ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ ኘ አ ከ ኸ ወ ዐ ዘ ዠ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ
ቸ፡ ከተ የተዴቀለ ያማርኛ...ፊደል ("ቸከለንና ቸኩለን" ተመልከት) ።
ቸ፡ የነና የከ የጸና የቀ የጄ ተወራራሽ ። ("ኄር - ቸር" - "ክህለ - ቻለ" - "ጸፈቀ - ቸፈገ" - "ቃመ - ቻመ" - "ጀነነ - ቸነነ" የመሰለው ኹሉ) ።
ቸ፡ የፊ ወራሽ ።
ቸለለ (ቸለቸለ)፡
ቸለለ (ጸለለ)፡ ተወ ለገመ ("ተለለን" ተ...መልከት) ።
ቸለሰ፡ በቀንድ አስተኛ ማንቍርትን ወንገትን ወደ ላይ ማዥራትን ወደ ታች አደረገ (ዘለስ ለማረድ) ።
ቸለሰ፡ ከነበለ ደፋ ገለበጠ ጨርሶ አፈሰሰ (ብዙ ውሃን ደምን) ።
ቸለስችልስ አለ፡ ግልብጥ አለ ተቸለሰ ።
ቸለቸለ/ተለተለ) አንቸለቸለ፡ በፍጥነት እነበበ እንበለበለ ።
ቸላሳ/ችልስ፡ የተቸለሰ/የፈሰሰ (ክን ብል ዝልስ) ።
ቸላሽ (ሾች)፡ የቸለሰ/የሚቸልስ (አፍሳሽ) ።
ቸል አለ፡ ቸለል አለ ጠመመ...ለገመ ዝም አለ ።
ቸል/ቸለል፡ መተው መጥመም መለገም ዝም ማለት (ዘዳ. ፴፩፡ ፯, ፰) ።
ቸልተኛ (ኞች)፡ ቸል የሚል (መዝ. ፲፡ ፬፡ ምሳ. ፩፡ ፴፪፡ ፲፫፡ ፲፭) ።
ቸልታ፡ ቸል ማለት ጥመት ልግም ዝምታ (ኤር. ፵፰፡ ፲) ።
ቸልቻ፡ ቦዝ አንቀጽ ("ሰው ዐርሶ ወይም ነግዶ ያድራል") ።
ቸልቻ፡ ንኡስ አግባብ ና ("ብሉና ጠጡና መቱና ዕረፉ") ።
ቸመቸመ (ተመተመ)፡ ደመደመ ።
ቸመቸመ፡ አብዝቶ ሠራ ዘራ ቤትን እኽልን አቆመ ጦርን ።
ቸምቻሚ፡ የቸመቸመ/የሚቸመችም (ኣብ...) ።
ቸምቻማ/ቸርቻማ፡ ደምዳማ ።
ቸሰረ፡ ረፈቀ ደነሰረ ።
ቸሰቸሰ) አንቸሰቸሰ፡ እሱ ሀረ ፋና እንፋሎት አወጣ ።
ቸሰቸስ/ቸስቻሳ፡ የተንቸሰቸሰ/የሚንቸሰቸስ (ርጥበት ያለው ዕንጨት) ።
ቸሳሪ፡ የቸሰረ/የሚቸስር (ደንሳሪ) ።
ቸሳራ/ችስር፡ የተቸረ...ደንሳራ ድን...ችስር አለ ድንስር አለ ተቸሰረ ።
ቸስቸስ አለ፡ አጐበጐበ ።
ቸረ ቼረ (ኀየረ/ኄረወ)፡ ሰጠ ናን...ለገስ ።
ቸረረ) ሰሪር/ሰረረ ። (ትግ፡ ጠረረ) አንቻረረ፡ እንሻረረ አዘለለ ።
ቸረቸመ፡ ሰበረ ሸረፈ በጠፈ እ...፥ መር ።ረሰ ስለት አሳጣ ።
ቸረቸመ፡ አጠረሰ ኣስተካከለ ።
ቸረቸረ (ተረተረ)፡ ፈታ በተነ ተነ...ተነ ዘረዘረ በጥቂት በጥቂቱ ሺ ዕቃን ከመደብር ገዝቶ በዳ ተቀምጦ ። ዘሩ ቸረረ ነው ።
ቸረቸፈ፡ ቸረቸመ ።
ቸረፈፈ/ተረፈፈ) አንቸረፈፈ፡ አስኰረፈ በተገብሮነትም ይፈታል ። እንችርፍ ። ያንቸረፈፈ/የተንቸረፈፈ/ያ...ኰረፈ ።
ቸረፈፍ/ቸርፋፋ፡ የተንቸረፈፈ/የሚንቸረፈፍ (እራፊ እንችርፍ) ።
ቸሩ፡ ደጉ ለጋሱ ዶልዷሊ ሳይለምኑት ዝናምን ለዘር ጠልን ለመክር የሚሰጥ መጋቢ ዓለማት ። "ስለ ቸሩ እግዚክ" እንዲል ተማሪ ።
ቸሪቱ፡ ቸሪት ደጊቱ ደጊት ።
ቸሬ፡ የሰው ስም ("የኔ ቸር" ማለት...ነው) ።
ቸር መር፡ ቸረረ ። ችርንችር፡ እራት ማእዘን ያለው ዕንፊት (በትረ ሙሴ) ።
ቸር፡ በጎ ደኅና ። "ቸርያውልኸ ቸር ያሳድርኸ ቸር ያሰማኸ" እንዲሉ ።
ቸር ቸር አለ፡ መር አለ እባቡ ነብሩ ።
ቸር አገር ኼደ፡ ሞተ ነፍሱ ወደ ሰማይ ዐረገች ።
ቸር አገር፡ የቸር አገር (ገነት መንግሥተ ሰማይ ደግ አገር) ።
ቸር/ቼር (ኄር)፡ ደግ ጻድቅ ሰው ሰዉ ለጋስ እባ መስጠት እጀ ሰፊ ለነፃ የማይል ለድኻ ቈርሶ ያጐርሣል ቀዶ ያለ ብሳል (ዮሐ. ፯፡ ፲፪፡ ፲፡ ፲፩) ።
ቸርቻማ፡ ሰባራ ሸራፋ ።
ቸርቻሢ፡ የቸረቸመ/የሚቸረችም (ሽ...ሪፊ ኣጥራሽ) ።
ቸርቻሪ (ሮች)፡ የቸረቸረ/የሚቸረችር (በታኝ ተንታኝ ዘርዛሪ ከመደብር ውብ ሽያጭ) ።
ቸርቻሪነት፡ ቸርቻሪ መኾን ።
ቸርነት (ኂርውና)፡ ቸር መኾን ለጋ...ስነት (፩ሳሙ. ፳፡ ፲፭፡ ሉቃ. ፮፡ ፴፭፡ ፪ቆሮ. ፮፡ ፮) ።
ቸርነት፡ የሰው ስም ።
ቸሮች (ኄራን)፡ ሰዎች ለጋሶች...#...ደጃች ሰዎች ጻድቃን ።
ቸበቸበ (ጨበጨበ)፡ ጣለ መታ...ደበደበ ወታ እኸልን በለበት ።
ቸበቸበ፡ በርካሽ ሼጠ ።
ቸበቸበ፡ ዐረደ ቈረጠ ።
ቸበቸበ፡ እሳትን በአፈር በቅጠል አጠፋ ።
ቸባቸበ፡ ወቃቃ ደባደበ ።
ቸብ ቸብ አደረገ፡ እጁን ጸፋ መላልሶሶ አጨበጨበ ።
ቸብ አደረገ፡ በፍጥነት ሸጠ ለወጠ ።
ቸብ አደረገ፡ ጭብጨባ ዠመረ ። ("ቸብ አድርግ" እንዲል ዘፋኝ) ።
ቸብቸቦ፡ ራስ ካንገት በላይ ያለ ። ዳዊት የጎልያድን ቸብቸቦ በቈረጠ ጊዜ የፍልስጥኤም ሰዎች ድል ኾነው ሸሹ ። ቸብቸቦ ቍንጮንና ቈንዳላንም ያስተረጕማል ።
ቸብቸቦ፡ የወረብና የቅኔ ጭብጨባ (ከጭብጨባ ጋራ የሚባል ወረብ) ።
ቸብቻቢ፡ የቸበቸበ/የሚቸበችብ (ወቂ) ።
ቸቸረ፡ ፈረ ቃመ ።
ቸቻሪ፡ የትቸረ/የሚተች (ገፋሪ ታሚ) ።
ቸነቧ/ሐመገ) አቸነቧ፡ ረገጠ...መታ ።
ቸነነ፡ ወነገ ወሰጠ ።
ቸነነ፡ ጀነነ አኰራ ቈነነ ኣጓደደ ።
ቸነኔ/ቸናና/ችንን፡ የተቸነነ...ጅንን ክሩ ቍንን የተወነገ ውንግ ።
ቸነከረ (ነከረ/ተከለ)፡ ሰመረ በችንካር ከንጨት ጋራ ወጋ መታ አያያዘ ኣጣበቀ አናኘ አነከረ ።
ቸነፈር (ነፈረ)፡ የበሽታ ስም ዕልቂት መቅሠፍት ከጦርነት በኋላ የሚመጣ ሰውን እያናፈረ ፈጥኖ የሚገድል ዕመም በግእዝ ብድብድ ይባላል ። ("ሀባ ቸነፈር" እንዲሉ - ዕን. ፫፡ ፭፡ ማቴ. ፳፬፡ ፯) ።
ቸናኝ፡ የቸነነ/የሚቸንን (ጀናኝ ቈናኝ) ።
ቸንማ፡ ከርሳስ የተበጀ የገበጣ ጠጠር ።
ቸንቧ ቸንቧ አለ፡ በጭርቅ በጭ...ርቅ አለ ።
ቸንካሪ፡ የቸነከረ/የሚቸነክር ።
ቸከ (ስሕከ)፡ ኣደፈ ለመመ ደገደገ ።
ቸከለ፡ ተከለ ቀበቀበ ።
ቸከቸከ፡ ውኃ ነቀሰ ጠቀጠቀ ።
ቸካይ፡ የቸከለ/የሚቸል (ቀብቃቢ) ።
ቸኰለ፡ ጠደፈ ፈጠነ በሥራ በነገር ። ("ተረት" - የቸኰለች አፍሳ ለቀመች) ።
ቸኰል፡ የሰው ስም ("ቶሎ ተወለደ" ማለት ነው) ።
ቸኳይ (ዮች)፡ የሚቸኵል ጠዳፊ ።
ቸው፡ የሩቆች ወንዶችና ሴቶች ዝርዝር ። ("እሱ እነሱን ወወቃቸው ወደዳቸው") ። በጥሬም ሲገባ "ቤታቸው ሥራቸው" ይላል ።
ቸገረ፡ ጠፋ ታጣ ጨነቀ ተሳነ ። ("ተረት" - የቸገረው እርጉዝ ያገባል የባሰበት እመጫት - "ተገረን" አስተውል) ።
ቸጋሪ፡ የቸገረ/የሚቸግር (ልብስ ጕርሥ) ።
ቸግሮ፡ ገዶ ጨንቆ ተስኖ ።
ቸፈረ (ሰፈረ)፡ ቃመ ባፍ ።
ቸፈቸፈ (ተፈተፈ)፡ ጨቀጨቱ ጨፈ...ወፈ ሸፈሸፈ ።
ቸፈቸፈ፡ አዠ እካፋ ።
ቸፈቸፍ፡ ጨፈጨፍ ።
ቸፈነነ (ቸነነ)፡ ጀነነ እኰራ ።
ቸፈነነ፡ ተጀነነ ኰራ ቐል እለ...ትዛዝን ።
ቸፋሪ፡ የቸፈረ/የሚቸፍር (ቃሚ) ።
ቸፋፈር፡ እቃቃም መቸፈር ።
ቸፍቻፊ (ተፍታፊ)፡ የፈቸፈ/የሚቸፈችፍ (ጨቅጫቂ ፍረ...) ።
ቸፍቻፋ፡ ጨቅጭቃ ነገረኛ ።
ቹ፡ የሩቅ ወንድ ዝርዝር በብዙዎች ስም ጫፍ የሚነዝር ። ("በጎች - በጎቹ" - "ፍየሎች - ፍየሎቹ" - "የርሱ በጎች ፍየሎች") ።
ቺኮሮ፡ የተክል ስም (የባሕር አገር ተክል) ።
ቻ፡ በስም መጨረሻ እየገባ ምእላድ ይኾናል ። ("ዳር - ዳርቻ" - "ዐፈር - ዐፈርቻ" - "ፀረም - ዐራሙቻ" - "ሥር - ሥርቻ" - "ጥል - ጥላቻ") ። ትርጓሜውም ዐይነትንና ኹኔታን ያሳያል ።
ቻለ (ክህለ)፡ ተሸከመ ወሰነ ያዘ...እፃመረ ጨረሰ ማሠ ።
ቻል (ከሀል)፡ አትተው ሚስት እድርግ ። ልጃገረድን ለለፈና ለደፈረ ይነገራል ።
ቻል፡ ዐሥረ ፈጅ ጋን ። አይቻል፡ ትልቅ ቶፋ ።
ቻመ፡ ቃመ ("ቸፈረን" እይ) ።
ቻቻ/ግ፵) አንቻቻ፡ እንነሣ...አስጮኸ ።
ቻቻታ፡ ታ የጉባኤ ኸት ።
ቻቻታ፡ ግታ (ቻቻ) ። ቻቻቼግቴ፡ (ቻቻ) ።
ቻቻቼ፡ ዝኒ ከማሁ ማቲ ።
ቻች (ተሐተ)፡ ታናሽ ጥዋ (የመንተል ዐይነት) ። ("መስቴን ቡዪትን በግራትን" ተመልከት) ።
ቻይ (ከሃሊ)፡ የቻለ...
ቻይ፡ የሚችል፡ (ቻለ) ።
ቼ (ኧዬ)፡ እኔ ለሚሉ ወንድና ሴት ባለቤትነትን የሚያሳይ ዝርዝር ። ("ላሞች - ላሞቼ" - "ፈረሶች - ፈረሶቼ" - "የኔ ላሞች ፈረሶች") ።
ቼ በለው፡ የክራር መቺ ዘፈን አዝማች ።
ቼ ቼ ቼ፡ ሰንጋ ምት የፈረስ ምስ...ጋና በማሲንቆ ። "ና ቼ ቼ ቼ ቼ ና ቼ ቼ ቼ ቼ" ። ከፈረሰኞች የምናውቃቸው በሻኸ አቦዬ ኀይሌ አንዳርጋቸው ("ቼቼን" እይ) ።
ቼ፡ ፈረስን ለመከልከልና ለመንዳት ለመጋለብ የሚነገር ቃል። ("ቼ ፈረሴ ቍና ገብሴ" እንዲሉ ልጆች) ።
ቼቼ፡ ማዘል እንቡቡ በታች መኾን ። ቼቼ አለ፡ ሀዘለ በዠርባ ተሸከመ ። ("ቼን" ተመልከት) ።
ቼክ፡ ልዩ ወረቀት (ከባንክ ገንዘብ ማዘዣ) ።
ች፡ ለሩቅ ሴት የዘማችና የነባር አን...ቀጽ ዝርዝር ። ("በላች ጠጣች ኼደች መጣች ነች") ። በግእዝ መሠረቱ ት ነው ። የጭራሮ መብራት
ች፡ ስምን አብዢ፡ ዎች ።
ችሃ፡ ያገር የነገድ ስም (ከ፯ ቤት ጕራጌ አንዱ ችሃ ይባላል) ።
ችለሳ፡ ክንበላ ግልበጣ ።
ችላ ባይ፡ ችላ የሚል ቸልተኛ ሀኪ...ተኛ ።
ችላ፡ ቸል ተወት ሀኬት ። ("ክፉን ችላ" - የውሻ ስም) ።
ችላ አለ፡ ቸል አለ ተክየ ።
ችላ፡ አይቶ እንዳላዩ ሰምቶ እንዳልሰሙ መኾን ። ("መግዛት ቢያምርኽ ችላ ጥጋብ ቢያምርሽ ጠላ" እንዲሉ) ።
ችልስ ችልስ አለ፡ ፍስስ - ፍስስ...አለ ።
ችልስ አደረገ፡ ድፍት አደረገ ።
ችሎተኛ (ኞች)፡ በችሎት የሚቀመጥ ነገረተኛ ።
ችሎታ፡ የሥራ ዕውቀት ። ("ይቻላል" - ይኾናል ይደረጋል) ። ("አይቻልም" - አይኾንም አይደረግም) ። ("አልተቻለውም" - አልተመቸውም ኣልደላውም ዕረፍት አላገኘም) ።
ችሎት (ክሂሎሁ)፡ ታግምት ።
ችሎት (ክሂሎት)፡ ዳኝነት ሙግት...ክርክር ። የዳኝነት ሥራ ብዙ ትዕግሥትና ዕውቀት ስለሚፈልግ ችሎት መቻል ተባለ ።
ችሎት፡ ሥልጣን መብት (ለዜና. ፳፱፡ ፲፩፡ ዮሐ. ፲፡ ፲፰) ።
ችሎት፡ ሸንጎ አደባባይ ዐውድ ።
ችሎት ተመለሰ፡ ዳኛ ተነሣ ጉባ...ኤው ተበተነ ።
ችሎቶች፡ ሥልጣኖች መብቶች ።
ችምችም ለፎ፡ ብዙ ሰራዊት ("ለፎን" ተመልከት) ።
ችምችም ለፎ፡ ዘንጋዳ አበቃቀሉ ብዛት ያለው ።
ችምችም አለ፡ በዝቶ ታየ ።
ችምችም፡ የተቸመቸመ/ችርችም (ስለት...መንደር ብዙ ጦር) ።
ችምችም ያለ፡ ጭፍቅ ችፍግ ያለ ።
ችምችሞ፡ ብዙ ዐይነት ምግብ ።
ችሰራ፡ ድንሰራ ።
ችስ አለ፡ ፍም ወይም ትኩስ ቈሎ ውሃ በገባበት ጊዜ የጪስ የላበት ድምፅ ኣሰማ ።
ችስችሳ፡ የቈላ የበረሓ ጕንዳን ምሥ...በል ሺሾ ።
ችርቸራ፡ መቸርቸር ።
ችርቻሪ/ችርቻሮ፡ ዝርዘራ ብተና ትንተና (የብትን የትንትን ዕቃ አሻሻጥ) ።
ችርችም አለ፡ ጥርስ አለ ።
ችርችም፡ የተቸረቸመ (ስብር ሽርፍ) ።
ችሮታ (ኂሩት)፡ አገኘዋለኹ ይመለስልኛል የማይባል ስጦታ ቸርነት ። ("ሲፈራ ሲቸር" - ልስጥ እልስጥ ላድርግ እላድርግ ልምታ አልምታ እያለ የሞት ሞቱን) ።
ችባሓ፡ በተጕለት ውስጥ ያለ ቀበሌ (ችባሓ ያለበት የበቀለበት - "ችባሓ ጊዮርጊስ" እንዲሉ) ።
ችባሓ፡ የዛፍ ስም (እንደ ሾላ ያለ ዕንጨት ወተታም) ።
ችብቸባ፡ ውቂያ ጭብጨባ ።
ችቦ፡ የጭራሮ መብራት ዳቦት ቲሃ ።
ችቸራ፡ የመቸቸ ሁኔታ ።
ችችር፡ የተቸቸረ/የተታ (በጕንጭ...ውስጥ ያለ ጥፊ) ።
ችን፡ እኛ የሚሉ ወንዶችና ሴቶች የአንቀጽና የጥሬ ዝርዝር ። ("እሷ እኛን ዐወቀችን ዐይናችን ዦሯችን") ።
ችን፡ ያገር/የነገድ ስም፡ ሺን ።
ችንቻም (ሞች)፡ ድዳም ። ችንቹ፡ ያፈ...ከ ።
ችንች፡ ሽንቶ ስንክ ነጭ ። አባ ጨዓረ ከመከር በኋላ የእንቡስንና የትለምን ዛፍ ቅጠል ከታች እስከ ላይ በልቶ የሚስ ችፌ ቍስል ቸፈቸፈ ። ቸፈገ (ጸፈቀ)፡ ፈተ ጠቀጠቀ አቀራረበ አበዛ ጅብ እደረገ ።
ችንች፡ ድድ የድድ መሥመር ።
ችንከራ፡ የመቸንከር ሥራ ።
ችንካር (ሮች)፡ አራት ማእዘን ያለው የዱሮ ምስማር ልብ ውጋት በቁመትም በውፍረትም ከዛሬው ይበልጣል በግእዝ ቀኖት ይባላል (ኢሳ. ፳፪፡ ፳፭) ።
ችንካር፡ ሳንቃን ከሳንቃ የሚያገናኝ ውስጣዊ የንጨት ቅርቃር ሰፊና ቀን (ዘፀ. ፳፮፡ ፲፯) ።
ችንካር፡ ከደንጊያ የሚገኝ ማዕድን መ...መጣብቅ የተሠራውን የተሰበረውን የንሓስና የመዳብ የብር የወርቅ ዕቃ ጥቂት ክብረ ሰማይ ተጨምሮበት ማያያዣ ማገናኛ ።
ችንክር፡ የተቸነከረ/የተወጋ/የተጣበቀ (óንወት ብረት የጌታችን እጅና እግር) ።
ችኩል (ሎች)፡ የቸኰለ ጥዱፍ (መክ. ፯፡ ፱፡ ፪ጢሞ. ፫፡ ፬) ። ("የዥብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል" እንዲሉ) ።
ችኩልነት፡ ጥዱፍነት ።
ችካል፡ የንጨት የብረት ቅብቃብ (መሳ. ፭፡ ፳፮) ።
ችካሎች፡ ቅብቃቦች (ዘኍ. ፬፡ ፴፪) ።
ችካም፡ በጥርሱ ላይ ችክ ያለበት የበዛበት ።
ችክ ምንችክ አለ፡ ሞዘዘ ("መነቸከን" እይ) ።
ችክ አለ፡ ሙዝዝ አለ ።
ችክ አደረገ፡ ጠቅ አደረገ ።
ችክ፡ ውግት ።
ችክ፡ የብስ ስም ።
ችክ/ችኽ፡ የጥርስ እድፍ ልማም ስሓ ሳካ ።
ችክል፡ የተቸከለ/የተቀበቀቡ ቅብቅብ ።
ችክታ፡ ያፍላ የውበት ተቃራኒ አለማማር የፊት መብረድ ችክ ማለት ።
ችኮ፡ ሞዛዛ ዝኝ መንቻካ ።
ችኰላ፡ ጥድፊያ ፍጥነት (ዘዳ. ፲፪፡ ፫፡ ገላ. ፮፡ ፩) ።
ችኹ፡ የቅርቦች ወንዶችና ሴቶች የአ...ንቀጽና የስም ዝርዝር ። ("እሱ እናንተን ዐወቃችኹ እጃችኹ እግራችኹ") ።
ችጉር፡ የተቸገረ (ችጋረኛ ራብተኛ ዕርዝተኛ) ።
ችጋር፡ ራብ ጠኔ (ምሳ. ፳፯፡ ፲፩) ። ችጋረኛ (ኞች)፡ ራብተኛ ቀጠና የያዘው ሰው ይልሰው ይቀምሰው የሌለው (መዝ. ፱፡ ፲፰, ፱፡ ፲፡ ፰, ፬፡ ፱፡ ፱, ፲፪፡ ፻፪፡ ፲፯፡ ኢሳ. ፴፪፡ ፯) ።
ችግ፡ በግን ለመከልከል የሚነገር ቃል። ዘሩ ሸገገ ነው ።
ችግ አለ፡ ከለከለ መለሰ በግን ።
ችግረኛ (ኞች)፡ የተቸገረ (ችግር የገ...ባው የጸናበት ድኻ) ።
ችግሬ፡ የችግር መናኛ ሥራ ልብስ ጣራ ሥሥ የፈረንጅ ምላጭ ።
ችግር አለው፡ ጨነቀው ጠበበው የሚያደርገውን ዐጣ ።
ችግር፡ ዕጦት የመፍቅድ ጥፋት ("አማረን" እይ) ።
ችግኝ (ተገነ)፡ የሣር የቅጠል የዛፍ...የተክል ፍል ከላይ በዳስ ከታች በጀጐል የሚተገን ("ቍኝንና ጭጕኝን" ተመልከት) ።
ችግኝ ቸከለ
ችፌ (ችፋዊ)፡ የቍስል ስም ኹል ጊዜ የሚያዥ የወፈፍ ዐይነት ቍስል ዐልፎ ዐልፎ ሽፍ የሚል (ዘዳ. ፳፰፡ ፳፯፡ ዘሌ. ፲፫፡ ፶፬) ። መድኀኒቱም የተወቀጠ ኮሶ በማር ለውሶ መቀባትና ቅጠል ለጥፎ በርቅ ማሰር ነው ።
ችፍ፡ ሐሩር ረቂቅ ዕከክ ።
ችፍ ችፍ አለ፡ ጭፍጭፍ ክፍክፍ እለ በረቂቅ ዘ...ለገስ ።
ችፍ አለ፡ እዥ እሳየ ሸፈ ።
ችፍርግ (ቸፈገ)፡ ቁመተ ወር ፀጽቀ ብዙ ዕንጨት ችፍግ ር ስሯጽ ነው ።
ችፍችፋም፡ ጭቅጭቃም ንዝንዛም ።
ችፍችፍ፡ ጭቅጭቅ ንዝንዝ ።
ችፍግ (ጽፉቅ)፡ የተቸፈገ (ጭፍቅ ጥ...ቅጥቅ ዱር - መዝ. ፲፡ ፱፡ ኤር. ፬፡ ፯፡ ሕዝ. ፳፡ ፳፮) ።
ችፍግ አለ (ተጸፍቀ)፡ ጥቅጥቅ እለ (ደን ምሣ ኾነ) ።
ችፍግነት፡ ጥቅጥቅነት (ኢሳ. ፲፡ ፴፬፡ ሕዝ. ፴፩፡ ፫) ።
ቿ (ችዋ)፡ የሩቅ ሴት ዝርዝር ። ("ቤቶች - ቤቶቿ" - "ላሞች - ላሞቿ" - "የርሷ ቤቶች ላሞች") ።
ቸ፡ ከተ የተዴቀለ ያማርኛ...ፊደል ("ቸከለንና ቸኩለን" ተመልከት) ።
ቸ፡ የነና የከ የጸና የቀ የጄ ተወራራሽ ። ("ኄር - ቸር" - "ክህለ - ቻለ" - "ጸፈቀ - ቸፈገ" - "ቃመ - ቻመ" - "ጀነነ - ቸነነ" የመሰለው ኹሉ) ።
ቸ፡ የፊ ወራሽ ።
ቸለለ (ቸለቸለ)፡
ቸለለ (ጸለለ)፡ ተወ ለገመ ("ተለለን" ተ...መልከት) ።
ቸለሰ፡ በቀንድ አስተኛ ማንቍርትን ወንገትን ወደ ላይ ማዥራትን ወደ ታች አደረገ (ዘለስ ለማረድ) ።
ቸለሰ፡ ከነበለ ደፋ ገለበጠ ጨርሶ አፈሰሰ (ብዙ ውሃን ደምን) ።
ቸለስችልስ አለ፡ ግልብጥ አለ ተቸለሰ ።
ቸለቸለ/ተለተለ) አንቸለቸለ፡ በፍጥነት እነበበ እንበለበለ ።
ቸላሳ/ችልስ፡ የተቸለሰ/የፈሰሰ (ክን ብል ዝልስ) ።
ቸላሽ (ሾች)፡ የቸለሰ/የሚቸልስ (አፍሳሽ) ።
ቸል አለ፡ ቸለል አለ ጠመመ...ለገመ ዝም አለ ።
ቸል/ቸለል፡ መተው መጥመም መለገም ዝም ማለት (ዘዳ. ፴፩፡ ፯, ፰) ።
ቸልተኛ (ኞች)፡ ቸል የሚል (መዝ. ፲፡ ፬፡ ምሳ. ፩፡ ፴፪፡ ፲፫፡ ፲፭) ።
ቸልታ፡ ቸል ማለት ጥመት ልግም ዝምታ (ኤር. ፵፰፡ ፲) ።
ቸልቻ፡ ቦዝ አንቀጽ ("ሰው ዐርሶ ወይም ነግዶ ያድራል") ።
ቸልቻ፡ ንኡስ አግባብ ና ("ብሉና ጠጡና መቱና ዕረፉ") ።
ቸመቸመ (ተመተመ)፡ ደመደመ ።
ቸመቸመ፡ አብዝቶ ሠራ ዘራ ቤትን እኽልን አቆመ ጦርን ።
ቸምቻሚ፡ የቸመቸመ/የሚቸመችም (ኣብ...) ።
ቸምቻማ/ቸርቻማ፡ ደምዳማ ።
ቸሰረ፡ ረፈቀ ደነሰረ ።
ቸሰቸሰ) አንቸሰቸሰ፡ እሱ ሀረ ፋና እንፋሎት አወጣ ።
ቸሰቸስ/ቸስቻሳ፡ የተንቸሰቸሰ/የሚንቸሰቸስ (ርጥበት ያለው ዕንጨት) ።
ቸሳሪ፡ የቸሰረ/የሚቸስር (ደንሳሪ) ።
ቸሳራ/ችስር፡ የተቸረ...ደንሳራ ድን...ችስር አለ ድንስር አለ ተቸሰረ ።
ቸስቸስ አለ፡ አጐበጐበ ።
ቸረ ቼረ (ኀየረ/ኄረወ)፡ ሰጠ ናን...ለገስ ።
ቸረረ) ሰሪር/ሰረረ ። (ትግ፡ ጠረረ) አንቻረረ፡ እንሻረረ አዘለለ ።
ቸረቸመ፡ ሰበረ ሸረፈ በጠፈ እ...፥ መር ።ረሰ ስለት አሳጣ ።
ቸረቸመ፡ አጠረሰ ኣስተካከለ ።
ቸረቸረ (ተረተረ)፡ ፈታ በተነ ተነ...ተነ ዘረዘረ በጥቂት በጥቂቱ ሺ ዕቃን ከመደብር ገዝቶ በዳ ተቀምጦ ። ዘሩ ቸረረ ነው ።
ቸረቸፈ፡ ቸረቸመ ።
ቸረፈፈ/ተረፈፈ) አንቸረፈፈ፡ አስኰረፈ በተገብሮነትም ይፈታል ። እንችርፍ ። ያንቸረፈፈ/የተንቸረፈፈ/ያ...ኰረፈ ።
ቸረፈፍ/ቸርፋፋ፡ የተንቸረፈፈ/የሚንቸረፈፍ (እራፊ እንችርፍ) ።
ቸሩ፡ ደጉ ለጋሱ ዶልዷሊ ሳይለምኑት ዝናምን ለዘር ጠልን ለመክር የሚሰጥ መጋቢ ዓለማት ። "ስለ ቸሩ እግዚክ" እንዲል ተማሪ ።
ቸሪቱ፡ ቸሪት ደጊቱ ደጊት ።
ቸሬ፡ የሰው ስም ("የኔ ቸር" ማለት...ነው) ።
ቸር መር፡ ቸረረ ። ችርንችር፡ እራት ማእዘን ያለው ዕንፊት (በትረ ሙሴ) ።
ቸር፡ በጎ ደኅና ። "ቸርያውልኸ ቸር ያሳድርኸ ቸር ያሰማኸ" እንዲሉ ።
ቸር ቸር አለ፡ መር አለ እባቡ ነብሩ ።
ቸር አገር ኼደ፡ ሞተ ነፍሱ ወደ ሰማይ ዐረገች ።
ቸር አገር፡ የቸር አገር (ገነት መንግሥተ ሰማይ ደግ አገር) ።
ቸር/ቼር (ኄር)፡ ደግ ጻድቅ ሰው ሰዉ ለጋስ እባ መስጠት እጀ ሰፊ ለነፃ የማይል ለድኻ ቈርሶ ያጐርሣል ቀዶ ያለ ብሳል (ዮሐ. ፯፡ ፲፪፡ ፲፡ ፲፩) ።
ቸርቻማ፡ ሰባራ ሸራፋ ።
ቸርቻሢ፡ የቸረቸመ/የሚቸረችም (ሽ...ሪፊ ኣጥራሽ) ።
ቸርቻሪ (ሮች)፡ የቸረቸረ/የሚቸረችር (በታኝ ተንታኝ ዘርዛሪ ከመደብር ውብ ሽያጭ) ።
ቸርቻሪነት፡ ቸርቻሪ መኾን ።
ቸርነት (ኂርውና)፡ ቸር መኾን ለጋ...ስነት (፩ሳሙ. ፳፡ ፲፭፡ ሉቃ. ፮፡ ፴፭፡ ፪ቆሮ. ፮፡ ፮) ።
ቸርነት፡ የሰው ስም ።
ቸሮች (ኄራን)፡ ሰዎች ለጋሶች...#...ደጃች ሰዎች ጻድቃን ።
ቸበቸበ (ጨበጨበ)፡ ጣለ መታ...ደበደበ ወታ እኸልን በለበት ።
ቸበቸበ፡ በርካሽ ሼጠ ።
ቸበቸበ፡ ዐረደ ቈረጠ ።
ቸበቸበ፡ እሳትን በአፈር በቅጠል አጠፋ ።
ቸባቸበ፡ ወቃቃ ደባደበ ።
ቸብ ቸብ አደረገ፡ እጁን ጸፋ መላልሶሶ አጨበጨበ ።
ቸብ አደረገ፡ በፍጥነት ሸጠ ለወጠ ።
ቸብ አደረገ፡ ጭብጨባ ዠመረ ። ("ቸብ አድርግ" እንዲል ዘፋኝ) ።
ቸብቸቦ፡ ራስ ካንገት በላይ ያለ ። ዳዊት የጎልያድን ቸብቸቦ በቈረጠ ጊዜ የፍልስጥኤም ሰዎች ድል ኾነው ሸሹ ። ቸብቸቦ ቍንጮንና ቈንዳላንም ያስተረጕማል ።
ቸብቸቦ፡ የወረብና የቅኔ ጭብጨባ (ከጭብጨባ ጋራ የሚባል ወረብ) ።
ቸብቻቢ፡ የቸበቸበ/የሚቸበችብ (ወቂ) ።
ቸቸረ፡ ፈረ ቃመ ።
ቸቻሪ፡ የትቸረ/የሚተች (ገፋሪ ታሚ) ።
ቸነቧ/ሐመገ) አቸነቧ፡ ረገጠ...መታ ።
ቸነነ፡ ወነገ ወሰጠ ።
ቸነነ፡ ጀነነ አኰራ ቈነነ ኣጓደደ ።
ቸነኔ/ቸናና/ችንን፡ የተቸነነ...ጅንን ክሩ ቍንን የተወነገ ውንግ ።
ቸነከረ (ነከረ/ተከለ)፡ ሰመረ በችንካር ከንጨት ጋራ ወጋ መታ አያያዘ ኣጣበቀ አናኘ አነከረ ።
ቸነፈር (ነፈረ)፡ የበሽታ ስም ዕልቂት መቅሠፍት ከጦርነት በኋላ የሚመጣ ሰውን እያናፈረ ፈጥኖ የሚገድል ዕመም በግእዝ ብድብድ ይባላል ። ("ሀባ ቸነፈር" እንዲሉ - ዕን. ፫፡ ፭፡ ማቴ. ፳፬፡ ፯) ።
ቸናኝ፡ የቸነነ/የሚቸንን (ጀናኝ ቈናኝ) ።
ቸንማ፡ ከርሳስ የተበጀ የገበጣ ጠጠር ።
ቸንቧ ቸንቧ አለ፡ በጭርቅ በጭ...ርቅ አለ ።
ቸንካሪ፡ የቸነከረ/የሚቸነክር ።
ቸከ (ስሕከ)፡ ኣደፈ ለመመ ደገደገ ።
ቸከለ፡ ተከለ ቀበቀበ ።
ቸከቸከ፡ ውኃ ነቀሰ ጠቀጠቀ ።
ቸካይ፡ የቸከለ/የሚቸል (ቀብቃቢ) ።
ቸኰለ፡ ጠደፈ ፈጠነ በሥራ በነገር ። ("ተረት" - የቸኰለች አፍሳ ለቀመች) ።
ቸኰል፡ የሰው ስም ("ቶሎ ተወለደ" ማለት ነው) ።
ቸኳይ (ዮች)፡ የሚቸኵል ጠዳፊ ።
ቸው፡ የሩቆች ወንዶችና ሴቶች ዝርዝር ። ("እሱ እነሱን ወወቃቸው ወደዳቸው") ። በጥሬም ሲገባ "ቤታቸው ሥራቸው" ይላል ።
ቸገረ፡ ጠፋ ታጣ ጨነቀ ተሳነ ። ("ተረት" - የቸገረው እርጉዝ ያገባል የባሰበት እመጫት - "ተገረን" አስተውል) ።
ቸጋሪ፡ የቸገረ/የሚቸግር (ልብስ ጕርሥ) ።
ቸግሮ፡ ገዶ ጨንቆ ተስኖ ።
ቸፈረ (ሰፈረ)፡ ቃመ ባፍ ።
ቸፈቸፈ (ተፈተፈ)፡ ጨቀጨቱ ጨፈ...ወፈ ሸፈሸፈ ።
ቸፈቸፈ፡ አዠ እካፋ ።
ቸፈቸፍ፡ ጨፈጨፍ ።
ቸፈነነ (ቸነነ)፡ ጀነነ እኰራ ።
ቸፈነነ፡ ተጀነነ ኰራ ቐል እለ...ትዛዝን ።
ቸፋሪ፡ የቸፈረ/የሚቸፍር (ቃሚ) ።
ቸፋፈር፡ እቃቃም መቸፈር ።
ቸፍቻፊ (ተፍታፊ)፡ የፈቸፈ/የሚቸፈችፍ (ጨቅጫቂ ፍረ...) ።
ቸፍቻፋ፡ ጨቅጭቃ ነገረኛ ።
ቹ፡ የሩቅ ወንድ ዝርዝር በብዙዎች ስም ጫፍ የሚነዝር ። ("በጎች - በጎቹ" - "ፍየሎች - ፍየሎቹ" - "የርሱ በጎች ፍየሎች") ።
ቺኮሮ፡ የተክል ስም (የባሕር አገር ተክል) ።
ቻ፡ በስም መጨረሻ እየገባ ምእላድ ይኾናል ። ("ዳር - ዳርቻ" - "ዐፈር - ዐፈርቻ" - "ፀረም - ዐራሙቻ" - "ሥር - ሥርቻ" - "ጥል - ጥላቻ") ። ትርጓሜውም ዐይነትንና ኹኔታን ያሳያል ።
ቻለ (ክህለ)፡ ተሸከመ ወሰነ ያዘ...እፃመረ ጨረሰ ማሠ ።
ቻል (ከሀል)፡ አትተው ሚስት እድርግ ። ልጃገረድን ለለፈና ለደፈረ ይነገራል ።
ቻል፡ ዐሥረ ፈጅ ጋን ። አይቻል፡ ትልቅ ቶፋ ።
ቻመ፡ ቃመ ("ቸፈረን" እይ) ።
ቻቻ/ግ፵) አንቻቻ፡ እንነሣ...አስጮኸ ።
ቻቻታ፡ ታ የጉባኤ ኸት ።
ቻቻታ፡ ግታ (ቻቻ) ። ቻቻቼግቴ፡ (ቻቻ) ።
ቻቻቼ፡ ዝኒ ከማሁ ማቲ ።
ቻች (ተሐተ)፡ ታናሽ ጥዋ (የመንተል ዐይነት) ። ("መስቴን ቡዪትን በግራትን" ተመልከት) ።
ቻይ (ከሃሊ)፡ የቻለ...
ቼ (ኧዬ)፡ እኔ ለሚሉ ወንድና ሴት ባለቤትነትን የሚያሳይ ዝርዝር ። ("ላሞች - ላሞቼ" - "ፈረሶች - ፈረሶቼ" - "የኔ ላሞች ፈረሶች") ።
ቼ በለው፡ የክራር መቺ ዘፈን አዝማች ።
ቼ ቼ ቼ፡ ሰንጋ ምት የፈረስ ምስ...ጋና በማሲንቆ ። "ና ቼ ቼ ቼ ቼ ና ቼ ቼ ቼ ቼ" ። ከፈረሰኞች የምናውቃቸው በሻኸ አቦዬ ኀይሌ አንዳርጋቸው ("ቼቼን" እይ) ።
ቼ፡ ፈረስን ለመከልከልና ለመንዳት ለመጋለብ የሚነገር ቃል። ("ቼ ፈረሴ ቍና ገብሴ" እንዲሉ ልጆች) ።
ቼቼ፡ ማዘል እንቡቡ በታች መኾን ። ቼቼ አለ፡ ሀዘለ በዠርባ ተሸከመ ። ("ቼን" ተመልከት) ።
ቼክ፡ ልዩ ወረቀት (ከባንክ ገንዘብ ማዘዣ) ።
ች፡ ለሩቅ ሴት የዘማችና የነባር አን...ቀጽ ዝርዝር ። ("በላች ጠጣች ኼደች መጣች ነች") ። በግእዝ መሠረቱ ት ነው ። የጭራሮ መብራት
ች፡ ስምን አብዢ፡ ዎች ።
ችሃ፡ ያገር የነገድ ስም (ከ፯ ቤት ጕራጌ አንዱ ችሃ ይባላል) ።
ችለሳ፡ ክንበላ ግልበጣ ።
ችላ ባይ፡ ችላ የሚል ቸልተኛ ሀኪ...ተኛ ።
ችላ፡ ቸል ተወት ሀኬት ። ("ክፉን ችላ" - የውሻ ስም) ።
ችላ አለ፡ ቸል አለ ተክየ ።
ችላ፡ አይቶ እንዳላዩ ሰምቶ እንዳልሰሙ መኾን ። ("መግዛት ቢያምርኽ ችላ ጥጋብ ቢያምርሽ ጠላ" እንዲሉ) ።
ችልስ ችልስ አለ፡ ፍስስ - ፍስስ...አለ ።
ችልስ አደረገ፡ ድፍት አደረገ ።
ችሎተኛ (ኞች)፡ በችሎት የሚቀመጥ ነገረተኛ ።
ችሎታ፡ የሥራ ዕውቀት ። ("ይቻላል" - ይኾናል ይደረጋል) ። ("አይቻልም" - አይኾንም አይደረግም) ። ("አልተቻለውም" - አልተመቸውም ኣልደላውም ዕረፍት አላገኘም) ።
ችሎት (ክሂሎሁ)፡ ታግምት ።
ችሎት (ክሂሎት)፡ ዳኝነት ሙግት...ክርክር ። የዳኝነት ሥራ ብዙ ትዕግሥትና ዕውቀት ስለሚፈልግ ችሎት መቻል ተባለ ።
ችሎት፡ ሥልጣን መብት (ለዜና. ፳፱፡ ፲፩፡ ዮሐ. ፲፡ ፲፰) ።
ችሎት፡ ሸንጎ አደባባይ ዐውድ ።
ችሎት ተመለሰ፡ ዳኛ ተነሣ ጉባ...ኤው ተበተነ ።
ችሎቶች፡ ሥልጣኖች መብቶች ።
ችምችም ለፎ፡ ብዙ ሰራዊት ("ለፎን" ተመልከት) ።
ችምችም ለፎ፡ ዘንጋዳ አበቃቀሉ ብዛት ያለው ።
ችምችም አለ፡ በዝቶ ታየ ።
ችምችም፡ የተቸመቸመ/ችርችም (ስለት...መንደር ብዙ ጦር) ።
ችምችም ያለ፡ ጭፍቅ ችፍግ ያለ ።
ችምችሞ፡ ብዙ ዐይነት ምግብ ።
ችሰራ፡ ድንሰራ ።
ችስ አለ፡ ፍም ወይም ትኩስ ቈሎ ውሃ በገባበት ጊዜ የጪስ የላበት ድምፅ ኣሰማ ።
ችስችሳ፡ የቈላ የበረሓ ጕንዳን ምሥ...በል ሺሾ ።
ችርቸራ፡ መቸርቸር ።
ችርቻሪ/ችርቻሮ፡ ዝርዘራ ብተና ትንተና (የብትን የትንትን ዕቃ አሻሻጥ) ።
ችርችም አለ፡ ጥርስ አለ ።
ችርችም፡ የተቸረቸመ (ስብር ሽርፍ) ።
ችሮታ (ኂሩት)፡ አገኘዋለኹ ይመለስልኛል የማይባል ስጦታ ቸርነት ። ("ሲፈራ ሲቸር" - ልስጥ እልስጥ ላድርግ እላድርግ ልምታ አልምታ እያለ የሞት ሞቱን) ።
ችባሓ፡ በተጕለት ውስጥ ያለ ቀበሌ (ችባሓ ያለበት የበቀለበት - "ችባሓ ጊዮርጊስ" እንዲሉ) ።
ችባሓ፡ የዛፍ ስም (እንደ ሾላ ያለ ዕንጨት ወተታም) ።
ችብቸባ፡ ውቂያ ጭብጨባ ።
ችቦ፡ የጭራሮ መብራት ዳቦት ቲሃ ።
ችቸራ፡ የመቸቸ ሁኔታ ።
ችችር፡ የተቸቸረ/የተታ (በጕንጭ...ውስጥ ያለ ጥፊ) ።
ችን፡ እኛ የሚሉ ወንዶችና ሴቶች የአንቀጽና የጥሬ ዝርዝር ። ("እሷ እኛን ዐወቀችን ዐይናችን ዦሯችን") ።
ችን፡ ያገር/የነገድ ስም፡ ሺን ።
ችንቻም (ሞች)፡ ድዳም ። ችንቹ፡ ያፈ...ከ ።
ችንች፡ ሽንቶ ስንክ ነጭ ። አባ ጨዓረ ከመከር በኋላ የእንቡስንና የትለምን ዛፍ ቅጠል ከታች እስከ ላይ በልቶ የሚስ ችፌ ቍስል ቸፈቸፈ ። ቸፈገ (ጸፈቀ)፡ ፈተ ጠቀጠቀ አቀራረበ አበዛ ጅብ እደረገ ።
ችንች፡ ድድ የድድ መሥመር ።
ችንከራ፡ የመቸንከር ሥራ ።
ችንካር (ሮች)፡ አራት ማእዘን ያለው የዱሮ ምስማር ልብ ውጋት በቁመትም በውፍረትም ከዛሬው ይበልጣል በግእዝ ቀኖት ይባላል (ኢሳ. ፳፪፡ ፳፭) ።
ችንካር፡ ሳንቃን ከሳንቃ የሚያገናኝ ውስጣዊ የንጨት ቅርቃር ሰፊና ቀን (ዘፀ. ፳፮፡ ፲፯) ።
ችንካር፡ ከደንጊያ የሚገኝ ማዕድን መ...መጣብቅ የተሠራውን የተሰበረውን የንሓስና የመዳብ የብር የወርቅ ዕቃ ጥቂት ክብረ ሰማይ ተጨምሮበት ማያያዣ ማገናኛ ።
ችንክር፡ የተቸነከረ/የተወጋ/የተጣበቀ (óንወት ብረት የጌታችን እጅና እግር) ።
ችኩል (ሎች)፡ የቸኰለ ጥዱፍ (መክ. ፯፡ ፱፡ ፪ጢሞ. ፫፡ ፬) ። ("የዥብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል" እንዲሉ) ።
ችኩልነት፡ ጥዱፍነት ።
ችካል፡ የንጨት የብረት ቅብቃብ (መሳ. ፭፡ ፳፮) ።
ችካሎች፡ ቅብቃቦች (ዘኍ. ፬፡ ፴፪) ።
ችካም፡ በጥርሱ ላይ ችክ ያለበት የበዛበት ።
ችክ ምንችክ አለ፡ ሞዘዘ ("መነቸከን" እይ) ።
ችክ አለ፡ ሙዝዝ አለ ።
ችክ አደረገ፡ ጠቅ አደረገ ።
ችክ፡ ውግት ።
ችክ፡ የብስ ስም ።
ችክ/ችኽ፡ የጥርስ እድፍ ልማም ስሓ ሳካ ።
ችክል፡ የተቸከለ/የተቀበቀቡ ቅብቅብ ።
ችክታ፡ ያፍላ የውበት ተቃራኒ አለማማር የፊት መብረድ ችክ ማለት ።
ችኮ፡ ሞዛዛ ዝኝ መንቻካ ።
ችኰላ፡ ጥድፊያ ፍጥነት (ዘዳ. ፲፪፡ ፫፡ ገላ. ፮፡ ፩) ።
ችኹ፡ የቅርቦች ወንዶችና ሴቶች የአ...ንቀጽና የስም ዝርዝር ። ("እሱ እናንተን ዐወቃችኹ እጃችኹ እግራችኹ") ።
ችጉር፡ የተቸገረ (ችጋረኛ ራብተኛ ዕርዝተኛ) ።
ችጋር፡ ራብ ጠኔ (ምሳ. ፳፯፡ ፲፩) ። ችጋረኛ (ኞች)፡ ራብተኛ ቀጠና የያዘው ሰው ይልሰው ይቀምሰው የሌለው (መዝ. ፱፡ ፲፰, ፱፡ ፲፡ ፰, ፬፡ ፱፡ ፱, ፲፪፡ ፻፪፡ ፲፯፡ ኢሳ. ፴፪፡ ፯) ።
ችግ፡ በግን ለመከልከል የሚነገር ቃል። ዘሩ ሸገገ ነው ።
ችግ አለ፡ ከለከለ መለሰ በግን ።
ችግረኛ (ኞች)፡ የተቸገረ (ችግር የገ...ባው የጸናበት ድኻ) ።
ችግሬ፡ የችግር መናኛ ሥራ ልብስ ጣራ ሥሥ የፈረንጅ ምላጭ ።
ችግር አለው፡ ጨነቀው ጠበበው የሚያደርገውን ዐጣ ።
ችግር፡ ዕጦት የመፍቅድ ጥፋት ("አማረን" እይ) ።
ችግኝ (ተገነ)፡ የሣር የቅጠል የዛፍ...የተክል ፍል ከላይ በዳስ ከታች በጀጐል የሚተገን ("ቍኝንና ጭጕኝን" ተመልከት) ።
ችግኝ ቸከለ
ችፌ (ችፋዊ)፡ የቍስል ስም ኹል ጊዜ የሚያዥ የወፈፍ ዐይነት ቍስል ዐልፎ ዐልፎ ሽፍ የሚል (ዘዳ. ፳፰፡ ፳፯፡ ዘሌ. ፲፫፡ ፶፬) ። መድኀኒቱም የተወቀጠ ኮሶ በማር ለውሶ መቀባትና ቅጠል ለጥፎ በርቅ ማሰር ነው ።
ችፍ፡ ሐሩር ረቂቅ ዕከክ ።
ችፍ ችፍ አለ፡ ጭፍጭፍ ክፍክፍ እለ በረቂቅ ዘ...ለገስ ።
ችፍ አለ፡ እዥ እሳየ ሸፈ ።
ችፍርግ (ቸፈገ)፡ ቁመተ ወር ፀጽቀ ብዙ ዕንጨት ችፍግ ር ስሯጽ ነው ።
ችፍችፋም፡ ጭቅጭቃም ንዝንዛም ።
ችፍችፍ፡ ጭቅጭቅ ንዝንዝ ።
ችፍግ (ጽፉቅ)፡ የተቸፈገ (ጭፍቅ ጥ...ቅጥቅ ዱር - መዝ. ፲፡ ፱፡ ኤር. ፬፡ ፯፡ ሕዝ. ፳፡ ፳፮) ።
ችፍግ አለ (ተጸፍቀ)፡ ጥቅጥቅ እለ (ደን ምሣ ኾነ) ።
ችፍግነት፡ ጥቅጥቅነት (ኢሳ. ፲፡ ፴፬፡ ሕዝ. ፴፩፡ ፫) ።
ቿ (ችዋ)፡ የሩቅ ሴት ዝርዝር ። ("ቤቶች - ቤቶቿ" - "ላሞች - ላሞቿ" - "የርሷ ቤቶች ላሞች") ።
No comments:
Post a Comment