለዶሮ እኽል በዕፍኙ ይሰጣል "ጥርኝን" ተመልከት

ዕፍኝ ጥርኝ ድብልዝኝ

ዕፍኝ በዕፍኝ የተያዘ የተለካ ("አንድ ዕፍኝ እኸል" እንዲሉ)

ስመ አምላክ (ደኃራዊ ኋለኛ መጨረሻ - "አልፋን" ተመልከት - አለፈ ")

No comments:

Post a Comment

ሽፋን

  ሀ   ለ   ሐ   መ   ሠ   ረ   ሰ   ሸ   ቀ   በ   ተ   ቸ   ኀ   ነ   ኘ   አ   ከ   ኸ   ወ   ዐ   ዘ   ዠ   የ   ደ   ጀ   ገ   ጠ   ጨ   ጰ   ጸ   ፀ   ፈ   ፐ