ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ጀ፡ የደ ዲቃላ መጨረሻው ደ በ ኾነ ግስ ሳድሱ በሣልስ ቅጽል ጫፍ ራ ብዑ በመስም መድረሻ ይገኛል ።
ጀለ፡ ቄለ/ሰነፈ/ደነቈረ/ተሞኘ ("እንደ ልጅ ኾነ ዘሩ በግእዝ ዐገለ ነው") ።
ጀለተ (ዠለተ)፡ አደገ/ረዘመ/ሰፋ/ተንሰራፋ/በዛ ("ናቸ ያትክልት") ።
ጀላ፡ እስኪት ነዊኅ ።
ጀሌ፡ ወረጋ ባዶ እጅ የጦር መግ ሪያ ያሊያዘ ዘማች ።
ጀሌ፡ የግስ ስም አለቃና ጭፍራ የሌ ለው ግስ ("ና ሻ") ።
ጀልባ (ዎች) (ዐረ. ጀለበ ሳበ ጐተተ)፡ ከታች ሳንቃ ከላይ ተራዳና ገ መድ ያለው ባለሸራ ጥንታዊ መርከብ ("ታንኳ ፍልኳ በባሕር ላይ በነፋስ ኀይል እየተነዳ የሚኼድ ተሳቢ ተጐታች") ።
ጀመለ (ዐረ)፡ ደመረ ("ብዙውን አን ድነት አደረገ የቍጥር የዕቃ") ።
ጀመረ፡ ወጠነ፡ ዠመረ ።
ጀመሬ (ደመረ)፡ የቋድ ስም ("ዛብ ሥራ") ።
ጀማ፡ ዥረት፡ ዠማ ።
ጀማ፡ ጃን ።
ጀምበር፡ ፀሓይ ጀንበር ።
ጀምጀም፡ በኦሮ ቤት በሲዳሞ ክፍል ያለ አገር ።
ጀረጀፈ (ገረገፈ)፡ ፈጽሞ አረጀ/አፈጀ/ሸመገለ ("ሰውነቱ ከበደ") ። (ተመልከት፡ ገረጀፈን ተመ ልከት ከዚህ ጋራ አንድ ነው) ።
ጀር፡ በተጕለት ጫፍ ያለ አገር ።
ጀር፡ በደብረ ሊባኖስ ሰሜን ያለ አገር ("የቅድስት ሥላሴ መቅደስ የታነጸበት ጀር ገዳም” እንዲሉ) ።
ጀርመኑ፡ ያ ጀርመን ።
ጀርመን፡ የነገድ ስም ("ባውሮጳ ያለ ሕዝብ ከመስኮብ አገር ከወጣ ጎት ከሚ ባል ዘር የወረደ ጥበባዊ ጥበበኛ ነገድ እነ ዲልማንና አንስታይስ የተፈጠሩበት ሲበዛ ጀር መኖች ይላል") ።
ጀርመኖቹ፡ እነዚያ ጀርመኖች ።
ጀርመኗ/ጀርመኒቱ፡ ያች ጀርመን ።
ጀርጃፋ፡ የጀረጀፈ ("ገርጃፋ ሽማግሌ") ።
ጀሮች፡ የጀር መነኮሳት ("በጀር የሚ ኖሩ ሰዎች") ።
ጀበል (ዐረ)፡ የተራራ ' ስም ("በየመን ያለ ተራራ ጀበል ሐበሽ እንዲል የመናዊ") ።
ጀበራ/ጅብራ (ሮች)፡ የዛፍ ስም ("ታናሽ ዛፍ ቅጠለ ሰፋፊ ቀጥ ብሎ የሚ ቆም እንደ ጅብራ ተገተረ” እንዲሉ) ።
ጀበርቲ፡ የነገድ ስም ("ሸማ እየሠራ በትግሬ ውስጥ የሚኖር ሕዝብ") ።
ጀበና (ገመነ)፡ የቡና ማፍሊያ ከብረት የተሠራ ዐንገታም ማሰሮ ("ከሸክላ የተ በጀ ጡታም ኵስኵስት ሲበዛ ጀበኖች ይላል") ።
ጀባ (ዎች) (ዘብድው)፡ ባለጠጕር ዳባ ።
ጀብ፡ በይፋት ወረዳ ያለ አገር ።
ጀብ ውሃ፡ የጀብ ውሃ ("የጀብ ወ ንዝ") ።
ጀብ/ጀይብ (ዐረ)፡ በቀሚስ በእጀ ጠባብ ውስጥ የተሰፋ ኪስ ።
ጀብጀባ (ጃጃ)፡
ጀብጀባ ዛፍ፡ ጀጀባ ።
ጀቦነ (ገበነ)፡ አለበሰ/ደረበ/ዐጀለ/ሸፈነ ።
ጀተሬ፡ አገዳ፡ ዠተሬ ።
ጀነት (ዐረ)፡ የገነት ስም ("ገነት") ።
ጀነቶ፡ ነጭና ቀይ ጠቃጠቆ ድብል ብል ዶቃ ።
ጀነነ (ዐረ. አሳበደ)፡ አኰራ/አስ ታበየ/ዝም አሠኘ ።
ጀነነ = (ጃን በርህ)፡ የብርሃን ጋን ።
ጀነጀነ (ትግ. ጀንጀነ ለገሰ ሰጠ)፡ አብዝቶ አገባ/ጨመረ/መላ ጠቀጠቀ/ረገ ረገ/ጐዘጐዘ ።
ጀኒ፡ ቅማንት ያለበት አገር ።
ጀና/ዠ፡ ተወራራ ሾች ስለ ኾኑ ያጤ ዘርዐ ያዕቆብ ታሪክ ዣን ይላል ።
ጀናነነ፡ አኰራራ ።
ጀናኝ፡ የጀነነ/የሚጀንን ("የሚያኰራ አኵሪ") ።
ጀንበር (ጃን በርህ)፡ የፀሓይ ስም ("ፀሓይ ትርጓሜው ትልቅ ብርሃን") (ዘፍ. ፩፡ ፲፯) ።
ጀንብ (ዐረ. አጠገብ)፡ ከቀርቃባ ጭነት አንደኛው ("ባንድ ወገን ያለው ብዙ ጊዜም ጀንብ ለጨው ይነገራል") ።
ጀንዲ (ዎች)፡ ተንቤን ነት ከጀዲ ሌጦ የተለፋ ።
ጀንዲ፡ የቈዳ ለምድ ።
ጀንገደር፡ የሣር ስም ("በጐዣም የሚ በቅል አበባ ያለው ግራምጣ ለቤት ክዳን ይኾናል") ። (ተመልከት፡ ኋደሬን እይ) ።
ጀንፎ፡ የበትር ቀለበት፡ ዠንፎ ።
ጀዐል (ዐረ. ጀዐለ ሠራ)፡ በረከት ጥጋብ የሥራ ፍሬ እንዳንራብ ጀዐል ("እንዳንሠራ በዓል” እንዲሉ) ።
ጀውጃዋ/ዥዡ፡ ገውጋዋ ።
ጀዲድ (ዐረ)፡ ዐዲስ ።
ጀጀረ (ገገረ)፡ ምግብ ከለከለ ("አላ ስበላም አለ አወከ ቈሸበ ጀጀበ") ።
ጀጀበ፡ ጀለተ ።
ጀጀበ፡ ጀጀረ/ቈሸበ ።
ጀጀባ፡ በወንዝ ዳር እንደ ወንዝ አድምቅ የሚበቅል ዛፍ ("ፍሬው የሚበላ በይፋትና በሐረርጌ አውራጃ በሌላውም አገር ኸሉ ይገኛል ቅዱስ መጽሐፍ ግን ጀብጀባ ይለዋል") (ኢዮ. ፵፡ ፳፪) ።
ጀገጀገ፡ ረዘመ፡ ዠገዠገ ።
ጀገጀገ፡ ድምጥ ሰጠ/አሰማ ።
ጀገጀግ፡ ዥማት፡ ዠገዠግ ።
ጀግና/ሐርበኛ ዠግና፡ ።
ጀጐለ (ጨጐለ)፡ ካበ/ገረገረ/ዐጠረ/ማገረ/ሸመጠጠ ።
ጀጐላም፡ ጀጐል ያለው ("ባለጀጐል ዐጥራም") ።
ጀጐል፡ ካብ/ግርግር/ዐጥር/ቅጥር/ጨቈን ("ሽምጥ የቤት ያትክልት ተገን ከለላ ጀጐል የውሻ ስም") ።
ጀጓይ፡ የጀጐለ/የሚጀጕል ("ማጋሪ ሸምጣጭ") ።
ጀፈል (ዐረ)፡ የቡና እንቡጥ ። (ተመልከት፡ ገፈ ልን እይ) ።
ጀፈጀፈ (ገፈገፈ)፡ በዝቶ በቀለ = ጐነቈለ/ለመለመ/አቈጠቈጠ (ነሐ. ፰፡ ፲፭) ። (ተመልከት፡ ደፈደፈን እይ) ።
ጀፍጀፎ፡ ቡቃያ ሣር ችግኝ ።
ጀፍጃፋ፡ የጀፈጀፈ ("በዛፍ ላይ የሚ ታይ ብዙ ቅጠል ተገድራ") ።
ጁ አለ፡ ነደደ ("(ፋፋ)") ።
ጁኅ (ዐረ)፡ በያይነቱ ቀለም የገባ ግምጃ ።
ጁህ፡ ቀለም የገባ ልብስ፡ ጁኅ ።
ጁሆ፡ ቃብዱ መያዣ ።
ጁር (ትግ. ወገረ ሰረረ)፡ አውራ በሬ እንዲጠቃና እንዲሰር ከእረኛ የሚነገር ቃል ።
ጁባ፡ የኦሮ ቤት ዠማ ("ዳዋና ገናሌ ዶሎ በሚባል ከተማ ከተጋጠሙ በኋላ ጁባ ይባላሉ") ።
ጂና፡ የቈዳ ጐመድ ቀለበት መሳይ ።
ጃሌ/ጃልዬ፡ የሰው ስም ("ልጄ የኔ ልጅ ማለት ነው") ። (ተመልከት፡ ገበታን እይ) ።
ጃል (ዕጓል)፡ የስም ምትክ ("ልጅ ማለት ነው እባክኸ ና ጃል” እንዲሉ) ።
ጃል፡ የቀበሌ ስም ("በደብብ ውስጥ ያለ ወረዳ") ።
ጃሎ (ኦ ዕጓል)፡ የሽለላ ዘፈን ("የጦር ልጅ ሐርበኛ ሆይ ማለት ነው") ።
ጃሎ መገን፡ ሽለላ ቅርርት ።
ጃሎዬ፡ የኔ ጃል/ጃሎ ሆዬ ።
ጃስ፡ ለውሻ የሚነገር ትዛዝ ("ያዝ ንከስ ማለት ነው ጃስ ኵቲ” እንዲል ባላ ገር) ። (ተመልከት፡ ያዘን እይ) ።
ጃራ፡ በሺዋ ክፍል በይፋት ውስጥ ያለ አገር ።
ጃርት፡ ያውሬ ስም፡ ዣርት ።
ጃቡሳ (ሶች)፡ ኀይለኛ ወንበዴ ("ቀ ማኛ ኦሮ ዘንዶ ሲል ጀዌ ቀማኛ ሲል ጀዌሳ የሚለው ከዚህ ጋራ አንድ ነው") ።
ጃን (ትግ)፡ ትልቅ ዝንብ ።
ጃን (ትግ. ሐባ ጋን)፡ ትልቅ ።
ጃን ሐፀና፡ የቀድሞ ዘመን ዳኛ የፍርድ ባለሥልጣን ማዕርግ ("ንጉሥ አሳደጋት ማለት ነው") ።
ጃን ሆይ (ጋን ሆይ ዝኆን ሆይ)፡ ትልቅ ገናና ንጉሥ ሆይ ።
ጃን መራቂ፡ መንግሥትዎን ያስፋ ጠላትዎን ያጥፋ ብሎ ንጉሥን የሚመርቅ ።
ጃን ማሰሬ (ማሰሬ ጃን)፡ የቀድሞ ዘመን ፈራጅ የማዕርግ ስም ("ጣለው ግረፈው የሚል ዳኛ (ማሰሬ ጃን) የንጉሥ ጅራፍ") ።
ጃን ማሰሬ፡ በጐንደር ያደባባይ ኢየ ሱስ ሹም ("ንጉሥ እንዳቡነ ፊልጶስ ዐለንጋ ሰጥቶ የሾመው ማለት ነው") ። (ተመልከት፡ ራቀ ብለኸ ራቅ ማሰሬን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው) ።
ጃን ማሰሬዎች፡ ዳኞች/ፈራጆች ።
ጃን ሜዳ (ሜዳ ጃን)፡ የንጉሥ ሜዳ ("ንጉሡ የጦር ሰራዊት ሰልፍ የሚያይ") ።
ጃን ሜዳ፡ ትልቅና ሰፊ ሜዳ ።
ጃን ሥዩም (ሥዩመ ጃን)፡ የንጉሥ ስም ("ባ፲፩፻ ዓ ም በላስታ የነገሠ የኢትዮጵያ ንጉሥ ትልቅ ሹም ወይም አባቱ ንጉሥ ዐልጋውን ያወረሰውና የሾመው ተብሎ ይተረጐማል") ።
ጃን ሸላሚ፡ የንጉሥ አንጥረኛ የዕ ንቍና ያልማዝ የወርቅና የብር ሽልማት ሠ ራተኛ ("ንጉሥን በብዙ ዐይነት ጌጥ የሚሸል ምና የሚያንቈጠቍጥ ዘውድ የሚያቀዳጅ") ።
ጃን ተከል፡ የቤተ መንግሥት ዝቅ ተኛ መኰንን በጐንደር ።
ጃን ተከል፡ የጐንደር ንጉሥ ባደባ ባይ ዐልፎ ዐልፎ የተከለው (የሠራው) ረ ዥም የግንብ ዐምድ የበለው ንጉሥ የሚን በረከክበት ("የሩቁን ማያ መመልከቻ በግእዝ ማኅፈድ ይባላል") ።
ጃን፡ ትልቅ ሹም ባለሥልጣን ዳኛ አገረ ገዥ ።
ጃን አሞራ፡ ያገር ስም ("በጐንደር በኩል ያለ አገር ትልቅ አሞራ ማለት ነው ጃን አሞራ የማዕርግ ስም") ።
ጃን አስግድ፡ በ፲፫፻ ዓመተ ምሕ ረት የነበረ የሐበሻ ንጉሥ ("ትርጓሜው ንጉ ሥን አሰግድ ማለት ነው") ።
ጃን ደረባ (ደረባ ጃን)፡ የንጉሥ ባለል ' ታማኝ ("ስልብ ሴት ጠባቂ") (ኤር. ፴፰፡ ፯፡ ኢሳ. ፶፮፡ ፫) ።
ጃን ደረባ፡ ስለ ጽድቅ በፈቃዱ ከሴት የራቀ (ማቴ. ፲፱፡ ፲፪) ።
ጃን ደረባ፡ በተፈጥሮ ትእምርተ ተባ ዕት ያነሰው የጐደለው ("ብልቱ የሽንብራ አፍንጫ የሚያኸል ሰው") ።
ጃን ደረባ አደረገ (ኀጸወ)፡ ሰለበ ("ኣባለ ዘርን ቈረጠ ጐመደ") ።
ጃን ገበር (ገበሬ ጃን)፡ የንጉሥ ገበሬ ሑዳድ ዐራሽ ።
ጃን ገበር፡ ከሠራተኛ ኹሉ የሚበ ልጥ ትልቅ ገበሬ ።
ጃን ጥላ (ጥላ ጃን)፡ የንጉሥ ጥላ ከግምጃ ከሐር የተበጀ ("በክብር ከድባብና ከቀጤማ ጥላ ስለሚበልጥ ጃን ጥላ (ታላቅ ጥላ) ተባለ") ።
ጃን ጥላ፡ በያይነቱ ቀለም የገባ ተራ ጥላ ("በዝናምና በፀሓይ ጊዜ የሚያዝ") ።
ጃን ጥራር (ጃን ጽላል)፡ ጽላለ ጃን ("የንጉሥ ጥላ") ።
ጃን ጥራር (ፅራረ ጃን)፡ የማዕርግ ስም ("የንጉሥ ጥሩር ሹም ያምባሰል ባላባት በዚህ ስም ይጠራል ጃን ጥራር አስፋው” እንዲሉ) ።
ጃን ጥራር፡ ትልቅ ጥራር ("ጥላነት ያለው") ።
ጃን ጽራግ (ጽራገ ጃን)፡ የንጉሥ ዐንገት ጌጥ ("ወይም የጽራግ ሹም") ። (ተመልከት፡ ጽራግን እይ) ።
ጃንደረባ፡ በዥሮንድ የገንዘብ ሹም (ግብ. ሐዋ. ፰፡ ፳፯) ። (ተመልከት፡ ደረብን እይ) ።
ጃንጁላቴ፡ ቍንጯም ወፍ እንድርማ ሚት (ትር መቅ ወን) ።
ጃኖ (ዎች)፡ በሰፊ ቀይ ጥለት የተሠራ ዝቅዝቅ ልብስ ። (ተመልከት፡ ድርብን ባሕርን) ።
ጃኖ፡ የቀይ ጥለት ስም ።
ጃዊ፡ የጭፍራ ስም ("በጐንደር መንግ ሥት የነበረ የከተማ ዘበኛ ይኸውም ከግቤ መ ጥቶ በአባይ ዳር የተቀመጠ የኦሮ ነገድ ነው ጃዊ የደጃች ውቤ የፈረስ ስም አባ ጃዊ እንዲሉ") ።
ጃዌ (ጁኃዊ)፡ ቀይ ሱቲ ለመሶብ ለሌላውም ዕቃና መሣሪያ ልብስ የሚኾን ።
ጃጃታ፡ ጋጋታ ።
ጃግሬ፡ ጋሻና ሰይፍ ያዥ፡ ዣ ግሬ ።
ጅኁር (ትግ. ሐባ)፡ ትምክሕተኛ ጕረኛ ማለት ነው ("በግእዝ ዝኁር ይባላል ጅኁር የቀበሌ ስም የጅሩ አፋፍ") ።
ጅሁር፡ የቀበሌ ስም፡ ጅኁር ።
ጅላዋት፡ ዝኒ ከማሁ ለጅል ("ቂል አስተኔ ኀዋትን እይ ርግጠኛው ቃል (ኀዋተ ጅል) የጅል ወንድሞች (ወንድም) ነው ቈለ ብለኸ ቂልን ተመልከት") ።
ጅላጅል፡ የጅል ጅል ።
ጅል፡ ቂል/ሰነፍ/ደንቈሮ/ሞኝ/አላ ዋቂ/መጥፎ (መክ. ፪፡ ፪) ።
ጅልነት፡ ጅል መኾን ("ሞኝነት") (መክ. ፩፡ ፲፯) ።
ጅልጊ፡ የቈርበት ስልቻ ጭ ልጊ ።
ጅሎች፡ ቂሎች/ሞኞች (ምሳ. ፰፡ ፭) ።
ጅማ፡ በኦሮ ቤት ያለ አገር ።
ጅም (ዐረ. ጀመመ በዛ)፡ ብዙ ጠጠር በገበጣ ጕድጓድ አንዳንድ ላይ የታ ከበ የተሰበሰበ ("ስብስብ እክብ ጅሙ የታ ፈሠ ገበጣ” እንዲሉ) ።
ጅም ታለኝ፡ በጅሜ እጫወታለኹ ።
ጅም ታለኸ፡ በጅምኸ ተጫወት ።
ጅምላ፡ ድምር ("መላው ጠቅላላው በጅምላ ገዛ” እንዲሉ) ።
ጅሥ (ጊሢ)፡ ላምን ለመከልከል የሚነገር ቃል ("ገሥግሽ ኺጂ ማለት ነው") ። (ተመልከት፡ ውስን) ።
ጅስ፡ ኺጂ
ጅሪ፡ የጅር ' ወገን ።
ጅራፍ (ፎች) (ገረፈ ግራፍ)፡ ከጠ ፍር ከልጥ ከቃጫ ከጭረት ከሣር የተበጀና የተገመደ ("ገበሬ በሬን የሚገርፍበት ንጉሥ ጥፋተኛን የሚቀጣበት እረኛ ለቡሔ የሚያ ጮኸው ግንዶሽ ሶለግ ቍግ እጀታ ዕንጨት ያለው") ።
ጅር (ገረገረ)፡ የዝንጀሮ መንጋ ባንድ ገመር የሚመራ ("ሙሊውም ደቦ ሉም") ።
ጅርጅር አለ፡ ግርግር አለ ("ተነ ሣሣ") ።
ጅቡቲ ቴ (እጀ ቡቲ)፡ በህንድ ውቅያኖስ ዳር በምሥራቅ በኩል ያለ የኢትዮጵያ ጠረፍ የባሕር ወደብ የመርከብ መቆሚያ ("ባፄ ምኒልክ ጊዜ ፈረንሳዮች እስከ ደወሌ ቅኚ አድርገው ይዘውታል እጀ ቡቲ ማ ለት የእፍኝት ዐይን (ኦሮ)") ።
ጅቡቲዎች፡ የጅቡቲ ተወላጆች ("ወ ይም ነዋሪዎች ሰዎች") ።
ጅቡን፡ የተጀቦነ ("ዕጅል ሽፍን") ።
ጅባር፡ ደብር/ተራራ ።
ጅብ፡ በቁሙ፡ ዥብ ።
ጅብ አለ (ተጋብአ ገብአ)፡ ተሰ በሰበ/ተጠራቀመ/ታጀበ/ተከማቸ/ታከበ/አን ድነት ኾነ ።
ጅብሪ አሞራ፡ ዥብሪ ።
ጅብታ፡ ጅብ ማለት ("ርጋታ ጸጥታ") ።
ጅብታ፡ ጸጥታ፡ ጅብ አለ ።
ጅብና (ግብነት)፡ ያይብ ልጥልጥ ("ወይም ዶቄት ፈረንጆች ፍሮማዥ ይሉታል") ።
ጅኒያም፡ ጋኔናም ("ጋኔን ያደረበት እብድ በዐረብ መጅኑን ይባላል") ።
ጅን
ጅን (ዐረ)፡ ጋኔን/ሰይጣን/ዛር ።
ጅን ዋሻ (የጅን ዋሻ)፡ ከጫ ወንዝ በስተቀኝ ያለ ቀበሌ ("የታች ወግዳ ክፍል ያማኔል አጥቢያ ጅን ዋሻ ዐማኔል” እንዲሉ) ።
ጅን፡ የባሕር በሬ ("የጅን ከብት ዲኖ ከባሕር እየወጣ ሌሊት ሣር የሚበላ ላም የሚሰር የዶባና ያጋዘን ዐይነት ጅን መባሉ ቀን ባለመታየቱ ነው") ።
ጅን፡ ጋኔን ።
ጅንን (ኖች)፡ የተጀነነ ("ኵሩ ኵራ ተኛ") ።
ጅንጅን አለ፡ ግጥም አለ ።
ጅንጅን፡ የተጀነጀነ ("ምሉ ጥቅጥቅ እንግዳ የጎበጣ ጠጠር") ።
ጅንግላ (ገንዶራ)፡ የእግር ማሰሪያ ግንድ ("ያባያ ቀንበር ግንዲላ") ።
ጅኖች፡ አጋንንት/ዛሮች (ኢሳ. ፲፫፡ ፳፩) ።
ጅጀት፡ በዠማና በወንዝ ውስጥ ያለ ኰረት ("ትልቁም ትንሹም እንደ ጕዝጓዝ ኹኖ ውሃ በላዩ የሚተኛበትና የሚያልፍበት የወጣበት አንቀጽ ዣዣ ስለ ኾነ ዥዠት ሊባልም ይችላል") ።
ጅጅጋ፡ ያገር ስም ("በሐረርጌና በው ጋዴ መካከል ያለ አገር ኦሮና ሱማሌ ግን ጅግጅጋ ይሉታል የሚናድ ፈራሽ ማለት ነው የመሬቱን ልልነት ያሳያል ይኸውም ኦሮ ጅጌ ፈረሰ ጅግጅጌ ፈራረሰ ከሚለው ቃል የወጣ ነው") ።
ጅጕል፡ የተጀጐለ/የተሸመጠጠ ።
ጅጊ፡ ራስ ስሞሽ í ብዙ ሰው የሚሠራው ግብርና ዕርሻ ቍፋሮ ዐጨዳ ያዝ
ጅግል (ደገለለ)፡ ጨብጥ ቍላን የሚ ደገልል ' የሚያሳብጥ ።
ጅግራ፡ በቁሙ፡ ዥግራ ።
ጅግጅጋ፡ ያገር ስም ጅጅጋ ።
ጅግጅግታ፡ የክንፍ የላንፋ የቅጠል የፋፋቴ ድምጥ (ሕዝ. ፩፡ ፳፬) ።
ጅፋር (ኦሮ)፡ ጌጥ ማለት ነው ።
ጆቴ፡ የወለጋ ባላባት ።
ጆንያ (ዮች)፡ የጭረት የቃጫ ከረ ጢት ("እንደ ጭልጊ የተሰፋ ትልቁም ትን ሹም") ።
ጆፌ፡ ላባውና ጠጕሩ የበዛ አሞራ ጥንበ በላ ።
ጆፌ፡ ብዙ ላባ፡ ጀፈጀፈ ።
ጆፍጆፌ፡ ብዛትና ርዝማኔ ያለው ቈንዳላ ጠጕር ።
ጀ፡ የደ ዲቃላ መጨረሻው ደ በ ኾነ ግስ ሳድሱ በሣልስ ቅጽል ጫፍ ራ ብዑ በመስም መድረሻ ይገኛል ።
ጀለ፡ ቄለ/ሰነፈ/ደነቈረ/ተሞኘ ("እንደ ልጅ ኾነ ዘሩ በግእዝ ዐገለ ነው") ።
ጀለተ (ዠለተ)፡ አደገ/ረዘመ/ሰፋ/ተንሰራፋ/በዛ ("ናቸ ያትክልት") ።
ጀላ፡ እስኪት ነዊኅ ።
ጀሌ፡ ወረጋ ባዶ እጅ የጦር መግ ሪያ ያሊያዘ ዘማች ።
ጀሌ፡ የግስ ስም አለቃና ጭፍራ የሌ ለው ግስ ("ና ሻ") ።
ጀልባ (ዎች) (ዐረ. ጀለበ ሳበ ጐተተ)፡ ከታች ሳንቃ ከላይ ተራዳና ገ መድ ያለው ባለሸራ ጥንታዊ መርከብ ("ታንኳ ፍልኳ በባሕር ላይ በነፋስ ኀይል እየተነዳ የሚኼድ ተሳቢ ተጐታች") ።
ጀመለ (ዐረ)፡ ደመረ ("ብዙውን አን ድነት አደረገ የቍጥር የዕቃ") ።
ጀመረ፡ ወጠነ፡ ዠመረ ።
ጀመሬ (ደመረ)፡ የቋድ ስም ("ዛብ ሥራ") ።
ጀማ፡ ዥረት፡ ዠማ ።
ጀማ፡ ጃን ።
ጀምበር፡ ፀሓይ ጀንበር ።
ጀምጀም፡ በኦሮ ቤት በሲዳሞ ክፍል ያለ አገር ።
ጀረጀፈ (ገረገፈ)፡ ፈጽሞ አረጀ/አፈጀ/ሸመገለ ("ሰውነቱ ከበደ") ። (ተመልከት፡ ገረጀፈን ተመ ልከት ከዚህ ጋራ አንድ ነው) ።
ጀር፡ በተጕለት ጫፍ ያለ አገር ።
ጀር፡ በደብረ ሊባኖስ ሰሜን ያለ አገር ("የቅድስት ሥላሴ መቅደስ የታነጸበት ጀር ገዳም” እንዲሉ) ።
ጀርመኑ፡ ያ ጀርመን ።
ጀርመን፡ የነገድ ስም ("ባውሮጳ ያለ ሕዝብ ከመስኮብ አገር ከወጣ ጎት ከሚ ባል ዘር የወረደ ጥበባዊ ጥበበኛ ነገድ እነ ዲልማንና አንስታይስ የተፈጠሩበት ሲበዛ ጀር መኖች ይላል") ።
ጀርመኖቹ፡ እነዚያ ጀርመኖች ።
ጀርመኗ/ጀርመኒቱ፡ ያች ጀርመን ።
ጀርጃፋ፡ የጀረጀፈ ("ገርጃፋ ሽማግሌ") ።
ጀሮች፡ የጀር መነኮሳት ("በጀር የሚ ኖሩ ሰዎች") ።
ጀበል (ዐረ)፡ የተራራ ' ስም ("በየመን ያለ ተራራ ጀበል ሐበሽ እንዲል የመናዊ") ።
ጀበራ/ጅብራ (ሮች)፡ የዛፍ ስም ("ታናሽ ዛፍ ቅጠለ ሰፋፊ ቀጥ ብሎ የሚ ቆም እንደ ጅብራ ተገተረ” እንዲሉ) ።
ጀበርቲ፡ የነገድ ስም ("ሸማ እየሠራ በትግሬ ውስጥ የሚኖር ሕዝብ") ።
ጀበና (ገመነ)፡ የቡና ማፍሊያ ከብረት የተሠራ ዐንገታም ማሰሮ ("ከሸክላ የተ በጀ ጡታም ኵስኵስት ሲበዛ ጀበኖች ይላል") ።
ጀባ (ዎች) (ዘብድው)፡ ባለጠጕር ዳባ ።
ጀብ፡ በይፋት ወረዳ ያለ አገር ።
ጀብ ውሃ፡ የጀብ ውሃ ("የጀብ ወ ንዝ") ።
ጀብ/ጀይብ (ዐረ)፡ በቀሚስ በእጀ ጠባብ ውስጥ የተሰፋ ኪስ ።
ጀብጀባ (ጃጃ)፡
ጀብጀባ ዛፍ፡ ጀጀባ ።
ጀቦነ (ገበነ)፡ አለበሰ/ደረበ/ዐጀለ/ሸፈነ ።
ጀተሬ፡ አገዳ፡ ዠተሬ ።
ጀነት (ዐረ)፡ የገነት ስም ("ገነት") ።
ጀነቶ፡ ነጭና ቀይ ጠቃጠቆ ድብል ብል ዶቃ ።
ጀነነ (ዐረ. አሳበደ)፡ አኰራ/አስ ታበየ/ዝም አሠኘ ።
ጀነነ = (ጃን በርህ)፡ የብርሃን ጋን ።
ጀነጀነ (ትግ. ጀንጀነ ለገሰ ሰጠ)፡ አብዝቶ አገባ/ጨመረ/መላ ጠቀጠቀ/ረገ ረገ/ጐዘጐዘ ።
ጀኒ፡ ቅማንት ያለበት አገር ።
ጀና/ዠ፡ ተወራራ ሾች ስለ ኾኑ ያጤ ዘርዐ ያዕቆብ ታሪክ ዣን ይላል ።
ጀናነነ፡ አኰራራ ።
ጀናኝ፡ የጀነነ/የሚጀንን ("የሚያኰራ አኵሪ") ።
ጀንበር (ጃን በርህ)፡ የፀሓይ ስም ("ፀሓይ ትርጓሜው ትልቅ ብርሃን") (ዘፍ. ፩፡ ፲፯) ።
ጀንብ (ዐረ. አጠገብ)፡ ከቀርቃባ ጭነት አንደኛው ("ባንድ ወገን ያለው ብዙ ጊዜም ጀንብ ለጨው ይነገራል") ።
ጀንዲ (ዎች)፡ ተንቤን ነት ከጀዲ ሌጦ የተለፋ ።
ጀንዲ፡ የቈዳ ለምድ ።
ጀንገደር፡ የሣር ስም ("በጐዣም የሚ በቅል አበባ ያለው ግራምጣ ለቤት ክዳን ይኾናል") ። (ተመልከት፡ ኋደሬን እይ) ።
ጀንፎ፡ የበትር ቀለበት፡ ዠንፎ ።
ጀዐል (ዐረ. ጀዐለ ሠራ)፡ በረከት ጥጋብ የሥራ ፍሬ እንዳንራብ ጀዐል ("እንዳንሠራ በዓል” እንዲሉ) ።
ጀውጃዋ/ዥዡ፡ ገውጋዋ ።
ጀዲድ (ዐረ)፡ ዐዲስ ።
ጀጀረ (ገገረ)፡ ምግብ ከለከለ ("አላ ስበላም አለ አወከ ቈሸበ ጀጀበ") ።
ጀጀበ፡ ጀለተ ።
ጀጀበ፡ ጀጀረ/ቈሸበ ።
ጀጀባ፡ በወንዝ ዳር እንደ ወንዝ አድምቅ የሚበቅል ዛፍ ("ፍሬው የሚበላ በይፋትና በሐረርጌ አውራጃ በሌላውም አገር ኸሉ ይገኛል ቅዱስ መጽሐፍ ግን ጀብጀባ ይለዋል") (ኢዮ. ፵፡ ፳፪) ።
ጀገጀገ፡ ረዘመ፡ ዠገዠገ ።
ጀገጀገ፡ ድምጥ ሰጠ/አሰማ ።
ጀገጀግ፡ ዥማት፡ ዠገዠግ ።
ጀግና/ሐርበኛ ዠግና፡ ።
ጀጐለ (ጨጐለ)፡ ካበ/ገረገረ/ዐጠረ/ማገረ/ሸመጠጠ ።
ጀጐላም፡ ጀጐል ያለው ("ባለጀጐል ዐጥራም") ።
ጀጐል፡ ካብ/ግርግር/ዐጥር/ቅጥር/ጨቈን ("ሽምጥ የቤት ያትክልት ተገን ከለላ ጀጐል የውሻ ስም") ።
ጀጓይ፡ የጀጐለ/የሚጀጕል ("ማጋሪ ሸምጣጭ") ።
ጀፈል (ዐረ)፡ የቡና እንቡጥ ። (ተመልከት፡ ገፈ ልን እይ) ።
ጀፈጀፈ (ገፈገፈ)፡ በዝቶ በቀለ = ጐነቈለ/ለመለመ/አቈጠቈጠ (ነሐ. ፰፡ ፲፭) ። (ተመልከት፡ ደፈደፈን እይ) ።
ጀፍጀፎ፡ ቡቃያ ሣር ችግኝ ።
ጀፍጃፋ፡ የጀፈጀፈ ("በዛፍ ላይ የሚ ታይ ብዙ ቅጠል ተገድራ") ።
ጁ አለ፡ ነደደ ("(ፋፋ)") ።
ጁኅ (ዐረ)፡ በያይነቱ ቀለም የገባ ግምጃ ።
ጁህ፡ ቀለም የገባ ልብስ፡ ጁኅ ።
ጁሆ፡ ቃብዱ መያዣ ።
ጁር (ትግ. ወገረ ሰረረ)፡ አውራ በሬ እንዲጠቃና እንዲሰር ከእረኛ የሚነገር ቃል ።
ጁባ፡ የኦሮ ቤት ዠማ ("ዳዋና ገናሌ ዶሎ በሚባል ከተማ ከተጋጠሙ በኋላ ጁባ ይባላሉ") ።
ጂና፡ የቈዳ ጐመድ ቀለበት መሳይ ።
ጃሌ/ጃልዬ፡ የሰው ስም ("ልጄ የኔ ልጅ ማለት ነው") ። (ተመልከት፡ ገበታን እይ) ።
ጃል (ዕጓል)፡ የስም ምትክ ("ልጅ ማለት ነው እባክኸ ና ጃል” እንዲሉ) ።
ጃል፡ የቀበሌ ስም ("በደብብ ውስጥ ያለ ወረዳ") ።
ጃሎ (ኦ ዕጓል)፡ የሽለላ ዘፈን ("የጦር ልጅ ሐርበኛ ሆይ ማለት ነው") ።
ጃሎ መገን፡ ሽለላ ቅርርት ።
ጃሎዬ፡ የኔ ጃል/ጃሎ ሆዬ ።
ጃስ፡ ለውሻ የሚነገር ትዛዝ ("ያዝ ንከስ ማለት ነው ጃስ ኵቲ” እንዲል ባላ ገር) ። (ተመልከት፡ ያዘን እይ) ።
ጃራ፡ በሺዋ ክፍል በይፋት ውስጥ ያለ አገር ።
ጃርት፡ ያውሬ ስም፡ ዣርት ።
ጃቡሳ (ሶች)፡ ኀይለኛ ወንበዴ ("ቀ ማኛ ኦሮ ዘንዶ ሲል ጀዌ ቀማኛ ሲል ጀዌሳ የሚለው ከዚህ ጋራ አንድ ነው") ።
ጃን (ትግ)፡ ትልቅ ዝንብ ።
ጃን (ትግ. ሐባ ጋን)፡ ትልቅ ።
ጃን ሐፀና፡ የቀድሞ ዘመን ዳኛ የፍርድ ባለሥልጣን ማዕርግ ("ንጉሥ አሳደጋት ማለት ነው") ።
ጃን ሆይ (ጋን ሆይ ዝኆን ሆይ)፡ ትልቅ ገናና ንጉሥ ሆይ ።
ጃን መራቂ፡ መንግሥትዎን ያስፋ ጠላትዎን ያጥፋ ብሎ ንጉሥን የሚመርቅ ።
ጃን ማሰሬ (ማሰሬ ጃን)፡ የቀድሞ ዘመን ፈራጅ የማዕርግ ስም ("ጣለው ግረፈው የሚል ዳኛ (ማሰሬ ጃን) የንጉሥ ጅራፍ") ።
ጃን ማሰሬ፡ በጐንደር ያደባባይ ኢየ ሱስ ሹም ("ንጉሥ እንዳቡነ ፊልጶስ ዐለንጋ ሰጥቶ የሾመው ማለት ነው") ። (ተመልከት፡ ራቀ ብለኸ ራቅ ማሰሬን እይ ከዚህ ጋራ አንድ ነው) ።
ጃን ማሰሬዎች፡ ዳኞች/ፈራጆች ።
ጃን ሜዳ (ሜዳ ጃን)፡ የንጉሥ ሜዳ ("ንጉሡ የጦር ሰራዊት ሰልፍ የሚያይ") ።
ጃን ሜዳ፡ ትልቅና ሰፊ ሜዳ ።
ጃን ሥዩም (ሥዩመ ጃን)፡ የንጉሥ ስም ("ባ፲፩፻ ዓ ም በላስታ የነገሠ የኢትዮጵያ ንጉሥ ትልቅ ሹም ወይም አባቱ ንጉሥ ዐልጋውን ያወረሰውና የሾመው ተብሎ ይተረጐማል") ።
ጃን ሸላሚ፡ የንጉሥ አንጥረኛ የዕ ንቍና ያልማዝ የወርቅና የብር ሽልማት ሠ ራተኛ ("ንጉሥን በብዙ ዐይነት ጌጥ የሚሸል ምና የሚያንቈጠቍጥ ዘውድ የሚያቀዳጅ") ።
ጃን ተከል፡ የቤተ መንግሥት ዝቅ ተኛ መኰንን በጐንደር ።
ጃን ተከል፡ የጐንደር ንጉሥ ባደባ ባይ ዐልፎ ዐልፎ የተከለው (የሠራው) ረ ዥም የግንብ ዐምድ የበለው ንጉሥ የሚን በረከክበት ("የሩቁን ማያ መመልከቻ በግእዝ ማኅፈድ ይባላል") ።
ጃን፡ ትልቅ ሹም ባለሥልጣን ዳኛ አገረ ገዥ ።
ጃን አሞራ፡ ያገር ስም ("በጐንደር በኩል ያለ አገር ትልቅ አሞራ ማለት ነው ጃን አሞራ የማዕርግ ስም") ።
ጃን አስግድ፡ በ፲፫፻ ዓመተ ምሕ ረት የነበረ የሐበሻ ንጉሥ ("ትርጓሜው ንጉ ሥን አሰግድ ማለት ነው") ።
ጃን ደረባ (ደረባ ጃን)፡ የንጉሥ ባለል ' ታማኝ ("ስልብ ሴት ጠባቂ") (ኤር. ፴፰፡ ፯፡ ኢሳ. ፶፮፡ ፫) ።
ጃን ደረባ፡ ስለ ጽድቅ በፈቃዱ ከሴት የራቀ (ማቴ. ፲፱፡ ፲፪) ።
ጃን ደረባ፡ በተፈጥሮ ትእምርተ ተባ ዕት ያነሰው የጐደለው ("ብልቱ የሽንብራ አፍንጫ የሚያኸል ሰው") ።
ጃን ደረባ አደረገ (ኀጸወ)፡ ሰለበ ("ኣባለ ዘርን ቈረጠ ጐመደ") ።
ጃን ገበር (ገበሬ ጃን)፡ የንጉሥ ገበሬ ሑዳድ ዐራሽ ።
ጃን ገበር፡ ከሠራተኛ ኹሉ የሚበ ልጥ ትልቅ ገበሬ ።
ጃን ጥላ (ጥላ ጃን)፡ የንጉሥ ጥላ ከግምጃ ከሐር የተበጀ ("በክብር ከድባብና ከቀጤማ ጥላ ስለሚበልጥ ጃን ጥላ (ታላቅ ጥላ) ተባለ") ።
ጃን ጥላ፡ በያይነቱ ቀለም የገባ ተራ ጥላ ("በዝናምና በፀሓይ ጊዜ የሚያዝ") ።
ጃን ጥራር (ጃን ጽላል)፡ ጽላለ ጃን ("የንጉሥ ጥላ") ።
ጃን ጥራር (ፅራረ ጃን)፡ የማዕርግ ስም ("የንጉሥ ጥሩር ሹም ያምባሰል ባላባት በዚህ ስም ይጠራል ጃን ጥራር አስፋው” እንዲሉ) ።
ጃን ጥራር፡ ትልቅ ጥራር ("ጥላነት ያለው") ።
ጃን ጽራግ (ጽራገ ጃን)፡ የንጉሥ ዐንገት ጌጥ ("ወይም የጽራግ ሹም") ። (ተመልከት፡ ጽራግን እይ) ።
ጃንደረባ፡ በዥሮንድ የገንዘብ ሹም (ግብ. ሐዋ. ፰፡ ፳፯) ። (ተመልከት፡ ደረብን እይ) ።
ጃንጁላቴ፡ ቍንጯም ወፍ እንድርማ ሚት (ትር መቅ ወን) ።
ጃኖ (ዎች)፡ በሰፊ ቀይ ጥለት የተሠራ ዝቅዝቅ ልብስ ። (ተመልከት፡ ድርብን ባሕርን) ።
ጃኖ፡ የቀይ ጥለት ስም ።
ጃዊ፡ የጭፍራ ስም ("በጐንደር መንግ ሥት የነበረ የከተማ ዘበኛ ይኸውም ከግቤ መ ጥቶ በአባይ ዳር የተቀመጠ የኦሮ ነገድ ነው ጃዊ የደጃች ውቤ የፈረስ ስም አባ ጃዊ እንዲሉ") ።
ጃዌ (ጁኃዊ)፡ ቀይ ሱቲ ለመሶብ ለሌላውም ዕቃና መሣሪያ ልብስ የሚኾን ።
ጃጃታ፡ ጋጋታ ።
ጃግሬ፡ ጋሻና ሰይፍ ያዥ፡ ዣ ግሬ ።
ጅኁር (ትግ. ሐባ)፡ ትምክሕተኛ ጕረኛ ማለት ነው ("በግእዝ ዝኁር ይባላል ጅኁር የቀበሌ ስም የጅሩ አፋፍ") ።
ጅሁር፡ የቀበሌ ስም፡ ጅኁር ።
ጅላዋት፡ ዝኒ ከማሁ ለጅል ("ቂል አስተኔ ኀዋትን እይ ርግጠኛው ቃል (ኀዋተ ጅል) የጅል ወንድሞች (ወንድም) ነው ቈለ ብለኸ ቂልን ተመልከት") ።
ጅላጅል፡ የጅል ጅል ።
ጅል፡ ቂል/ሰነፍ/ደንቈሮ/ሞኝ/አላ ዋቂ/መጥፎ (መክ. ፪፡ ፪) ።
ጅልነት፡ ጅል መኾን ("ሞኝነት") (መክ. ፩፡ ፲፯) ።
ጅልጊ፡ የቈርበት ስልቻ ጭ ልጊ ።
ጅሎች፡ ቂሎች/ሞኞች (ምሳ. ፰፡ ፭) ።
ጅማ፡ በኦሮ ቤት ያለ አገር ።
ጅም (ዐረ. ጀመመ በዛ)፡ ብዙ ጠጠር በገበጣ ጕድጓድ አንዳንድ ላይ የታ ከበ የተሰበሰበ ("ስብስብ እክብ ጅሙ የታ ፈሠ ገበጣ” እንዲሉ) ።
ጅም ታለኝ፡ በጅሜ እጫወታለኹ ።
ጅም ታለኸ፡ በጅምኸ ተጫወት ።
ጅምላ፡ ድምር ("መላው ጠቅላላው በጅምላ ገዛ” እንዲሉ) ።
ጅሥ (ጊሢ)፡ ላምን ለመከልከል የሚነገር ቃል ("ገሥግሽ ኺጂ ማለት ነው") ። (ተመልከት፡ ውስን) ።
ጅስ፡ ኺጂ
ጅሪ፡ የጅር ' ወገን ።
ጅራፍ (ፎች) (ገረፈ ግራፍ)፡ ከጠ ፍር ከልጥ ከቃጫ ከጭረት ከሣር የተበጀና የተገመደ ("ገበሬ በሬን የሚገርፍበት ንጉሥ ጥፋተኛን የሚቀጣበት እረኛ ለቡሔ የሚያ ጮኸው ግንዶሽ ሶለግ ቍግ እጀታ ዕንጨት ያለው") ።
ጅር (ገረገረ)፡ የዝንጀሮ መንጋ ባንድ ገመር የሚመራ ("ሙሊውም ደቦ ሉም") ።
ጅርጅር አለ፡ ግርግር አለ ("ተነ ሣሣ") ።
ጅቡቲ ቴ (እጀ ቡቲ)፡ በህንድ ውቅያኖስ ዳር በምሥራቅ በኩል ያለ የኢትዮጵያ ጠረፍ የባሕር ወደብ የመርከብ መቆሚያ ("ባፄ ምኒልክ ጊዜ ፈረንሳዮች እስከ ደወሌ ቅኚ አድርገው ይዘውታል እጀ ቡቲ ማ ለት የእፍኝት ዐይን (ኦሮ)") ።
ጅቡቲዎች፡ የጅቡቲ ተወላጆች ("ወ ይም ነዋሪዎች ሰዎች") ።
ጅቡን፡ የተጀቦነ ("ዕጅል ሽፍን") ።
ጅባር፡ ደብር/ተራራ ።
ጅብ፡ በቁሙ፡ ዥብ ።
ጅብ አለ (ተጋብአ ገብአ)፡ ተሰ በሰበ/ተጠራቀመ/ታጀበ/ተከማቸ/ታከበ/አን ድነት ኾነ ።
ጅብሪ አሞራ፡ ዥብሪ ።
ጅብታ፡ ጅብ ማለት ("ርጋታ ጸጥታ") ።
ጅብታ፡ ጸጥታ፡ ጅብ አለ ።
ጅብና (ግብነት)፡ ያይብ ልጥልጥ ("ወይም ዶቄት ፈረንጆች ፍሮማዥ ይሉታል") ።
ጅኒያም፡ ጋኔናም ("ጋኔን ያደረበት እብድ በዐረብ መጅኑን ይባላል") ።
ጅን
ጅን (ዐረ)፡ ጋኔን/ሰይጣን/ዛር ።
ጅን ዋሻ (የጅን ዋሻ)፡ ከጫ ወንዝ በስተቀኝ ያለ ቀበሌ ("የታች ወግዳ ክፍል ያማኔል አጥቢያ ጅን ዋሻ ዐማኔል” እንዲሉ) ።
ጅን፡ የባሕር በሬ ("የጅን ከብት ዲኖ ከባሕር እየወጣ ሌሊት ሣር የሚበላ ላም የሚሰር የዶባና ያጋዘን ዐይነት ጅን መባሉ ቀን ባለመታየቱ ነው") ።
ጅን፡ ጋኔን ።
ጅንን (ኖች)፡ የተጀነነ ("ኵሩ ኵራ ተኛ") ።
ጅንጅን አለ፡ ግጥም አለ ።
ጅንጅን፡ የተጀነጀነ ("ምሉ ጥቅጥቅ እንግዳ የጎበጣ ጠጠር") ።
ጅንግላ (ገንዶራ)፡ የእግር ማሰሪያ ግንድ ("ያባያ ቀንበር ግንዲላ") ።
ጅኖች፡ አጋንንት/ዛሮች (ኢሳ. ፲፫፡ ፳፩) ።
ጅጀት፡ በዠማና በወንዝ ውስጥ ያለ ኰረት ("ትልቁም ትንሹም እንደ ጕዝጓዝ ኹኖ ውሃ በላዩ የሚተኛበትና የሚያልፍበት የወጣበት አንቀጽ ዣዣ ስለ ኾነ ዥዠት ሊባልም ይችላል") ።
ጅጅጋ፡ ያገር ስም ("በሐረርጌና በው ጋዴ መካከል ያለ አገር ኦሮና ሱማሌ ግን ጅግጅጋ ይሉታል የሚናድ ፈራሽ ማለት ነው የመሬቱን ልልነት ያሳያል ይኸውም ኦሮ ጅጌ ፈረሰ ጅግጅጌ ፈራረሰ ከሚለው ቃል የወጣ ነው") ።
ጅጕል፡ የተጀጐለ/የተሸመጠጠ ።
ጅጊ፡ ራስ ስሞሽ í ብዙ ሰው የሚሠራው ግብርና ዕርሻ ቍፋሮ ዐጨዳ ያዝ
ጅግል (ደገለለ)፡ ጨብጥ ቍላን የሚ ደገልል ' የሚያሳብጥ ።
ጅግራ፡ በቁሙ፡ ዥግራ ።
ጅግጅጋ፡ ያገር ስም ጅጅጋ ።
ጅግጅግታ፡ የክንፍ የላንፋ የቅጠል የፋፋቴ ድምጥ (ሕዝ. ፩፡ ፳፬) ።
ጅፋር (ኦሮ)፡ ጌጥ ማለት ነው ።
ጆቴ፡ የወለጋ ባላባት ።
ጆንያ (ዮች)፡ የጭረት የቃጫ ከረ ጢት ("እንደ ጭልጊ የተሰፋ ትልቁም ትን ሹም") ።
ጆፌ፡ ላባውና ጠጕሩ የበዛ አሞራ ጥንበ በላ ።
ጆፌ፡ ብዙ ላባ፡ ጀፈጀፈ ።
ጆፍጆፌ፡ ብዛትና ርዝማኔ ያለው ቈንዳላ ጠጕር ።
No comments:
Post a Comment